Professional Documents
Culture Documents
Final PDF
Final PDF
ኤጀንሲ
ሰኔ/2011ዓ.ም
አዱስ አበባ
-0-
1. መግቢያ
2. የጨረታ ምንነት
ጨረታ ማሇት የግዥ ወይም የንብረት ሽያጭ ማስታወቅያ ይፋ ከሆነበት ወይም ጥሪ ከተዯረገበት ጊዜ
ጀምሮ አሸናፋ ተሇይቶ ውሌ እስኪፈርም ዴረስ ያሇውን የግዥ አፈፃፀም ወይም የንብረት ሽያጭ ሂዯት
ነው፡፡
-1-
በመንግስት ግዥ መመሪያ በኩሌ የሚዯረጉ የጨረታ ሌዩ አስተያየቶችን ሇላሊ 3ተኛ ወገን አሳሌፎ
መስጠት፣
የተጫራቾች ብቃት
በመንግስት ግዥ ውስጥ ሇመሳተፍ ተጫራቾች(ኢንተርፕራይዞች) ብቁ መሆናቸውን የሚያሳይ ማስረጃ
ማቅረብ አሇባቸው፡፡ የተጫራቾችን ብቃት የማጣራት ዓሊማ የሚከተለት ሁኔታዎች መሟሊታቸውን
ማረጋገጥ ነው፡፡
በመንግስት ግዥ ውስጥ የሚሳተፉ ተጫራቾች ኢንተርፕራይዞች በአዋጅና በመመሪያው ውስጥ
የሰፈሩትን የህጋዊነት የሙያ እና የስነ ምግባር መመዘኛዎች ወይም ዯረጃዎች ማሟሊት
ይኖርባቸዋሌ፡፡
ተጫራቾች የተወዲዯሩበትን ጨረታ ወይም አገሌግልቶች በአግባቡ ማከናወን የሚችለ መሆን
አሇባቸው፡፡
-2-
ተስማሚ የስራ መሳሪያዎች ላልች አስፈሊጊ ነገሮችን ወይም እነኝህን መሳሪያዎችና አስፈሊጊ
ነገሮች እንዯአስፈሊጊነቱ ሇሚፈሇገው ጊዜ በኪራይ ሇማግኘት መቻሊቸው
አስፈሊጊ ሆኖ ሲገኝ የማምረት ችልታ
ተጫራቾች ከአሁን በፊት ካከናወኑት ተግባር ጋር ተያያዥነት ያሇው መሌካም የኮንትራት
አፈፃፀም እና ጥሩ ዝና ያሊቸው ሇመሆኑ የሶስተኛ ወገን ማረጋገጫ ማቅረብ
በቅጥርም በችልታም ውለን ሇማከናወን የሚያስፈሌገውን የሰው ሀይሌ ሇማሟሊታቸው
ማረጋገጫ ማቅረብ
ሀገር በቀሌ ተጫራቾች በሀገሪቱ ህግና መመሪያ መሰረት ግብር የከፈለ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ
የግብር ምዝገባ ቁጥር ወይም የግብር ከፋዩን የመሇያ ቁጥር፣የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ
ቁጥር፣የገቢ ግብር እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተወሰነበት የመጨረሻ ዓመት፣ ግብር እና የተጨማሪ
እሴት ታክስ በወቅቱ የተከፈሇ መሆኑን የሚያሳይ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋሌ፡፡
ሁለም አመሌካቾች የቅዴመ ብቃት መገምገሚያ መመዘኛዎችን ማሟሊት ካሌቻለ የጨረታ ውዴዴሩ
ይሰረዛሌ፡፡
ማናቸውም ተጫራች ብቃት ያሇው መሆኑን ሇማረጋገጥ ያቀረበው መረጃ የተዛባ ወይም ያሌተሟሊ
ከሆነ ተጫራቹን በማንኛውም ጊዜ የመንግስት መስሪያ ቤቱ ከውዴዴር ውጪ ሉያዯርገው ይችሊሌ፡፡
ተጫራቹ ከውዴዴር ውጪ የተዯረገበት ምክንያት በቅዴመ ብቃት ወይም በጨረታ ግምገማው ሪፖርት
ውስጥ በግሌፅ ሉቀመጥ ይገባሌ፡፡ ተጫራቹ ተመሳሳይ ዴርጊት በተዯጋጋሚ ፈጽሞ ከተገኘ
በተወዲዲረበት ጨረታና ሇወዯፊቱ የመንግስት መስሪያ ቤቱ በሚያወጣው ጨረታ ተሳታፊ ሆኖ ሲገኝ
በዴርጊቱ ምክንያት ከውዴዴር ውጭ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
-3-
ንዑስ ተቋራጭ አካቶ የስራውን ወሰን የሚገሌፅ ዝርዝር መግሇጫ ጨምሮ የመ/ቤቱን የተሇየ
የስራ ሁኔታ፣
የመንግስት መ/ቤቱ ጨረታዎችን በሙለ ወይም በከፊሌ የመሰረዝ ስሌጣን እንዲሇው የሚገሌፅ
ዓረፍተ ነገር፣
የመገበያያ ገንዘብና የአከፋፈለ ስሌት ወይም ዘዳ፣
የአቅራቢዎች ወይም የተቋራጮች ዜግነት ግምት ውስጥ ሳይገባ ሉሳተፉ እንዯሚችለ ወይም
ሉሳተፉ የሚችለት የተወሰኑ ሀገር ዜጎች ብቻ መሆናቸውን የሚገሌፅና የማይሇወጥ መግሇጫ፣
ቅዴመ ብቃት ማመሌከቻዎች አዘገጃጅትና አቀራረብ መመሪያዎች፣
ግዥውን ሇመፈፀም ብቃት ያሊቸው መሆኑን ሇማሳየት አመሌካቾች ማቅረብ ያሇባቸውን
በአዋጁና በመመሪያው ሊይ የተገሇፁ ማስረጃዎችና ላልች ዯጋፊ መረጃዎች፣
የቅዴመ ብቃት ማመሌከቻዎች የሚቀርቡበት ሁኔታ፣የማቅረቢያው ቦታና የማስረከቢያው
የመጨረሻ ቀን፤
ተወዲዲሪ ተጫራቾች ሇዕቃዎች ወይም የግንባታ ዘርፍ ስራዎች የጨረታ ማቅረቢያውን በአግባቡ
ማዘጋጀት እንዱችለ አስፈሊጊ የሆኑ መረጃዎች በሙለ በጨረታው ሰነዴ ውስጥ መገሇፅ አሇበት፡፡
የጨረታ ሰነዴ የሚከተለትን ነጥቦች ማካተት አሇበት፡፡
-4-
ተጫራቹ ማጭበርበር፣ ሙስና ፣ማታሇሌና የማስገዯዴ ዴርጊት የማይፈፅም መሆኑን
ሇማረጋገጥ ግዳታ ሇመግባት ከጨረታ ሰነደ ጋር ተያይዞ የሚገኘውን ቅፅ መፈረም አሇበት፣
ግዥ የሚፈፅመው መ/ቤት የጨረታው አሸናፊ ይፋ ከመዯረጉ በፊት በማናቸውም ጊዜ
ጨረታውን የመሰረዝ መብት ያሇው መሆኑን፣
አግባብነት ሲኖረው የጨረታ ሰነደን ሁኔታ በሚመሇከት ማብራሪያ ሇመስጠት ከተወዲዲሪ
ተጫራቾች ጋር ቅዴመ ጨረታ ስብሰባ ማዴረግ፣
ተጫራቾች ቅሬታ ማቅረብ ከፈሇጉ ሉከተለት የሚገባውን የቅሬታ አቀራረብ ሂዯት በጨረታ
መረጃ ሰነደ ማሳወቅ፤
የጨረታ ሰነድች በሚዘጋጁበት ጊዜ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መመሪያዎች ማክበር አሇባቸው፡፡ የጨረታ
ሰነድች ነፃ ውዴዴርን እንዱፈቅደና እንዯሚያበረታቱ ከመጥቀስ በተጨማሪ የሚከተለትን በግሌፅ
ማሳወቅ አሇባቸው፡፡
የአቅራቢዎች ምዝገባ፡-
-5-
የተሽከርካሪ ጥገና አገሌግልት በመስጠት ስራ ሊይ የተሰማራ ከሆነ ከትራንስፖርት ሚኒስቴር
የተሰጠ ዯረጃን የሚገሌፅ ማስረጃ፣
መዴሀኒት እና የህክምና መገሌገያ መሳሪያዎችን በማቅረብ የተሰማራ ከሆነ ከምግብ፣መዴሀኒትና
ጤና እንክብካቤ አስተዲዯርና ቁጥጥር ባሇስሌጣን የተሰጠውን ማስረጃ፤
*የጨረታ ማስከበሪያው ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ ካሇፈ በኋሊ ሇ28 ቀናት ፀንቶ መቆየት
አሇበት፡፡ ይህም መ/ቤቱ በተጫራቾች ሊይ ጥያቄ ሇማቅረብ ወይም የመጠየቅ መብቱን ሇመጠቀም በቂ
ጊዜ እንዱኖረው ያስችሇዋሌ፡፡ ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከተራዘመ የጨረታ ማስከበሪያው አዱሱ
ጨረታ ጸንቶ ከሚቆይበት ጊዜ በኋሊ ሇ28 ቀናት መቆየት አሇበት፡፡ የጨረታ ማስከበሪው ከተራዘመ
የጨረታ ማስከበሪው የሚሰጥበት ቀን በሚመሇከት መ/ቤቱ ሇተጫራቾቹ ማሳወቅ አሇበት፡፡
*የጨረታ ሰነዴ በፅሁፍ ተዘጋጅቶና ተፈርሞበት በታሸገ ኢንቨልፕ ውስጥ ሆኖ በጨረታ ማስታወቂያው
ወይም በማሻሻያው ሊይ ከተመሇከተው የጊዜ ገዯብ በፊት በተገሇፀው ቦታ ገቢ መዯረግ አሇበት፡፡
ተጫራቾች ጨረታውን በቴላክስ፣ በፋክሲሜይሌ ወይም ኤላክትሮኒክ ሜይሌ መሊክ አይችለም፡፡
የጨረታ አቀራረብና ስርዓትን አሟሌተው የተሊኩ ቢሆኑም እንኳን በቴላክስ፣ በፋክሲሜይሌና
በኤሌክትሮኒክ ሜይሌ የተሊከ ማንኛውም ጨረታ ግምት ውስጥ አይገባም፡፡ ጨረታዎች በእጅ ወይም
የማመሊሇሻ አገሌግልቶችን ጨምሮ በፖስታ ብቻ መቅረብ አሇባቸው፡፡
-7-
*የጨረታው ሳጥን በሚከፈትበት ወቅት ጨረታው የታሸገና የታተመ መሆኑን ሇማረጋጥ ብቻ ሳይሆን
አሇመከፈቱን ማረጋገጥ እንዱቻሌ ተጫራቾች ኢንቨልፖቹ በትክክሌ ማሸግና ምሌክት ማዴረግ
አሇባቸው፡፡ ኢንቨልፖቹ በትክክሌ ባሇመታሸጋቸው እና ምሌክት ሊሌተዯረገባቸው የጨረታው መረጃ
አስቀዴሞ ስሇመውጣቱ ተጫራቹ ሙለ በሙለ ሃሊፊ ይሆናሌ፡፡ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ እንዯዚህ
ዓይነት ሁኔታ ካጋጠመ ጨረታውን የከፈተው አካሌ በራሱ ጊዜ በጨረታ ማቅረቢያው የተቀመጠው
መረጃ መውጣቱ የጨረታ ሂዯቱን እማኝነት ያበሊሸዋሌ ወይም አያበሊሸውም እንዱሁም ጨረታው
ውዴቅ መሆን አሇበት ወይስ የሇበትም የሚሇውን በሚመሇከት ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡
*ተጫራቹ ጨረታውን ሲያስረክብ ዯረሰኝ መጠየቅ ይችሊሌ፡፡ በዚህ ጊዜ ጨረታውን የተረከበው ሰራተኛ
ወይም ሀሊፊ ጨረታውን የተረከበበትን ቀንና ሰዓት እንዱሁም የተጫራቹን ስምና አዴራሻ የሚገሌፅ
ማስረጃ መስጠት አሇበት፡፡ ጨረታው በፖስታ ወይም በማመሊሇሻ ሲሊክ ስሇመዴረሱ በተመሳሳይ
ማረጋገጫ መስጠት አሇበት፡፡
*የጨረታው አሸናፊነት ማስታወቂያ ከተገሇጸበት ቀን ጀምሮ ሰባት የስራ ቀናት ከማሇፉ በፊት
የመንግስት መ/ቤቱ ውለን መፈረም የሇበትም፡፡
*የጨረታው አሸናፊ የውሌ ማስከበሪያ ካሌሰጠ ወይም በጨረታው ሰነዴ በተገሇጸው መሰረት ካሌፈረመ
በመንግስት መ/ቤቱ ውለን ሇሚቀጥሇው አነስተኛ ዋጋ ሊቀረበው ተጫራች መሰጠት ይቻሊሌ፡፡
ላልችንም በዯረጃቸው በቅዯም ተከተሌ መሰረት የሚከናወን ይሆናሌ፡፡ ነገር ግን ይህ ዓይነቱ እርምጃ
መውሰዴ ያሇበት መ/ቤቱ የተገመተውን የጨረታ ዋጋ ከተቀበሇው ነው፡፡ ሆኖም ቀሪዎቹ ተሟሌተው
-8-
የቀረቡት ጨረታዎች የተገመገመው ዋጋ ከታወቀው ግምት ወይም ከተፈቀዯው በጀት ወይም በገበያ
ሊይ ካሇው የገበያ ዋጋ ከበሇጠ መ/ቤቱ ጨረታዎች፣የሀሳብ ማቅረቢያዎችና የዋጋ ማቅረቢያዎች ውዴቅ
በሚሆኑበት ሁኔታ ተገቢውን እርምጃ ሉወስዴ ይችሊሌ፡፡ ሁለም ጨረታዎች ውዴቅ ከተዯረጉ
በመንግስት መ/ቤቱ የተሻሻሇውን የጨረታ ሰነዴ በመጠቀም እና በመመሪያው መሰረት በስፋት
በማስተዋወቅ በዴጋሚ ጨረታውን ማካሄዴ ይችሊሌ፡፡
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን በሌዩ ሁኔታ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዱሆኑ በ2002 ዓ.ም
በወጣው የፌዯራሌ የመንግሰት ግዥ መመሪያ የተቀመጡ ሌዩ አስተያየቶች ከታች የተገሇጸ ሲሆን ሌዩ
አስተያየቱ እንዯየክሌለ ተጨባጭ ሁኔታ የሚሇያይ ነው፡፡
-9-
የግንኙነነት ስሌት
በመንግስት መስሪያ ቤቶች እና አቅራቢዎች፣ዕጩ ተወዲዲሪዎች ወይም ተጫራቾች መካከሌ የሚዯረጉ
ግንኙነቶች በፅሁፍ መሆን ይኖርባቸዋሌ፡፡ ግንኙነቶች በፅሁፍ እንዱሆን የተዯረገበት ዋና ዓሊማ ሇህግ
የአስገዲጅነት ባህሪ እንዱኖራቸው ታስቦ ነው፡፡
አቤቱታ የማቅረብ መብት
የአዋጁ ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቁ ሆነው ማንኛውም ተጫራች የመንግስት መ/ቤቱ አዋጁንና የአፈጻጸም
መመሪያውን በመጣስ በፈጸመው ወይም ባሌፈጸመው ዴርጅት ሊይ የአስተዲዯር ምርመራ በነጻ ማግኘት
ይችሊሌ፡፡
ከዚህ በፊት በተዘረዘሩት ጉዲዮች ግን አቤቱታ ሉቀርብባቸው አይችለም
የመንግስት መ/ቤቱ በሰራቸው ወይም ሳይሰራ በተዋቸው ጉዲዮች ሊይ ተጫራቹ በቅዴሚያ አቤቱታ
የሚያቀርበው ሇመንግስት መ/ቤቱ የበሊይ ሀሊፊ መሆን አሇበት፡፡
ተጫራቹ ሇቅሬታው ምክንያት የሆኑ ነገሮች መኖራቸውን ባወቁ በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ
አቤቱታውን ማቅረብ ይችሊሌ፡፡ አቤቱታው በስምምነት ካሌተፈታ በስተቀር የመንግስት መ/ቤቱ የበሊይ
ሀሊፊ የግዥውን ሂዯት ማዘግየት አሇበት፡፡ አቤቱታው ከቀረበ በኋሊ በ10 የስራ ቀናት ውስጥ ምክንያቱን
በመግሇጽ በጹሁፍ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡ አቤቱታው ተቀባይነት ካሇው ሉወስደ የሚገባቸውን
የእርምት እርምጃዎች መግሇጽ አሇበት፡፡ የመ/ቤቱ የበሊይ ሀሊፊ ከሊይ በተገሇጸው ጊዜ ውስጥ ውሳኔ
ካሌሰጠ ወይም ተጫራቹ በውሳኔው ካሌረካ ተጫራቹ የተሰጠው ውሳኔ በመንግስት መ/ቤቱ ከተገሇጸው
ቀን ጀምሮ የሚቆጠር በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ሇቦርዴ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
ቦርደ አምስት አባሊት ያለት ሲሆን እነሱም፡-ከነንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር የሚወከሌ በሰብሳቢነት፣
ከንግዴ ምክርቤት አንዴ አባሌ ፣ከመንግሰት መ/ቤቶች የሚመረጥ አንዴ አባሌ ፣ከመንግስት የሌማት
ዴርጅቶች የሚወከሌ አንዴ አባሌ እና ከመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጀንሲ የሚወከሌ አንዴ
አባሌ ይኖሩታሌ፡፡ ቦርደ የአቤቱታው ዯብዲቤ እንዯዯረሰው በ15 የስራ ቀናት ውስጥ ውሳኔውን
ምክንያትና የተሰጠውን መፍትሄዎች በመግሇጽ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡ በመንግስት መ/ቤት ወይም
በቦርዴ ውሳኔ ቅር የተሰኘ ተጫራች አቤቱታውን ሇተገቢው ፍርዴ ቤት ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
- 10 -
5. ከፌዯራሌ ግዥ መመሪያው በመነሳት የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች
በጨረታ ሂዯት ሉገነዘቡ የሚገባቸው ነጥቦች
የመንግስት ግዥ መመሪያውን በመረዲት ሇጨረታው ብቁ መሆናቸውን የሚያሳይ ማስረጃ
በወቅቱና በተሟሊ ሁኔታ ማቅረብ፤
የተጫረቱበትን ስራ ሇማከናወን የሚያስችሌ ሙያዊ፣ቴክኒካዊ ብቃትና ተዛማጅ የስራ ሌምዴ
በመያዝ የተሰጣቸውን ስራ በወቅቱ ማጠናቀቅ ይገባቸዋሌ፡፡ ይህም ሇቀጣይ ሇሚመቻችሊቸው
የቅዴሚያ እዴሌ ተጠቃሚ እንዱሆኑ ያስችሊቸዋሌ፡፡ በዚህም መሰረት እንዯየክሌለ ተጨባጭ
ሁኔታ የግዢ መመሪያ የሚሇያይ ቢሆንም ሇአብነት በኦሮሚያ ክሌሌ በግዥ መመሪያ ሊይ
የተገሇፀው ኢንተርፕራይዞች በእጃቸው ካሇው ሥራ 70% እና ከዚያ በሊይ ሳይጨርሱ በላሊ
ሥራ ሊይ መወዲዯር የማይችለ መሆኑ በግሌፅ አስቀምጧሌ፤
የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማትን ከአቅራቢነት ሉያሰርዟቸው የሚችለ ሁኔታዎች ቀዯሞ
በመገንዘብ አስፈሊጊውን ጥንቃቄ ማዴረግይገባሌ፡፡ ሇአብነት በአማራ ክሌሌ ግዥ መመሪያ ሊይ
ከአቅራቢነት ሉያሰርዙ የሚችለ ሁኔታዎች በሚሌ የተዘረዘሩት በቂ ምክንያት ሳይኖር በውሌ
መሰረት ዕቃና አገሌግልት አሇማቅረብ፣ተፈሊጊውን የጥራት ዯረጃ ያሌጠበቀ ዕቃና አገሌግልት
ማቅረብ፣የወሰደትን የቅዴመ ክፍያ በውሊቸው መሰረት ስራ ሊይ አሇማዋሌ፣በመንግስት በኩሌ
የሚዯረጉ ዴጋፎችን ሇላሊ 3ተኛ ወገን አሳሌፎ መስጠት፣ በውሌ ያሌተካተቱ ተጨማሪ
ሁኔታዎች መጠየቅ፣የስራውን ቅዴመ ክፍያ ወስድ ስራውን ማቋረጥ እና ከጨረታ ተወዲዲሪዎች
ጋር ዋጋ ተስማምቶ ዝቅተኛ ዋጋ ሇማቅረብ መሞከር ከአቅራቢነት የሚያሰርዙ ዴርጊቶች ናቸው፤
ተጫራች ኢንተርፕራይዞች ወዯ ጨረታው ሂዯት ከመግባታቸው አስቀዴሞ በቂ የአዋጭነት ጥናት
እንዱሁም ወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጥናት በማካሄዴ አሳማኝ የጨረታ ዋጋ ትመና በማዴረግ
ሇስራው አስፈሊጊ የሆነ አስተማማኝ የገንዘብ ምንጭና በቂ የሰው ሀይሌ በማዘጋጀት በውለ
መሰረት በወቅቱና በጥራት ስራውን በማጠናቀቅ መሌካም የኮንትራት አፈጻፀምና ጥሩ ዝና
እንዱኖራቸውቸ ማዴረግ፤
ኢንተርፕራይዞች በጨረታ ሰነዴ አሞሊሌ ሊይ ያሇባቸውን ክፍተት ሇመሙሊት ተከታታይነት
ያሇው የግንዛቤ መፍጠሪያ ሉኖር ይገባሌ፤
- 11 -
ሰነደ የተጠቀማቸው የመረጃ ምንጮች
003/2010
- 12 -