You are on page 1of 6

ሚቲማ ሎጶቴ አክሲዮን ማሕበር

1. የማሕበሩ አላማዎች
1. በአንድነት ተባብሮና ተግቶ በመስራት ብዙዎችን ከድህነት አረንቋ ማላቀቅ፡፡
2. የግለሰቦችን ሆነ የቡድኖችን የፋይናንስ ደረጃቸዉን ማሳደግ፡፡
3. ዝቅተኛ የቀን ሆነ ወርሃዊ ገቢ ያላቸዉን ግለሰቦች ሆነ ቡድኖች የትላልቅ ድርጅቶች ባለድርሻ
ባለቤቶች ማድረግ፡፡
4. እኔ እኔ እዚህም እኔ እዛም እኔ የሚለዉን የራስ ወዳድነትን ባህል በማስቀረት እሷም እሱም
እነሱም፡፡ የሚለዉን መልካም መንፈሳዊ ባህል ማሳደግ፡፡
5. ለአገራችን ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እድገት ያላሰለሰ ሚና በመጫወት ለሕዝቧ ኑሮ መሻሻል
የድርሻዉን በማድረግ የማይዘነጋ አሻራ ማስቀመጥ፡፡
6. በአንድነት ሰርቶ የመለወጥን ሚስጢር በተግባር ማሳየት፡፡

2. ማሕበሩ ደረጃ በደረጃ የሚሰማራባቸዉ የስራ ዓይነቶች

1. ትምህርት ቤቶች ላይ መሰማራት 7. የተለያዩ ፋብሪካዎች ላይ


2. ተሸከርካሪዎች ላይ መሰማራት 8. አስመጪና ላኪ ድርጅት ለይ
3. የገብያ አዳራሾች መስራት 9. ሪል ስቴቶች ላይ መሰማራት
4. ሆቴሎችና ሪዞርቶች ላይ መሰማራት 10. ሆስፒታሎችን መገንባት
5. ማተሚያ ድርጅቶች ላይ መሰማራት 11. ሌላም ሌላም……..
6. የፎቶ ስቱዲዮች ላይ መሰማራት

3. የማሕበሩ አጠቃላይ ካፒታል


- አንድ ቢሊዬን አራት መቶ ስልሳ አንድ ሺ አርባ ሶስት ብር ከአርባ አራት ሳነቲም

(1,000,461,043.44)፡፡
4. አጠቃላይ ባለአክሲዮኖች ቁጥር
- ሰላሳ አምስት ሺ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ አምስት (35,985)፡፡
5. የአክሲዮኖች ብዛት፡- ሃያ (20)፡፡
6. የአንድ አክሲዮን ዋጋ፡- አምስት ሺ ብር (5000)፡፡
7. የአከፋፈል ስሌት ምሳሌዎች፡- በየወሩ የሚከፈል፡፡ በሶስት ዓመት
(በ 36 ወራት ) በወር በወረ አየተከፈለ የሚጠናቀቅ፡፡
ምሳሌ 1 ፡- አንድ አክሲዮን የሚገዛ ባለአከሲዮን አምስት ሺ ብር ለሰላሳ
ስድስት በማካፈል ክፋዩን ለሰላሳ ስድስት ወራት ይከፍላል ማለት ነዉ፡፡ ይህ
ማለት 5000/36= 138.89፡፡ በየወሩ ለሶስት አመታት አንድ መቶ ሰላሳ
ስምንት ብር ከሰማኒያ ዘጠኝ ሳንቲም ይከፍላል ማለት ነዉ፡፡
ምሳሌ 2፡- ሃያ አክሲዮን መግዛት የሚፈልግ ባለአክሲዮን አንድ መቶ ሺ ብር
ለሰላሳ ስድስት በማካፈል ክፋዩን ለሰላሳ ስድስት ወራት ይከፍላል ማለት
ነዉ፡፡ ይህ ማለት 100,000/36 = 2,777.78 በየወሩ ኁለት ሺ ሰባት መቶ ሰባ
ሰባት ብር ከ ሰባ ስምንት ሳንቲም ለሶስት አመት ይከፍላል ማለት ነዉ፡፡
በዚህ መልክ ኁሉም ባለአከሲዮኖች አክሲዮናቸዉን ለሰላሳ ስድስት በማካፈል
በየወሩ የሚጠበቅባቸዉን ክፍያ ለማሕበሩ ያስገባሉ ማለት ነዉ፡፡

8. ባለአክሲዮኖች የሚያገኙት ጥቅም ፡- እንደማንኛዉም አክሲዮን ሕግ


ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
9. የአክሲዮኑ አድራሻ፡- ዋና መስሪያ ቤት ሀዋሳ
10. በየወሩ ክፍያ አፈጻጸም ስልት በሚቀጥለዉ ቴብል ላይ ተብራርቷል
የአክሲ የአከሲዮን የባለአክሲዮኖ ከየአከሲዮኑ በወር
ን ዋጋ(በብር) ች በየወሩ የአከፋፈል ኁኔታ የሚገባ ገቢ
መጠን ቁጥር

1. 5,000 10,000 5,000/36= 138.89 1,389,900.00


2. 10,000 5,000 10,000/36= 277.78 1,388,900.00
3. 15,000 3,334 15,000/36= 416.67 1,389,177.78
4. 20,000 2,500 20,000/36= 555.56 1,388,900.00
5. 25,000 2,000 25,000/36= 694.44 1,388,880.00
6. 30,000 1,667 30,000/36= 833.33 1,389,161.11
7. 35,000 1,429 35,000/36= 972.22 1,389,302.38
8. 40,000 1,250 40,000/36= 1,111.11 1,388,887.50
9. 45,000 1,112 45,000/36= 1,250.00 1,390,000.00
10. 50,000 1,000 50,000/36= 1,388.89 1,388,890.00
11. 55,000 910 55,000/36= 1,527.78 1,390,279.80
12. 60,000 834 60,000/36= 1,666.67 1,390,002.78
13. 65,000 770 65,000/36= 1,805.56 1,390,281.20
14. 70,000 715 70,000/36= 1,944.44 1,390,274.60
15. 75,000 667 75,000/36= 2,083.33 1,389,581.11
16. 80,000 625 80,000/36= 2,222.22 1,388,887.50
17. 85,,000 589 85,000/36= 2,361.11 1,390,693.79
18. 90,000 556 90,000/36= 2,500.00 1,390,000.00
19. 95,000 527 95,000/36= 2,638.89 1,390,695.03
20. 100,000 500 100,000/36= 2,777.78 1,388,890.00
አጠቃላይ ከኁሉም አክሲዮኖች
ባለአክሲዮኖች ባንድወር የሚገባ ገቢ:-
35,985 27,790,584.54

ባንድ ወር የሚሰበሰብ ባንድ አመት የሚሰበሰብ በኁለት አመት በሶስት አመት የሚሰበሰብ
የሚሰበሰብ
27,790,584.54 333,487,014.48 666,974,028.96 1,000,461,043.44
ሃያ ሰባት ሚሊዬን ሶስት መቶ ሰላሳ ሶስት ስድስት መቶ ስልሳ አነድ ቢሊዬን አራት መቶ
ሰባት መቶ ዘጠና ሺ ሚሊዬን አራት መቶ ስድስት ሚሊዬን ዘጠኝ ስልሳ አንድ ሺ አርባ ሶስት
አምስት መቶ ሰማኒያ ሰማኒያ ሰባት ሺ አስራ መቶ ሰባ አራት ሺ ሃያ ብር ከአርባ አራት ሳንቲም
አራት ብር ከሀምሳ ዐራት ብር ከስማኒያ ስምንት ብር
አራት ሳንቲም ስምንት ሳንቲም ከዘጠና ስድስት ሳንቲም

11. አክሲዮኖች የት የት ይሸጣሉ?


 አክሲዮኖቹ በሀዋሳ ከተማና በሲዳማ ዞን በሰላሳ ሶስቱም (በ 33 ቱም) ዎረዳዎች ይሸጣሉ፡
 በየዎረዳዉ የአክሲዮን ማሕበሩ ተወካዮች ይመረጣሉ፡፡

12. የተወካዮች የስራ ድርሻ፡-


ሀ. የማሕበሩ አባላተ ክፍያ የፈጸሙበትን የባንክ ደረሰኝ ተቀብሎ ከፕሮፋይላቸዉ ጋር ማያያዝ፡፡

ለ. የፈጸሙትን ክፍያ በደረሰኝ ላይ በመጻፍ ቀሪዉን ከማጠራቀሚያ ደብተራቸዉ ጋር ማያያዝ፡፡

ሐ. በደረሰኝ ላይ የሰፈሩ ክፍያዎችን በማሕበሩ ገቢ መሰብሰቢያ መዝገብ ላይ በስማቸዉ መገልበጥ፡፡

መ. ለተወከላቸዉ አባላት የክፍያዉን ጊዜ በስልክና በተለያየ መንገዶች ማስታወስ፡፡

ሠ. ከዋና መስሪያ ቤት የሚተላለፉ መልዕክቶችን ለአባላቱ ማድረስ፡፡

ረ. ከተወከላቸዉ አባላት የሚነሱ ሀሳቦችንና ጥያቄዎችን ለዋና መስሪያ ቤት ማቅረብ፡፡

ሰ. የተወከላቸዉን አባላት በመወከል ስብሰባ ላይ መሳተፍ፡፡

13. የክፍያ አፈጻጸም ሁኔታ


13.1. በሀዋሳ

13.2. በዎረዳዎች

13.1.1 በሀዋሳ የሚፍጸመዉ የአሲዮን ክፍያ በሁለት መንገድ የሚፈጸም ይሆናል፡፡


13.1.2. በዋና መስሪያ ቤት፡፡ 14.1.3. በባንክ ፡፡
13.1.4. በባንክ የተፈጸመ ክፍያ ደረሰኝ ወደ ዋና መስሪያ ቤት መምጣት አለበት፡፡ ካሸሪዉ ደረሰኙን

በባለአክሲዮኑ መዝገብ ላይ በማያያዝ የተፈጸመዉን ክፍያ ደረሰኝ ቆርጦ እንዲሁም በክፍያ


መመዝገቢ ደብተር ላይ በመጻፍ ቀሪዉን ለባለአክሲዮኑ ይሰጠዋላ፡፡

13.2.1. በወረዳ የሚፈጸም የአክሲዮን ክፍያ ሙሉ በሙሉ በባንክ የሚፈጸም ይሆናል፡፡

13.2.2. በባንክ የተፍጸመ ክፍያ ደረሰኝ ወደተወካዮች ይመጣል፡፡

13.2.3. ተወካዮች ደረሰኙን በባለአክሲዮኑ ፕሮፋይ ላይ በማሲያዝ የተፈጸመዉን ክፍያ

በማጠራቀሚያ ደብተር ላይ ይመዘግባል፡፡ ቀሪዉን ደረሰኝ ከደብተሩ ጋር አያይዞ

ለባለአክሲኑ ይመልሳል፡፡

ቀን

ለደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ርዕሰ መስተዳደር

ሀዋሳ
ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ ስለመጠየቅ

ከሁሉ አስቀድመን የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን እኛ ስማችን በዚህ ደብዳቤ ግረጌ የተገልጸ
ወጣቶች ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ ወደተሞከረዉ ርዕሰ ጉዳይ እናልፋለን፡፡ ይኼዉም፡- በደብዳቤዉ ግርጌ
ስማቸዉ ከተገለጹ ወጣቶች አነንዱና የዚህ ሀሳብ ባለራዕ በሆነዉ መ/ር ሲሳይ አለማየሁ ዋጋ ተጠነስሶ
ለዉጥ ናፋቂና ተጠሚ በሆኑ ወጣቶች መስራችነት በሀዋሳና በመላ ሲዳማ ዞን ያለዉን ማሕበርሰብ
የሚያሳትፍ ‘ ሚቲማ ሎጶቴ ’ የተሰኘ አክሲዮን ማሕበር ለማቋቋም ቅድመ ዝግጅት በማድረግ
ላይ እንገኛለን፡፡ የአክሲዮኑ አመሰራረት የማኒኛዉም አክሲዮን ምስረታ ስርዓት ተከትሎ የሚመሰረት
ሲሆን ለግንዛቤ ያህል የሚቲማ ሎጶቴ አክሲዮን ማሕበር አላማ ፣የአክሲዮን መጠን፣ የአንድ አክሲዮን
ዋጋ፣ የክፍያ አፈጻጸም ሁኔታ፣ ታርጌት ግሩፖች፣ ሊሰሩ የታቀዱ የስራ ዓይነቶች፣ ከዚህ ደብዳቤ ጋር
ተያይዘዉ ቀርቧል፡፡ ስለሆነም ክቡር ፐረዝዳንት ይህ ትልቅ ራዕይ በእግዚአብሔርና በናንተ ድጋፍ
ከወረቀት ወደ መሬት ይወርዳል ብልን ስላመንን ለድጋፍ መተናል፡፡ድጋፋችሁ የሚያስፈልገን
በሚከተሉት አራት ጉዳዮችላይ ይሆናል፡

1. የዚህ ሀሳብ ባለራዕይ የሆነዉ መ/ር ሲሳይ አለማየሁ ዋጋ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የሀዋሳ
ሀይቅ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት መምህር ሲሆን እሄንን ሰፊ ራዕይ በዋናንት ለማስፈጸም ጊሄ
ስለሚያስፈልገዉ ዩሀዋሳ ከተማ ትምህርት መምሪያ ከየካቲት/2011 እስከ ሰኔ/2011 ዓ.ም ድረስ
የአምስት ወር ጊዜ እንዲሰጠዉ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲጻፍልን በትህትና እንጠየቃልን፡፡
2. ለዚህ ራዕይ መሳካት የበኩሉን ሚና እንድጫወት የሲዳማ ሬዲዮና ቴሌቭዥን የአየር ጊዜ
በመተባበር የሚዲያ ሺፋን እንዲሰጥልን በትህትና እንጠይቃለን፡፡
3. የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪዎች እና የየወረዳ አስተዳዳሪዎች ኤሄንን ትልቅ ራዕይ ተቀብለዉ
እንዲደግፉና የበኩላቸዉን ሚና እንድጫወቱ የድጋፍ ደብዳቤ አንዲጻፍልን በትሕትና
እንጠይቃለን፡፡
በተረፈዉ ክቡር ፐረዝዳንት ተብብራችሁ ካልተለየን ተግተን ሰርተን ሺዎችንና ሚሊዮኖችን
ማገዝ ስንችል የናንተ የመሪዎች ሚና በእግዚዘብሔር ዘንድ የሚያስመሰግናችሁ በሰዎች ዘንድ
የሚያስከብራችሁ ሰናይ ተግባር ሆኖ ለትዉልድ ይቀመጣል፡፡ ስለተደረገልን ሁሉ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር መስራች አባላት፡


1. ወጣት ሲሳይ አለማየሁ ዋጋ (መ/ር) 8. ወጣት ደመሴ
2. ወጣት መንበረ ኢስጢፋኖስ ሪቄ (ማንዲስ)
3. ወጣት እንዳልካቸዉ እስጢፋኖስ ሪቄ (የሕግ ባለሙያ)
4. ወጣት ጥላሁን ቦጋለ ቦልካ (የግል ስራ)
5. ወጣት በረከት አበራ ሀ/ማሪያም (የግል ስራ)
6. ወጣት ሾንኮሬ ሶሌ (የቢዝነስ አስተዳደር ባለሙያ)
7. ወጣት አለማየሁ (ማነዲስ)

You might also like