Professional Documents
Culture Documents
2222
2222
ቀን…………………………………………
የኮተቤ ደብረ ገነት ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን የሰበካ ጉባኤ አባላት መስከረም
30/01/2013 ዓ.ም ባገረገው ስብሰባ ለጠቅላላ ሰራተኞች የፈቀደውን የጭማሪ ብር
58.653 (ሀምሳ ስምንት ሺህ ስድስት መቶ ሀምሳ ሶስት) ደልድለን የላክን
መሆናችንን እየገለፅን የሰራተኞች ስም እና ፊርማ የያዘ አንድ ገፅ ደብዳቤ ከዚህ
ቃለ ጉባኤ ጋር አያይዘን የላክን መሆናችን በትህትና እንገልጻለን ፡፡
ከመንፈሳዊ ሰላምታ ጋር