Professional Documents
Culture Documents
Pro Template
Pro Template
ታህሳስ/2012
አዲስ አበባ
1.የፕሮጀክቱ ዋና ዋና መረጃዎች
1.1 አጠቃላይ መረጃዎች
የህንጻው ከፍታ፡- 2B+G+11 እና 2B+G+18
*
ማስታዎሻ፡ በተሰራዉ ስራ መጠን ቅድመ ክፍያተመላሽ የተደረገ ሲሆን የተሰራዉ ስራ
ተቀባይነት ሲያገኝ ክፍያዉ እንደተሰበሰበ ይቆጠራል፡፡
አጠቃላይ 88,670,884.73
ሰንጠረዠ-01 የጊዚዊ ክፍያ ማሳያ
100.00%
97.47%
94.86%
92.01%
90.00% 89.35%
85.12%
80.00% 80.51%
76.45%
71.67%
70.00% cummulative
66.04% (actual)
60.00% 60.14% cummulative
(Planned)
53.23% cummulative
50.00% (Origional Planned)
47.09%
40.00% 40.10%
33.31%
34.30% 30.17%
30.00% 29.45% 26.31%
23.52% 22.68%
25.59% 21.02% 20.62%
19.50%
22.24% 18.32%
17.85%
20.00% 16.42%
18.83%
16.71%
15.00%
12.93% 13.54%
16.55% 12.71%
11.31% 11.00%
14.82% 10.66%
12.90%
8.21% 9.00%
10.00% 6.48%
5.04% 9.40% 12.51%
12.05%
11.61%
13.17%
13.01%
12.89% 13.73%
13.56%
13.37%
3.10% 7.30% 11.24%
10.66%
9.91%
1.56%
0.55% 8
8.09%
7.92% 9.47%
.55%
0.09% 3.10% 7.52%
6.83%
6.24%
1.56% 5.01%
0.00% 0.09% 0.55%
2
1.83%
1.67% 3.08%
.23%
1.05%
0.48%
0.08%
ከአማካሪ የሥራ ተቋራጩን ደካማ የሥራ አፈፃፀም (poor progress) በተመለከተ ሁለት (2) ጊዜ
ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፡፡
ከአማካሪ የተሰጡ ማስጠንቀቂዎች ላይ በመመርኮዝ ግዥ ፈፃሚዉ አካል ተጨማሪ ማስጠንቀቂያ
ተሰጥቷል፡፡
5.1 ዉል ማቋረጥ
ፕሮጀክት ጽ/ቤታችን ላለፉት 800 ቀናት ከሥራ ተቋራጩ ጋር በገባዉ ዉል መሠረት ዉሉን
ስናስተዳደር መቆየታችን ይታወቃል፡፡ ነገር ግን ሥራ ተቋራጩ ባሳየዉ ደካማ አፈጻጸም
ሀ.ሥራ ተቋራጩ የግንባታ ስራዎቹን በውሉ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ሳይፈፅም ሲቀር ወይም በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 73 መሠረት በተራዘመለት ጊዜ ሳያከናውን ሲቀር፣ግዥ ፈጻሚ አካሉ ዉል
እንዲያቋርጥ ተደንግጓል፡፡
ማሳያዎች፡
አ. ከፍተኛ የጉዳት መጠን ደረጃ ላይ ተደረሰ የሚባለው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ
27.1(ለ) የተመለከተውን ሲሟላ ነው፡፡
6.ማጠቃለያ፡
የአፈፃፀም ደረጃ መድረስ ሲገባዉ አሁን መፈጸም የቻለዉ 14.54%ብቻ ነው፡፡ሥራ ተቋራጩ
ከፕሮጀክቱ ትልቅነት አንጻር ሊለካ የሚችል ሥራ አለማከናወኑን ከላይ በዝርዝር ከቀረበው
መረጃ መረዳት ይቻላል፡፡ በመሆኑም ይህንን ውል ለማቋረጥ የሚያስገድዱ ሁኔታዎች በርካታና
የተሟሉ ቢሆንም በውሉ አንቀጽ 21.2(ሀ) በተቀመጠው ድንጋጌ መሠረት ዉሉን ማቋረጥ ተገቢ
ነዉ፡፡
7. ዉሉን ስናቋርጥ ሊከሰቱ የሚችሉ ነገሮች
8.የዉሳኔ ሃሳብ