Professional Documents
Culture Documents
Accelerated School Transformation Strategy
Accelerated School Transformation Strategy
Accelerated School Transformation Strategy
ትምህርት ሚኒስቴር
2
ክፍልአንድ
አጠቃላይ ሁኔታ
1. መግቢያ
3
ትምህርት ቤቶች በራሳቸው የውስጥ አሰራራቸውን በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት
ፈትሸውና በውጫዊ አካል በሚደረግላቸው የኢንስፔክሽን ውጤት መሰረት የትምህርት ቤት
ማሻሻያ እቅድ እንዲያዘጋጁ ይጠበቃል። ከዚህ አንጻር ከ2006 ዓ/ም ጀምሮ ሁሉም ትምህርት
ቤቶች ቢያንስ አንድ ጊዜ በውጭ አካል ኢንስፔክሽን ተደርጎላቸዋል። ነገር ግን በዚሁ ልክ
የተቀመጡ ስታንዳርዶችን በአግባቡ በመተንተንና ውጤት በሚያመጡ አበይት ጉዳዮች ላይ
አተኩሮ ከመስራት አንጻር በርካታ ትምህርት ቤቶች አሁንም ደረጀቸውን ለማሻሻል ሙከራ
ቢያደርጉም ውጤታቸው ግን ቀድሞ ከተገመገሙበት ደረጃ አንፃር ፈቀቅ የማላቸው ሁኔታ
ግን እንብዛም አይደለም፡፡
ይህን ሁኔታ ለመቀልበስ በተለያዩ አካላት የተለያዩ ሙከራዎች ባለፉት ሁለት ዓመት
በሙከራ ደረጃ በመተግበር ላይ ይገኛል። በዚህ የሙከራ ፕሮጀክት ትግበራ ከተወሰዱ
ትምህርቶች መካከል አንዱና ዋንኛው ትምህርት ቤቶችን ወደ ተፈላጊው ስታንዳርድ
ለማድረስ በዋንኛነት የትምህርት ቤት አመራሮች ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ነው፡፡ በተለይም
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማውጣት ከተቀመጡ 26 ስታንዳርዶች ውስጥ 85%ቱ ሰፊ
ካፒታል የማይጠይቁና በርዕሰ መምህሩ መሪ ተዋንያንነት መተግበር የሚችሉ መሆናቸው
ታይቷል።
4
2. የደረጃ ማሻሻያ ስትራቴጂ አስፈላጊነት፣ አበይትና ዝርዝር ዓላማ
2.2. ዋና ዓላማ
5
ክፍል ሁለት
ምንም እንኳን ፕሮግራሙ ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ በሀሉም ሀገሪቱ በሚገኙ የመጀመሪያ ደረጃ
እና የሁለተኛ ደረጃ ትም/ቤቶችና አማራጭ መሠረታዊ ትምህርት ጣቢያዎች እየተተገበረ
ሲሆን ፕሮግራሙ የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን በባለቤትነት ይዞ የሚመራና የሚያስተባብር
አካል በማስፈለጉ የትምህርት ሚኒስቴር በመስከረም 2007 ዓ.ም በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ
ስር የሚመራ የትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራም ዳይሬከቶሬትን አቋቁማል።
6
2.2. ትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል የተደረጉ ጥረቶች
7
• አጋዥ የሆኑ የሥልጠና ሞጁሎች ማዘጋጀት፣ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን
ማዳበር፤ በየደረጃው ላሉ ባለሙያዎች፣ ለሱፐርቫይዘሮች፣ ለርዕሰ መምህራንና
ለመምህራን ሥልጠናና ሙያዊ ድጋፍ መስጠት፤
• አለም አቀፍና ሀገር አቀፍ መልካም ተሞክሮዎችን በመቀመር ማሰራጨት፤
ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር ዐውደ ጥናት ማዘጋጀት፤ የተገኙ
ውጤቶችን ከክልሎች ጋር በመሆን መተግበር፤
8
• በየክልሎች በሚገኙ በናሙና የትምህርት ተቋማት በመገኘት ስለፕሮግራሙ አፈፃፀም
ደረጃቸውን ያሳደጉ ትምህርት ቤቶች የተጓዙበትን ሂደት የሚገልጽ ሪፖርት
በማዘጋጀት ሌሎች እንደአካባቢያቸው ሁኔታ አንዲጠቀሙ በማሠራጨትና ድጋፍና
ክትትል ተደርጓል። ለሌሎች አርአያ እንዲሆኑና ሥራቸውም ቀጣይነት እንዲኖረው
ለማስቻል ደረጃቸውን ለሳደጉ ተቋማት ማበረታቻ እንዲሰጣቸው በማድረግ
9
3. በጥናቱ እንደተጠቀሰው የተሻሻለ የት/ቤቶች ድጎማ በጀት መመሪያን በክልላቸው ቋንቋ
ተርጉመው የሚተገብሩ ት/ቤቶች የ2ኛ ደረጃ (9-10) ት/ቤቶች 83.3 በመቶ፣ የ2ኛ ደረጃ
መሰናዶ (11-12) ት/ቤቶች 83.3 በመቶ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች 65.9 በመቶ እና
የአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት ጣቢያዎች 56.5 በመቶ እንደደረሱ ለማወቅ ተችሏል።
4. በተሻሻለው የትምህርት ቤት ድጎማ በጀት መመሪያ መሠረት የበጀት አጠቃቀም የቅድሚያ
ተግባራት ዕቅድ አዘጋጅተው የሚተገብሩ ት/ቤቶች የ2ኛ ደረጃ (9-10) ት/ቤቶች 96.7 በመቶ፣
የ2ኛ ደረጃ መሰናዶ (11-12) ት/ቤቶች 100 በመቶ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች 93.3 በመቶ
እና የአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት ጣቢያዎች 78.3 በመቶ ደርሰዋል። ይህም የሚያሳየው
ትምህርት ቤቶች የተመደበላቸውን በጀት በአግባቡ ስለሚጠቀሙ ይህም የትምህርቱን ሥራ
ለማሳከት ድርሻ ያለው መሆኑን ነው።
5. በሌላ በኩል በት/ቤት መሻሻል ፕሮግራም ዕቅድ ዝግጅትና የት/ቤቶች ድጎማ በጀት አጠቃቀም
ላይ ወተመህን በማሳተፍ የሚሰሩ ት/ቤቶች የ2ኛ ደረጃ (9-10) ት/ቤቶች 96.7 በመቶ፣ የ2ኛ
ደረጃ መሰናዶ (11-12) ት/ቤቶች 100 በመቶ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች 94.6 በመቶ እና
የአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት ጣቢያዎች 80.4 በመቶ ደርሰዋል።ይህም የሚያሳየው
ማህበረሰቡ ከተቋማቱ ጋር በቅርበት የሚሰራ መሆኑን ነው።
6. በተሻሻለው የትምህርት ቤት ድጎማ በጀት እንደተመለከተው የት/ቤቶች ድጎማ በጀትን 50
በመቶ ለመማር ማስተማር ርዕሰ ጉዳይ ያዋሉ ት/ቤቶች የ2ኛ ደረጃ (9-10) ት/ቤቶች 96.7
በመቶ፣ የ2ኛ ደረጃ መሰናዶ (11-12) ት/ቤቶች 100 በመቶ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች
86.3 በመቶ እና የአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት ጣቢያዎች 73.9 በመቶ ደርሰዋል።ከዚህ
መረዳት የሚቻለው ትምህርት ቤቶች ለመማር- ማሰተማር ሥራ ትኩረት ሰጥተው የሚሰሩ
መሆናቸውን መረዳት ይቻላል።
7. የት/ቤቶች ድጎማ በጀት መጠን፣ የአጠቃቀም ዕቅድና የህብረተሰብ ተሳትፎ በተመለከተ
በማስታወቂያ ሰሌዳ በግልጽ ለሁሉም በሚታይ ቦታ የለጠፉ ት/ቤቶች የ2ኛ ደረጃ (9-10)
ት/ቤቶች 50 በመቶ፣ የ2ኛ ደረጃ መሰናዶ (11-12) ት/ቤቶች 50 በመቶ፣ የመጀመሪያ ደረጃ
ት/ቤቶች 48.8 በመቶ እና የአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት ጣቢያዎች 8.7 በመቶ
ደርሰዋል።ከዚህ መረዳት የሚቻለው ተቋማት ያላቸውን ሀብት የማህበረሰቡ ዕውቅና ባላቸውና
ግልጽ በሆነ መንገድ ሥራ ላይ የሚያውሉ መሆናቸውን ነው።
10
በተመሳሳይ መልኩ በክልሎች ሳይቋቋም በመቆየቱ ለክትትልና ድጋፍ ስራዎችን ለማከናወን
አመቺ ሁኔታ ያልነበረ መሆኑ፣ በትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራም ዕቅድ አፈጻጸም ላይ
ከክልሎች መረጃ ማግኘት አስቸጋሪ መሆኑ፣ በት/ቤት መሻሻል ፕሮግራም የሚሰጡ የአቅም
ግንባታ የአሰልጣኞች ስልጠናዎች በተዋረድ ለወረዳና ለት/ቤቶች በተፈለገው መጠን
አለመውረዳቸው፣ በዳይሬክቶሬቱ የታቀዱ በርካታ ተግባራትን ለማከናወንና በክልሎች በመገኘት
ተገቢውን ድጋፍ፣ ክትትልና ግምገማ ለማድረግ የዳይሬክቶሬቱ የሰው ሀይል ቁጥር አናሳ መሆኑ
የሚጠቀሱ ናቸው።
11
ክፍል ሦስት
12
ሰንጠረዠ 1፡ ከ2009-2010 ዓ.ም በተካሄደው የዳግም ኢንስፔክሽን ትም/ቤቶች
በስታንዳርድ 1 ያስመዘገቡት ውጤት ትንታኔ
ለ/ በክልል ደረጃ
13
(13.86%) ሲሆኑ ከሃገር አቀፉ በታች አፈጻጸም ያላቸው አፋር (0.91%)፣ ሶማሌ (1.26%)፣
ኦሮሚያ (2.13%) እና ትግራይ (2.82%) ትም/ቤቶች ብቻ ስታንዳርድ አንድን ያሟሉ ሲሆኑ
የሌሎች ክልሎች አፈጻጸም በመካከል የሚፈረጂ እንደሆነ መረጃው ያመለክታል።
በሃገር አቀፍ ደረጃ (96.54%) ትምህርት ቤቶች በስታንዳርድ 1 ከደረጃ በታች ሲሆኑ በክልል
ደረጃ በተለይም በአፋር (99.09%) ፣ ሶማሌ (98.74%)፣ ኦሮሚያ (97.87%) እና በትግራይ
(97.18%) ትምህርት ቤቶች በስታንዳርድ 1 ከደረጃ በታች ሆነዋል ለዚህም እንደችግር
ሊጠቀሱ የሚችሉት፡-
14
• የትም/ቤት ር/መምህራን የኢንስፔክሽንና የግለ ግምገማ ውጤትን ግብረ መልስን
መሰረት አድርገው እቅድ አቅደው ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥተው አለመስራታቸው
• የትም/ቤት ር/መምህራን የትም/ቤት ችግሮችን በየጊዜው ለቀበሌ ም/ቤት ማቅረብና
በአግባቡ በማስረዳት አለማስፈታታቸው
• የወረዳ ትም/ጽቤት የትም/ቤቶችን የኢንስፔክሽን ውጤትና ችግሮችን ተንትኖና
ለይቶ ለወረዳ ም/ቤት በተደጋጋሚ በማቅረብ የችግሩን አሳሳቢነት በበቂ ሁኔታ
ያለማሳየት
መ/ የሚከናወኑ ተግባራት
15
• የትም/ቤት ር/መምህራን የትምህርት መርጃ መሳሪያዎችንና ቁሳቁሶች ፍላጎትን
ቀድሞ በመለየትና ለሚመለከተው አካል በማሳወቅ ተከታትሎ በማስፈጸም እንዲሁም
ያሉትን ህብቶች በአግባቡ ለመጠቀም ተኩረት ሰጥቶ ስታንዳርዱን ለማሻሻል
መስራት
16
የ2009 ዓ.ም እና የ2010 ዓ.ም የትምህርት ቤቶች የዳግም ኢንስፔክሽነ ውጤት ትንተና
ደረጃ 3 ደረጃ 3
እና ደረጃ እና ደረጃ
4 ላይ 4 ለይ
ደረጃ ደረጃ ደረጃ ደረጃ % (ደረጃ % (ደረጃ
ድምር ያሉ ያሉ
1 2 3 4 1) 2)
ትምህርት ትምህርት
ቤቶች ቤቶች
ክልል ቁጥር በ%
ሃገር አቀፍ 8861 12747 1411 50 23069 38.41 55.26 1461 6.33
አዲስ አበባ 129 443 175 5 752 17.15 58.91 180 23.94
አፋር 235 88 9 0 332 70.78 26.51 9 2.71
አማራ 2166 4333 435 20 6954 31.15 62.31 455 6.54
ቤኒሻንጉል
ጉሙዝ 185 207 18 4 414 44.69 50.00 22 5.31
ድሬዳዋ 33 42 3 0 78 42.31 53.85 3 3.85
ሶማሌ 208 26 4 0 238 87.39 10.92 4 1.68
ጋምቤላ 8 5 3 0 16 50.00 31.25 3 18.75
ሀረሪ 16 7 1 0 24 66.67 29.17 1 4.17
ኦሮሚያ 4678 5880 528 15 11101 42.14 52.97 543 4.89
ደቡብ 982 1274 155 5 2416 40.65 52.73 160 6.62
ትግራይ 221 442 80 1 744 29.70 59.41 81 10.89
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
17
ሐ/ ተጠቃሽ የሆኑ ችግሮች (ገላጭና አመላካች)
መ/ የሚከናወኑ ተግባራት
18
• ትምህርት ቤቱ ፕሮጀክት በመቅረጽ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ አካላት፣ታዋቂ
ግለሰቦች፣ በሃገር ውስጥና በሃገር ውጭ ካሉት የቀድሞ ተማሪዎች ጋር ግኙነት ወይም
ትስስር በመፍጠር ሃብት በማሰባሰብ ጥቅም ላይ ማዋል፤
19
ቤቶች ቤቶች
በቁትር በ%
ሃገር አቀፍ 17204 5061 741 64 23070 74.57 21.94 805 3.49
አዲስ አበባ 336 312 101 3 752 44.68 41.49 104 13.83
አፋር 259 65 8 0 332 78.01 19.58 8 2.41
አማራ 4685 1964 276 30 6955 67.36 28.24 306 4.40
ቤኒሻንጉል
378 30 6 414 91.30 7.25 6 1.45
ጉሙዝ
ድሬዳዋ 38 33 7 78 48.72 42.31 7 8.97
ሶማሌ 214 19 5 238 89.92 7.98 5 2.10
ጋምቤላ 11 4 1 16 68.75 25.00 1 6.25
ሀረሪ 8 15 1 24 33.33 62.50 1 4.17
ኦሮሚያ 8754 2101 233 13 11101 78.86 18.93 246 2.22
ደቡብ 1999 333 67 17 2416 82.74 13.78 84 3.48
ትግራይ 522 185 36 1 744 70.16 24.87 37 4.97
ስታንዳርድ ሦስትን በተመለከተ የክልሎች አፈጻጸም ሲታይ አዲስ አበባ (13.83%) ፣አማራ
(4.4 %) ፣ድሬዳዋ(8.97%)፣ ጋምቤላ (6.25%)፣ ሃራሪ (4.17%) እና ትግራይ (4.97% ) ከሃገር
አቀፉ አፈጻጸም በላይ ያላቸው ሲሆን ቀሪዎች ግን በተለይም ቤንሻንል ጉምዝ (1.45%)
ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸው መሆኑን ለመረዳት ይቻላል፡፡
20
• መምህራንና ርእሰ መምህራን ለሙያ ፈቃድ ምዘና ፍላጎት ያለመኖርና ራሳቸውን
ያለማዘጋጀታቸው
• በጋይዳንስና ካውንሰሊንግ የሰለጠኑ መምህራን እጥረት ያሉትም ቢሆን በቦታው
ያለመቆየት
• በልዩ ፍላጎት የሰለጠኑ መምህራንን በሚፈለገው መልኩ በገበያው ያለመገኘት
መ/ የሚከናወኑ ተግባራት
21
አመልካች 4፡- ት/ቤቱ በልዩ ፍላጎት ትምህርት የሰለጠኑ መምህራን አሉት፡
የትም/ቤቱ ር/መምህር ለልዩ ፍላጎት ትምህርት ትኩረት በመስጠት የጉዳት አይነቱን
በመለየት በሙያው የሰለጠነ መምህር እንዲመደብለት የወረደ ትም/ጽቤቱን ደጋግሞ
በደብዳቤ መጠየቅ
ስታንዳርድ 4 ፡- ትምህርት ቤቱ ለትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ ምቹ፣ የማያሰጋ እና
ደህንነታቸውን የሚያረጋግጥ የመማር - ማስተማር አካባቢ ፈጥሯል፡፡
የ2009 እና 2010 ዓ.ም የትምህርት ቤቶች የድግም ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና ስታንዳርድ 4
ደረጃ 3 ደረጃ 3
እና 4 እና 4
ደረጃ ደረጃ ደረጃ % (ደረጃ % (ደረጃ ላይ ያሉ ላይ ያሉ
ደረጃ 2 ድምር
1 3 4 1) 2) ትምህርት ትምህርት
ቤቶች ቤቶች
ክልል በቁትር በ%
ሃገር አቀፍ 6312 13554 3090 114 23070 27.36 58.75 3204 13.89
አዲስ አበባ 36 493 216 7 752 4.79 65.56 223 29.65
አፋር 216 91 24 1 332 65.06 27.41 25 7.53
አማራ 1734 4227 961 33 6955 24.93 60.78 994 14.29
ቤኒሻንጉል
414 31.16 57.25 48 11.59
ጉሙዝ 129 237 42 6
ድሬዳዋ 18 47 11 2 78 23.08 60.26 13 16.67
ሶማሌ 171 58 8 1 238 71.85 24.37 9 3.78
ጋምቤላ 11 5 16 0.00 68.75 5 31.25
ሀረሪ 2 20 2 24 8.33 83.33 2 8.33
ኦሮሚያ 3094 6552 1406 49 11101 27.87 59.02 1455 13.11
22
ደቡብ 691 1395 320 10 2416 28.60 57.74 330 13.66
ትግራይ 221 423 95 5 744 29.70 56.85 100 13.44
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
ከሰንጠረዡ መረዳት መረዳት እንደሚቻለዉ ከ2009-2010 ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ በ 23070
ትምህርት ቤቶች ላይ ድጋሜ ኢንስፔክሽን ተካሂዶ በስታንደርድ አራት 3204 (13.89%)
ትምህርት ቤቶች ደረጃቸውን ያሟሉ ሲሆን በሌላ በኩል (86.11%) ደግሞ ከደረጃ በታች
መሆናቸውን ያመለክታል ፡፡
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ሲታይ ከሀገር አቀፉ አፈጻጸም በላይ ያላቸው ጋንቤላ (31.25%)፣ አዲስ አበባ
(29.65%)እና ድሬዳዋ (16.67%) በአንጻዊነት የተሸለ አፈጻጸም ሲኖራቸው በዝቅተኛ
አፈጻጸም የተፈረጁት ደግሞ ሶማሌ (3.78%) ፣አፋር (7.53%) እና ሀረሪ (8.33%) ናቸው፡፡
23
• በአብዛኛው ተቋማት የንጹህ ውሃ አገልግሎት የሌለ መሆኑ፣ ያሉትም የተማሪዎችን
ቁጥር መሠረት ያደረገ እንዲሁም ንጽህናውን ያልጠበቀ መሆኑ
መ/ የሚከናወኑ ተግባራት
አመልካች 1፡- ትምህርት ቤቱ በስታንድርዱ መሠረት ተፈላጊውን የቦታ ስፋት አሟልቷል፣
• ነባር ትምህርት ቤቶች የቦታ ስፋት ይዞታቸው በስታንዳርዱ መሰረት
እንዲሆን ከሚመለከተው አካል ጋር በተከታታይ በመነጋገር ስታንዳርዱን
ማሟላት
• አዲስ የሚገነቡ ትምህርት ቤቶች ስታንዳርዱን መሰረት ባደረገ የቦታ ስፋት
ላይ እንዲገነቡ የሚመለከተው አካል በበቂ የቦታ ስፋት ላይ እንዲገነቡ
ክትትል ማድረግ
24
• የትም/ቤቱ ር/መምህር ነባር ተቋማት በተቻለ መጠን የትምህርት ቤቱን
ምቹነት የሚያውኩ ማለትም የገቢ ምንጭ ለማሳደግ ኮንቴይነር ሲያከራዩ
ተማሪዎችን ለመጥፎ ተግባር በማያጋልጥ ስራ ለሚሰሩ ተመርጦ ቢሰጥ
• የትምህርት ቤቱ ር/መምህር በተቋሙ ዙሪያ መማር ማስተማሩን የሚያውኩ
ተግባራት ካሉህግን መሠረት በማድረግ የመከላከል ስራ ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር መስራት አለበት
25
ይህ ሥታንዳርድ ትምህርት ቤቶችን ውጠየታማ ለማድረግ የግባትና የአሰራር ስርኣታቸውን
በመዘርጋት በትምህርት ልማት ሠራዊት አካሄድ ሥራዎችን ለመስራት የሚያስችል ሙያዊ
ክህሎትና የአመራር ብቃት ለመፍጠር የሚያስችል ነው፡፡
ደረጃ 3 ደረጃ 3
እና 4 እና 4
ደረጃ ደረጃ ደረጃ % (ደረጃ % (ደረጃ ላይ ያሉ ላይ ያሉ
ደረጃ 2 ድምር
1 3 4 1) 2) ትምህርት ትምህርት
ቤቶች ቤቶች
ክልል በቁትር በ%
ሃገር
23070 28.95 51.71 4462 19.34
አቀፍ 6679 11929 4169 293
አዲስ
134 338 267 13 752 17.82 44.95 280 37.23
አበባ
አፋር 167 124 33 8 332 50.30 37.35 41 12.35
አማራ 1274 3926 1671 84 6955 18.32 56.45 1755 25.23
ቤኒሻንጉል
135 216 52 11 414 32.61 52.17 63 15.22
ጉሙዝ
ድሬዳዋ 43 27 6 2 78 55.13 34.62 8 10.26
ሶማሌ 150 69 14 5 238 63.03 28.99 19 7.98
ጋምቤላ 4 9 3 16 25.00 56.25 3 18.75
ሀረሪ 5 15 4 24 20.83 62.50 4 16.67
ኦሮሚያ 4056 5457 1490 98 11101 36.54 49.16 1588 14.31
ደቡብ 599 1323 437 57 2416 24.79 54.76 494 20.45
ትግራይ 112 425 192 15 744 15.05 57.12 207 27.82
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
ከሰንጠረዡ መረዳት መረዳት እንደሚቻለዉ ከ2009-2010 ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ በ 23070
ትምህርት ቤቶች ላይ ድጋሜ ኢንስፔክሽን ተካሂዶ በስታንደርድ አምሰት 3204 (19.34%)
ትምህርት ቤቶች ደረጃቸውን ያሟሉ ሲሆን በሌላ በኩል (80.66%) ደግሞ ከደረጃ በታች
መሆናቸውን ያመለክታል ፡፡
ለ/ በክልል ደረጃ
26
በክልል ደረጃ ሲታይ ከሀገር አቀፉ አፈጻጸም በላይ ያላቸው አዲስ አበባ (37.23%)፣ ትግራይ
(27.87%) እና አማራ (25.23.%) በአንጻራዊነት የተሸለ አፈጻጸም ሲኖራቸው በዝቅተኛ
አፈጻጸም የተፈረጁት ደግሞ ሶማሌ (7.98%) እና ድሬዳዋ (10.26%) ናቸው፡፡
ሐ/ ተጠቃሽ የሆኑ ችግሮች (ገላጭና አመላካች)
27
ሰንጠረዠ 6. በዳግም ኢንስፔክሽን ውጤት
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
28
Implication ይቀመጥ
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ማለትም ሀረሪ
(62.50%) እና ድሬዳዋ (55.13%) ደረጃቸውን ያሟሉ ት/ቤቶች አሏቸው። ዝቅተኛ አፈጻጸም
ያሏቸው ክልሎች ደግሞ ኢትዮ-ሶማሊ (91.60%)፣ አፋር (70.18%) ደረጃውን ያላሟሉ
ትምህርት ቤቶች ያሏቸው መሆናቸውን መረጃው ያመለክታል።
ከላይ እንደሚታየው ከደረጃ በታች የሆኑ ት/ቤቶች ያሏቸው አብዛኛው ክልሎች ሲሆኑ ለዚህም
ከሚጠቀሱ ችግሮች መካከል፡
የሚከናወኑ ተግባራት
29
ስታንዳርድ 7: ትምህርት ቤቱ አሳታፊ የት/ቤት መሻሻል ዕቅድ አዘጋጅቷል፡፡
30
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
Implication ይቀመጥ
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ማለትም ድሬዳዋ
(44.87%) እና ሀረሪ (39.29%) ደረጃቸውን ያሟሉ ት/ቤቶች አሏቸው። ዝቅተኛ አፈጻጸም
ያሏቸው ክልሎች ደግሞ ኢትዮ-ሶማሊ (90.79%)፣ አፋር (82.28%) እና ጋምቤላ (81.25%)
መሆናቸውን መረጃው ያመለክታል።
ከላይ እንደሚታየው ከደረጃ በታች የሆኑ ት/ቤቶች ያሏቸው ክልሎች ታዳጊ ክልሎች ሲሆኑ
ለዚህም ከሚጠቀሱ ችግሮች መካከል
31
• አመታዊ ዕቅዱ ከሶስት አመት ስልታዊ ዕቅድ የተቀዳ አለመሆኑ
የሚከናወኑ ተግባራት
32
ሰንጠረዠ 8. በዳግም ኢንስፔክሽን ውጤት
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
Implication ይቀመጥ
33
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ማለትም አዲስ አበባ
(35.37%) እና ድሬዳዋ (33.33%) ደረጃቸውን ያሟሉ ት/ቤቶች አሏቸው። ዝቅተኛ አፈጻጸም
ያሏቸው ክልሎች ደግሞ ሶማሌ (94.12%)፣ ጋምቤላ (93.75%) እና አፋር (92.42%)
ደረጃቸውን ያላሟሉ ትምህርት ቤቶች ያሏቸው መሆኑን መረጃው ያመለክታል።
ከላይ እንደሚታየው ከደረጃ በታች የሆኑ ት/ቤቶች ያሏቸው አብዛኛው ክልሎች ሲሆኑ ለዚህም
ከሚጠቀሱ ችግሮች መካከል፡
የሚከናወኑ ተግባራት
34
አመልካች 8.2.ተማሪዎች ጥያቄዎችን ለመጠየቅና መልሶችን ለመመለስ የነቃ ተሳትፎ
ስለማድረጋቸው፤
35
ይህ ስታንዳርድ ተማሪዎች ሳያረፍዱ፣ ሳይቀሩ፣ሳያቋርጡና ክፍል ሳይደግሙ የትምህርት
ጊዜያቸውን በአግባቡ በመጠቀም በራስ ተነሳሽነት የፈጠራ ስራን በማከናወንና ለሁሉም
የትምህርት አይነቶች እኩል ክብደት በመስጠት፤ የኩረጃን ጸያፍነት ባህል በማድረግና
በራሳቸው ብቃት የሚተማመኑ እንዲሁም ለትምህርታቸው ትኩረት የሚሰጡ መሆናቸውን
የሚያረጋግጥ ነው፡፡
ሰንጠረዥ 9.
36
168 511 64 1 744 8.60 0.13 8.74
ትግራይ
670 144 239
8 44 2778 62 92 11.58 0.26 11.84
ሃገር አቀፍ
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
Implication ይቀመጥ
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ማለትም ጋምቤላ
(98.19%) ደረጃቸውን ያሟሉ ት/ቤቶች አሉት። ዝቅተኛ አፈጻጸም ያሏቸው ክልሎች ደግሞ
ሀረሪ (100%)፣ ቤንሻንጉል (85.65%) ፣ አፋር (95.18%)፣ ሶማሌ (94.54%) እና አማራ (93.4
%) ያህሉ ትምህርት ቤቶች ከደረጃ በታች መሆናቸውን መረጃው ያመለክታል።
37
• ተማሪዎች ትምህርታቸውን በአግባቡ ባለመከታተላቸው፣ ማርፈድና መቅረት
በማዘውተራቸው በራሳቸው ጥረት ምዝናዎችን ከመስራት ይልቅ ኩረጃ ላይ የሚያተኩሩ
መሆናቸው
• ተማሪዎች የክፍል ስራ ፣ የቤት ስራ እና የቡድን ስራዎችን ተከታትለው አለመስራታቸው
• የትምህርት ቤቱ አመራር በማርፈድ ፣በመቅረትና በኩረጃ ላይ ለተማሪዎች ግንዛቤ
አለመፍጠራቸው
• የትምህርት ቤት አመራሩና መምህራን የተማሪዎችን ማርፈድ፣ መቅረትና ማቋረጥ
አስመልክቶ በቂ ክትትል ማድረግ አለባቸው፤
• መምህራን ተማሪዎች ሳያረፍዱና ሳይቀሩ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ሳቢና ማራኪ
የሆነ አቀራረብ ተዘጋጅተው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል፤
• ወላጆች ልጆቻቸው ትምህርታቸውን ሳያረፍዱና ሳይቀሩ እየተከታተሉ ለመሆናቸው
የቅርብ ክትትል አለማድረጋቸው፣
የሚከናወኑ ተግባራት
38
• ተማሪዎች ለሁሉም የትምህርት ዓይነቶች እኩል ክብደት ሰጥተው እንዲከታተሉ
ግንዛቤ በመፍጠር ስልት ቀይሶ መንቀሳቀስ
• በተለያየ ሙያ የተመረቁ ውጤታማ ሰዎችን ትምህርት ቤት ድረስ በመጋበዝና
ተሞክሯቸውን እንዲያቀርቡ በማድረግ ተማሪዎችን ማነቃቃት
ሰንጠረዥ 10
39
871 4425 1587 76 6959 22.81 1.09 23.90
አማራ
ቤኒሻንጉል 70 280 61 7 418 14.59 1.67 16.27
ጉሙዝ
6 41 33 1 81 40.74 1.23 41.98
ድሬዳዋ
126 82 29 5 242 11.98 2.07 14.05
ሶማሌ
3 8 5 16 31.25 0.00 31.25
ጋምቤላ
8 13 3 24 12.50 0.00 12.50
ሀረሪ
1320 6980 2665 137 11102 24.00 1.23 25.24
ኦሮሚያ
362 1402 550 102 2416 22.76 4.22 26.99
ደቡብ
89 422 212 20 743 28.53 2.69 31.22
ትግራይ
3061 14130 5529 373 23093 23.94 1.62 25.56
ሃገር አቀፍ
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ማለትም አዲስ አበባ
(48..81%) ፣ ድሬዳዋ (41.98%)ደረጃቸውን ያሟሉ ት/ቤቶች አሏቸው። ዝቅተኛ አፈጻጸም
ያሏቸው ክልሎች ደግሞ አፋር (88.1%)፣ ሀረሪ (87.5%) ፣ ሶማሌ (85.95%)፣ ያህሉ ትምህርት
ቤቶች ከደረጃ በታች መሆናቸውን መረጃው ያመለክታል።
40
ከላይ ለማየት እንደተሞከረው ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸው በአብዛኛው ክልሎች መሆኑን
ሲያሳይ በተለይ አፋር ፣ ሀረሪ እና ሶማሌ ክልሎች በርካታ ትምህርት ቤቶች ደረጃውን
አለማሟላታቸው ያመላክታል፡፡ ለዚህም እንደምክንያትነት የሚወሰዱት፡
የሚከናወኑ ተግባራት
41
• ተማሪዎች በክፍል ውስጥ በአግባቡ የሚያስተምሩና የማያስተምሩ መምህራንን
በመለየት ለትምህርት ቤቱ አስተዳደር በሪፖርት ማሳወቅ ይጠበቅባቸዋል
ሰንጠረዥ 11.
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
ለ/ በክልል ደረጃ
43
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ማለትም አዲስ አበባ
(23.01%) ፣ ድሬዳዋ (10.26%) እና ትግራይ (9.15%) ደረጃቸውን ያሟሉ ት/ቤቶች
አሏቸው። ዝቅተኛ አፈጻጸም ያሏቸው ክልሎች ደግሞ ቤኒሻንጉል (98.31%)፣ አፋር
(97.29%) እና ሶማሌ (97.05%) ያህሉ ትምህርት ቤቶች ከደረጃ በታች መሆናቸውን መረጃው
ያመለክታል።
44
✓ መምህራን ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ ወርሃዊና ዓመታዊ የትምህርት ዕቅድ
ማዘጋጀታቸው ተረጋግጦ ተግባራዊ መሆን አለበት
45
• መምህራን ተማሪዎቻቸው በፈጠራ ስራዎች እንዲሳተፉ የሚያስችሉ አሰራሮችን
ዘርግተው ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል
የስታንዳርዱ ትንተና
46
ያሟሉ
በመቶኛ
አዲስ አበባ 36 258 442 16 752 4.79 34.31 68.9
አፋር 100 163 60 9 332 30.12 49.10 20.8
አማራ 300 3308 3227 121 6956 4.31 47.56 48.1
ቤንሻንጉል-
ጉሙዝ 22 285 102 5 414 5.31 68.84 25.9
ድሬዳዋ 1 35 36 6 78 1.28 44.87 53.9
ኢትዮ-ሶማሌ 102 100 34 2 238 42.86 42.02 15.1
ጋምቤላ 5 7 4 16 31.25 43.75 25
ሀረሪ 6 18 24 0.00 25.00 75
ኦሮሚያ 684 5018 5005 394 11101 6.16 45.20 48.6
ደ/ብ/ብ/ህ 189 1240 919 68 2416 7.82 51.32 40.9
ትግራይ 26 341 350 27 744 3.49 45.83 50.7
ሀገር አቀፍ 1465 10761 10197 648 23071 6.35 46.64 47
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ማለትም ሀረሪ (75%)
እና አዲስ አበባ (61%) ደረጃቸውን ያሟሉ ት/ቤቶች አሏቸው። ዝቅተኛ አፈጻጸም ያሏቸው
ክልሎች ደግሞ ኢትዮ-ሶማሊ 15% ፣ አፋር 21%፣ ጋምቤላ 25% እና ቤንሻንጉል-ጉሙዝ
26% ት/ቤቶች መሆናቸውን መረጃው ያመለክታል።
47
ከላይ እንደሚታየው ከደረጃ በታች የሆኑ ት/ቤቶች ያሏቸው ክልሎች ታዳጊ ክልሎች ሲሆኑ
ለዚህም ከሚጠቀሱ ችግሮች መካከል
48
አመልካች 12.3 መምህራን በትምህርቱ ውስጥ ያሉ ቁልፍ ጽንሰ ሃሳቦችን ለተማሪዎች
በግልጽ ቋንቋ አብራርተው ስለማቅረባቸው
የሚከናወኑ ተግባራት
49
ሰንጠረዠ 13 በዳግም ኢንስፔክሽን ውጤት ከስታንዳርድ 13 አንጻር
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የሁሉም ክልሎች አፈጻጸም ከ20 በመቶ በታች
እና አተገባበሩም በጣም ዝቅተኛ ደረጃ መሆኑ ይታያል። በተለይም ጋምቤላ ደረጃውን ያሟሉ
(0%)፣ ሀረሪ (4.2 %) እና ኢትዮ-ሶማሌ (4.7%) መሆናቸውን መረጃው ያመለክታል።
50
ተጠቃሽ የሆኑ ችግሮች
ከላይ እንደሚታየው ከደረጃ በታች የሆኑ ት/ቤቶች ያሏቸው ክልሎች ታዳጊ ክልሎች ሲሆኑ
ለዚህም ከሚጠቀሱ ችግሮች መካከል
51
አመላካች 13.2 የትምህርት ቤቱ አመራር ዘመናዊና አሳታፊ የመማር-ማስተማር ስነ ዘዴ
በት/ቤቱ እንዲተገበር ምቹ ሁኔታዎችን ፈጥሯል፣
የሚከናወኑ ተግባራት
• የትምህርት ቤቱ አመራር መምህራን አሳታፊ የማስተማር ስነዘዴዎችን ለይተው በክፍል
ውስጥ እንዲጠቀሙ ምቹ ሁኔታ (እርስ በርስ የልምድ ልውውጥ በማድረግ፣ ለተማሪ
ተኮር የማስተማር ዘዴ የሚያግዙ የማጠቃሻ መጻህፍትን በማቅረብ) በመፍጠር
የመምህራንን ተሳሽነት ማሳደግ
• የመማሪያ ክፍሎችን አሳታፊ የማስተማር ስነዘዴዎችን ለመተግበር ምቹ ማድረግ
• መምህራን አሳታፊ የማስተማር ስነ-ዘዴዎችን ለይተው በክፍል ውስጥ መጠቀማቸውን
በድጋፍ፣ በክትትል እና በግብረ-መልስ ማረጋገጥ
52
• የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ቤተሰቦች ከትምህርት ቤቱ አመራርና ከመምህራን ጋር
በመተባበር ተማሪዎቹ በቤታቸውም ሆነ በት/ቤት ልዩ ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ
• መምህራን ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች በመለየት ተስማሚ የሆነ የትምህርት
አቀራረብ በመጠቀም ማገዝ
• የትምህርት ቤቱ አመራር ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች በመለየት
እንደየፍላጎታቸው በቂ ድጋፍ የሚያገኙበትን ስልት በመቀየስ ተግባራዊ ማድረግ
የሚከናወኑ ተግባራት
ስታንዳርድ 14
ትምህርት ቤቱ ለሴቶችና እና ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች አስፈላጊውን መረጃ
ይይዛል፣ ልዩድጋፍ ያደርጋል፡፡
ስታንዳርድ 14 ትምህርት ቤቱ የልዩ ፍላጎት እና የሴት ተማሪዎችን መረጃ ባግባቡ መያዙንና
የትምህርት ውጤታቸውን ለማሻሻል ልዩ ድጋፍ ማድረጉን የሚመለከት ነው።
53
ሰንጠረዠ 14 በዳግም ኢንስፔክሽን ውጤት ከስታንዳርድ 14 አንጻር
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
54
የዚህ ስታንዳርድ ባግባቡ መከናወኑ የልዩ ፍላጎት እና የሴት ተማሪዎችን መረጃ ባግባቡ
ተይዞ ልዩ ድጋፍ እንዲያገኙና ውጤታቸው እንዲሻሻል ያስችላል።
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የሁሉም ክልሎች አፈጻጸም ከ27 በመቶ በታች
እና አተገባበሩም በጣም ዝቅተኛ ደረጃ መሆኑ ይታያል። በተለይም አፋር (2.4%)፣ ኢትዮ-
ሶማሌ (5%)፣ ጋምቤላ (6.3%) ፣ አማራ (7.5%) እና ኦሮሚያ (9%) መሆናቸውን መረጃው
ያመለክታል።
ከላይ እንደሚታየው ከደረጃ በታች የሆኑ ት/ቤቶች ያሏቸው ክልሎች በርካታ ሲሆኑ ለዚህም
ከሚጠቀሱ ችግሮች መካከል
55
• ስለ ልዩ ፍላጎት ትምህርት መምህራንና የት/ቤቱ ማህበረሰብ በቂ ግንዛቤ
እንዲኖራቸው ማድረግ
• የልዩ ፍላጎት ተማሪዎችን በተመለከተ መረጃ ባግባቡ የሚያዝበትን ስልት ቀይሶ
ተግባራዊ ማድረግ
• የልዩ ፍላጎት ተማሪዎችን በተመለከተ የአካባቢውን ህብረተሰብ ግንዛቤ ማሳደግ
ስታንዳርድ 15
56
መምህራን፣ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ መርሃ-ግብር /CPD/
ተግባራዊ አድርገዋል፡፡
ስታንዳርድ 15 በት/ቤቱ ሁሉም መምህራን፣ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ተከታታይ
የሙያ ማሻሻያ መርሃ-ግብር /CPD/ በመመሪያው መሰረት ተግባራዊ በማድረጋቸውን
የሚያመለክት ነው።
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
57
ከላይ ከሰንጠረዡ እንደሚታየው በሀገርአቀፍ ደረጃ በስታንዳርዱ በደረጃ 1 (28.71%) እና 2
(49.8%) ላይ ያሉ በመሆኑና ደረጃቸውን ያሟሉ 21.5 በመቶ መሆናቸውን ነው። በመሆኑም
በሀገርአቀፍ ደረጃ ያለው አፈጻጸም ዝቅተኛ መሆኑን ያመለክታል።
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ ከስታንዳርዱ አንጻር ሲታይ የሁሉም ክልሎች አፈጻጸም ከ34 በመቶ በታች
እና አተገባበሩም ዝቅተኛ ደረጃ መሆኑ ይታያል። በተለይም ኢትዮ-ሶማሌ (2.5%)፣ ሀረሪ
(4.1%)፣ አፋር፣ (4.8%) እና ጋምቤላ (6.2%) መሆናቸውን መረጃው ያመለክታል።
ከላይ እንደሚታየው ከደረጃ በታች የሆኑ ት/ቤቶች ያሏቸው ክልሎች በርካታ ሲሆኑ ለዚህም
ከሚጠቀሱ ችግሮች መካከል
58
አመላካች 15.1 ነባር መምህራን፣ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የትምህርት ቤቱን የመማር
ማስተማር ችግር ለመፍታት የሚያስችል ችግሮችን በቅደም ተከተል ለይተው
ሞጁል አዘጋጅተው ቢያንስ በዓመት ለ6ዐ ሰዓት በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ መርሃ
ግብር ላይ ተሳትፈዋል፣
የሚከናወኑ ተግባራት
• በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ መርሃ ግብር ላይ ያለው ግንዛቤ ማሳደግና ትኩረት ሰጥቶ
በተገቢው መንገድ ተግባራዊ ማድረግ
• የተከታታይ ሙያ ማሻሻያ መርሃ ግብር አተገባበር የተለዩ ችግሮች በወቅቱ እንዲፈቱ
ማድረግ
• የተከታታይ ሙያ ማሻሻያ ኮሚቴ የመርሀ-ግብሩን አፈጻጸም በተገቢው መንገድ ትኩረት
ሰጥቶ በቂ ድጋፍ፣ ክትትልና ግብረመልስ ማድረግ
• መርሀ-ግብሩ በተቀመጠለት ሰዓት መሰረት መጠናቀቁን ማረጋገጥ
አመላካች 15.2 አዲስ ጀማሪ መምህራን አማካሪ መምህራን ተመድበውላቸው የሙያ ትውውቅ
መርሃ ግብር /Induction Course/ አጠናቀዋል፣
የሚከናወኑ ተግባራት
• አዲስ ለሚመደቡ መምህራን ተገቢው የሙያ ትውውቅ በማድረግ ወደ ስራ ማሰማራት
• አዲስ ለሚመደቡ መምህራን ተገቢውን አማካሪ በመመደብ ድጋፍና ክትትል ማድረግ
• የአማካሪ መምህራን ድጋፍና የመረጃ አያያዝ ስልት ማጠናከር
ስታንዳርድ 16
የትምህርት ቤቱ አመራር፣ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በልማት ሠራዊት
በመደራጀት በቡድን ስሜት እየሰሩ ነው፡፡
ስታንዳርድ 16 የትምህርት ቤቱ አመራር፣ መምህራን፣ ተማሪዎች እና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች
በልዩ ልዩ አደረጃጀቶች ተደራጅተው እና በጥሩ ስነ ምግባር የታነጸው፣ለሙያቸው ተገቢ
ክብር በመስጠት በልማት ሰራዊት አግባብ ትምህርት ቤቱን ማገልገል መቻላቸውን
የሚያመለክት ነው።
59
ሰንጠረዠ 16 በዳግም ኢንስፔክሽን ውጤት ከስታንዳርድ 16 አንጻር
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
60
ከላይ ከሰንጠረዡ እንደሚታየው በሀገርአቀፍ ደረጃ በስታንዳርዱ በደረጃ 1 (17.75%) እና 2
(62.31%) ላይ ያሉ በመሆኑና ደረጃቸውን ያሟሉ 20 በመቶ መሆናቸውን ነው። በመሆኑም
በሀገርአቀፍ ደረጃ ያለው አፈጻጸም ዝቅተኛ መሆኑን ያመለክታል።
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልል ደረጃ በዚህ ስታንዳርድ ከፍተኛ አፈጻጸም ያለው የትግራይ ክልል ብቻ ሲሆን
አፈጻጸሙም 97.6 በመቶ ት/ቤቶች ደረጃቸውን ያሟሉ ናቸው። ሆኖም የአብዛኛዎቹ ክልሎች
አፈጻጸም ሲታይ ከሀገርአቀፉ አማካይ (20 በመቶ) በታች በመሆኑ አተገባበሩም ዝቅተኛ
ደረጃ ላይ ያለ መሆኑን ያመለክታል። በተለይም ሀረሪ (0%)፣ ኢትዮ-ሶማሌ (5.5%)፣ ጋምቤላ
(6.2%) እና አፋር(9.3%) በመሆናቸው ልዩ ትኩረት የሚሹ ናቸው።
ከላይ እንደሚታየው ከደረጃ በታች የሆኑ ት/ቤቶች ያሏቸው ክልሎች በርካታ ሲሆኑ ለዚህም
ከሚጠቀሱ ችግሮች መካከል
61
• ለተማሪዎች በአርአያነት የሚጠቀሱ የት/ቤቱ አመራርና መምህራን በበቂ መጠን
አለመኖራቸው
አመልካቾች 16.1፡-
የትምህርት ቤቱ አመራር፣መምህራን፣ ተማሪዎችና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች በልዩ ልዩ
አደረጃጀቶች ተደራጅተው የትምህርት ልማት ሰራዊት በመገንባት ስራቸውን ውጤታማ በሆነ
መልክ ተወጥተዋል፣ በውሳኔ አሰጣጥ ላይ እንዲሳተፉ ተደርጓል፣ እርስ በእርስም በውስጥ
ሱፐርቪዥን አማካኝነት ተገነባብተዋል፡፡
የሚከናወኑ ተግባራት
• ሁሉም የትም/ቤቱ ማህበረሰብ አደረጃጀቶቹ የስራ ማሳለጫ መሳሪያ መሆናቸውን
በዕምነት እንዲይዝ ማድረግ
• የት/ቤቱ አመራር በአደረጃጀቶች ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲያዝ ማድረግ
• ሁሉም አጀረጃጀቶች ከዕቅድ ዝግጅት ጀምሮ እስከ ሪፖርትና ግብረ-መልስ በተሟላ
ሁኔታ እንዲከናወን ማድረግ
• የት/ቤቱ አመራር ሁሉም አደረጃጀቶች የተቀመጠውን አሰራር ተከትለው
መፈጸማቸውን ትኩረት ሰጥቶ የተጠናከረ ክትትል፣ ድጋፍ እና ግብረ-መልስ መስጠት
• ት/ቤቱ አደረጃጀቶችን የተመለከተ መረጃ አደራጅቶ በመያዝና በመተንተን ወቅታዊ
ግብረ-መልስ መስጠት
አመልካቾች 16.2፡-
የትምህርት ቤቱ አመራር፣ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች በጥሩ ስነ ምግባር የታነፁ፣
ለሙያቸው ተገቢ ክብር ያላቸው፣ትምህርት ቤቱን ለማገልገል ቁርጠኛ የሆኑ ናቸው፣
የሚከናወኑ ተግባራት
• የት/ቤቱ ማህበረሰብ ለመምህርነት ሙያ ተገቢውን ክብር እንዲሰጡ ምቹ ሁኔታ
መፍጠር
• የመምህራንን ማህበራዊ ግንኙነትና መተባበር የሚያጎለብቱ የተለያዩ ኮሚቴዎችን
ማጠናከር
• አርአያነት ያላቸውን የትምህርት ቤቱ አመራር፣ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች
የሚያበረታታ ስርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ ማድረግ
62
ስታንዳርድ 17፡-
ሀ/ በሀገርአቀፍ ደረጃ
63
በዚህ ስታንዳርድ እንደ ሀገር ከ23071 ትምህርት ቤቶች ውስጥ 17.3 በመቶው ትምሀርት
ቤቶች ብቻ በደረጃ 3 እና 4 ላይ ሲገኙ የተቀሩት 82.7 በመቶዎቹ ከደረጃ በታች መሆናቸውን
መረጃው ያሳያል፡፡ ይህም ማለት እነዚህ ትምህርት ቤቶች በቀጣይ ጠንክረውና አቅደው
በማስራት ወደ ቀጣዩ ደረዳ መሸጋገር አለባቸው፡፡
ለ/ በክልል ደረጃ
በክልሎች ደረጃ በዚህ ስታንዳርድ በጣም ዝቅተኛ አፈጻጸም ያሳዩ ክልሎችን ስንመለከት
ሀረሬ (0%) አፋር (6.6%) ሲሆኑ በአንጻራዊነት የተሻለ አፈጻጸም ካላቸው ክልሎች ውስጥ
ትግራይ (33.9%) ድሬ ዳዋ (28.2%) ያስመዘገቡ ሲሆን የተቀሩት ክልሎች ደግሞ ከሀገራዊ
አማካኝ ውጤት ጋር ተቀራራቢ አፈጻጸም አላቸው፡፡
ከላይ እንደሚታየው ከደረጃ በታች የሆኑ ት/ቤቶች ያሏቸው ክልሎች ታዳጊ ክልሎች ሲሆኑ
ለዚህም ከሚጠቀሱ ችግሮች መካከል
የሚከናወኑ ተግባራት
65
ቤንሻንጉል 145 227 41 1 414 9.90% 0.24% 10.14%
32.05
ድሬ ዳዋ 7 46 25 78 % 0.00% 32.05%
ሶማሌ 147 79 12 238 5.04% 0.00% 5.04%
ጋምቤላ 6 9 1 16 6.25% 0.00% 6.25%
ሃረሪ 1 21 2 24 8.33% 0.00% 8.33%
258 138 1110 12.46
ኦሮሚያ 7 7095 3 36 1 % 0.32% 12.78%
15.40
ደቡብ 577 1447 372 20 2416 % 0.83% 16.23%
21.10
ትግራይ 106 474 157 7 744 % 0.94% 22.04%
533 1471 292 2307 12.70
ሀገር አቀፍ 5 2 9 94 0 % 0.41% 13.10%
በሃገር ደረጃ
በክልል ደረጃ
66
✓ በትምህርት ቤት የሚዘጋጁ ምዘናዎች ሶስቱን የእውቀት ዘርፎች /Domain) የያዘ
አለመሆን፣
✓ ወጥ የሆነ የፈተና አስተዳደር ስርዓት በትምህርት ቤት አለመኖር፣
✓ አመራሩ የምዘና ስርዓቱን በትክክል ስለመተግበሩ አስፈላጊውን ድጋፍ፣ ክትትልና
ግብረ መልስ ያለማድረግ ችግር
የሚከናወኑ ተግባራት
67
➢ ስለ እያንዳንዱ ተማሪ የትምህርት አቀባበል፣ የባህሪ መለወጥ እና ያመጡትን
መሻሸል በሚያሳይ መልኩ ማህደረ ተግባር ማዘጋጀት ፣
➢ የትምህርት ቤቱ አመራር መምህራን በትክክል የክፍል ውስጥ ተከታታይ ምዘናን
ተግባራዊ ማድረጋቸውን ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
በሃገር ደረጃ፡-
እንደ ሀገር 12.5% የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ብቻ ይህንን ስታንዳርድ በማሳካት ደረጃቸውን
ያሟሉ ሲሆን የተቀሩት 87.5% የሚሆኑት ትምህርት ቤቶች የተቀመጠውን ዝቅተኛ መመዘኛ
መስፍርት አላሟሉም።
በክልል ደረጃ
69
ከላይ በሰንጠረዡ እንደሚታየው ከደረጃ በታች ለሆኑ ት/ቤቶች በምክንያትነት ከሚጠቀሱ
ችግሮች መካከል
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
70
➢ የትምህርት ቤት መሻሻል ኮሚቴ የትምህርት ቤት መሻሸል ፕሮግራም ዕቅድ
አፈፃፀምን መከታተል፣መገምገምና ግብረመልስ መስጠት፣
➢ የትምህርት ቤት መሻሻል አፈፃፀም መነሻ በማድረግ የእውቅና ፕሮግራም ማዘጋጀት
እና እውቅና መስጠት፣
71
ይህ ስታንዳርድ ትምህርት ቤቱ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ሃብቶችን በመንግስት ህግና መመሪያ
ስራ ላይ ስለማዋሉ የሚመለከት ነው።
በሃገር ደረጃ
በክልል ደረጃ
72
➢ በትምህርት ቤት ደረጃ የሚመደቡ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በተቀመጠው ስታንዳርድ
መሰረት የተሟሉ አለመሆኑ፣
➢ ትምህርተ ቤት ውስጥ የሚከናወኑ የፋይንናስ አሰራር፣ የንብረት አስተዳደር እና
የሰው ሃብት አደረጀጃት በተቀመጠው የመንግስት ደንብ እና መመሪያ መሰረት
አለመከናወን፣
➢ በትምህርት ቤት ደረጃ የሚፈፀም ግዥዎች የምንግስት ደንብ እና መመሪያ
የተከተለ አለመሆኑ
➢ በመንግስት የግዥ ስርኣት፣ የንብረት እና የሰው ኃይል አስተዳደር ላይ ር/ምህራን
ያላቸው ግንዛቤ አናሳ መሆን፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
73
አመልካች 20.5 የት/ቤቱ በጀት ቅድሚያ ለተሰጣቸው የትምህርት ቤት መሻሻል እቅድ ላይ
በተቀመጡና አግባብነት ያላቸው አካላት በወሰኑት መሠረት በተገቢ መንገድ ሥራ ላይ
ስለመዋሉ፣
ስታንዳርድ 21
ደረጃ ደረጃ ደረጃ
ደረጃ 2 3 4 (ደረጃ ደረጃበ ደረጃ 3 & 4
ክልል 1 ድምር 3በ%) % (4) በ %
74
20.88
አዲስ አበባ 87 494 157 14 752 % 1.86% 22.74%
አፋር 173 122 32 5 332 9.64% 1.51% 11.14%
217
አማራ 4 4115 623 42 6954 8.96% 0.60% 9.56%
ቤኒሻንጉል 144 251 18 1 414 4.35% 0.24% 4.59%
20.51
ድሬ ዳዋ 9 52 16 1 78 % 1.28% 21.79%
ሶማሌ 142 72 21 3 238 8.82% 1.26% 10.08%
ጋምቤላ 4 11 1 16 0.00% 6.25% 6.25%
12.50
ሃረሪ 3 18 3 24 % 0.00% 12.50%
210 167 1110 15.12
ኦሮሚያ 0 7254 9 68 1 % 0.61% 15.74%
11.84
ደቡብ 563 1485 286 82 2416 % 3.39% 15.23%
11.42
ትግራይ 187 463 85 9 744 % 1.21% 12.63%
558 1433 292 2306 12.66
ሀገር አቀፍ 6 7 0 226 9 % 0.98% 13.64%
በክልል ደረጃ
75
ከላይ በሰንጠረዡ እንደሚታየው ከደረጃ በታች ለሆኑ ት/ቤቶች በምክንያትነት ከሚጠቀሱ
ችግሮች መካከል
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
76
➢ የተማሪ ወላጆች ልጆቻቸው የክፍል ፣የቤት ስራና የግል ስራዎችን
ስለመስራታቸው መከታተል
➢ ወላጆች ለልጆቻቸው የጥናት ጊዜ በመመደብ ድጋፍና ክትትል ማድረግ
➢ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት ሲያስመዘግቡ ማበረታቻ መስጠት
77
ክፍል አራት
78
የድርጊት መርሃ ግብር ፈፃሚ አካል
ተ/ቁ የሚከናወኑ ተግባራት
ህዳ ታህ ጥር የካ መጋ ሚያ ግን ሰኔ
በተመረጡ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ
ትምህርት ቤቶች ለሚገኙ የትምህርት ቤት
ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘር የትምህርት
ቤት ደረጃን ለማሻሻል በተዘጋጀው ሰነድ ላይ
የአምስት ቀን ስልጠና መስጠት (በተግባር
6 የተደገፈ) x
Conducting Re Inspection
ስልጠናውን ከወሰዱ የትምህርት ቤት ርዕሰ
መምህራን የሚመሯቸው ትምህርት ቤቶች
በስልጠናው መሰረት ከትምህርት ማህበረሰቡ
ጋር የጋራ መግባባት ፈጥረው ወደ ስራ የገቡ
ትምህርት ቤቶችን ሪፖርት መሰብሰብና ግብረ
7 መልስ መስጠት X x
ትምህርት ቤቶቻቸውን ለማሻሻል በትምህርት
ቤት ማህበረሰብ አማካነት እየተከናወኑ ያሉ
ጅምር ስራዎችን የመስክ ምልከታ በማካሄድ
ግብረ መልስ ለክልል፣ ለወረዳ፣ ክላስተርና
8 ትምህርት ቤት አመራር መስጠት x x x x x x
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል
ለትምህርት ቤት አመራሮች 2ኛ ዙር የአቅም
ግንባታ ስልጠናና በመስክ የታዩ የጋራ ችግሮች
9 ላይ ግምገማዊ ስልጠና መስጠት x
የመጀመሪያ ሴሚስተር የተማሪዎች ውጤት
ትንተና በትምህርት ቤት ደረጃ እንዲዘጋጅ
ማድረግ፣ ለትምህርት ማህበረሰቡ ውጤቱን
ማሳወቅና የቀጣይ ስልቶችን አዘጋጅቶ
10 እንዲሄድ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ x
79
የድርጊት መርሃ ግብር ፈፃሚ አካል
ተ/ቁ የሚከናወኑ ተግባራት
ህዳ ታህ ጥር የካ መጋ ሚያ ግን ሰኔ
ትምህርት ቤቶቻቸውን ለማሻሻል በትምህርት
ቤት ማህበረሰብ አማካነት እየተከናወኑ ያሉ
ስራዎችን ሁለተኛ ዙር የመስክ ምልከታ
በማካሄድ ግብረ መልስ ለክልል፣ ለወረዳ፣
11 ክላስተርና ትምህርት ቤት አመራር መስጠት x
የትምህርት ቤቶችን አፈፃፀም የሚያሳይ
ሪፖርትና ግብረ መልስ ማዘጋጀትና
12 ለሚመለከታቸው አካላት ማስተዋወቅ x X x x x x x x
ትምህርት ቤቶች የኢንስፔክሽን አገልግሎት
13 እንዲያገኙ ማድረግ x x
የትምህርት ቤቶች መሻሻል ለመገምገም እና
የልምድ ልውውወጥ መድረክ ሆኖ
እንዲያገለግል የምክክር መድረክ ማዘጋጀት x x x
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ከማሻሻል አንጻር የትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ሚናው ቀላል ባይሆንም በየደረጃው ያለው
የትምህርት መዋቅር ያለልተቋረጠ ክትትልና ድጋፍ አስተዋፅኦው ቀላል አይደለም፡፡ በመሆኑም ከትምህርተ ሚኒስቴር እስከ
ትምህርት ቤት ድረስ ባለው የትምህርት መዋቅር የሚገኙ አካላት የተፋጠነ የትምህርት ቤቶች ሽግግር ፕሮግራምን
ማስተባበር፣ መደገፍ፣ መከታተልና መገምገም ይጠበቅባቸዋል።
80
በዚህም መሰረት በክትትልና ድጋፍ ስርዓት ውስጥ ድርሻ የሚኖራቸው አካላት
• ትምህርት ሚኒስቴር
o ክቡር ሚኒስቴር፣ ሚኒስቴር ዴኤታ፣ የተለያዩ ዳሬክቶሬት ዳይሬክተርና ባለሙያዎች
• ክልል ትምህርት ቢሮ
o ቢሮ ሃላፊ፣ የተለያዩ ዳይሬክቶሬት ዳሬክተርና ባለሙያዎች
• ዞን ትምህርት መምሪያ
o የመምሪያው ሃላፊዎች፣ የስራ ክፍል ሃላፊዎችና ባለሙያዎች
• ወረዳ ትምህርት ጽኅፈት ቤት
o የጽህፈት ቤቱ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች፣ የክላስተር ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች ውጫዊ አካላትም ይሳተፋሉ።
81
4.3. የክትትልና ድጋፍ መዋቅራዊ አካሄድ
ከ…
ትምህርት ሚኒስቴር ለ…
ወርሃዊ
በየ40 ቀን
በየ2 ወር ግብረ መልስ ወርሃዊ
ትምህርት ቢሮ ሪፖርት
82
4.4. የሚያስፈልግ በጀት
የበጀት መግለጫ
ተ/ቁ የሚከናወኑ ተግባራት
ፈፃሚ አካል
ከአማራ፣ ደቡብ ብ/ብ/ህ/ክልሎች የተሻለ ተሞክሮ
ያላቸውን የትምህርት ቤት ርእሰ መምህራን፣ 254310.00
ኢንስፔክተሮችና የክልል ባለሙያዎች እንደሁም ብር
ከትምህርት ሚኒስቴር የተለያዩ ስራ ክፍሎች
የተውጣጡ አጠቃላይ 30 ተሳታፊዎች ለ7 ቀናት
የሚሳተፉ ሲሆን አጠቃላይ ከመድረኩ የሚጠበቀው
ትምህርት ቤቶችን ለማሻሻል የሚያስችል
ስትራተጂካዊ ሰነድ ይዘጋጃል። ለመርሃ ግብሩ
የትምህርት ቤት ርዕሰ መምህራን የአቅም አጠቃላይ ወጪ = የውሎ አበል፣ ትራንስፖርት፣
1 ግንባታ ማሰልጠኛ መነሻ ሰነድ ማዘጋጀት መስተንግዶና የፅሃፈት መሳሪያ ወጪ
ከየክልሉ ከትምህርት ቤት መሻሻልና 397500
ከኢንስፔክሽን የስራ ክፍሎች የተውጣጡ የስራ ብር
ሃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ከትምህርት
ሚኒስቴር የትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራምና
ኢንስፔክሽን ዲፓርትመንት የተውጣጡ
ባለሙያዎች በጥቅሉ 50 ተሳታፊዎች በተዘጋጀው
መነሻ ሰነድ ላይ ለ 5 ቀናት የሚወያዩ ሲሆን
ከውይይቱም የአሰልጣኞች ስልጠና ለመስጠት
የሚስችል የማሰልጠኛ ሰነድ ይዘጋጃል። የክልል
ትምህርት ቢሮና ትምህርት ሚኒስቴር የጋራ
የተዘጋጀውን ሰነድ ከክልል ትምህርት ቢሮና እቅድ፣ የክትትልና ድጋፍ ስርዓት ተዘጋጅቶ
2 ባለድርሻ አካላት ጋር በመነጋገር ማበልጸግ መግባባት ይደረስበታል። አጠቃላይ ወጪው=
የበጀት መግለጫ
ተ/ቁ የሚከናወኑ ተግባራት
ፈፃሚ አካል
ለውሎ አበል፣ የትራንስፖርት፣ የመስተንግዶና
የጽኅፈት መሳሪያ
የተዘጋጀውን ሰነድ ለሁሉም ትምህርት ትምህርት በቤቶችን በፍጥነት ወደ ስታንዳርድ 160000
ቤቶች የሚደርስበትን ሁኔታ ማመቻቸት ለማስጠጋት የሚስችል ስትራቴጂክ ሰነድ ብር
(በማእከል ደረጃ ለተወሰኑ ትምህርት ቤቶች የመጨረሻ ቅርፁን ኬዘና አመራሩ ውሳኔ ከሰጠበት
አሳትሞ ማሰራጨት፣ ክልሎች በራሳቸው በኋላ በትምህርት መሳሪዎች ማምረቻ ድርጅት
3 በጀት አስተርጉመው ማሰራጨት አልያም በሌላ ወደ ህትመት የሚገባ ይሆናል።
የትምህርት ቤት ድጎማ በጀት ከትምህርት ሁሉም ትምህርት ቤቶች የትምህርት ቤት ድጎማ
ቤት ደረጃ መሻሻል ጋር በማቆራኘት የበጀት በጀትን በመጠቀም የትምህርት ቤት ሪፖርት
አጠቃቀም ስርኣት መዘርጋት (የትምህርት ካርድ እንዲጠቀሙ ማድረግ
ቤት ሪፖርት ካርድ፣ ትምህርት ቤቱ
ያለበትን ደረጃ የሚያሳይ ባነርና መሰል
4 ዝግጅት)
ለ120 የትምህርት ቤት አመረሮች (ር/መምህራን 1037800
እና ሱፐርቫይዘሮች) የአሰልጣኘች ስልጠና ብር
ለአምስት ለ7 ቀናት መስጠት። አጠቃላይ ወጪ
የትምህርት ቤት አመራር አቅም ለመገንባት ለአሰልጣኞች የሙያ ክፍያ፣ ለውሎ
በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ክልላዊ የ አሰልጣኞች አበል፣ለትራንስፖርት፣ ለሪፍሬሽመንት እና
5 ስልጠና መስጠት ለአዳራሽ ክፍያ፣ለስቴሽነሪ
በተመረጡ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ 2000 የትምህርት ቤት አመራሮች የ5 ቀናት 12745000
ትምህርት ቤቶች ለሚገኙ የትምህርት ቤት ስልጠና መስጠት ብር
ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘር የትምህርት ወጪ ለአሰልጣኞች የሙያ ክፍያ፣ ለውሎ
ቤት ደረጃን ለማሻሻል በተዘጋጀው ሰነድ ላይ አበል፣ለትራንስፖርት፣ ለሪፍሬሽመንት እና
የአምስት ቀን ስልጠና መስጠት (በተግባር ለአዳራሽ ክፍያ፣ለስቴሽነሪ
6 የተደገፈ)
ለ2000 ትምህርት ቤቶች የኢንስፔክሽን
ለትምህርት ቤቶች የዳግም ኢንስፔክሽን አገልግሎት መስጠት።ለኢንስፔክሽን አገልግሎት
7 አገልግሎት መስጠት ለመስጥ ቢያንስ ሁለት ኢንስፔክተር ለአንድ
84
የበጀት መግለጫ
ተ/ቁ የሚከናወኑ ተግባራት
ፈፃሚ አካል
ትምህርት ቤት፣ ለ4 የኢንስፔክሽን ቀናት 2 ቀን
የሪፖረት ዝግጅት ሆኖ ለውሎ አበል እና
ለትራንስፖርት
ስልጠናውን ከወሰዱ የትምህርት ቤት ርዕሰ የመረጃ ማሰባሰብ ስራ የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው 192000
መምህራን የሚመሯቸው ትምህርት ቤቶች ትምህርት ቤቶች 6 ቡድን አባላት በእያንዳንዱ ብር
በስልጠናው መሰረት ከትምህርት ማህበረሰቡ ቡድን ውስጥ 4 አባላት እንዲኖሩት ተድረጎ ለ20
ጋር የጋራ መግባባት ፈጥረው ወደ ስራ የገቡ ቀናት ይሆናል።
ትምህርት ቤቶችን ሪፖርት መሰብሰብና ወጪ ለነዳጅ እና ለውሎ አበል
8 ግብረ መልስ መስጠት
ትምህርት ቤቶቻቸውን ለማሻሻል የምስክ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እና ግብረመልስ 192000
በትምህርት ቤት ማህበረሰብ አማካነት መስጠት ብር
እየተከናወኑ ያሉ ጅምር ስራዎችን የመስክ ወጪ ለነዳጅ ለትራንስፖርት
ምልከታ በማካሄድ ግብረ መልስ ለክልል፣
ለወረዳ፣ ክላስተርና ትምህርት ቤት አመራር
9 መስጠት
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል በመስክ የተገኘውን ተሞክሮ መሰረት በማድረግ 1037800
ለትምህርት ቤት አመራሮች 2ኛ ዙር ለ120 የትምህርት ቤት አመራሮች ለ5 ቀናት ብር
የአቅም ግንባታ ስልጠናና በመስክ የታዩ መስጠት አጠቃላይ ወጪው= ለውሎ አበል፣
የጋራ ችግሮች ላይ ግምገማዊ ስልጠና የትራንስፖርት፣ የመስተንግዶና የጽኅፈት መሳሪያ
10 መስጠት
የመጀመሪያ ሴሚስተር የተማሪዎች ውጤት
ትንተና በትምህርት ቤት ደረጃ እንዲዘጋጅ
ማድረግ፣ ለትምህርት ማህበረሰቡ ውጤቱን
ማሳወቅና የቀጣይ ስልቶችን አዘጋጅቶ
11 እንዲሄድ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
ትምህርት ቤቶቻቸውን ለማሻሻል የምስክ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እና ግብረመልስ 192000
በትምህርት ቤት ማህበረሰብ አማካነት መስጠት ብር
12 እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ሁለተኛ ዙር ወጪ ለነዳጅ ለትራንስፖርት
85
የበጀት መግለጫ
ተ/ቁ የሚከናወኑ ተግባራት
ፈፃሚ አካል
የመስክ ምልከታ በማካሄድ ግብረ መልስ
ለክልል፣ ለወረዳ፣ ክላስተርና ትምህርት ቤት
አመራር መስጠት
የትምህርት ቤቶችን አፈፃፀም የሚያሳይ
ሪፖርትና ግብረ መልስ ማዘጋጀትና
13 ለሚመለከታቸው አካላት ማስተዋወቅ
በተመረጡ ትምህርት ቤቶች ላይ በመገኘት 183600.00 ብር
የልምድ ልውውጥ መድረክ ማዘጋጀት
የተሻለ አፈፃፀም ካስመዘገቡ ትምህርት ለ5 ቀናት የጎዞን ጨመር 20 የትምህርት ቤት
ቤቶች መካከል የተወሰኑት ለሌሎች አመራሮች በተገኙበት
ትምህርት በቤቶች ልምድ እንዲሰጡ ወጪ ውሎ አበል እና ትራንስፖርት፣
16 ማድረግ አዳራሽ፣ሪፍሬሽመንት እና የጽህፍት መሳሪያዎች
የተሻለ አፈጻፀም ካሳዩ ትምህርት ቤቶች የተመረጡ 21 ትምህርት ቤቶች ላይ የልምድ 266000
መልካም ተሞክሮ መቀመር፣ ማሳተምና ልውውጥ ማድረግ፣ 7 ቡድን ለ25 ቀናት፣ ለውሎ ብር
17 ማሰራጨት አበል እና ትራንስፖርት
16658010.00ብር
በ2009 ዓ/ም እና በ2010 ዓ/ም የትምህርት ቤቶች ዳግም ኢንስፔክሽን በደረጃ አንድ እና በደረጃ ሁለት ላይ ካሉ ትምህርት ቤቶች ውስጥ
ከስታንዳርድ 1 አንፃር 96%ቱ ትምህርት ቤቶች በዚሁ ስታንዳርድ ያስመዘገቡት ውጤት ከደረጃ በታች መሆኑን ያሳያል፡፡ ይህም በአጭሩ
እነዚህ ትምህርት ቤቶች ግንባታቸው የተሟላ አለመሆኑ፣ በቂ የትምህርት ቤት የውስጥ ቁሳቁስ (የተማሪ ዴስክና መሰል) ያልተሟላላቸው
(ተማሪዎች በእንጨትና መሬት ላይ የሚቀመጡ፣ በቂ የማጣቀሻ መፅሃፍት የሌላቸው እንዲሁም የላብራቶሪ ቁሳቁስ ጨርሶ የሌላቸው
እንደሆነ ከስታንዳርዱ ዝርዝር አመልካች መረዳት ይቻላል። በመሆኑም ትምህርት ቤቶቹን ወደ ስታንዳርዱ ለማስጠጋት ከሚሰራው የአቅም
ግንባታ ስራ በተጨማሪ እነዚህን ትምህርት ቤቶች በግብአት ማጠናከር አስፈላጊ ይሆናል። በዚህም መሰረት ትምህርት ቤቶቹን በፍጥነት
86
ወደ ስታንዳርዱ ለማስጠጋት በየክልሉ የተለያዩ ፍላጎትና የትምህርት ቤቶች ብዛት ያለ በመሆኑ ይህን ታሳቢ ያደረገ የወጪ ዝርዝር
እንደሚከተለው ቀርቧል።
87
4.4.2.3 ትግራይ፣ አማራ፣ ኦሮሚያ፣ደቡብ ብ/ብ/ህ/ እና አዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር (የሚሻሻል)
88