Professional Documents
Culture Documents
ቀን ደብዳቤ
ቀን ደብዳቤ
ቁጥር
ለ:
ከላይ ለመጥቀስ እደተሞከረዉ ቦረን ሞተር ጣብያ ጀነሬተር በቦርድ ብልሽት ምክንያት መስራት አቁሞል ለዚህም
ባደረግነዉ ጥገና የተበለሻዉ የጀነሬተሩ ክፍል ግዢ የሚያስፈልገዉ መሆኑን ተረድተናልን በመሆኑም ግ 4 እስኪፈፀም
በማነዋል(በሰዉ ክትትል) እዲሰራ ስላሰብን ግዢዉን በማፍጠንም ሆነ ላሰብነዉ ጊዜያዊ የመስራያ አማራጭ
አስፈላጊዉን ትብብር እድታረጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን!!
አቶ መሀመድ