You are on page 1of 1

ቁጥር ____________

ቀን ______________

ለስዳማ ክልላዊ መንግስት ለሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

ሀዋሳ

ጉዳዩ፡- በደብዳቤ ቁጥር 05989 ለተላክልን መልስ መስጠት ይሆናል፡፡

ከላይ በርዕሱ ላይ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በአመልካቾች እነ ዘሪሁን ቱራ (5-ሰዎች) መካከል ባለው የውርስ ንብረት
ክፍፍል ጉዳይ ጋር በተያያዘ በወ/ሮ ምንትዋብ ብዙነህ ስም በሻሸመኔ ከተማ በአዋሾ ቀበሌ የተመዘገበ የመኖሪያ ቤት
መኖሩን እንድናጣራ የፃፋቹልን ደብዳቤ ደርሶናል፡፡

በመሆኑም ከላይ የተጠቀሰው የመኖሪያ ቤት በሻሸመኔ ከተማ በአዋሾ ቀበሌ በካርታ ቁጥር 2736፤ በቦታ ቁጥር

01/224፣ ስፋት 250 ካ.ሜ የምሆነው ቦታ በወ/ሮ ምንትዋብ ብዙነህ ስም የተመዘገበ እና ከዕዳና ዕገዳ ነፃ መሆኑን
ያረጋገጥን መሆኑን በኣክብሮት እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር!

You might also like