Professional Documents
Culture Documents
Law
Law
0
መግቢያ
እንዲያድጉ ማስቻል ለነገ የሚተው ተግባር አይደለም፡፡ ወደፊት ከሙስና፣ ከብለሹ አሰራርና ከኋላ ቀርነት
ሥነምግባርና ስብእና ግንባታ ላይ መስራት ያስፈልጋል፡፡ የሥነ ምግባር ግንባታ ተግባር የሚጀምረውና ጽንኡ
መሠረቱ የሚጣለው በልጅነትና በወጣትነት ዕድሜ ክልል ውስጥ በመሆኑ ለዚህ ተግባር ዩኒቨርሲቲዎችና
ኮሌጆች ላይ ትኩረት አድርጎ መስራቱ ተገቢ ነው፡፡
እንደሆኑ ከታመነበት ደግሞ ሥራውን ለማሳለጥ የሚያስችል አደረጃጀት በሁሉም መደበኛ በሆኑ የትምህርት
የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽንም ወጣቶችን በመልካም ሥነ ምግባር የመገንባት ህጋዊ
በመሆኑም የሁሉም የመንግሥትና የግል ዩኒቨርሲቲዎች እና የመንግሥት ኮሌጆችን ያካተተ የተማሪዎች የሥነ
1
ክፍል አንድ
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
አንቀጽ 1.
አጭር ርዕስ
አደረጃጀትና አሰራር መመሪያ›› የሚል ሲሆን ከዚህ ቀጥሎ ‘’መመሪያ’’ ተብሎ ይጠራል፡፡
አንቀጽ 2.
ትርጓሜ
የተቀመጠውን ትምህርት የሚያስተምር የመንግስት ወይም የግል ዩኒቨርሲቲና ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ማለት
ነው፡፡
2. “ኮሌጅ” ማለት በተለያዩ የሙያ መስኮች ተማሪዎች የሚያሰለጥን በፌዴራል መንግሥት ሥር የሚገኙ
ኮሌጆች በሚቋቋም ክበብ ውስጥ ለመሳተፍ ከተመዘገቡት ጠቅላላ አባላት መካከል ክበቡን ለመምራት
ብቃት፣ ፍላጎትና ተነሳሽነት ያላቸው በክበቡ መመሪያ መሠረት የሚመረጡ አባላት ማለት ነው፡፡
የተማሪዎች የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ክበብ አደረጃጀትና አሰራር መመሪያ ማለት ነው፡፡
6. ‘’ኮሚሽኑ’’ ማለት የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ማለት ነው፡፡
8. ‘’ዳይሬክቶሬት’’ ማለት በኮሚሽኑ ውስጥ ይህን አደረጃጀት የሚከታተል የስራ ክፍል ማለት ነው፡፡
2
9. ‘’ሚኒስቴር’’ ማለት የኢፌዴሪ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ማለት ነው፡፡
አንቀጽ 3
የፆታ አጠቃቀም
አንቀጽ 4
የአፈፃፀም ወሰን
አንቀፅ 5
የተማሪዎች የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ክበብ ዋና ዓላማ በመልካም ሥነ ምግባር የታነፀ፣ በራስ ጥረትና
ትጋት ለመኖር ጽኑ አቋም ያለው፣ ለኅሊናው፣ ለሕግና ለአገሩ ታማኝ የሆነ፣ በዕውቀት፣ በክህሎትና
1. በተማሪዎችና በመማር ማስተማሩ ዙሪያ የሚታዩ ኩረጃ፤ ስንፍና፤ ስርቆት አድሎአዊ አሰራሮችን
በማስወገድ በራስ ጥረት የሚያድግ ሥነምግባርን ማጎልበት፣
3. የተማሪዎች የሥነ ምግባር ግንባታን በማጠናከር በራስ ጥረት የመለወጥ ብቃት የሚያጎናጽፍ አቅም
3
5. ተማሪዎች እርስ በእርሳቸው እንዲሁም ከመምህራንና ከአስተዳደር ሠራተኞች ጋር ያላቸውን ግንኙነት
ክፍል ሁለት
አንቀፅ 6
ስለ አባልነት
1. ሁሉም የትምህርት ተቋሙ ተማሪዎች የተማሪዎች የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ክበብ አባል መሆን
ይችላሉ፣
2. ሁሉም የክበቡ አባላት የክበቡ ዓላማ ተቀብለው በክበቡ መመሪያ ፤ በሙሉ ፈቃደኝነት፣ ፍላጎት እና
አንቀጽ 7
የአባላት መብት
2.1. ለክበቡ ዓላማና ተልዕኮ መሳካት የሚጠቅሙና የክበቡን አሰራር የተከተሉ ማናቸውንም ዓይነት
ስራ የመስራት፣
2.2. በኃላፊነት የመመረጥ፣ የመምረጥና የክበቡን እንቅስቃሴ በተመለከተ ማንኛውንም መረጃ ጠይቆ
የማግኘት፣
አንቀጽ 8
4
የአባላት ግዴታ
5. የክበቡን አቅም ለማጎልበት፣ ዓላማውን ለማሳካትና ለማስፋፋት በሃሳብ፣ በጉልበት፣ ወዘተ የመደገፍ
አንቀጽ 9
ስለአባልነት ዘመን
ማንኛውም የክበቡ አባል ከክበቡ አባልነት የሚወጣው በትምህር ተቋሙ የሚቆይበት የትምህርት ዘመንን
ሲያጠናቅቅ ወይም በአስገዳጅ ሁኔታዎች ምክንያት ይሆናል፣
በማስረጃ ሲረጋገጥ ፤
2. የክበቡን የስራ ሂደት የሚያውክና ስም የሚያጎድፍ፣ ያለአስተባባሪው ፈቃድ በክበቡ የግል ጥቅም
መፈፀሙ በማስረጃ ሲረጋገጥ፣
5
4. አባሉ በመመሪያው የተቀመጡትን ግዴታዎች ያልተወጣና ለመወጣትም ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፣
5. ክበቡ በሚጠራቸው ስብሰባዎች ከዓቅም በላይ ባልሆነ ምክንያት ለ 3 ተከታታይ ጊዜ ያለፈቃድ ሲቀር
ክፍል 3
አንቀጽ 10
10.1 ተጠሪነት
2. በግል ዩኒቨርሲቲና ዩኒቨርሲቲ- ኮሌጆች የተማሪዎች የሥነ ምግባርና የፀረ-ሙስና ክበብ ተጠሪነት
ተቋማቱ ለሚመድቡት ከሥራው ጋር ቅርበት ለሚኖረው ክበቡን ትኩረት ሰጥቶ ለሚካተተል አካል
ምክትል ሰብሳቢ
ፀሐፊ
የክበቡ አስተባባሪ አባላት ብዛት እንደየ ዩኒቨርሲቲውና ኮሌጁ ባህርይ የሚወሰን ሆኖ ከ 5-7 አባላት የሚኖሩት
ይሆናል፡፡ አምስት የአስተባባሪ አባላት ላላቸው የሚከተሉት የሥራ ድርሻ የሚኖራቸው ይሆናል፡፡
1. ሰብሳቢ
2. ምክትል ሰብሳቢ
3. ፀሐፊ
አንቀጽ 11
ተግባርና ኃላፊነት
7
1. ክበቡን በሚመለከት ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሚወርዱ አቅጣጫዎችን ተከትሎ
ተግባራዊ ያደርጋል፣
7. ኩረጃን፣ ስርቆትን፣ ማታለልንና ብልሹ አሰራርን በመከላከል ውጤት ከአስመዘገቡ ከአቻ ተቋማት
ክበባት የተሻለ ተሞክሮ እንዲያገኙ የትራንስፖርት እና ሌሎች ወጪዎች እንዲሸፈኑ ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፣
8. ክበቡ ሊደግፉ የሚችሉ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በመለየትና ግንኙነት መፍጠር
ክበቡን እንዲደግፉ ያሳምናል፣
11. የሥነ ምግባር መከታታያ ዳይሬክቶሬት ሥራውን በአግባቡ እንዲሰራ ያለተቋረጠ ድጋፍና ክትትል
ያደርጋል
ያገለግላል፣
8
4. የተማሪዎች የሥነ ምግባር ግንባታ በክበቡና በትምህርት ተቋማቱ የተለያዩ የስራ ክፍሎችና
5. ክበቡ ለሚያከናዉናቸው ተግባራት አስፈላጊ የሆኑ የበጀት፣ የቢሮ፣ የቁሳቁስ እንዲሁም የአዳራሽ
ፍላጎቶች እንዲሟሉ በዓመታዊ ዕቅዱ በጀት በማስያዝ ወይም የትምህርት ተቋሙን የበላይ
ሥራዎችን ያከናውናል፣
ይተገብራል፣
11. የክበቡን የውስጥ መተዳደሪያ ደንብ በክበቡ አመራርና አባላት ተሳትፎ ያዘጋጃል፣ ያፀድቃል፣ ያሻሽላል፣
13. የክበቡን ዓመታዊ ዕቅድ፣ የሦስት ወር እና የግማሽ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ለኮሚሽኑና
ለሚመለከታቸው አካላት ይልካል፣
2. ከፍተኛ የሆነ የሥነ ምግባር ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች በመለየት እንዲስተካከሉ ምክር እና ሌሎች
ድጋፎችን ይሰጣሉ፣
9
3. በተማሪዎች ላይ ያልተገባ ኢ-ሥነምግባራዊ ድርጊት የሚፈፅሙ መምህራንን ለይተው ያወጣሉ፣
እንዲታረሙ እና ተጠያቂ እንዲሆኑ ያደርጋሉ፤
4. በትምህርት ተቋሙ ውስጥ ለተማሪዎች ሥነ ምግባር መጓደል ምክንያት የሆኑ ድርጊቶችን በጥናት
መለየትና እንዲፈቱ ሙያዊ እገዛ ማድረግ ፤
6. ከኩረጃ፣ በስርቆት እና መሰል የስነ ምግባር ጉድለት ጋር የተያያዙ ችግሮችን ተከታትለው ያርማሉ፣
አንቀጽ 12
1. የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም ክበቡ በመልካም ሥነ ምግባር ግንባታ ዙሪያ የሚሰጠውን የበጎ ፈቃድ
አገልግሎት ያስተዋውቃል፣
2. በተማሪዎች ሥነ ምግባር ግንባታ ስትራተጂ እንዲፈፀሙ የተቀመጡ አቅጣጫዎች ይተገብራል፣
4. በክበቡ አባላት፣ በት/ቤቱ ወይም በኮሌጁ ተማሪዎች ዘንድ የሚታየውን የሥነ- ምግባር ጉድለት
ይለያል፣ እንዲታረሙ ጥረት ያደርጋል፣
5. ለክበቡ አባላትና ተማሪዎች ባህርይ ላይ እንደክፍተት የተለዩ የሥነ ምግባር ጉድለቶችን ለመሙላት
የሚያስችል የሥነምግባር ግንባታ ስልጠናዎች እንዲሰጡ ሁኔታዎች ያመቻቻል፤
10. ተማሪዎች የመልካም ሥነምግባር አስፈላጊነትን እንዲረዱ በግቢ ውስጥ በሚገኙ ቦርዶች፤
ሚኒሚድያ፤ በትምህርት ተቋሙ ዌብሳይት፤ በሌሎች መልእክት ማስተላለፍያ ቦታዎች ላይ አስተማሪ
ፅሁፎችን ተደራሽ ያደርጋል፣
11. ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን ምክንያት በማድረግ በትምህርት ተቋሙ የተለያዩ የመልካም
ሥነምግባር አስፈላጊነትን እና የሙስና አስከፊነትን የሚያስገነዝቡ መርሀ ግብሮችን
ያዘጋጃል/ያካሂዳል፣
12. ኩረጃ፤ ሰንፍና፤ ማርፈድ፤ ትምህርት አቋርጦ መውጣት፤ አስተማሪን አለማክበር፤ መንጠቅ፤
መቀማትና መስረቅ የመሳሰሉት ኢ-ሥነ ምግባራዊ ድርጊቶችን ማውገዝ እና ለተማሪው ወደፊት
የህይወት ዕጣ ፈንታ ላይ ያላቸውን ጉዳት ያስተምራል፤ ይመክራል፣
15. ኩረጃን፣ ስርቆትን እና ብልሹ አሰራርን በመከላከል፣ በተማሪዎች ዘንድ መልካም ሥነ ምግባርን
በማስረጽ የተሻለ የሥራ እንቅስቃሴ ካላቸው ከሌሎች አቻ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች በጎ
ተሞክሮዎችን በመቀመር ይተገብራል፣
16. በትምህርት ተቋሙ ውስጥ የሚፈፀሙ አድሎአዊና ብልሹ አሰራሮችን፣ የሙስና ተግባራትን የሥነ
ምግባር ግድፈቶችን ለሥነምግባር መከታተያ ክፍል/ ለክበቡ ፎካል ፐርሰን ጥቆማ ያቀርባል፣ ችግሮች
እንዲፈቱና እንዲስተካከሉ ያደርጋል፣ ከተቋሙ የስራ ኃላፊዎች ጋር ስለጉዳዩ ይወያያል፣
17. አጠቃላይ የክበቡን እንቅስቃሴ በተመለከተ መረጃ አደራጅቶ በመያዝ ለሚመለከተው አካል ይልካል፤
19. ከሥነምግባር መከታተያ ክፍል/ ክበቡ ፎካል ፐርሰን ጋር በመሆን የክበቡን ዓመታዊ ዕቅድ፣ የየሩብ እና
የ 6 ወር አፈፃፀም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ለሥነ ምግባር መከታተያና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት /ፎካል
ኘርሰን ሪፖርት ይፈልጋል፤
11
አንቀጽ 13
ሰብሳቢው ተጠሪነቱ ለትምህርት ተቋሙ ለሥነምግባር መከታተያ ክፍል ወይም ክበቡን እንዲያስተባብር
አንቀጽ 14
አንቀጽ 15
12
3. ከሰብሳቢውና ከም/ሰብሳቢውጋር በመሆን ለክበቡ አስተባባሪዎች የስብሰባ አጀንዳዎችን
ያዘጋጃል፣
ያደርጋል፣
አንቀጽ 16
የክበቡ የአባላት ጉዳይ ክትትል ተጠሪነቱ ለሰብሳቢው ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፣
1. የክበቡ የአባላት ጉዳይ ስራን በበላይነት ይመራል፤ ያስተባብራል፤
2. የክበቡ አስተባባሪዎች እና አባላትን መረጃ ያደራጃል፣ በአግባቡ ይይዛል፣
3. የክበቡ የአባላት ጉዳይ ክትትልን ዕቅድ ያዘጋጃል፤ ተፈፃሚነቱን ይከታተላል
4. በክበቡ የአሰራር መመሪያ መሠረት አዳዲስና ተተኪ አባላት የሚፈሩበትን ስልት ይቀይሳል፣ አባላትን
ያፈራል፣ ስለ ክበቡ ዓላማና አሰራር በቂ ግንዛቤ አንዲኖራቸው ገለጻ ይሰጣል፣
5. ለክበቡ አባላትና ተማሪዎች ሥነምግባር ግንባታ የሚረዱ የሥልጠና ርእሶችን ከክበቡ አስተባባሪዎች
ጋር በመሆን ይለያል፣ ሥልጠናዎች እንዲሰጡ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
6. በክበቡ ተግባርና ኃላፊነት የተቀመጡ ሌሎች የስነ ምግባር ግንባታ ስራዎች ያከናውናል፣
7. እንደ ዩኒቨርሲቲው/ኮሌጅ የተማሪዎች ብዛት የክበቡ ተወካይ በሴክሽንና በትምህርት መስክ
እንዲወከል ያደርጋል፣
8. የከፍሉን አፈፃፀም ይገመግማል ፤ ሪፖርት ለሰብሳቢ ይልካል ፤
13
አንቀጽ 17
1. የሥነ ምግባር ጉድለትን፣ ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የሚያስችል የጥቆማ መቀበያ
3. በተቋሙ ውስጥ የሥነ ምግባር ጉድለት፣ አድሎ እና ብልሹ አሰራር እንዳይከሰት የመከላከል ሥራ
ይሰራል፣
4. የክበቡ አባላት እና የተማሪዎች የሥነ-ምግባር ጉድለቶች በጥናት ይለያል፤ ጎልተው የሚወጡ የስነ
ምግባር ችግሮች ( ኩረጃ፤ ስንፍና፤ ያልአግባብ ነጥብ መፈለግ ወ.ዘ.ተ) መረጃ ይይዛል፣ ችግሮች
5. በትምህርት ተቋሙ በተለየ ሁኔታ የሥነ ምግባር ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች መረጃ ይይዛል፣
አንቀጽ 18
14
2. የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም ስለ ክበቡ ዓላማና አሰራር ለትምህርት ተቋሙ ማህበረሰብ
ያስተዋውቃል፣ የቅስቀሳ ሥራ ይሰራል፣
3. ዬኒቨርሲቲው/ኮሌጁ ሚድያዎች ለሥነ ምግባር ትምህርት ግንባታ እንዲውሉ ከትምህርት ቤቱ
አስተዳዳር ጋር በጋራ ይሰራል፣
4. ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ምክንያት በማደረግ ለትምህርት ተቋሙ ማኅበረሰብ ሰፋፊ የሥነ
ምግባር ግንባታ ማጠናከሪያ ሊሆኑ የሚችሉ ተግባራትን ያቅዳል፣ ይተገብራል፣
5. የሥነ ምግባር ትምህርት በተለያዩ የህትመት ስራዎች ታግዞ እንዲከናወን ጥረት ማድረግ ፤
6. የከፍሉን አፈፃፀም ይገመግማል፤ ሪፖርት ለሰብሳቢ ይልካል፣
አንቀጽ 19
ያስተላልፋል፣
9. የዘርፉን የስራ አፈፃፀም ይገመገማል፤ ሪፖርት ለሰብሳቢው ይልካል፣
10. ሌሎች በሰብሳቢ የሚሰጡትን ተግባራት ያከናውናል፣
15
ክፍል አራት
በዚህ መመሪያ ሌሎች አንቀፆች የተደነገጉ አሰራሮች እንደተጠበቁ ሆነዉ ክበቡ የሚከተሉት አሰራሮች
ይኖሩታል፡፡
አንቀፅ 20
የክበቡ አባል የሆነና ከዚህ ቀጥሎ የተቀመጡትን መስፈርቶች የሚያሟላ አባል ከሁለቱም ፆታዎች በክበቡ
2. በትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ እና በክበቡ አባላት ዘንድ በመልካም ሥነምግባሩ አርአያ የሆነና ተቀባይነት
ያለው፣
4. በትምህርት ተቋሙ ውስጥ በሚደረግ ገንቢ እንቅስቃሴ በመሳተፍ የማስተባበር እና የመምራት አቅም
ያለው፣
አንቀጽ 21
2. የክበቡ አስተባባሪ አባላት ምርጫ እንደአስፈላጊነቱ በግልፅ ወይም በምስጢር የድምፅ አሰጣጥ ሥርዓት
ይከናወናል፣
አንቀጽ 22
ክፍል አምስት
ስለ ግንኙነት
አንቀጽ 23
1. የክበቡን ዓላማና ተግባር ለሚደግፉ ወይም ድጋፍ ለማድርግ ከሚፈልጉ እና በሥነምግባርና በፀረ-
አንቀጽ 24
1. ክበቡ ከትምህርት ተቋሙ አመራር የመሰብሰቢያ አዳራሽ፣ ጽ/ቤት እና የመስሪያ ቁሳቁስ ለማግኘት
በሚደረግ ጥረት የሥራ ግንኙነት ይኖረዋል፣
2. ክበቡ የትምህርት ተቋሙን ማህበረሰብ በመልካም ሥነምግባር ለማነፅ፣ ሙስናን፣ ብልሹና አድሎአዊ
በሚመለከተው ክፍል/አካል ፈቃድ ሲያገኝ ህብረተሰቡን ድጋፍ ሊጠይቅ ይችላል፤ ማስገደድ ወይም
አንቀጽ 25
2. ኮሚሽኑ በሚያስቀምጠው የግንኙነት ሥርዓት መሰረት በዕቅድና ሪፖርት አላላክ የስራ ግንኙነት
ይኖረዋል፣
17
3. የክበባት አመራሮችና አባላትን ለማሰልጠንና ለማብቃት የሥራ ግንኙነት ይኖራል፣
ክፍል ስድስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
አንቀጽ 26
ክበቡ በቅድ ይዞ የሚያስፈፅማቸዉን ተግባራት ለማከናወን የሚከተሉትን የገቢ ምንጮች ሊጠቀም ይችላል፡-
2. ከአጋር ድርጅቶችና ሌሎች መግስታዊና መግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የሚገኝ ድጋፍ ይሆናል፣
አንቀጽ 27
ይህን መመሪያ የሚቃረን ማንኛውም መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሰራር በዚህ መመሪያ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ
ተፈፃሚነት የለውም፡፡
አንቀጽ 28
መመሪያውን ስለማሻሻል
ይህ መመሪያ የሚሻሻለዉ፡-
18
ይህን መመሪያ እንዲሻሻል የሚያስገድዱ ሁኔታዎች በሚያጋጥሙበት ወቅት በፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ
አንቀጽ 29
መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ
ፀጋ አራጌ
19