You are on page 1of 1

ለመሃመድ ኣብዲ ኡመር ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ

ድሬዳዋ

ጉዳዩ: ክፍያ ስለመጠየቅ ይሆናል

ከላይ ለመጥቀስ እንደተሞከረው እኔ ኣቶ አበበ የቢኬ መጠጥ ውሃ ስራን የስው ሓይል ኮንትራት ወስጄ ስሰራ መቆየቴ
ይታወሳል በዚሁም መሠረት የመጀመሪያ ዙር ሥራን በማጠናቀቅ ላይ የምገኝ ሲሆን ሁለተኛ ዙርንም የጀመርኩ መሆኑ
ይታወቃል።
ስለዚህ እርሶም እሥከ ኣሁን የተሰራውን ስራ ግምት ውስጥ በማስገባት ቀሪውን ክፍያ እንዲፈፈጽሙልኝ በአክብሮት
እጠይቃለሁ።

ከሰላምታ ጋር

ስም:______________
ቀን:_____________ _
ፊርማ:_______________

You might also like