Professional Documents
Culture Documents
Mobile 0913403863
Mobile 0913403863
Mobile 0922666637
ቀን 02/02/2014
ቁጥር: 0001/TT/2014
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ እኔ አመልካች አቶ ተምራት ተሾመ እንሰሳትና የእነሰሳት ተዋዐፆ
አቅራቢ ባለቤት ለዩኒቨርስቲዉ ተማርዎች ምግብ ግብዓት አገልግሎት የሚዉል የበግ እና የበሬ ስጋ አቅራቢ
በዉል ስምምነት ላይ በተገለፀዉ መልኩ የቅደመ ኪፊያ ዋስትና ከ Oromia international bank Harbu
branch ዋስትና በቀን 19 ሐምሌ 2013 ዓም አመልክቼ በዚሁ መሰረት ዩኒቨርሲቲውም ግማሸ ክፊያ የከፊለኝ
መሆኑ ይታወቃል በዚሁ መሰረት አሁን ቀሪዉን ግማሸ ክፊያ ይፈጽምልኝ ዘንድ በትህትና እጠይቃለሁ። ፡፡
ከሠላምታ ጋር