Professional Documents
Culture Documents
Attendance
Attendance
አቶ ገዛኸኝ ወንዳቸው ፡- ብዙ ጊዜ ጠዋት ቀድመው የሚገቡና ማታም አምሽተው የሚወጡ ሲሆን አልፎ
አልፎ አሻራ መስጠትን መርሳት በተጨማሪም ተደጋጋሚ የሆነ የመብራት መጠፋት ተደማምሮ የአቴንዳንስ ክፍተት
የመጣ ሲሆን ሰራተኛው ግን ያለ ፈቃድ ከስራቸው የማይቀሩና አሁንም በስራ ገበታቸው ላይ ተግተው እየሰሩ ያሉ
መሆኑን እገልጻለኁ።
አስማማው መርሻ፡
ብዙ ጊዜ ጠዋት ሲገቡ የአሻራ ማሽን የሚስቸግራቸው እንደሆነና ለተከታታይ ቀናት መብራት በመጠፋቱ
መስጠት ያልቻሉ ቢሆንም ከስራገበታቸው ያለፈቃድ የማይቀሩ መሆኑን መሆኑን እገልጻለኁ።
ዘላለም ካሳሁን፡
ቀሪ ከተባሉባቸው ቀናት ውስጥ 15 ቀን ፈቃድ የነበራቸው ሲሆን በኮሮና ህመም ምክንያት ለአለቃቸው
ነግረው ቀርተዋል። አልፎ አልፎ አሻራ መስጠት የሚረሱ ሲሆን ከስራቸው ባህሪ አንፃር የሚያጋጥም ቢሆንም ከዚህ በኇላ
እንዲያስተካክሉ የተነገሩ ሲሆን ባላቸው የስራ እንቅስቃሰሴ ከስራቸው የማይቀሩና አሁንም በስራ ገበታቸው ላይ
ተግተው እየሰሩ ያሉ መሆኑን እገልጻለኁ።
ብርሀኑ አድኖ፡
ብዙ ጊዜ በስራ ገበታቸው የሚገቡ ነገር ግን አሻራ መስጠት የሚረሱ መሆኑን የገመገምን ሲሆን ለዚህም
ቸልተኝነታቸውንእንዲያስተካክሉጠንከር ያለማሳሰቢያየሰጠናቸውሲሆንከቢሮ ግን ቀርተውእንደማያውቁናአሁንም በስራ
ገበታቸው ላይ ተግተው እየሰሩ ያሉ መሆኑን እገልጻለኁ።
ሰለሞን ወ/ሚካኤል፡
የገጠማቸውን ምክንያት ለአለቃ ሳያሳውቁ በተደጋጋሚ እየቀሩ ተደጋጋሚ ማሳሳቢያዎችን የሰጠን ሲሁን
አሁን በመጣባቸው ቀሪም በራሳቸው ከአመት ፈቃዴ ይቀነስ ያሉ ሲሆን ያላቸው የአመት ፈቃድ ተሰልቶ
እንዲቀነስና በቀጣይ እንዲሁ የሚቀጠሉ ከሆነ ዲቪዥኑ አስተዳደረዊ ርምጃ እንዲወስድ ተወስኗል።
ተክለወይኒ ገ/ሂዎት፡