Professional Documents
Culture Documents
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የክልሉን ሰላምና ጸጥታ የመጠበቅ፣ የህዝብንና የዜጎችን
ደህንነት የማረጋገጥ Eንዲሁም Iንቨስትመንትና የመሠረተ-ልማት Aዉታሮችን ከጥቃት
በመጠበቅ በክልሉ ዉስጥ ሕግና ሥርዓት Eንዲከበር የማድረግ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን
በመገንዘብ፤
የትህነግ Aሸባሪና የትግራይ ወራሪ ኃይል በAማራ ክልል ሕዝቦች ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት
Eየፈፀመ፣ህዝብን Eየገደለና Eያዋረደ፤ ንብረቱን Eየዘረፈና Eያወደመ ብሎም Iትዮጵያን
ለማፍረስ የመጨረሻ የሞት ሽረት ትግል Eያደረገ በመሆኑ፤
ይህንኑ የክተት ዘመቻ ከዳር ለማድረስ መላ የክልላችን ሕዝብ በየደረጃዉ በሚገኙ የክልሉ
Aመራሮች ግንባር ቀደምትነት Eየተመራ የሕልዉና ተጋድሎዉን የላቀ ደረጃ ላይ ለማድረስ
Eንዲቻል የተጠያቂነት Aሰራር መዘርጋት Aስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
1
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በተሻሻለዉ የብሔራዊ ክልሉ ሕገ መንግስት Aንቀጽ
58 ንUስ Aንቀጽ /7/ ስር በተሰጠዉ ሥልጣን መሠረት ይህንን መመሪያ Aዉጥቷል።
ክፍል Aንድ
ጠቅላላ
1. Aጭር ርEስ
ይህ መመሪያ “የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የህልውና ዘመቻ ዝርዝር ማስፈጸሚያ
መመሪያ ቁጥር 46/2014 ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።
2. ትርጓሜ
(3) "የህልውና ዘማች” ማለት ማንኛውም የመንግሥትም ሆነ የግል የጦር መሣሪያ የያዘ
ወይም በህልውና ዘመቻው ግንባር በመገኘት የሚሳተፍ ሰው ነው፤
2
(7) “Aስተዳደራዊ ወይም ሕጋዊ Eርምጃ” ማለት ማንኛውም በዚህ መመሪያ ግዴታ
የተጣለበት Aካል ይህንን መመሪያ በመተላለፍ ለሚያደርሰው ጥፋት የሚወሰንበት
Aስተዳደራዊ ወይም በሕግ የተደነገገ ቅጣት ነው፤
(8) "የመንግስት ተሽከርካሪ" ማለት በክልሉ መንግሥት የሚተዳደር ተሽከርካሪ ሲሆን
EንደAስፈላጊነቱ የመንግስት የልማት ድርጅት ተሸከርካሪን ይጨምራል፤
(9) "የግል ተሽከርካሪ" ማለት በክልሉ የሚገኝ የግል ተሽከርካሪ ነው፤
(10) “የጦር መሣሪያ” ማለት ማንኛውም በክልሉ ውስጥ በግለ-ሰብም ሆነ በመንግሥት ስር
የሚገኝ ጠላትን ለመከላከል ጥቅም ላይ የሚዉል ከወገብ ትጥቅ ዉጭ ያለ ማናቸዉም
የጦር መሳሪያና ተተኳሽ ማለት ነው፤
(11) “Aገልግሎት ሰጪ ተቋም” ማለት በክልሉ መንግሥት በሙሉ ወይም በከፊል
በሚመደብ በጀት የሚመራ በየደረጃው ያለ የመንግሥት ተቋም ነው፤
(12) “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው Aካል ነው፤
(13) ማንኛውም በወንድ ጾታ የተገለጸው የሴትንም ጾታ ይጨምራል።
3. የተፈፃሚነት ወሰን
1. ይህ መመሪያ በመላ ክልሉ ውስጥ ተፈጻሚ ይሆናል።
2. የዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ /1/ ድንጋጌ ቢኖርም መመሪያዉ በፌዴራል ተቋማትና የህግ
Aስከባሪ Aካላት፣ በግብረ-ሰናይ Eና የEርዳታ ድርጅቶች Eንዲሁም በኃይማኖት ተቋማት
ንብረቶችና ተሽከርካሪዎች ላይ ተፈፃሚነት Aይኖረውም፡፡
ክፍል ሁለት
4. ዓላማ
3
(2) በደጀንነት የሚገኘውን ሕዝብ በማስተባበር የሕልውና ዘመቻው ውጤታማ ሆኖ
Eንዲጠናቀቅ የሚያስፈልገውን የሰዉ ኃይል፣ የትጥቅና ስንቅ Eንዲሁም ሌሎች
የሎጂስቲክስ Aገልግሎትን ከደጀኑ ህዝብ Aሰባስቦ ለማቅረብ፤
5. ስለመቋቋም
1. በክልሉ ላይ የተደቀነዉን የሕልዉና Aደጋ ለመቀልበስ በክልሉ መስተዳድር
ምክር ቤት የወጣውን የህልውና ዘመቻ Aስቸኳይ ጥሪ በበላይነት የሚያስፈጽም
የዘመቻ መምሪያ (ከዚህ በኋላ "መምሪያዉ" Eየተባለ የሚጠራ) Aካል በዚህ
መመሪያ ተቋቁሟል፡
2. መምሪያዉ በክልሉ ርEሰ መስተዳድር የሚመራ ሆኖ የክልሉን የጸጥታ Aካላትና
Aግባብነት ያላቸዉን ሌሎች የክልሉንና የፌዴራል መንግሥት ተቋማትን
በAባልነት የሚይዝ ይሆናል፤
3. የዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ /2/ ድንጋጌ Eንደተጠበቀ ሆኖ መምሪያዉ Aግባብነት
ካላቸዉ Aካላት የተዉጣጡ Eና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ኃላፊነት ወስደዉ
የAስቸኳይ ጥሪ ዉሳኔዉንና መመሪያዉን ተፈጻሚ የሚያደርጉ ግብረ ኃይሎችን
ወይም ኮሚቴዎችን ሊያቋቁም ይችላል፡፡
4. መምሪያዉ ለስራዉ ዉጤታማነት ሲባል በክልሉ ዉስጥ በየደረጃዉ በሚገኙ
የAስተዳደር Eርከኖች መዋቅሩን ሊዘረጋ ይችላል፡፡
4
(4) የግል ተሽከርካሪ ባለቤቶች ለሕልውና ዘመቻው ስኬት ሲባል በተፈለገ ጊዜ ሁሉ
ተሽከርካሪያቸውን በማቅረብ ኃላፊነታቸውን Eንዲወጡ ያስተባብራል፣ ይደግፋል፣
ይቆጣጠራል፤
(5) በየደረጃው የሚገኘው Aመራር የሕልውና ዘመቻውን ተቀብሎ የሚሰለፈውን ሕዝብ
Aደራጅቶ ግንባር ቀደም ሆኖ Eየመራ ወደ ግንባር የዘመተ ስለመሆኑ ይከታተላል፣
ይመራል፤
(6) ይህን በማያደርጉ Aመራሮች ላይ ሕጋዊና Aስተዳደራዊ Eርምጃ በመውሰድ
ለመስተዳድር ምክር ቤቱ ያሳውቃል፤
(7) ሁሉም የመንግሥት Eና የግል የጦር መሣሪያ የታጠቀ ሰው የታጠቀውን የጦር
መሣሪያ ከነ ተተኳሹ ተጠቅሞ ወደ ሕልውና ዘመቻ Eንዲገባ ያደርጋል፣ ይከታተላል፣
ይቆጣጠራል፤
(8) በንUስ Aንቀጽ /7/ የተደነገገዉ Eንደተጠበቀ ሆኖ፣ ማንኛውም የግል መሣሪያ የታጠቀ
የክልሉ ነዋሪ በማንኛውም ምክንያት በሕልውና ዘመቻው ላይ የማይሳተፍ ከሆነ
የታጠቀውን የግል መሣሪያ በAደራ ለመንግሥት የማስረከብ ወይም Eድሜው 18
ዓመትና በላይ ለሆነ Eና Aካላዊ ጤንነት ላለው የቤተሰብ Aባሉ ወይም ለሌላ ሰው
በማስተላለፍ ለህልውና ዘመቻው Aገልግሎት ላይ Eንዲውል የማድረግ መብት
ይኖረዋል፤
(9) የዚህን Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ /7/ Eና /8/ ድንጋጌዎችን በሚጥሱ የመንግሥትም ሆነ
የግል የጦር መሳሪያ የታጠቁ ግለ-ሰቦችን ትጥቃቸዉን በማስወረድ ትጥቁን ለህልውና
ዘመቻው Eንዲውል ያደርጋል፤
(10) በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ /8/ መሠረት የግል የጦር መሣሪያዎቻቸውን
ለመንግሥት በAደራ ለሚያስረክቡ ግለ-ሰቦች የመሣሪያውን ሙሉ መረጃ የያዘ ደረሰኝ
ተዘጋጅቶ Eንዲሰጥ ያደርጋል፤
(11) የመንግሥትና የግል የጦር መሣሪያ ታጥቀው ወደ ህልውና ዘመቻው ለገቡ Aካላት
የተተኳሽ Eና የሎጀስቲክስ Aቅርቦት Eጥረትን Eየገመገመ Eንዲቀርብ ያመቻቻል፤
(12) ማንኛዉም Eድሜዉ፣ ጤንነቱና Aካላዊ ሁኔታዉ የሚፈቅድለት የክልሉ ነዋሪ
በሕልዉና ዘመቻዉ በግንባር በመሰለፍ በተዋጊነት፣ በAዋጊነት፣ በAግላይነት፣
Eንዲሁም ለተዋጊዉ በስንቅና ትጥቅ Aቅራቢነት Eየተሳተፈ ስለመሆኑ
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣
5
(13) ማንኛውም ለህልውና ዘመቻው Eንቅፋት የሚሆን ወይም የትህነግ Aሸባሪና
የትግራይ ወራሪ ኃይልን የሚደግፍ ወይም በተግባር ሲንቀሳቀስ በተገኘ ግለሰብ
ወይም ቡድን ላይ Aስፈላጊውን Eርምጃ በመውሰድ ወይም Eንዲወሰድ በማድረግ
ለመስተዳድር ምክር ቤቱ ያሳውቃል፤
(14) በደጀንነት የሚገኘው ሕዝብ ለሕልውና ዘመቻው የሚያስፈልገውን የሎጂስቲክስ
Aገልግሎት በማቅረብ የሕልውና ዘመቻው ውጤታማ Eንዲሆን ያስተባብራል፤
(15) የሕልውና ዘመቻውን ተቀብሎ በግንባር ለመፋለም ከሚሰማሩት ውጭ ያለው
ማንኛውም የክልሉ ነዋሪ፦
ሀ) በየAካባቢው ተደራጅቶ የAካባቢውን ጸጥታ Eየጠበቀ ስለመሆኑ፣፣
ይከታተላል፣ይቆጣጠራል፤
(16) ለህልዉና ዘመቻዉ ዉጤታማነት ሲባል ከAቻ ክልሎች ጋር በትብብር ሊሰራ ይችላል፣
(17) ሌሎች በመስተዳድር ምክር ቤቱ የሚሰጡትን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል።
ክፍል ሶስት
ግዴታዎች Eና የተከለከሉ ተግባራት
7. የተቋማት ግዴታዎች
(1) በክልሉ ውስጥ በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት ተቋማት የተመደበላቸውን
የሥራ ማስኬጃ በጀት ለህልውና ዘመቻው የማዋል ግዴታ Aለባቸው፤
(2) የንUስ Aንቀጽ /1/ ድንጋጌ Eንደተጠበቀ ሆኖ የዘመቻ መምሪያዉ ሲወስን
የካፒታል በጀት ለዘመቻዉ ዓላማ ሊዉል ይችላል፤
(3) ማንኛውም የመንግሥት ተቋም ሠራተኛ በህልውና ዘመቻው ስምሪት ዉስጥ
የሚሰጠውን ግዳጅ የመፈጸም ግዴታ Aለበት፤
(4) ለዚህ ግዳጅ ብቁ ያልሆነ የተቋሙ ሠራተኛ ከህልውና ዘመቻው ጋር በተያያዘ
የሚሰጠውን ተግባር በተለይም
6
ሀ/Eድሜዉ፣ ጤንነቱ፣ Aካላዊ ሁኔታዉና ልምዱ የሚፈቅድለት ሆኖ ሲገኝ
በAዋጊነት Eና በተዋጊነት በመሳተፍ፣
7
(7) ዝርዝሩ በየተቋማቱ ኃላፊዎች የሚወሰን ሆኖ፣የAስቸኳይ ጥሪ ዉሳኔዉን Aፈጻጸም
የማያደናቅፉ ተግባራትን በተመለከተ የAቃቤ ሕግ Eና የፍርድ ቤት ተቋማት፣
(8) ከፌዴራል መንግስትም ሆነ ከረጂ ደርጅቶች ፋይናንስ የሚደረጉና በማናቸዉም የክልሉ
መንግስት ተቀቋማት የሚገኙ የፕሮጀክት ሥራዎች/
(9) ከድንገተኛና የEሳት Aደጋ መከላከል ጋር የተያያዙና ሌሎች የከተማ Aገልግሎት
ስራዎች፤
(10) ከፈቃድ Aሰጣጥ፣ ከሕገ ወጥ ንግድ ቁጥጥር Eና ከትራንስፖርት ስምሪትና
ቁጥጥር ጋር የተያያዙ ስራዎች፣
(11) ፋብሪካዎችና ነዳጅ ማደያዎች፣
(12) በዚህ Aንቀጽ ከንUስ Aንቀጽ /1/ Eስከ /11/ የተጠቀሱት ተቋማትና የሥራ
ክፍሎች Eንደተጠበቁ ሆኖ፣ የክልሉ ዘመቻ መምሪያ በየጊዜዉ Eየለየ የሚያሳዉቃቸዉ
ተቋማትና የስራ ክፍሎች፣
(13) ከዚህ በላይ የተመለከቱት ድንጋጌዎች ቢኖሩም በEነኚህ ተቋማት ውስጥ
የሚሠሩ ሠራተኞች በህልውና ዘመቻው Eንዲሳተፉ ስምሪት የሚሰጣቸው ከሆነ
የመሳተፍ ግዴታ Aለባቸው።
8
11. የሆቴሎችና የቤት Aከራዮች ግዴታ
(1) ማንኛውም የሆቴል፣ የመኖሪያም ሆነ የንግድ ድርጅት ቤት Aከራዮች የተከራዩንና
Aብረውት የሚኖሩትን ሰዎች ትክክለኛ ማንነት በጥብቅ የመከታተልና የማወቅ፣
የሚያጠራጥር ሁኔታ ሲያጋጥም በAካባቢው ለሚገኘው የፖሊስ ጽሕፈት ቤት የማሳወቅ
Eና መረጃ Eንዲሰጥ ሲጠየቅም የመስጠት ግዴታ Aለበት፤
(2) የዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ /1/ ላይ የተቀመጠው ግዴታ ሳይፈጸም ቀርቶ በህዝብና
በመንግሥት ላይ ተከራዩ ለሚያደርሰው ጉዳት Aከራዩ ተጠያቂ ይሆናል።
9
ክፍል Aራት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
15. ስለተጠያቂነት
በዚህ መመሪያ ላይ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት
የሚያደናቅፍ ወይም የተሰጠውን ኃላፊነት የማይወጣ ማንኛውም ሰው
በAስተዳደራዊና መደበኛው የሕግ ድንጋጌ መጠየቁ Eንደተጠበቀ ሆኖ Eስከ ስድስት
ወር በሚደርስ የEስራት ቅጣትና Eስከ Aስር ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት ይቀጣል፡፡
ባህር ዳር
ጥቅምት 25 ቀን 2014 ዓ.ም
ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርEሰ-መስተዳድር
10
11