You are on page 1of 7

“ተነሱ፤ንቁ፤ተነቃቁ፤

ተቀጣጠሉ፤
አቀጣጥሉ፤ሂዱ”

ነሐሴ 2013
ተነሱ! አብሩ (Arise and Shine) project

የማትጊያ መፈክር (Slogan)

“ተነሱ፤ንቁ፤ተነቃቁ፤ተቀጣጠሉ፤አቀጣጥሉ፤ሂዱ”

“አንድ መንገድ ኢየሱስ፤አንድ ስራ ወንጌልን መስበክ”

ምሳሌ 20፡5፤2 ኛ ጢሞ 1፡6

 ይህን የራዕይ መስፈፀሚያ ስልት ልዩ የሚያደርገው፡-


 ለቤተክርስቲያን የተሰጡ የፀጋ ስ|ጦታዎች እዲነቃቁና እንዲነሳሱ ማድረግ
 ለወንጌል ብቁ የሚደርግ የመንፈስ ቅዱስ እሳትና ፀጋ አንዲቀጣጠል በማድረግ ለወንጌል ተልዕኮ እነዲወጡ ማድረግ (ራዕ 19፡
10)
 ፀጋን የማካፈል (impartation) ልምምዶችን ተግባራዊ ያደርጋል
 የአምልኮን ሃይል ለወንጌል መጠቀም
 ትውልድ ተሻጋሪ የመንፈስ እሳት ቅብብል (የወንጌል ችቦ) ጤናማ በሆነ መልኩ ማስተላለፍ
 የፀጋ ንቅናቄ( Grace Mobilization and Awakening)
 ረዕዩን የማተዋወቂያ ስልቶች
 ይፋዊ የመክፈቻ ፕሮግራም፡- ራዕይ እንደመሆኑ መጠን ሁሉም ሰው በይፋ እንዲያውቀው ይደረጋል
 መነሳት፤መንቃት፤መነቃቃት፤መቀጣጠል፤ማቀጣጠልና ለወንጌል መሄድ የህይወት ዘይቤ(life style) እዲሆን ግንዛቤ
መፍጠር
 የፕሮጀክቱ ቆይታና የሚታቀፉ ወጣቶች

በዚህ ፕሮጀክት ውስጥ የሚታቀፉ ወጣቶች በዋናነት በውስጠቸው ያለውን ጸጋ በትምህርት፤በፀሎት፤ኢምፓርቴሽን(impartation) እና


የተለያዩ አነቃቂ ቪዲዮዎች(video’s)በመታገዝ ማስታጠቅ (equip)እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡

በዚህ ፕሮጀክት ውስጥ የሚታቀፉ ወጣቶች በዋናነት ከወንጌል ጋር በተያያዘ የተነቃቁ፤የተቀጣጠሉና ለወንጌል ለመውጣት የተዘጋጁ
መሆን እነዲኖርባቸው ተደርጎ በትኩረት ይሰራል፡፡

ይህ ፕሮጀክት በዋናነት የሚቆየው ለ 2014 ዓ.ም ሲሆን ምንም እንኳን የሰው ሂወት የሚሰራው በረጅም ጊዜ ሂደት ቢሆንም በ 1 ዓመት
ውሰስጥ መንፈሳዊ ሂወታቸውንና ያለቸውን ፀጋ እንዲበረታታና እንዲነቃቃ ለማድረግ ብሎም በዚህ አመት ውስጥ በሚደረጉ
እንቅስቃሴዎች ቁራቸው የተለዩ ወጣቶችና አዲስ የሚድኑ ነብሳት ለይቶ መንቀሳቀስ ዓላማው ያደረገ ፕሮጀክት ነው፡፡
ራዕይ

“አላቸውም፦ መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዴህ የመከሩን ጌታ ለመከሩ


ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት “ የእግዚአብሄርን መንግስት በሃይልና በስልጣን የሚሰብኩና
መንግስቱን ለማስፋት የሚሮጡ ትውልዶችን መፍጠር ብሎም በሰዎች ውስጥ የተቀመጡ(ያሉ)
የእግዚአብሄር የፀጋ ስጦታዎችን ማነሳሳትና ማቀጣጠል፡፡

ተልኮ

“እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ” ወንጌልን በሃይል


፤በስልጣን፤በመገለጥ፤በዕውቀት ና በብዙ መረዳት በመንፈስ ቅዱስ ምሪት መስበክ እና የፀጋ ንቅናቄ
(Awakening) መፍጠር፡፡

ዓላማው

በዘመናት መካል ኢየሱስ ክርስቶስ በደሙ የመሰረታት ቤተክርስቲያን በመጀመሪያ ዘመን በታላቁ
ተልኮ በሃይል በስልጣንና በፍቅር ለፍጥረት ሁሉ እየሰበከች መታለች ነገርግን በፍጥረት መካከል ሊነገር
ሊወራ የሚገባው ወንጌል ለቤተክርስቲያን የመቀጠሏና ያለመቀጠሏ መሰረት ሆኖ ሳለ
በዘምታ፤በድካም፤ያለስልጣን፤ያለሃይል ያለመንፈስ ቅዱስ ምሪት አልፎም ለመደረግ እየተደረገና
በዝምታ ውስጥ በማለፉ ከጨለማው አለም ነብሳትን ከመናጠቅ ይልቅ ቤተክርስቲያን ከራሷ
እየተነጠቀባት ሃይሏ ደክሞ ሙላቷ የሆነ የመንፈስ ቅዱስ እንቅስቃሴ፤የፀጋ ስጦታዎች
እየተዳፈኑ በማቃሰት ላይ ትገኛለች ፡፡በዚህም ምክንያት ወንጌል እየተረሳ፤የሚሄዱእግሮች
እየጠፉ እና ወንጌል ስላለው ስልጣንና ሃይል ቀጣይ ትውልድ እየካደ(እያመነታ) መምጣቱ
ይስተዋላል ስለዚህም ይህንን ተልእኮ እንደቀድሞዘመን እና ከዛ በላይ በቤተክርስቲያን ውስጥ
እንደገና ሪቫይቭ እንዲደረግና በትንሳኤ ሃይል ፤በጸጋው ጉልበት፤በመንፈስ ቅዱስ ሃይል እና
በሙሉ ስልጣን መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው “እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ
ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥
እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና” እንደሚል በዚህ ሙላት የሚሄዱና በፀጋ የተሞሉየሚሮጡ
ትውልዶችን ማንቃትና ማንቀሳቀስ፡፡
ግብ አጠቃላይ ልንደርስበት ያለው ነገር ሲሆን

መለኪያ የታሰበውን ግብ እንዲመታ በሰው ሃይል ፤በአሰራርና በፋይናንስ የሚደረጉ ነገሮች

ስትራቴጂካዊ ግብ መለኪያ ተግባራት የሚጠበቁ ውጤቶች

ለመንግስቱ ዓለማ በርናባስም ማርቆስ የተባለውን ዮሐንስን እነዚህ ሁሉ ከሴቶችና ከኢየሱስ


የጨከኑ የእግዚአብሄር ደግሞ ከእነርሱ ጋር ይወስድ ዘንድ አሰበ እናት ከማርያም ከወንድሞቹም
መንግስት (ሐዋ 15፡37) ጋር በአንድ ልብ ሆነው ለጸሎት
በሙላት፤በስልጣንና ይተጉ ነበር።(ሐዋ 1፡13-14)
በሃይል መቀጠል ተ.ግ 1 ከዚህ አላማጋር የሚሄዱ መያያዝ እንደሁም ለመንግስቱ
አለባት የሚሉ የጨከኑ ለመንግስቱ ሸክም ያላቸው ጌታ ስራ በ አንድ መንፈስ፤ ልብና
ግብ 1
ጎበዛዝትን መጨመር በልባችን ያስቀመጣቸውን ሰዎች ሃሳብ መጓዝ መፍሰስ
ማነጋገርና አብሮ በመንፍሰቅ ዱሰ
ምሪትና ሃይል መፀለይ
የእግዚአብሔር ሰው
ስራው የመንፈስቅዱስ ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን
የእግዚአብሄርን
የሃይል፤የመረዳት ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት
መንግስት እንዲሁም የጥበብና መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ
በሃይልና በስልጣን የማስተዋል በሳት
ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው
የሚሰብኩና እንደመሆኑ እርስበርስ የተለኮሱ፤የነደዱ፤የሚያነዱ
ምክር ደግሞ ይጠቅማል። (2 ተኛ ጢሞ
መንግስቱን የመነቃቃትና እንደገና ፤ለአንድ ዓላማ
3፡16-17 )
ለማስፋት የመሞላት ለመንገስቱ የጨከኑ፤kingdom-minded
ተ.ግ 1 በመንፈስቅዱስ አገልግሎትና
የሚሮጡ ስራ መታጠቅ የሆኑ፤ የመንግስቱን ስራ
በሃይሉ እዲሁም በታላቁተልኮ ዙሪያ
ትውልዶችን ለመስራት
የተፃፉ መፃፎች ለዘሂህ ህብረት ይረዳሉ
የሚቸኩሉ፤የሚሄዱ፤የማይቆ
መፍጠር፡፡ ብለን የምናስባቸውን የመጽኃፎቹን ሙ፤ዘመናቸውን ለመስጠት
ክፍሎች ብቻ እያመጡ አብሮ የተዘጋጁ
ማጥናት፤ መቀጣጠልና መንደድ ፡፡ (ሐዋርያዎች፤ነብያቶች፤መጋቢ
ዎች፤ወንጌላዊዎች ፡-
ተ.ግ 2 ብርቱ የሆነ የጸሎት እንዲሁም ወጣት፤ሴት፤ሕፃናት ፤ጎልማሶች
የመታጠቅና የመነቃቃት ጊዜ አባቶችና እናቶች በዝተው
ይታያሉ)፡፡

በፋይናንስና በፀሎት
የሚረዱን ተግ.1 ሸክሙን ለታሰቡት ሰዎች ሼር ህብረቱ ለዚህ ዓላማ
መንፈስቅዱስ ማድረግ፤ወራዊ ለዚህ በሚንቀሳቀስብት ወቅት
በልባችን ላይ አገልግሎት(ለመንግስቱ ወንጌል) ያለገደብ፤ያለሃሳብ እንዲሁም
የሚያከብድብን ሰዎች የሚውል የገንዘብ ማሰባሰቢያ በዋናው ያለውስንነት እየቸኮለ መሮጥ
በስፋት መጠቀም ጉባኤዎች ውስጥ ማድረግ፤እነዲሁም ማስቻል
ለዚሁ አገልግሎት የሚውል የሚሸጡ
ነገሮችን ማዘጋጀት፡፡
ወንጌል በጀማም ሆነ አንድ
ለአንድ በሚሰበክበት ቦታእነዚህ
ተ.ግ 1 በመንፈስ ቅዱስ ምሪት የሚዘጋጁት በራሪ ወረቀቶች
አማካኝነት ለዚህ አገልግሎት የሚውል በመበተን ተደራሽ ማድረግ
የመንግስቱን ወንጌል በራሪ ወረቀት(ትራክት)ቲሙ እዱሁም የሚያነቡ ሰዎች
የሚሰራባቸውን ማዘጋጀትና ያንን ትራክት ማሳተም በቀላሉ ለጌታ ልባቸው
ስልቶችእና ሪሶርሶችን እዱሁም በህብረቱ የሚደረጉ የተለያዩ እንዲማረክ መሆኑ እና የሚድኑ
ማመቻቸት አነቃቂ ቲሸርቶችን መልበስ ነብሳት ለሚቀጥሉት
ጊዜመከታተያ እንዲሆን
አድራሻና ስልኮች መኖራቸው፡፡

ተ.ግ 2 ለዚህ አገልግሎት የሚውል አነስ ጀማ ወንጌል በሚሰበክብት ቦታ


ያለ በ wireless የሚሰራ ስፒከር ላይ የሚሰብከው ሰው ድምጹ
ከነማይኩ መግዛት እንዲሁም አነስ ያሉ ለሁሉም ተደራሽ መሆኑና
50x45 የሆኑ በአንድ ሰው የሚያዙ በደንብ መሰማት እንዲችል
ባነሮችን ማዘጋጀት እናም በዋናነት መሆኑ በተጨማሪም ሰዎች
ባነሮቹ ላይ የሚፃፉ መልክቶች ህበረቱ በመንፈስ ቅዱስ ሸክም የሚፃፉ
በመንፈስ ቅዱ አማካኝነት ልባቸው ላይ መልክቶች በቀላሉ ወንጌል
የከበዱትን ጥቅሶች(ሃሳቦችን) ብቻ በሚሰበክበት ጊዜ ልባቸውን
መፃፍ፡፡ ክፍት እንዲያረጉና ለንሰሃ
እንዲዘጋጁ ያደርጋል፡፡
አገልግሎቱን ተደራሽ ለማድረግ ዘመኑን ወንጌልን ያለገደብ መሰበክ
ያማከለ የቴክኖሎጂ መንገዶችን እንዲሁም በልዩልዩ የጸጋ
በመጠቀም ወንጌሉና እና እሳቱን ስጦታዎች በሚደረጉ የሚዲያ
ማዳረስ አገልግሎቶች የዳኑ፤የተለወጡና
ፀጋዎቻቸው እንደገና
የሚገለጥባቸውን ሰዎችን
ማየት

ግብ 2 ሰዎች በመንፈስ በፀጋ ስጦታዎችና በፀጋ አጠቃቀም በመንፈስ የተሞሉ በልዩ ልዩ


ውስጥ የነቁ፤የነደዱ፤የሚነዱ ዙሪያ ትምህርትና ስልጠና መስጠት ጸጋዎች የሚሄዱ
የተቀመጡ(ያሉ) ብሎም በልዩ ልዩ በሰዎች ውስጥ ያለውን የእግዚአብሄር የሚሮጡ፤የሚቀጣጠሉና
ልዩ ልዩ ፀጋዎችን በተሰጣቸው ፀጋ እጅ በመጫን እንዲነሳሳ ማድረግ የሚቀጣጥሉ፤ በሶች ውስጥ
እነዲነሳሱና የእግዚአብሄር ፀጋ በመንፈስ ቅዱስ ሙላትና በሃይል ያለውን ጸጋ የሚለዩ 20 ሶችን
እነዲቀጣጠሉ የሚያለግሉና በሰዎች አገልግሎት ዙሪያ ያሉ ታላላቅ ማየት
ማድረግ ውስጥ ያለውን ፀጋ አገልጋዮች ቪዲዮዎች(video’s) ማየት
የሚነሳሱ ሰዎች
በክፍላሃገር ያሉትን  በክፍለ ሃገር ያሉትን የነደዱ፤የተቀጣጠሉ፤የሚቀጣጠ
አብያተ ክርስቲያናትን አብያተክርስቲያናት ማነጋገር ሉ፤በጸጋ ስጦታዎች የሚገለጡ
ማነቀሳቀስ እንዲሁም  ለዚህ አገልግሎት የሚሆኑትን አጥቢያዎችን ማየት
ማቀጣጠል የጸጋንና ሪሶርሶች ማመቻቸት
የወንጌልችቦ ማቀበል  የወንጌል አውትሪች መውጣት

You might also like