You are on page 1of 1

 የዚህ ዘጋቢ ፊልም ዓላማ፤

 የድርጅቱን ምርትና አገልግሎት ማስተዋወቅ፤

 ድርጅቱ የሚያመርታቸውን የዕንጨት ውጤቶች በማስተዋወቅ አሁን እያገኘ ካለው የተሻለ ትርፍ

እንዲያገኝ ማስቻል፡፡

 ከግሪን ለጋሲ ጋር ተያይዞ ድርጅቱ የሰራቸውን ስራዎች ለመንግስት አካላት በማሳወቅ የተሸለ ግንዛቤ

መፍጠር መቻል፣ የድርጅቱን ገፅታ መገንባት

 ደርጅቱ ያሉበትን ፈተናዎች ለሚመለከታቸው አካላት በማሳወቅ በቀጣይ ችግሮች እንዲፈቱ

መደላድል መፍተር ፡፡

 የዘጋቢ ፊልሙን የባለቤትነት መብት በመያዝ ዘርፉ ድርጅቱ የሚኖረውን እድገትና ለውጥ የዲጅታል

መረጃነት መሰነድ፤

 በቀጣይ በክልሉ ድርጅቱ ለሚሰራቸው ስራዎች በመነሻነት መጠቀም የሚያስችል መነሻ ማስቀመጥ፤

You might also like