You are on page 1of 3

➤ ትምህርት ፬

❖ አንቀጽ(Tense)

አንቀጽ የሚለው ቃል እንደየአገባቡ የተለያየ ትርጉም አለው።

ይኸውም አንቀጽ በጥሬ ትርጉሙ ➙ በር፣ መግቢያ ማለት ነው።

ለምሳሌ፦➙አንቀጸ አድኅኖ ረሰያ።

➙ አንቀጸ ብርሃን ሲል ይገኛል።

ሌላኛው ደግሞ አንቀጽ ማለት ስለአንድ ሐሳብ የሚናገር የዐረፍተ ነገር ስብስብ (Paragraph) ማለት ነው።

ሦስተኛው ደግሞ አንቀጽ ማለት ግሶችን ➙በኀላፊ ፣ በትንቢት ፣ በዘንድ እና በትእዛዝ የሚነገሩበት ስያሜ ነው።

ይኸውም ቀዳማይ አንቀጽ ፣ ካልዓይ አንቀጽ ፣ ዘንድ አንቀጽ እና ትእዛዝ አንቀጽ በመባል ይታወቃል።

በመሆኑም አንቀጽን ዐበይት አናቅጽና ንዑሳን አናቅጽ በማለት እንከፍላቸዋለን። ዐበይት አናቅጽ የምንላቸው ማሰሪያ
አንቀጽ በመሆን የሚያገለግሉቱን ሲሆን እነሱም ።

➤ቀደማይ አንቀጽ➙ኀላፊ ግስ

➤ካልዓይ አንቀጽ ➙ትንቢት ግስ

➤ ራብዓይ አንቀጽ➙ትእዛዝ ግስ ሲሆኑ

ንዑሳን አናቅጽ የሚባሉት ደግሞ በዐረፍተ ነገር ውስጥ ራሳቸውን ችለው ማሰሪያ አንቀጽ መሆን የማይችሉ ሆነው
ከኀላፊ ግስ የሚመሠረቱ የአንቀጽ ዐይነቶች ናቸው።
እነዚህም፦

❖ ዘንድ አንቀጽ➙ሣልሳይ አንቀጽ

❖ ቦዝ አንቀጽ➙ ፍዝ ግስ

❖ አርእስት ➙ንዑስ አንቀጽ

❖ሣልስ ውስጠዘ አንቀጽ➙ሣልስ ቅጽ

❖ሳድስ ውስጠዘ አንቀጽ➙ሳድስ ቅጽ

❖ መስም ውስጠዘ አንቀጽ➙መስም ቅጽል ናቸው።

ከዚህ በመቀጠል አንድ ባንድ አናያቸዋለን።

➤ቀዳማይ አንቀጽ==ኀላፊ ግስ

➤ካልዓይ አንቀጽ == ትንቢት ግስ

➤ሣልሳይ አንቀጽ == ዘንድ አንቀጽ

➤ ራብዓይ አንቀጽ =ትእዛዝ ግስ በመባል ይታወቃሉ።

እነዚህም በገቢር ግስ ፣ በተገብሮ ግስ በየዋህ ግስ እና በመሠሪ ግስ ይነገራሉ።

ለምሳሌ በገቢር ግስ ጊዜ

➤ቀዳማይ አንቀጽ ➤ካልዓይ አንቀጽ

❖ ነበበ➙ነገረ ❖ይነብብ➙ይናገራ. ❖ነበበት➙ነገረች ❖ትነብብ➙ ❖ነበቡ➙ነገሩ ❖ይነብቡ➙ይናገራሉ

❖ነበባ ➙ነገሩ ❖ይነብባ➙ይናገራሉ

❖ነበብከ➙ነገርክ ❖ትነብብ➙

❖ነበብኪ➙ነገረ ❖ትነብቢ➙

❖ነበብክሙ➙ነገራች ❖ትነብቡ➙

❖ነበብክን➙ነገራችሁ❖ትነብባ➙
❖ነበብኩ➙ነገርኩ ❖እነብብ➙

❖ነበብነ➙ነገርን ❖ንነብብ➙

You might also like