Professional Documents
Culture Documents
1568818285wpdm - Minutes of Local Supplier Forum
1568818285wpdm - Minutes of Local Supplier Forum
የአምስት አመት የረጅም ጊዜ እቅድ ክለሳ መደረጉንና በክለሳ ወቅትም የኤጀንሲው የሥራ እንቅስቃሴ የቀጥታ
መስመር ፍሰት የነበረው መሆኑ የተገመገመ በመሆኑ ከዚሁ ግኝት በመነሳት ኤጀንሲው በዙሪያው ካሉ
የባለድርሻ አካላትና አቅራቢዎች ጋር የቅርብ ግንኙነት እንዲፈጠር ታስቦ እየተሰራ እንደሆነና የዚህ ስብሳበም
በመቀጠልም በጨረታ አስተዳደር ዳይሬክተር ገለጻ የተደረገ ሲሆን የሚከተሉት ነጥቦች ላይ ትኩረቱን ያደረገ
ውይይት ተካሒዷል፡፡
እስከ 2010 እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር በተደረገ አሰሳ የሀገር ውስጥ አቅራቢዎች ድርሻ ከ 20 ፐርሰንት
በታች መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት የሀገር ውስጥ ወኪሎች ጋር መወያየት ማስፈለጉን፣,
የኤጀንሲውና የሀገር ውስጥ ወኪሎች መሥራት እንዳለባቸው የተገለጸ ሲሆን አንደማሳያ የ 2010
በኤጅንሲው እና በሀገር ውስጥ ወኪሎች መካከል የተግባቦት ችግር መኖሩንና የጨረታዎች ክትትል እና
ተገቢው ሰነድ እንዲቀርብ የሚደረግ የወኪል ካምፓኒዎች ድርሻ ከፍተኛ ቢሆንም የተወሰኑ
Supplier Rating Score የሚባል ዘዴ እንደሚጠቀም የተገለጸ ሲሆን በአጠቃላይ የአቅራቢዎችን አፈጻጸም
ወደዚህ ሥርዓት ለመግባት ያመች ዘንድ በቅድሚያ በኤጀንሲውና አቅራቢዎች በኩል የነበሩ የሥራ
እንቅስቃሴዎች ላይ በተደረገ አሰሳ ደካማ ጎኖች የተለዩ መሆናቸው የተገለጸልጾ ሲሆን እንደሚከተለዉ ቀርቧል
እነዚህም
የክፍያ መዘግየት
ከላይ በተቀመጡ ሁለት አጀንዳዎች ላይ በኤጀንሲው ገለጻ ከተደረገ በኋላ እድሉ ወደ ተሳታፊ የአቅራቢ
የአፈጻጸም መለኪያዎች ላይ
በአቅርቦት ጊዜ ሰሌዳ ላይ
በጨረታ አስተዳደር ላይ
በውል አስተዳደር ላይ
በክፍያ ሁኔታዎች ላይ
እንደመነሻ ይሆናቸው ዘንድ ሊነሱ የሚችሉ የተሞክሮ እና የማስተካከያ ሀሳቦች ላይ ውይይት የማድረግ እድል
የውል ማስከበሪያ ዋስትና ጸንቶ የሚቆይበት የጊዜ እርዝማኔ አንድ አመት መሆኑ ተጨማሪ ወጭ
የውል ማስከበሪያ ዋስትና ከተፈረመ ውል ጋር እናመጣ የነበረው ልምድ በመቀየሩ ኤጀንሲው በፈለገ
ማለትም ኢ-ሜል ወይም አውቶሜትድ የሆነ መልስ ሊሰጥ የሚችል ሥርዓት ቢዘረጋ፣
እያደረገ እንደሆነ፣
በተለያዩ የአሰራር መጓተቶች ምክንያት ዘግይቶ የተከፈተ ክፍያ ላይ ሁሌም አስቸኳይ ነው የሚል
ዘግይተው የሚወጡ የምዘና ውጤቶች ደግሞ በጨረታ ለመሳተፍ ያላቸውን ፍላጎት እየቀነሰ
እንደሆነ፣
የኤጀንሲውን የመረጃ ደህንነት ለመጠበቅ በሚል የግዥ ሰራተኞችና አቅራቢዎች ግንኙነት እየራቀ
ቀድሞ የሚደረግ ፍተሻ ባለመኖሩ የኢትዮጵያ ጭነት ተቀባይ ከተረከበ በኋላ እና ከኢትዮጵያ የጭነት
መዳረሻ ላይ ከደረሱ በኋላ የሽረት ጊዜያቸው ያለፈባቸውን እና ጎደሉ የተባሉ ምርቶችን እንድንተካ
ግፊት መደረጉ አግባብነት እንደሌለውና በተለይም የህክምና መሳሪያያዎች ጉድለት እየተስተዋለ
የህክምና መሳሪያዎችን በተመለከተ የ FMHACA ምዝገባን መሰረት አድርጎ ምዘና መካሔዱ እጅግ
ታዋቂ የሆኑ አለማቀፋዊ አምራቾች እጅግ የተንዛዛ የምዝገባ ሒቱን በመተው እየራቁ እንደሆነ፣
የተጋነነ የህክምና መሳሪያዎች ዋጋ ልዩነት ከምን እንደመጣ ዳሰሳ ሳይደረግ ወደ ኮንትራት አዋርድ
መሄድ እንደሌለበት፣
በተሳታፊዎች ሀሳብ ከቀረበ በኋላ ከኤጀንሲው በኩል ለእነዚህ መልስ የሚሆኑ ሀሳቦች የቀረቡ ሲሆን
ይስተካከላል፤
ኤጀንሲው ክፍያ የሚፈጽመው በመጀመሪያ በቀረበው ሰነድ ላይ በተመለከተው አድርሻ በመሆኑ
ኤጀንሲው የራሱ የሆነ የባዮሜዲካል ባለሙያዎች በምጠና ክፍል፣ በግዥ ክፍል፣ በውል አስተዳደር
የክፍያ ጊዜ ቀድሞ የማይተነበይበት ምክንያት የውጭ ምንዛሬ ፈቃጅ አካል የተለየ አካል በመሆኑ
እንደሆነ፣
ረጅም የግምገማ ሒደትን በተመለከተ ኤጀንሲው ከመልሶ ቅየሳ በኋላ በአጭር ክፍለጊዜ ውስጥ
የ 70/30 የሕክምና መሳሪያዎችን ክፍያ በተመለከተ ቀሪ 30 ፐርሰንቱ እቃው በገባ አንድ አመት
እንደሚሰራ፤
ትግበረ የተገባ ሲሆን ሁሉም በጉዞ ሒደት ላይ የተነካኩ አካላትን ተጠያቂ የሚያደርግ ሥርዓት
እንደሚዘጋጅ፤
የመረጃ አያያዝ ሥርዓትን ለማዘመን በውጭ አማካሪዎች የታገዘ ጥናት እየተካሔደ ሲሆን ይህን
የሚሉ መልሶች የተሰጡ ቢሆንም የቀረቡትን ሁሉንም ነጥቦች ኤጀንሲው እንደግባት ወስዶ ለማስተካከል
እደንደሚሰራ እና ይህ የተጀመረው የጋራ መድረክ በእየ ስድስት ወሩ የሚቀጥል እንደሆነ በመግለጽ የእለቱ