You are on page 1of 1

ቀን፡ 28/12/2015 ዓ.


በአምቦ ዩኒቨርሲቲ
ለመካኒካል እንጂነሪንግ ዲፓርትመንት ሃላፊ
ገዳዩ፡ የተወሰኑ ኮርሶች ብሎክ እንዲደረግልን ስለመጠየቅንን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ እኛ በታደሰ ብሩ ሳተላይት (ማዕከል) በመማር ላይ ያለን የመካኒካል
እንጂነሪንግ ተማሪዎች ትምህርት ከጀመርን ዘንድሮ 5 ኛ አመታችን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ቀጣይ 2016
ዓ.ም በ 6 ኛ አመታችን ለመመረቅ ፍላጎታችን ብሆንም በተወሰኑ ኮርሶች ከአቻዎቻችን ወደ ኃላ ቀርቴናል፡፡ ስለ
ሆነም ከነዚህ ኮርሶች ብያንስ ሶስት(3) ኮርሶች ብሎክ እንዲደረግልንና ወደ ኃላ የቀረንበት ጊዜያችን
እንዲስተካከልልን እያልን እኛ ስማችን ከዚህ በታች የተዘረዘርን የመካኒካል እንጂነሪንግ ተማሪዎች ጥያቄያችንን
በአክብሮት እናቀርባልን፡፡

1. መስፍን ዳኜ 11. ተፈራ ዘነበ


2. መስፍን አቢ 12. መሳይ ኩምሳ
3. ይሄይስ ሙላቱ 13. አየነው መዉደድ
4. አንዳርጋቸው ሃይሉ 14. ጂክሳ ምትኩ
5. ጥምቀታ ዮሴፍ 15. ቃልዓብ ኤርሚያስ
6. በፍቃዱ አለማየሁ 16. አረጋ ሶሪ
7. ዳባ ዱጉማ 17.ሳሙኤል ክፍሉ
8. ጫላ ጎንፋ 18. አማኑኤል ተስፋዬ
9. ታምራት አበበ 19. ሰላምነህ አዱኛ
10. ጌታመሳይ ገ/ሚካኤል 20. ብሩክ አክሊሉ

ከሰላምታ ጋር

You might also like