You are on page 1of 98

የአሰልጣኞች የስልጠና ማኑዋል

ብሔራዊ የሰራተኞች ፍልሰት አመራር፡


በኢትዮጵያ

ዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


የተባበሩት መንግስታት የፍልሰት ጉዳይ ኤጀንሲ
በሪፖርቱ ውስጥ የተገለፁት ሃሳቦች የአዘጋጆቹ ሲሆኑ የዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅትን አቋም
ላይገልጹ ይችላሉ፡፡ በጽሑፉ ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉት ስያሜዎችና አቀራረቦች የማንኛውንም
ሐገር የሕጋዊነት ሁኔታ፣ግዛት፣ከተማ ወይም አካባቢ ወይም የሥልጣን አካል፣ወይም ድንበር
በተመለከተ ከድርጅቱ ጋር ተያይዞ የየትኛውም አመለካከት ትርጓሜ የማይሰጣቸው ናቸው፡፡

የአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት፤ ሰብአዊ በሆነ መልኩ እና በሥርዐት እና በህግ አግባብ
የተከናወነ ፍልሰት/የሰዎች ዝውውር/ ህብረተሰብንና ስደተኞችን የሚጠቅም ነው የሚለውን
መርህ የሚያራምድ ቁርጠኛ አቋም አለው፡፡ እንደ መንግስታት አቀፍ ድርጅት በአለም-አቀፍ
ማህበረሰብ ዘንድ ከሚገኙ አጋሮቹ ጋር በመተባበር በፍልሰት አተገባበር ዙሪያ የሚያጋጥሙ
ችግሮችን የመፍታት ፤ የፍልሰት ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲዳብር የማድረግ ፤ በፍልሰት አማካይነት
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት እውን እንዲሆን የማበረታታት እና ሰብአዊ ክብርና በውጭ ሃገር
የሚኖሩ ዜጎች ደህንነት የማስጠበቅ ዕገዛዎችን ያደርጋል፡፡

አሳታሚ፡- አለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት


ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፣ቀበሌ 17/18 ዝቋላ ሕንጻ በስተጀርባ
ከተባበሩት መንግስታት አፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን አጠገብ፤
አዲስ አበባ፤
ኢትዮጵያ ፡፡
ስልክ፡+251 11 66 11 096
ኢሜይል፡- iomaddis@iom.int
ድረገፅ ፡ ethiopia.iom.int

____________________________________________________

© 2017 አለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት

____________________________________________________

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡ያለአሳታሚው ፈቃድ የዚህ ሕትመት አካል ሊባዛ፣በሶፍትኮፒ


ሊቀመጥ ወይም በማናቸውም የኤሌክትሮኒክ፤ሜካኒካዊና ፎቶ ኮፒ መልክ ተቀድቶ ሊተላለፍ
አይችልም፡፡

06_17
የአሰልጣኞች የስልጠና
ማኑዋል

ብሔራዊ የሰራተኞች ፍልሰት አመራር፡


በኢትዮጵያ

ይህ ሪፖርት በዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (IOM) የተዘጋጀነው


አዘጋጅ (አማካሪ)፡ ማሪየስ ኦሊቨር
የማህበራዊ ህግና ፖሊሲ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር

ዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት


የተባበሩት መንግስታት የፍልሰት ጉዳይ ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ማውጫ
ፍቺዎችና አጽህሮተ-ቃላት................................................................................................vi
የማንዋሉ ዳራ................................................................................................................vii

I. የስልጠና ማንዋል “ሀ”


መግቢያ-የውጭሃገር ስራ ስምሪት ጽንሰሀሳቦች፣አዝማሚያዎች፣ባሕሪያትና ፖለቲካ........... 1
I.1 የስልጠና ማንዋል “ሀ” ዓላማ............................................................................... 3
I.2 ከስልጠና ማንዋል “ ሀ” የሚጠበቁ ትምህርታዊ ውጤቶች .................................... 3
I.3 የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ትርጓሜዎች፣ አዝማሚያዎችና ባሕሪያት
1.3.1 መግቢያ----------------------------------------------------------------------------------3
1.3.2 አተረጓጎም ------------------------------------------------------------------------------3
1.3.3 የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አዝማሚያዎችና ባሕሪያት ---------------------------5
1.3.4 የሰራተኛ ሀይል ፍልሰት ጽንስ ሀሳቦች፣ አዝማሚያዎች እና ባሕሪያት፡-
ከአፍሪካ ሕብረት፣ከቀጠናዊና ከኢትዮጵያ ሐገራዊ ሁኔታ አንጻር..................8
1.3.5 የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ሰራተኞች ጋር የተያያዙ ፖሊሲዎች- መግቢያ.....14

2. የስልጠና ማንዋል "ለ"


መግቢያ-የአለም አቀፍ እና አካባቢያዊ የፍልሰት ጉዳይ የህግ
ማእቀፍ ለውጪ ሃገር ስራ ተሰማሪዎች ጥበቃ.............................................................. 17
2.1 የማንዋል “ለ”ዓላማዎች .......................................................................................19
2.2 ከማንዋል “ለ” የሚጠበቁ ትምህርታዊ ውጤቶች....................................................19
2.3 ማንዋል “ለ”ን ማስተዋወቅ ................................................................................ 19
2.3.1 ርዕሱን ማስተዋወቅ ................................................................................19
2.3.2 የቡድን ስራ.............................................................................................20
2.3.3 ባእዳንን በሚመለከት አገራት ያላቸው የመቀበል እና የማባረር ስልጣን........ 20
2.3.4 ቅበላ .................................................................................................... 20
2.3.5 ከሀገር ማስወጣት................................................................................... 21
2.3.6 መንግሥታት ለአለም አቀፍ እና ............................................................ 21
2.4 አለም አቀፍ የስደተኞች ጉዳይ ህግ .................................................................. 21
2.4.1 ሁሉ አቀፍ መሳሪያዎች ለአሰልጣኙ ማስታወሻ......................................... 21
2.4.2 ርዕሱን ማስተዋወቅ................................................................................ 21
2.4.3 አለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሕግ........................................................ 22
2.4.4 አለም አቀፍ የሰራተኛ መስፈርቶች........................................................... 23
2.4.5 የሰራተኞች እና ቤተሰቦቻቸው መብቶች ላይ የአለም አቀፍ ስምምነት
(የተባበሩትመንግስታት የፍልሰተኛ ሰራተኞች ስምምነት) ........................... 23
2.4.6 ማጠቃለያ ...........................................................................................24
2.5 የአካባቢያዊ የስደተኞች ጉዳይ ህግ....................................................................... 24
2.5.1 የአፍሪካ ህብረት የሰው ሃይል ፍልሰት ማእቀፍ......................................... 24
2.5.2 የአካባቢያዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰቦች የሰራተኛ ፍልሰት ማእቀፍ.................... 26
2.6. የኢትዮጵያ ህጋዊ ማዕቀፍ ከአለም አቀፋዊ እና ክልላዊ የፍልሰት ህግጋር
ያለው ዝምድና.................................................................................................. 30
2.7 የስደተኞች የሲቪል መብቶች፤ከስራ ቅጥር ጋር የተያያዙ መብቶች እና
ሌሎች መብቶች................................................................................................ 33
2.7.1 መግቢያ..................................................................................................33

iii
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

2.7.2 የኢትዮጵያ የህግ ማእቀፍ......................................................................... 3


2.8 የቡድን ስራ እና መደምደሚያ............................................................................. 35
2.8.1 የቡድን ስራ........................................................................................... 35
2.8.2. መደምደሚያ፡- ለውጪ ሀገር የስራ ተሰማሪዎች ፍትሃዊ ህጋዊ
ሁኔታ መፍጠር..................................................................................... 36

የስልጠና ማንዋል “ሐ”.......................................................................................................


አለም አቀፍ ትብብር የሰራተኛ ፍልሰት ጉዳይን ለማቀላጠፍ.............................................. 41
3.1 የስልጠና ሞጁል “ሐ” አላማዎች......................................................................... 43
3.2 ከስልጠና ሞጁል “ሐ” ትምህርት የሚጠበቁ ውጤቶች........................................... 43
3.3 የስልጠና ሞጁል “ሐ” ን ማስተዋወቅ................................................................... 43
3.3.1.አለም አቀፍ ትብብር እና አገባቡ ............................................................ 43
3.3.2 አለም አቀፍ ትብብር፡ መልመጃ...............................................................44
3.4 በሉአላዊነት ደረጃ የሚደረግ ትብብር .................................................................. 44
3.5 ቀጠናዊ ብብር፤አጠቃላይ ማዕቀፍ ...................................................................... 45
3.6 ቀጠናዊ ትብብር፡ኢትዮጵያ.................................................................................. 45
3.6.1 የአፍሪካ ህብረት ማዕቀፍ ................................................................... 45
3.6.2 አካባቢያዊ ማዕቀፍ................................................................................. 46
3.7 የሁለትዮሽ የስራ ስምምነቶች.............................................................................. 47
3.7.1 ርዕሱን ማስተዋወቅ................................................................................ 47
3.7.2 የመነሻ ሀገራትና የመዳረሻ ሀገራት አላማዎችና የሁለትዮሽ የስራ
ስምምነት እንዳይደረስ እንቅፋት የሆኑ ጉዳዮች.......................................... 48
3.7.3 የተሟላ የሁለትዮሽ ሥምምነት ይዘት በተለይም የውጭ ሀገር ሰራተኛ
ቅጥርን በተመለከተ(የሚሰጠው ትምህርት በመልመጃ የተደገፈ ነው).......... 49
3.7.4 የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ የሥራ ሥምሪት ስምምነት .................................. 52
3.7.5 የቡድን ተግባር፡አፍሪካና እና ጉልፎርያ የቤት ውስጥ ሰራተኛ ቅጥርን
በተመለከተ ያደረጉት የሁለትዮሽ ስምምነት ............................................ 53
3.7.6. የቡድን ክንዋኔ "ሀ"እና "ለ" ሐገራት የሁለትዮሽ የሥራ ሥምሪት
ስምምነቶች ለማድረግ የሚያካሂዱት ድርድር ......................................... 54
3.7.7 የሁለትዮሽ የሥራ ሥምምነቶች ውጤታማነት.......................................... 54

4 የስልጠና ማንዋል “መ” .................................................................................................


የውጪ ሃገር ሰራተኞች ጥበቃ የፖሊሲ አማራጮች ለመነሻ ሀገራት................................ 57
4.1 የስልጠና ሞጁል “መ” ዓላማ ............................................................................. 59
4.2 ከሥልጠና ሰነድ “መ” ትምህርት የሚጠበቁ ውጤቶች........................................... 59
4.3 የሰነድ “መ” ገለፃ................................................................................................ 59
4.4 የሰራተኞች ቅጥር አመራር................................................................................. 60
4.5 የሥራ ውልና ዝቅተኛ የቅጥር መስፈርቶች.......................................................... 60
4.6 የመረጃ አሰረጫጨት.......................................................................................... 61
4.7 የጥበቃ ተግባራት በመዳረሻ ሀገራት-የኮንሱላርና እና የዲፕሎማሲያዊ ጥበቃ........ 62
4.8 የውጪ ሀገር ሰራተኛ ጥበቃ ፈንድ................................................................... 62
4.9 የውጭ ሀገር ሰራተኞች (Migrant) መብቶች ጥበቃ እና የግል የሥራና
ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችን አሰራር በህግ የመወሰን አስፈላጊነት.......................... 62
4.10 ስነ ምግባርን የተከተለ ቅጥር በኢትዮጵያ ፤ አለም አቀፋዊ ትመስፈርቶችና
ተነጻጻሪ መመሪያዎች....................................................................................... 64

iv
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

4.11 የግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የህግ ማእቀፍ በኢትዮጵያ አዋጅ ቁጥር
923/2008 (የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት አዋጅ )................................................... 66
4.12 የኢትዮጵያን የውጭ ሀገር ሰራተኞች ጥበቃ የሚያጠናክሩ ሌሎች የፖሊሲ
አማራጮች .................................................................................................................67

5 የስልጠና ማንዋል “ሠ”፡..................................................................................................


የውጭ ሃገር ሰራተኞች ጥበቃ የፖሊሲ አማራጮች ለመዳረሻ ሀገራት................................ 69
5.1 የስልጠና ሞጁል “ሠ” ዓላማ............................................................................... 73
5.2 የሞጁል “ሠ” ትምህርት ውጤቶች...................................................................... 73
5.3 ሞጁል "ሠ" ን ማስተዋወቅ ............................................................................... 73
5.4 የስራ ወቅት ጥበቃ............................................................................................. 73
5.5 በተቀባይ የመካከለኛ ምስራቅ ሀገራት የማህበራዊ ጥበቃ ለኢትዮጵያ የውጭ
ሃገር ሰራተኞች ................................................................................................. 74

ዕዝል፡ በአዋጅ ቁጥር 923/2008 ድንጋጌዎች ማዕቀፍ አንጻር የተደረገ የማጠቃለያ ትንተና...79

v
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

አልፎ አልፎ ጥቅም ላይ የዋሉ አጽህሮተ ቃላት


• AORAE (ኢ.ው.ሀ.ሥ.አ.ኤ)-የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ስራቀጣሪ ኤጀንሲዎ ችማህበር
• AUMPF (አ.ህ.ፍ.ፖ.ማ)-የአፍሪካ ህብረት የፍልሰት ፖሊሲ ማዕቀፍ
• BLA (ሁ.ሥ.ሥ.ስ)-የሁለትዮሽ የስራስምሪት ስምምነት
• CETU (ኢ.ሰ.ማ.ኮ)-የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን
• CIETT (ግ.አ.ኤ.ኮ)-የግል አስቀጣሪ ኤጀንሲዎች ኮንፌዴሬሽን
• COMESA (ም.ደ.አ.ጋ.ገ)የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ
• EAC (ም.አ.ማ)-የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ
• IGAD (ኢ.ጋ.ድ)-የልማት በይነ መንግስታት2.
• ILO (አይ.ኤል.ኦ)-ዓለም አቀፍ የስራ ድርጅት
• IOM (አይ.ኦ.ኤም)-ዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት
• IRIS (ዓ.ቅ.ቅ.ሥ)-ዓለም አቀፍ የቅጥር ቅንጅታዊ ሥርአት
• ITUC (ዓ.ሠ.ህ.ኮ)-ዓለም አቀፍ የሰራተኞች ህብረት ኮንፌዴርሽን
• JLMP (ጋ.ሰ.ፍ.መ)-የጋራ የሰራተኛ ፍልሰት መርሃ-ግብር
• KAPEA (ኬ.ግ.አ.ኤ.ህ)-የኬንያ የግል አስቀጣሪ ኤጀንሲዎ ችማህበር
• MoFA (ው.ጉ.ሚ)-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
• MoLSA (ሠማጉሚ)- የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
• PEA (ግ.አ.ኤ)-የግል አስቀጣሪ ኤጀንሲ
• PES (መ.ቅ.አ)-የመንግስት የቅጥር አገልግሎት
• RCP (አምሂ)- አካባቢያዊ የምክክር ሂደት
• REC (አ.አ.ማ)-አካባቢያዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ
• RMCC (አ.ፍ.ቅ.ኮ)-አካባቢያዊ የፍልሰት ቅንጅት ኮሚቴ
• RMMS (አ.ድ.ፍ)-የአካባቢያዊ ድብልቅ ፍልሰት
• RMPF (አ.ፍ.ፖ.ማ)-የአካባቢያዊ የፍልሰት ፖሊሲ ማእቀፍ
• OSCE (አ.ደ.ት.ድ)-የአውሮፓ የደህንነት ትብብር ድርጅት
• ToT)(አሥ)-የአሰልጣኖች ስልጠና
• UN DESA (የተ.መ.ኢ.ማ.ጉ.መ)-የተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚና ማህበራዊ ጉዳዮች መምሪያ
• UNECA (የተ.መ.አ.ኢ.ኮ)- የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን

vi
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

የማንዋሉ ዳራ
የአለም -አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (IOM) ዓላማ፣በሥሩ በተደራጀው የልማት ፈንድ (IOM
Development Fund) በሚታገዘውና በኢትዮጵያ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪትን አስተዳደር
ለማጠናከር እየተካሄደ ባለው ፕሮጀክት አማካይነት ከኢትዮጵያ የሚደረግን ፍልሰት ህጋዊነት
እና ሥርዓት ባለው መንገድ ለመምራት፤አሰራሩን ለመወሰንና ኢ-መደበኛ በሆነ መልኩ
ወደ ሌሎች ሀገራት በተለይም ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የሚደረጉ ፍልሰቶችን ለመግታት
እንዲያስችል የመንግስትንና በውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ጉዳይ አስተዳደር ውስጥ የተሰማሩ
ሌሎች የሚመለከታቸውን አካላት አቅም ለመገንባት ያለመ ነው፡፡ ይህ ግብ ከሚሳካባቸው ስልቶች
መካከል አንዱ በውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አመራር ላይ በፌደራልና በክልል መንግስታት አካላት
ውስጥ ለሚሰሩ የተመረጡ ባለሙያዎች ሰፊ የአሰልጣኞች ሥልጠናዎችን በመስጠት ነው፡፡
ሥልጠናዎቹ የሚካሄዱት የፕሮጀክቱን የአቅም ግንባታ ዘለቄታዊ የማድረግ ዓላማን ለማቀላጠፍ
ነው፡፡ በዚሁ መሰረት አሰልጣኞች ስልጠናውን ለማካሄድ እንዲችሉ ይህ ከኢትዮጵያ ተጨባጭ
ሁኔታ ጋር የተገናዘበ የአሰልጣኞች ስልጠና ማንዋል ተዘጋጅቷል፡፡

ይህ ማኑዋል በኢትዮጵያ ውስጥ (እንደመነሻ ሐገር) ውጤታማ የሆነ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት
አመራር እንዲሰፍን ለማድረግ እና በመዳረሻ ሐገራት የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ጥበቃ እንዴት
ማረጋገጥ እንደሚቻል በሚያሳይ መልኩ የተሟላ፣ አሳታፊ፣በተግባር የተደገፈ፣ወቅታዊና ተስማሚ
የሆነ የስልጠና አቅጣጫን በመከተል ስልጠናው ከዓላማው ጋር የተገናዘበ ትምህርት እንዲሰጥ
ያግዛል፡፡ የአሰልጣኞች ሥልጠናው የፖሊሲ አዘገጃጀት መርሆች የተሻለና ውጤታማ የውጭ
ሃገር ስራ ስምሪት ፖሊሲ ፕሮግራም እንዲቀርጹ፤ማሻሻያ እንዲያደርጉበትና እንዲተገብሩት
ለማገዝ ያለመ ነው፡፡

ሠነዱ በኢትዮጵያ ውጤታማ የሰራተኞች ፍልሰት አመራርን (እንደ መነሻ ሐገር) እና በመዳረሻ
ሃገራት የስደተኛ ሰራተኞች (ዜጎች) መብቶች መከበራቸውን ማረጋገጥ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ
ያተኮረ የሥልጠና አቅጣጫን ያካተተ ነው፡፡ ትኩረቱም ቀጥሎ በቀረቡት ቁልፍ ነጥቦች ላይ
ነው፡፡

የመግቢያ ማብራሪያ ከውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ጋር በተያያዙ ቃላትና ስያሜዎች ፣ዝንባሌዎች


፣ባሕሪያትና ፖሊሲዎች የውጭ ሃገር የስራ ስምሪት ፖሊሲ ለማውጣት መነሻ የሆኑ አለም
አቀፍ የህግና የትብብር ማዕቀፎች ከመሰረታዊ የሰብአዊ መብቶቻቸው አንጻር በውጭ ሃገር ስራ
ላይ የተሰማሩ ዜጎች ተገቢውን ጥበቃ ለማድረግ በተደነገጉ አለም-አቀፍና አካባቢያዊ (ቀጠናዊ)
ሕጎች እንዲሁም የባለብዙ አካላት፣ቀጠናዊ እና የሁለትዮሽ ሥርዐትን ጨምሮ በመንግሥታት
መካከል የሚደረጉ መሰረታዊ ትብብሮችንከውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አመራር አኳያ ማብራሪያ
ይሰጣል፡፡
በመዳረሻ ሐገራት የሰራተኞችን ጥበቃ ለማረጋገጥ እንዲያስችል በመነሻ(ውልደት)ሀገርና በመዳረሻ
ሐገር በውጭ ሃገር ስራ ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች ጉዳይ ፖሊሲዎችን ማውጣት፡፡

የዚህ የስልጠና ሰነድ አወቃቀር አይ.ኦ.ኤም(IOM)እና የአውሮፓ የደህንነትና ትብብር


ድርጅት(OSCE) የሚል ርዕስ ባለው ህትመት ውስጥ የተካተተው ተመሳሳይ የስልጠና ሰነድ
ማለትም ” የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አስተዳደር የስልጠና ማንዋል(2010) አወቃቀርን የተከተለ
ነው፡፡ሆኖም የቀጠናዊና የኢትዮጵያን ልዩ ሁኔታ ለማንጸባረቅ ሲባል የተወሰኑ ማስተካከያዎች
ታክለዋል፡፡ የዚህ ማንዋል ዝግጅት የተመረኮዘው በዋናነት "ኤም . ኦሊቨር፣ብሔራዊ የውጭ
ሃገር ስራ ስምሪት አመራር ቅኝት፣ኢትዮጵያ" በሚል በ2016 ለአለም-አቀፍ የፍልሰት ድርጅት
በቀረበው የተሻሻለ ሪፖርት ላይ ነው፡፡ በዚህ ሰነድ ውስጥ የተካተቱት ቀጠናዊ ያልሆኑ ወይም
ከኢትዮጵያ ሁኔታ ጋር ያልተያያዙት አብዛኞቹ ጽሁፎች ለምሳሌ እንደ ቡድን መልመጃ እና
ጥናት የመሳሰሉት በአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት እና በአውሮፓ የደህንነትና ትብብር ድርጅት
የሰራተኞች ፍልሰት ጉዳይ አመራር(2010) ባዘጋጁት የስልጠና ማንዋል ላይ የተመረኮዙ ወይም
የተወሰዱ ናቸው፡፡

vii
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

The following key sources have been relied on in the preparation of the Manual (lists of
resources, containing additional sources, are indicated for each module):

African Union, The Migration Policy Framework for Africa, EX.CL/276 (IX) (Banjul, the Gambia, 2006).
African Union Commission-Regional Economic Communities-International Labour Organization-
International Organization for Migration-United Nations Economic Commission for Africa, AUC/
ILO/IOM/ECA Joint Labour Migration Programme – Powerpoint presentation on Labour Migration
Governance for Development and Integration in Africa: A bold initiative (February 2015).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative (2014).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative, Programme brief (2014).
ILO, ILO Multilateral Framework on Labour Migration: Non-binding principles and guidelines for a
rights-based approach to labour migration (ILO, Geneva, 2010).
Intergovernmental Agency on Development (IGAD), IGAD Regional Migration Policy Framework,
adopted by the 45th Ordinary Session of the IGAD Council of Ministers (Addis Ababa, 2012).
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
IOM and OSCE, Training Modules on Labour Migration Management: Trainer’s Manual (IOM and
OSCE, Geneva and Vienna, 2010).
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies (Mediterranean
Edition) (OSCE, IOM and ILO, Vienna, (2007). Available from https://publications.iom.int/system/files/
pdf/osce_iom_ilo_medhandbook_en.pdf
World Bank, Migration and Remittances: Recent Development and Outlook; Special Topic:
Financing for Development, Migration and Development Brief 24 (April 2015). Available from
http://siteresources.worldbank.org /INTPROSPECTS/Resources/334934-1288990760745/
MigrationandDevelopmentBrief24.pdf
World Bank, Migration and Remittances: Recent Developments and Outlook, Migration and
Development Brief 26 (April 2016).
World Bank, Migration and Remittances Factbook 2016. Available from http://siteresources.worldbank.
org/INTPROSPECTS/Resources/334934-1199807908806/4549025-1450455807487/Factbookpart1.
pdf

viii
1
ማንዋል “ሀ”

የስልጠና ማንዋል “ሀ” መግቢያ፡


የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት
ጽንሰ ሀሳቦች፣ አዝማሚያዎች፣
ባሕሪያትና ፖሊሲዎች
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

1.1 የስልጠና ማንዋል “ሀ” ዓላማ


የስልጠና ማንዋል “ሀ” ዓላማ የሚከተሉትን ግቦች ማሳካት ነው፡፡
‚‚ የትምህርቱን አጠቃላይ ገጽታ ማሳወቅ
‚‚ ተሳታፊዎች ከትምህርቱ የሚጠብቁትን ውጤት እንዲገልጹ ማድረግ
‚‚ የሥልጠናው አስተባባሪና ተሳታፊዎች በትምህርቱ አሰጣጥ ወቅት ሊነሱ
‚‚ ስለሚገባቸው ነጥቦች ግንዛቤ እንዲያገኙ ማድረግ
‚‚ ጠቃሚ በሆኑ ቃላትና ሐረጎች ላይ ገለጻ መስጠት
‚‚ ከሰራተኛ ፍልሰት አንጻር ስለሚከሰቱ ለውጦችና መንስኤዎቻቸው ዙሪያ
‚‚ ማብራሪያ መስጠት
‚‚ የመነሻ/የውልደት እና የመዳረሻ ሐገሮችን የሰው ሀይል ፍልሰት/የሰራተኛ ፍልሰት ፖሊሲ
መነሻ የሆኑ የጋራ መርሆችን መጠቆም
‚‚ ቀጠናዊ እና ሀገራዊ የሆኑ ልዩ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አዝማሚያዎችን መግለጽ

1.2 ከስልጠና ማንዋል “ ሀ” የሚጠበቁ ውጤቶች


ተሳታፊዎች የማስተማሪያ ሠነድ አንድን ትምህርት ከተከታተሉ በኋላ
‚‚ ሥልጠናው መሸፈን ስለሚገባቸው መሰረታዊ የመነሻ ሀሳቦችን መገንባትና መከታተል ስለሚገባቸው
ደንቦችና ልምዶችን ጨምሮ በትምህርቱ ውጤቶች ላይ የጋራ መግባባት ይኖራቸዋል፡፡
‚‚ ጠቃሚ ጽንሰ ሀሳቦችን/ቃላትን፣የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አዝማሚያንና ባህሪያትንና የውጭ
ሃገር ስራ ስምሪት ፖሊሲዎችን ለማቅረብ መነሻ የሆኑ መርሆችን ጨምሮ በውጭ ሃገር ስራ
ስምሪት ፖሊሲዎች ዙሪያ ባሉ መሰረታዊ ሁኔታዎች/ዳራ ላይ ግንዛቤ ያገኛሉ፡፡

1.3 የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ትርጓሜዎች፣ አዝማሚያዎችና


ባሕሪያት
1.3.1 መግቢያ
ይህ የትምህርቱ ክፍል ቀጥሎ የተመለከቱትን ሁለት ጉዳዮች
‚‚ ጨምሮ በሰራተኛ ፍልሰት ክስተት ላይ ሰፊ ማብራሪያዎችን ለመስጠት ያለመ
‚‚ ነው፡፡ ሁለቱ ጉዳዮችም፡-
‚‚ አተረጓጎም /terminology/ እና በዋና ጽንሰ ሀሳቦች ትክክለኛ ብያኔ ዙሪያ የጋራ መግባባት ላይ
ያልተደረሰበት ችግር
‚‚ ፍልሰቱ በሴቶች ላይ ያለው እድምታን ማብራራትን ጨምሮ ባለፉት አስርተ ዓመታት የታዩ
የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ፍሰት አዝጋሚ ለውጦች
አተረጓጎም
• የአለም አቀፋዊ የሰዎች ፍልሰት ጽንስ ሐሳብ
‚‚ በስልጠናው ላይ ስለ ፍልሰት ሲነሳ ልንረዳው የሚገባን ጉዳይ ስለ አለም አቀፍ የሰዎች
ፍልሰት ማለታችን ነው፡፡
‚‚ በአለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነትን ያገኘ አለም አቀፍ ፍልሰት ብያኔ/ትርጓሜ የለም፡፡
• የተለመደው የአለም አቀፍ ፍልሰት ትርጓሜ የሚከተለው ነው፡-
‚‚ በሌላ ሀገር ኑሮአቸውን በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት ለመመሥረት የተለመደውን የመኖሪያ
አገራቸውን በመልቀቅ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ነው፡፡
‚‚ ይህም በመሆኑ የአለም አቀፍ ድንበርን ማቋረጥ ግድ ይላል፡፡

3
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES

• የባዳነት ጽንሰ ሀሳብ (የውጫዊነት ባህርይ)


‚‚ የባዳነት ፅንሰ ሃሳብ ለአለም አቀፍ የፍልሰት ጉዳይ ቁልፍ ጽንሰ ሃሳብ ነው፡፡
‚‚ የፍልሰት ፖሊሲዎች በአመዛኙ ለሌላ ሀገር ዜጋ በሚሰጡ ደረጃዎች፣ መብቶች፣ ግዴታዎችና
ጥቅም ላይ ያተኮሩ ናቸው፡፡
‚‚ የባዳነት /የውጭ/ የሌላ ሀገር ሰው የሚለው አስተሳሰብ ምንም እንኳ የፍልሰት ፖሊሲዎች
ማዕከላዊ /ቁልፍ ጉዳይ ቢሆንም የፍልሰት ፖሊሲዎችን የተሟላ ስዕል አካቶ ለመያዝ ግን
ከፍተኛ ጥበት ይታይበታል፡፡
‚‚ የሰዎች ፍልሰት /ዝውውር/ ፖሊሲዎች ሁሉንም የፍልሰት ዑደትን ከግምት ውስጥ ማስገባት
ይገባቸዋል፡፡ ይህም ውጭ ሀገር የሚገኙ የሰዎችን ሁኔታ ብቻ ሳይሆን ከመሄዳቸው በፊትና
ከተመለሱም በኋላ ያለውን ሁኔታ ማካተት ይኖርበታል፡፡
• የሰራተኛ ፍልሰት ጽንሰ ሃሳብ፤
• የዚህን ፅንሰ ሀሳብ ብያኔ አስፍቶና አጥቦ ማየት ይቻላል፡፡
‚‚ ከሰፊው ብያኔ አንጻር ስንመለከተው “ የሰራተኛ ፍልሰት’’ ሥራ ፍለጋ ወደ አንድ ሀገር የገቡና
በሀገሪቱ የሠራተኛ ሀይል ውስጥ የተካተቱ ሁሉንም የውጭ ሀገር ዜጎችን የሚመለከት
ሲሆን ይህም በጥገኝነት ላይ ያሉ ስደተኞችንና እንዲሰሩ የተፈቀደላቸው የስደተኛ ቤተሰብ
አባላትን ይጨምራል፡፡
‚‚ ውስን በሆነ ትርጓሜው ስናየው ደግሞ “የሰራተኛ ፍልሰት” ሥራ ፍለጋ ወደ አንድ ሀገር
የገቡ ሰዎችን ብቻ የሚመለከት ይሆናል፡፡ (ህጋዊ የስራ እና መኖሪያ-ፍቃድ ያላቸው ወይም
ህጋዊ የስራ እና መኖሪያ-ፍቃድ
‚‚ የሌላቸው)
‚‚ ይህ ሥልጠና የሚከተለው ሁለተኛወን ትርጓሜ (ውስን ብያኔን) ነው፡፡ ሆኖም ለቤተሰብ
አባላት ሁኔታ አያዥ ትኩረትም ይሰጣል፡፡
• የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ጽንሰ-ሀሳብ
‚‚ ልክ እንደ “አለም አቀፍ ፍልሰት” እና “የሰራተኛ ፍልሰት” ጽንሰ ሀሳቦች ሁሉ “የውጭ ሃገር
ሰራተኛ”ን በተመለከተ አለም አቀፍ ተቀባይነት ያገኘ ብያኔ የለም፡፡
‚‚ ቢሆንም ቀጥሎ የተመለከተው ብያኔ በተባበሩት መንግስታት የውጭ ሃገር ሰራተኞችና
የቤተሰብ አባሎቻቸው መብቶች ጥበቃ ለማድረግ በወጣው ስምምነት ውስጥ ሰፍሮ ይገኛል፡
፡(የተባበሩት መንግስታት)
‚‚ “የውጭ ሃገር ሰራተኛ” ማለት ዜግነቱ ባለሆነ ሃገር ውስጥ ክፍያ በሚያስገኝ ሥራ ላይ
የሚሰማራ ፣የተሰማራ ወይም ተሰማርቶ የነበረ ሰው ማለት ነው”፡፡ (አንቀጽ 2/1)
‚‚ በሥልጠናው ወቅት፣በዋናነት ስለሕግ ማውጣት የማዘጋጀት ማዕቀፍ ስናነሳ አልፎ አልፎ
“የውጭ ሀገር ሰው”ወይም “የውጭ ሠራተኛ” የሚለውን ስያሜ መጠቀሙ “ስደተኛ ሰራተኛ”
የሚለውን ከመጠቀም የተሻለ ይሆናል፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት አለም አቀፍ ሕግም
ይሁን ሀገራዊ ሕጎች “ዜጎች” እና የውጭ ሀገር ሰዎች” መካከል ያለውን ልዩነት ለማሳየት
የሚረዱ የመግለጫ ክፍሎችን ያካትታሉ፡፡
‚‚ በቅርቡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባፀደቀው “በውጭ ሀገር ስለሚሰሩ
የኢትዮጵያውያን ሰራተኞች የወጣ አዋጅ ቁጥር 923/2008 ውስጥ በተገለጠው መሰረት
በውጭ ሀገር ሥራ ላይ ለመሰማራት በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ረገድ ስለ(የውጭ ሃገር)
ሰራተኛ ፅንሰ ሃሳብ የተሰጠውን ግልጽ እና ውስን ትርጓሜ ማብራሪያ ይሰጣል፡፡ በአዋጁ
አንቀጽ 1(4)መሰረት ሰራተኛ ማለት ከውጭ ሀገር ቀጣሪ ጋር ወይም የግል ሰራተኛና
አሰሪ አገናኝ ድርጅት ጋር የአዋጁን ድንጋጌ ተከትሎ ውል የገባ(ያለው) ግለሰብ ማለት
ነው፡፡ ይህም እንደ ሁኔታው ሥራ ፈላጊ ማለትን ሊጨምር ይችላል፡፡ ስለዚህም የሥራ
ስምምነት(ውሉ) ከውጭ ሀገር በፀደቀ የቅጥር ኮንትራት ላይ ተመርኩዞ ከውጭ ቀጣሪ አካል
ጋር የተገባ መደበኛ ወይም ሕጋዊ ቅጥር አፈፃፀምን በቅድመ ሁኔታ ያስቀምጣል፡፡ ስለሆነም
ሕጉ መደበኛ ያልሆኑ አቅጣጫዎችን በመከተል የተቀጠሩ የውጭ ሃገር ሰራተኞችን ብቻ
ሳይሆን በራሳቸው የግል ሥራ የተሰማሩትን ወይም በሚመለከታቸው የኢትዮጵያ የሥልጣን
አካላት ዕውቅና ሳይሰጣቸው በተፈፀሙ ውሎች መሰረት በውጭ ሀገር የሚሰሩ ሰራተኞችን
አያካትትም (ዕውቅና አይሰጣቸውም)

4
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

1.3.3 የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አዝማሚያዎችና ባሕሪያት


• የሚከተሉትን አሀዛዊ መረጃዎችን ከሰዎች ፍልሰት አንጻር አደራጅቶ ማየት ይቻላል፡፡
‚‚ በዓለም ባንክ የ2016 የፍልሰትና ሬሚታንስ (ከውጪ ሃገር የሚኖሩ ዜጎች የሚላክ ገንዘብ)
የእውነታ መጽሔት (Fact Sheet) መሰረት ከ250 ሚሊየን ወይም ከዓለም ሕዝብ 3.4
%ያህሉ ከውልደት ሐገራቸው ውጭ ይኖራሉ፡፡
‚‚ በተነጻፃሪነት እ.ኤ.አ በ1960 የዓለም አቀፍ አቀፍ ፍልሰተኞች ቁጥር 75 ሚሊየን እንደነበር
ይገመታል፡፡
‚‚ ባለፉት አሥርት-አመታት ውስጥ የታየው የአለም የፍልሰት ቁጥር ዕድገት በተመሳሳይ ጊዜ
ውስጥ ከታየው አለም ሕዝብ ዕድገት በላይ ነው፡፡
‚‚ የዓለም አቀፍ የፍልሰት አሀዛዊ መረጃ በተለያዩ ምክንያቶች የትክክለኛነት ጉድለት
ይስተዋልበታል፡፡ ምክንያቶቹም በዓለም አቀፋዊነት ተቀባይነትን ያገኘ የአለም አቀፍ
የፍልሰት ብያኔ አለመኖርና ይህም በሀገራት ዘንድ የአሰራር ልዩነት ማስከተሉ፣ በብዙ
ሀገራት የሚተገበረው የመረጃ አሰባሰብ ሥርዓት ውስንነት መኖሩና መደበኛ ያልሆነ
ፍልሰትን የመለካት ችግር ማጋጠሙ ናቸው፡፡
• የሰዎች ፍልሰት ፍሰት ተለያይነት መብዛቱ
‚‚ አብዛኛው የፍልሰት ምንጭ ታዳጊ ሀገራት ቢሆንም ከደቡብ ወደ ሰሜን ወይም ከምስራቅ
ወደ ምዕራብ አቅታጫ ብቻ የሚሆን ክስተት አይደለም፡፡
‚‚ በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ የዓለማችን ሀገራት በአንድ ወይም በሌላ መልኩ በተመሳሳይ ጊዜ
የሰዎች ፍልሰት መነሻ፤ መተላለፊያና የመጨረሻ ማረፊያ (መድረሻ) ሲሆኑ ይስተዋላል
(ናቸው)
‚‚ ከዓለም ባንክ በቅርቡ በተገኘ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ቀጥሎ በተመለከተው ዝርዝር መሰረት
ስደተኞች በሶስት ቁልፍ ምድቦች ውስጥ በእኩል ተሰራጭተው ይታያሉ፡፡ ምድቦቹም (ደቡብ-
ሰሜን፣ ደቡብ-ደቡብ እና ሰሜን-ሰሜን) ናቸው፡፡
▫▫ 34% ከደቡብ የመጡና በሰሜን የሚኖሩ
▫▫ 37% ከደቡብ የመጡና በደቡብ የሚኖሩ
▫▫ 23% ከሰሜን የሙጡና በሰሜን የዓለም ክፍል የሚኖሩ
▫▫ 6% ብቻ ከሰሜን የመጡና በደቡብ የሚኖሩ ናቸው፡፡
‚‚ ከዓለም ባንክ በቅርቡ በተገኘ መረጃ መሰረት አምስት ከፍተኛ የውጭ ሃገር ሰዎች መዳረሻ
ሐገራት የተባበሩት የአሜሪካ መንግስታት፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ጀርመን፣ የሩሲያና የተባበሩት
የአረብ አሚሬቶች ናቸው፡፡ (የዓለም ባንክ 2016፡17) ከነዚህ ሀገራት መካከል ሁለቱ ሳዑዲ
አረቢያና የተባበሩት የአረብ ኢምሬቶች ብዙ የኢትዮጵያ ሰራተኞችን ተቀብለዋል፡፡

5
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES

መግለጫ 1፡ የስደተኞች ድርሻ (በመቶኛ)

6%

23% 37% ደቡብ-ደቡብ

ደቡብ-ሰሜን

ሰሜን-ሰሜን

ሰሜን-ደቡብ

34%

ምንጭ፡- የዓለም ባንክ የስደትና ሬሚታንስ መጽሔት 2016 ገጽ 28

መግለጫ 2 በ ውጪ ሃገር ሰራተኞች ወደ ትውልድ ሃገር የሚላክ ገንዘብ ዝውውር


ድርሻ (በመቶኛ)

34%
37%
ደቡብ-ደቡብ

ደቡብ-ሰሜን

ሰሜን-ሰሜን

ሰሜን-ደቡብ

5%

24%

ምንጭ፡ የአለም ባንክ በ ውጪ ሃገር ሰራተኞች ወደ ትውልድ ሃገር የሚላክ ገንዘብ መጽሔት 2016 ገጽ -28

• የሰራተኛ ፍልሰትን የሚያነሳሱ ምክንያቶች


የሚከተሉት ሶስት ምክንያቶች የሰራተኛ ፍልሰትን የሚያነሳሱ ቁልፍ መንስኤዎች ናቸው፡፡
‚‚ በመዳረሻ ሀገራት ያለው የሰራተኛ ፍላጎት ገበያ መድራቱ እና ከፍተኛ ገቢ ባላቸው ሐገራት
ያለው የህዝብ ብዛትና አደረጃጀት ሁኔታ ከሳቢ መንስኤዎች ይመደባሉ፡፡
‚‚ በትውልድ ሀገር ያለው የሥራ አጥነት እና የክፍያ ዝቅተኛነት ችግሮች ከገፊ/አስገዳጅ
ሁኔታዎች ይመደባሉ፡፡
‚‚ በሀገራት መካከል ያለው ትስስር በቤተሰብ፣ በባሕልና በታሪክ ላይ የተመሰረቱ መሆኑም
ይታወቃል፡፡

6
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

• የሰራተኛ ፍልሰት እንስታይነት ላይ ማዘንበሉ


‚‚ “የሰራተኛ ፍልሰት እንስታይነት” የሚለው ቃል በተሳሳተ ግንዛቤ ሊወሰድ አይገባም፡፡
▫▫ ሴቶች ሁልጊዜም ይሰደዳሉ
▫▫ ከዚህም በላይ በየወቅቱ በአለም ላይ የሚሰደዱ ሴቶች ቁጥር(መጣኔ)ባለፉት አሥርተ
ዓመታት ውስጥ እምብዛም ሳይዋዥቅ መቆየቱ ለዚህ ማስረጃ ነው፡፡ ለምሳሌ ያህል በ1960
46.6%፣ በ1990 49%፣ በ2000 49.4% እና በ2010 49% ነበር፡፡
▫▫ ይሁን እንጂ በሀገራት ደረጃ ሲሰላ የበለጠ ልዩነት ይስተዋልበታል፡፡
‚‚ ይህን ለውጥ ያስከተለውም ከ1970ዎቹ ጀምሮ የውጭ ሃገር ዜጎች ፍሰት ውስጥ የሴት
ሰራተኞች ፍሰት ድርሻ በእጅጉ መጨመሩ ነው፡፡
▫▫ የዚህ አይነቱ የፈለሱ ሴቶች ቁጥር መጨመር “የፍልሰተኛ አንታይነት” ወይም የሴተኛ
ፍልሰት /feminization of migration/ ክስተት ተብሎ ይጠራል፡፡
▫▫ ይህን የሚገፋፉ ሁኔታዎችም ምርታማ የሆኑ ሐብቶች ባለቤትና ተጠቃሚ አለመሆን፣
የሴቶች ሚና ከቤት እመቤትነት ወጥቶ በተቀጣሪነት ቤታቸውን የማስተዳደር ሃላፊነት
የመውሰድ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱ እና ፆታዊ ጥቃት ናቸው፡፡
▫▫ በአሁኑ ወቅት ብዙ ሴቶች እንደ ወንዶች ሁሉ ኢኮኖሚያዊና ሙያዊ ዕድገትን ለመቆናጠጥ
ከፍተኛ ተነሳሽነት አላቸው፡፡
▫▫ ሙያዊ ዕውቀትን የሚሹትን ሥራዎች ጨምሮ በተለያዩ የሰራተኛ ገበያ ዘርፎች የውጭ
ሃገር ዜግነት ያላቸው ሴት ሰራተኞች ፍላጎት አለ፡፡ ሙያዊ ዕውቀትን ከሚሹት መካከል
(የደህንነትና የማህበራዊ ዘርፍባለሙያ፣ መምህር፣ የማህበራዊ ዘርፍ ሰራተኛ፣ ሐኪም
እና ነርስ የሚገኙበት ሲሆን መለስተኛ ስልጠና ከሚሹት መካከል ደግሞ የቤት አያያዝ
ሙያተኛ፣ የመዝናኛ ጉዳይ ባለሙያ፤ የጨርቃጨርቅ ዝግጅት ባለሙያ እና በመጠኑ
የግብርና ባለሙያ ይገኙበታል፡፡
• በሰራተኛ ፍልሰት ውስጥ የፆታ ልዩነት በጉልህ ይስተዋላል፡፡
‚‚ በውጭ ሃገር ስራ ላይ የተሰማሩ ሴቶች ለጭቆና ለብዝበዛ ላልተገባ ጥቅምና ለህገ ወጥ
የሰዎች ዝውውር የበለጠ ተጋላጭ ናቸው፡፡ (በዝውውር በመዳረሻ ቦታ በሥራ ቦታና
ሲመለሱ)
‚‚ ከዚህ አንጻር ሴቶች ላይ የሚደርሰው በደል ድርብ ነው፡፡ በአንድ በኩል እንደ ሴት በሌላ
በኩል ደግሞ እንደ ሌላ ሃገር ዜጋ፡፡
‚‚ ይህ በውጭ ሃገር ስራ ላይ የተሰማሩ ሴት ሰራተኞች ለሕብረተሰባቸው ሊያደርጉ የሚችሉትን
ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦን ይቀንሳል፡፡
‚‚ እንደዚህ ያሉ የሥርአተ ፆታ ልዩነቶች በተለይም ውጭ ሀገር የሚሰሩ ሰራተኞችን የሚመለከት
ፖሊሲ ሲቀረጽና ሥራ ላይ ሲውል ከግምት ውስጥ ሊወስድ ይገባል፡፡
‚‚
Resources for facilitator preparation

Federal Republic of Ethiopia (FDRE), Ethiopia’s Overseas Employment Proclamation (Proclamation No.
923/2016).
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 1‒20; 239. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
OSCE, Guide on Gender-Sensitive Labour Migration Policies (OSCE, Vienna, 2009), pp. 13‒18.
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 11‒25; 97.
Organisation for Economic Co-operation and Development (OECD), “International Migration and the
Economic Crisis: Understanding the Links and Shaping Policy Responses”, in: International Migration
Outlook: SOPEMI 2009 (OECD, Paris, 2009), pp. 11‒76.
R. Perruchoud and K. Redpath-Cross (eds.), Glossary on Migration, 2nd edition (IOM, Geneva, 2011).

7
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES

World Bank, Migration and Remittances: Recent Development and Outlook; Special Topic:
Financing for Development. Migration and Development Brief 24 (April 2015). Available from
http://siteresources.worldbank.org /INTPROSPECTS/Resources/334934-1288990760745/
MigrationandDevelopmentBrief24.pdf
World Bank, Migration and Remittances: Recent Developments and Outlook, Migration and
Development Brief 26 (April 2016).
World Bank, Migration and Remittances Factbook 2016. Available from http://siteresources.
worldbank.org/INTPROSPECTS/Resources/334934-1199807908806/4549025-1450455807487/
Factbookpart1.pdf

1.3.4 የሰራተኛ ሀይል ፍልሰት ጽንስ ሀሳቦች፣ አዝማሚያዎች እና


ባሕሪያት፡- ከአፍሪካ ሕብረት፣ ከቀጠናዊና ከኢትዮጵያ ሐገራዊ
ሁኔታ አንጻር
የአፍሪካ የሰራተኞች ፍልሰት አዝማሚያና ባሕሪያት
‚‚ በአፍሪካ በ2013 ውስጥ 18.6 ሚሊየን ፍልሰተኞች ነበሩ
‚‚ 31.3 ሚሊየን አፍሪካውያን ከትውልድ ሀገራቸው ውጭ በሆነ ሌላ ሐገር ይኖራሉ፡፡
‚‚ ግማሽ ያህሉ የአፍሪካ ፍልሰተኞች በአህጉራቸው ውስጥ ይኖራሉ፡፡
‚‚ ከሰሃራ በታች ከሚገኙ ሀገራት ከፈለሱት መካከል 65% ያህሉ እዚያው ከሰሃራ በታች ባሉ
ሐገራት ውስጥ ይኖራሉ፡፡
▫▫ ከ71-80% ያህሉ በምዕራብ አፍሪካ
▫▫ 66% በደቡባዊ አፍሪካ
▫▫ 52% በምሥራቅ አፍሪካ
▫▫ 23% በማዕከላዊ አፍሪካ
▫▫ 6% በሰሜን አፍሪካ
በአፍሪካ ውስጥ ለሚከሰቱትና ከአፍሪካ ለሚነሱት የሰራተኞች ፍልሰት በርካታ መንስኤዎች
ሊገለጹ ይችላሉ፡፡
‚‚ የሕዝብ ብዛት የሚያስከትለው ተጽእኖ በተለይም ከእድሜ ባለጸጋ ህዝቦች መጨመርና እና
አምራች የሰው ሃይል ማህበረሰቦች መቀነስ ጋር ተያይዞ እያደገ ከመጣው የተማረ ወጣት
የአፍሪካ ሕዝብ ጋር ሲነጻጸር
‚‚ በቂ የስራ እድል ያልፈጠረ ዕድገትና እና አመቺ የሥራ ዕድል ዝቅተኛነት
‚‚ በሀገራት ውስጥና መካከል ያለው የኑሮ ደረጃና እድገት አለመመጣጠን እየሰፋ መሔዱ
‚‚ የሐገራት ጥንካሬ ማነስ፣ መልፈስፈስ ውጤታማ የሆነ የመንግስት አስተዳደር አለመኖር
‚‚ ሉላዊነት እና የመረጃ አቅርቦት
‚‚ አለም አቀፋዊ የሙያ ክህሎት እጥረትና ወደፊትም ሊባባስ የሚችልበት ሁኔታ መኖሩ
▫▫ በ2006 እ.ኤ ዓ/ም በዓለም ላይ የ4.3 ሚሊየን የህክምና ባለሙያዎች እጥረት
ማጋጠሙና ይህም በ2035 ውስጥ 12.9 ሚሊየን እንደሚደርስ ይገመታል፡፡
▫▫ “ማክንሴይ ግሎባል ኢንስቲትዩት ኦፍ ስተዲስ” የተባለ ድርጅት ባቀረበው ጽሁፍ
ላይ የከፍተኛ ባለሙያዎች እጥረት በ2020 ውስጥ ከ38 ሚሊየን እስከ 40 ሚሊየን
ሊደርስ እንደሚችል አስልቷል፡፡
አያሌ መንስኤዎች በአፍሪካ ውስጥ እና ከአፍሪካ ለሚነሱ የሰራተኛ ፍልሰት ትኩረት መሰጠት
እንዳለበት ያመለክታሉ፡፡
‚‚ አፍሪካዊ የሆነ እና የፓን አፍሪካን የእድገት ጎዳና ላይ መሰረታዊ ለውጥ የሚያመጣ ዕቅድ
መነደፍ (አፍሪካ አንድነትን 2063 አጀንዳ ይመልከቱ)
‚‚ በቀጠናና በንዑስ ቀጠና ደረጃ በክፍለ አህጉሩ በሚደረጉ የቀጠና ውህደት አጀንዳዎች ላይ
ትኩረት መስጠቱ

8
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

‚‚ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ዕድገት በሕዝብ ዝውውር በሚሰጠው አገልግሎት እና ባለው ቴክኖሎጂ


ላይ ይመሰረታል፡፡
‚‚ በወጣትና ብዛት የታደለው አፍሪካ አቅሙን ሥራ ላይ በማዋል በዓለም ላይ እያጋጠመ
ያለውን አምራች/ትኩስ ኃይል ክፍተት የመሙላት እገዛ ያደርጋል፡፡
‚‚ ውጤታማና ሕጋዊ በሆነ የውጪ ሃገር ሰራተኞች ፍልሰት አያያዝ ህገ-ወጥ የሰዎች
ዝውውርን በመቀነስ ዘላቂ መፍትሔ እንደሆነ መታመኑ፡፡
‚‚ ሰራተኛን ወደ ውጭ ሀገር መላክ ለላኪና ተቀባይ ሀገራት የሚያስገኟ ቸው ጥቅሞች እውቅና
እየጨመረ መምጣቱ
ልማታዊ ጥቅም ለመዳረሻ ሐገራት
▫▫ ለግብርና እና አካባቢዊ የአገልግሎት ዘርፎች ተገቢ የሆነ ድጋፍ መስጠት/ይሰጣል/
▫▫ የማዕድን፣ ነዳጅ ዘይት፣ ጤና ጥበቃ፣ ትምህርትና ንግድና የመሳሰሉትን ዘርፎች
ያሳድጋል፣ዘላቂ እንዲሆኑም ያደርጋል፡፡
▫▫ በአመራር፣ በቴክኒካዊ፣ በመረጃና ተግባቦት ቴክኖሎጂ እና ኢንዱስትሪያዊ ዘርፍ
ረገድ ያሉትን የተወሰኑ የክህሎት ክፍተት ይሞላል፡፡
▫▫ የኢንተርፕራይዞችን ዕድገት ያፋጥናል፡፡
ልማታዊ ጥቅም ለመነሻ /ትውልድ ሀገራት/
▫▫ ተመላሽ ዜጎች የሚያገኟቸው የክህሎት ሽግግሮች
▫▫ የሚገኙ ሀብትና-ማህበራዊ ዘርፍ ማለትም በትምህርትና በስርዐት-ፆታ እኩልነት እና
እንዲሁም የፋይናንስ ፍሰት
‚‚ በውጭ ሃገራት የሚኖሩ ዜጎች ወደ ታዳጊ ሀገራት የሚልኩት የገንዘብ መጠን በ2014 ብቻ
436 ቢልዮን አሜሪካ ዶላር እንደሚደርስ ተገምቷል፡፡
‚‚ ከሰሃራ በታች ወደሚገኙ ሐገራት በውጭ ከሚኖሩ ዜጎች የተላከው ገንዘብ በ2014 ወደ
34.5 ቢሊየን አሜሪካ ዶላር ያደገ ሲሆን ከፍተኛውን ዕድገት ያስመዘገቡት ኬንያ ደቡብ
አፍሪካ እና ዩጋንዳ ናቸው፡፡
‚‚ ናይጀሪያ በተናጠል ወደ ቀጠናው ከተላከው ጥቅል ሀብት ሁለት ሶስተኛውን ገደማ ድርሻ
ይዛለች፡፡
‚‚ በአንዳንድ ሀገራት ውጭ ሀገር ካሉ ዜጎቻቸው የሚላከው ገንዘብ አጠቃላይ ሐገራዊ ምርት
ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ይይዛል፡፡ ጋምቢያ፣ ሌሴቶ፣ ላይቤሪያ እና ኮምሮስ የሚላከው ሀብት
ከሐገራቱ ጥቅል የሀገር ምርትን 20%ያህል ይሆናል፡፡
‚‚ የሬሚታንስ ገንዘብ በ2013 የናይጄሪያን አንድ ሶስተኛውን አመታዊ የኢምፓርት/ከውጭ
ያስገባቻቸውን ሸቀጦች ወጪ ሸፍኖታል፡፡
‚‚ በውጭ ሃገር ስራ ላይ ለተሰማሩ ሰራተኞች የተሻለ ሥራ ላይ ከመሰማራት፣ ራስን ከመቻልና
ከመብቃትና እንዲሁም ሙያዊ ስኬትን ከመጎናፀፍ አንጻር የሚያስገኘው ጠቀሜታ
ሆኖም አያሌ ችግሮች መደቀናቸው አይቀሬ ነው፡፡
‚‚ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ለእድገት ፣ለአካባቢያዊ ውህደትና በሰራተኛ ኃይል ገበያ ያለው
መሰረተ ሰፊ ድርሻ ያለው ጉዳይ ስለመሆኑ ሰፊ አስተውሎት በደህንነት አጀንዳ መገደቡ
‚‚ በውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ጉዳይ ላይ አስተማማኝ፣ ትክክለኛና የተሟላ መረጃ/ዳታ በበቂ
ሁኔታ አለመኖሩ
‚‚ በቀጠና ደረጃ ባሉ የኢኮኖሚ ማህበረሰቦች (RECs) የተዘጋጁ የነጻ እንቅስቃሴ ፕሮቶኮል
መብቶችና ሥርዓቶችን አተገባበር ሥርዓት አለመኖር
‚‚ በሁሉም ደረጃዎች የሚስተዋል ውሱን ፖለቲካዊ መልካም ፈቃድ፣ የአቅም ክፍተትና
ዝቅተኛ ተቋማዊ ቅንጅት
‚‚ የተሟላ የውጭ ሃገር የስራ ስምሪት ስትራተጂ እና የፖሊሲ ማዕቀፍ አለመኖር-ከዚህ
አንጻር አንዳንድ ሐገራት በመልካም ሒደት ላይ ይገኛሉ፡፡
‚‚ ውጤታማ ያልሆነ የዕውቀት አመራር ስትራሬጂን መከተል በውጤቱም የሰለጠኑ አፍሪካውያን
በውጭ ሃገር ስራ ላይ እንዲሰማሩ የተማረ የሰው ሃይል ፍልሰት /brain drain/ብክነት/ እና
/brain waste/) እንዲከሰት ማድረግ
‚‚ በድንበር አካባቢ ብቃትና ክህሎትን ከማረጋገጥ አንጻር በቂ ሁኔታዎች አለመመቻቸታቸው

9
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES

‚‚ የውጭ ሃገር ሰራተኞችንና ቤተሰባቸውን ከብዝበዛና ከጥላቻ የመከላከል ምቹ ሁኔታ እጥረት/


በበቂ ሁኔታ አለመኖር
‚‚ የማህበራዊ ዋስትና ጥቅሞችን ለማግኘት እና ለማዘዋወር እድሉ አለመኖሩ ወይም ውስን
መሆኑ
በቅርቡ (2013) አፍሪካ ሕብረት የምክክር መድረክ በሁሉም የቀጠና የኢኮኖሚ ማህበረሰቦች
ዘንድ የጋራ በሆኑ የውጭ ሃገር ሰራተኞችን በሚመለከቱ ሰባት ግኝቶች ላይ ከስምምነት
ደርሷል፡፡
‚‚ የሰራተኛ ፍልሰት ባሕሪይና ሁኔታ ላይ የሚያዘው መረጃ እጅግ ዝቅተኛመሆኑ፣ ለኢኮኖሚ፣
ለሰራተኛጉዳይ፣ ለኢንተርፕራይዝልማት፣ ለኢንቨስትመንት፣ ለትምህርትና ለማህበራዊ
ጥበቃ ፖሊሲ የሚያስፈልጉ ዳታዎች
‚‚ ነጻ ተሳትፎና ዝውውር የሚያጠናክር ሥርዓት ሥራ ላይ የማዋል እጥረትና የተደረራጃ
ይዘት ያለው የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ፖሊሲ አለመኖር
‚‚ በአፍሪካ በሚፈለገውና በሚሰለጥነው የሙያተኛ ቁጥርና የሚሰለጥንበት የሙያ አይነት
መካከል ያለው ልዩነት እየሰፋ መሄዱ
‚‚ አያሌ የውጭ ሃገር ሰራተኞች የማህበራዊ ጥበቃና ማህበራዊ ዋስትና አገልግሎት
አለማግኘታቸው/አለመኖሩ /
‚‚ ደረጃውን ያልጠበቀ፣ ከስነ-ምግባር ውጭ የሆነ የስራ ግንኙነት እና የሥራ ሁኔታ መፈጠሩ
‚‚ በሰራተኛ ጉዳይ ተቋማት ውስጥ የውጭ ሃገር ሰራተኞችን በተመለከተ የአቅም ክፍተት፣
የቅንጅታዊ አሰራርና የፖሊሲ ጉዳዮች ላይ ተገቢውን ተሳትፎ አለማድረግ
‚‚ በሰራተኛ ጉዳይ ተቋምና በሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት መካከል የውጭ ሃገር ሰራተኞችን
በሚመለከት የውይይት መድረኮችና ቅንጅታዊ አሰራርን ከማስፈን አንጻር ያለው ጉድለት
የውጭ ሃገር ሰራተኞች አካባቢያዊ ማዕቀፍና ባሕሪያት
‚‚ በምስራቅ አፍሪካ በተለይም በልማት በይነ መንግስታት አባል ሀገራት(ኢጋድ) ውስጥ
ወደነዚህ ሀገራትና ከነዚህ ሀገራት የሚደረግ ፍልሰት በተፈጥሮው የተወሳሰበና መልከ
ብዙ ነው፡፡ የልማት በይን መንግሥታት አባል ሀገራት የሰዎች ፍልሰት ምንጭ/መነሻ፣
መተላለፊያ እና መዳረሻም ናቸው፡፡
‚‚ ስለሆነም በዚህ ቀጠና ውስጥ የሚታየው የፍልሰት አይነት ድብልቅ ፍልሰት (mixed
imigration) ተብሎ ይጠራል፡፡
‚‚ በአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት ትርጓሜ መሰረት ድብልቅ ፍልሰት ማለት ስደተኞችን፣ጥገኝነት
ጠያቂዎችን፣ የተሻለ ስራን /ገቢን/ ለማግኘትሲባል የሚፈልሱ ሰዎችን እና ሌሎች መደበኛ
ያልሆነ የህዝብ እንቅስቃሴዎችን የሚጨምር ውስብስብ የህዝብ ፍልሰት ነው፡፡ ብዙውን
ጊዜ ግለሰቦች አስፈላጊ ሰነዶችን ሳያሟሉ ድንበሮችን እያቋረጡ ያለምንም ፈቃድ ወደ
መዳረሻ ሀገር የሚደርሱበትና የመተላለፊያ ጉዞን የሚያካትት የፍልሰት ዓይነት ነው፡፡
‚‚ በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት የ2012 የአካባቢያዊ የፍልሰት የፖሊሲ
ማዕቀፍ መሰረት በቀጠናው የሚታየው እጅግ ግዙፍ አለም አቀፋዊ ስደት መደበኛ ያልሆነና
የተሻለ ሥራ፤ ኑሮንና የተሻለ የሥራ አካባቢንና ምቹ ሁኔታን ፍለጋ በአራት አቅጣጫዎች
/መስመር/ የሚካሄድ ፍልሰት ነው፡፡ (ምንም እንኳ አለፎ አልፎ ወቅታዊ ሁኔታዎች
ቢወሰኑትም ለምሳሌ ወቅት በሊቢያ እና በየመን ያለው ሁኔታ)
‚‚ የምስራቅ አፍሪካ መስመር፡- ይህ መስመር ከምሥራቅ አፍሪካ ቀንድ ከሱዳን-ሊቢያ እና
ወይም ግብጽ በኩል ጣሊያን እና ማልታ ያደርሳል፡፡
‚‚ የሜዲቴራኒያን መስመር- ይህ መስመር ከሊቢያ እና ግብጽ የባሕር ዳርቻ ወደ ማልታ፣
ጣሊያን፣ ቆፕሮስ እና ግሪክ ያደርሳል፡፡
‚‚ የኤደን መስመር፡- ይህ መስመር ከሶማሊያ በቦሳሶ ፑንትላንድ የኤደን ባሕረሰላጤን በማቋረጥ
የመን ያደርሳል
‚‚ የቀይ ባሕር መስመር፡- ይህ መስመር ቀይ ባሕርን በማቋረጥ በስዊዝ ካናል በኩል ወደ
ጣሊያንና ማልታ ያደርሳል፡፡ እንዲሁም በጅቡቲ በኩል በኦቦክ የመን ያደርሳል፡፡
‚‚ የልማት በይነ መንግስታት ሀገራት በአማካኝ ሲታይ ዜጎቻቸው ወደ ሌሎች ሀገራት
የሚሰደዱባቸው ሀገራት ናቸው፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለዲያስፖራዎች ወደ ሀገር ቤት
ለሚልኩት ገንዘብ ትኩረት መስጠቱም ይህን ያመለክታል፡፡
‚‚ ከልማት በይነ መንግስታት በውጭ ሃገር ለሚገኙ ዜጎች መብቶች ክትትል ፕሮጀክት

10
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

በተገኘው መረጃ መሰረት ከዚህ አንጻር በርካታ ችግሮችን መለየት ይቻላል፡፡


▫▫ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አስተዳደርን ለማጠናከር የልማት በያነ-መንግስታት ጽ/ቤት
ያለው ተቋማዊ ማዕቀፍ በቂ አይደለም፡፡
▫▫ የልማት በይነ-መንግሥታት አባል ሀገራት በመንግስቶቻቸው ሥር የተለያዩ የፍልሰት
ጉዳይን የሚመሩ ተቋማት አሏቸው፡፡እነዚህም ውጭ ጉዳይንና የሀገር ውስጥ
ጉዳይን የሚከታተሉ፣የሰራተኛ ጉዳይን የሚመለከቱ ሌሎች ዘርፋዊ ሚኒስተሮችን
ይጨምራሉ፡፡
▫▫ ቅንጅት በሌለው ሁኔታ ሚኒስቴር መ/ቤቶች የየራሳቸውን ሥራ ለማስፈፀም
የሚያከናውኑት ተግባር የፖሊሲዎችን አለመጣጣምና ውጤታማነት ማነስን
ያስከትላል፡፡
▫▫ የልማት በይነ መንግስታት አባል ሐገራትና የልማት በይነ-መንግስታት ጽህፈት
ቤት የፍልሰት ጉዳይን ለማስተዳደር/ለመምራት ያላቸው አቅም ውስን ነው፡፡ ስለዚህ
ሁለቱም ወገኖች ወደ ሥራው ከመግባታቸው በፊት ተቋማዊና የሰው ኃይል አቅም
ግንባታ ሥራ ማከናወን ያስፈልጋቸዋል፡፡
▫▫ የሚመለከታቸው ተለያዩ አካላት ፍልሰት የሚለውን ፅንሰ ሐሳብ የሚረዱትና ምላሽ
የሚሰጡት በተለያዩ መልኩ በመሆኑ ጽንሳ ሀሳቡ አሻሚ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በጉዳዩ
ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ ላይ ለመድረስና የጋራ ማዕቀፍ ለማበጀት የሚመለከታቸው
አካላት ውጤታማ የሆነ የአካባቢ ፍልሰት ጉዳይ አመራርን እንደሚያጠናክሩ እና
ያልተቋረጠና ቀጣይነት ያለው እርምጃ እንደሚወስዱ ይጠበቃል፡፡
‚‚ እንዲሁም የሰዎች ዝውውር ነጻነት የሕግ ማዕቀፍ በልማት በይነ-መንግስታት ገና አልፀደቀም፡

‚‚ በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ቀንድ ያለው የፀጥታ ሁኔታ እንዳለ ሆኖ የልማት በይነ መንግስታት
የሚኒስትሮች ም/ቤት በ2006 በፀደቀው አፍሪካ ሕብረት የፍልሰተኞች ጉዳይ ፖሊሲ
ማዕቀፍ ላይ ተመርኩዞ በ2013 አካባቢያዊ የፍልሰተኞች ጉዳይ ፖሊሲ ማዕቀፍን አጽድቋል፡
፡ (የልማት በይነ መንግስታት ከዚህ አንጻር የመጀመሪያው የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ነው
▫▫ አካባቢያዊ የፍልሰተኞች ጉዳይ ፖሊሲ ማዕቀፍ ዋና ዓላማ በአባል ሀገራት ውስጥ
የፍልሰተኞችን ደህንነትና ጥበቃ ዕውን ለማድረግና ከፍልሰት አንጻር ሊገኝ የሚችለውን
ልማታዊ አቅም ለማሳለጥና ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ነው፡፡
▫▫ እንዲሁም አባል ሀገራት የፍልሰት ጉዳይ አመራርን በተመለከተ የተቀናጀና የጋራ
ስልትን እንዲከተሉ ይሰራል፡፡
▫▫ ምንም እንኳ ሰነዱ ገዢ(አስገዳጅ) ባይሆንም የፍልሰት አመራርን በተመለከተ አባል
ሀገራት ፖሊሲ ለማውጣትና በራሳቸው ቅድሚያ ትኩረት እነዲሁም ባላቸው ሀብት
መሰረት እንዲተገብሩት መሰረታዊ መርሆዎችንና መመሪያዎችን ያካተተ የማጣቀሻ
ሰነድ ነው፡፡
‚‚ የሰራተኛ ፍልሰት ሰፊ በሆነ አገባቡ (አጠቃቀም) የሚፈጠርበት ሁኔታ በውጭ ሃገር
ሰራተኞች መብት ጥበቃ መርሃ ግብር ላይ ተካቷል፡፡
‚‚ ሰነዱ የአባል ሀገራትን ከድንበር አስተዳደር አኳያ ያለባቸውን ክፍተት ፣ዋንኛ የችግሩ
ምንጭ መሆኑንና ይህም ተሸለ የድንበር አስተዳደር አሰራርን ማጽደቅ እንደሚሻ፣ እንዲሁም
ተያያዥ መረጃዎችን የመሰብሰብና የመለዋወጥ ሥራዎች እንዲተገበሩ ያመለክታል፡፡
‚‚ የተቀናጁና በሁሉም መደበኛ ባለሆነ ፍልሰቶች ላይ ያተኮረ ስትራቴጂ እንዲኖር፣ በተለይም
በሰዎች ህገ-ወጥ ዝውውርና የድንበር መሻገር፣ አለም አቀፋዊ ተቀባይነትን ባገኙ አሰራሮች
መሰረት የተደራጀ እና የተቀናጀ ብሔራዊ አሰራር ስልት እንዲዘረጋ፣ በአካባቢያዊ የምክክር
ሒደት ላይ ተመረኮዘ አካባቢያዊ ቅንጅት፣ በአስተማማኝ መረጃ የታገዘ አሰራር፣ የተጋላጮች
ጥበቃና ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ እንዲኖር ምክር ይለግሳል፡፡
‚‚ የመመለስ፣እንደገና የመመለስ እና ፍልሰተኞችን መልሶ የማቋቋም ሥራም ተካቷል፡፡
▫▫ በፍልሰት ጉዳይ መረጃ ላይ ሰፊ ድንጋጌና ምክረ ሀሳብ ከመያዙም በላይ በብሔራዊና
በአካባያዊ/ቀጠና ደረጃ የሚወጡ ደረጃዎችን፣ የሚያደርጉ ንጽጽሮችንና ቅንጅቶችን
ለማደራጀትና ሥራ ላይ ለማዋል የሚረዳ የሀገራት ፍልሰት ጉዳይ ፕሮፋይል ወይም
መረጃ አስፈላጊነትን በአጽንኦት ያመለክታል፡፡
▫▫ ዲያስፖራን በተመለከተ ተሳትፎና በውጭ ሃገር ስራ ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች
የሚልኩትን ገንዘብ (ሬሚታንስ) ከግምት ያስገባ የፍልሰት ጉዳይ አደረጃጀት ትኩረት
ተሰጥቶታል፡፡

11
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES

▫▫ በመንግስታት እና በቀጠናዎችመካከል ለሚኖር ትብብር ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል፡፡ ይህም


በአካባቢያዊ ምክክር ሂደት ትግበራ፣ የጋራ ስትራቴጂ በመንደፍ እና ድርጊት መርሐ ግብር
በማውጣት ሥራ ላይ በማዋል ይገለጻል፡፡ (የልማት አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት
አካባቢያዊ የፍልሰት ፖሊሲ ማዕቀፍ መርሃ-ግብር የተዘጋጀው እ.ኤ.አ በ2013 ነው)

‚‚ በሰራተኞች ፍልሰት የሚጋረጡት ችግሮች ከሌላው ይልቅ በልማት በይነ-መንግስታት ቀጠና


የሰራተኞች ፍልሰት ውጤታማ በሆነ መልኩ ለመምራት የተለያዩ ቁልፍ ስትራተጂዎችን
በምክረ ሐሳቡ ባስቀመጠው የልማት በይነ-መንግስታት ቀጠናዊ ፍልሰት ፖሊሲ ማዕቀፍ
(RMPF) ውስጥ ተንፀባርቀው ይገኛሉ፡፡
▫▫ ከሰራተኛ ጉዳይ ጋር የሚዛመዱ አለም አቀፍ ሕግጋትን ማጽደቅና የየሐገራዊ ሕግ
አካል ማድረግ እና ሐገራዊ ድንጋጌዎችን ከአለም አቀፍ ደረጃዎች ጋር ማጣጣምና
ከሥራ ጉዳይ ጋር ማስተሳሰር፡፡
▫▫ ግልጽ በሆነ የሕግ አወጣጥ መመዘኛ ላይ በመመርኮዝና በአጠቃላይ ወደ ውጭ
እና ወደሀገር ቤት የሚደረግን ፍልሰት ፖሊሲዎችን እና በተለይም የሰራተኛ ጉዳይ
ሕግጋትን ለማጣጣም ባለመ ሁኔታ በሁሉም ወገኖች ዘንድ ተቀባይነት ያለው፣
ግልጽ እና ተጠያቂነትን የሚያረጋግጥ የሰራተኛ ቅጥር እና ቅበላ ሥርዐትን ማቋቋም
▫▫ በሐገር ደረጃ የአቅም ግንባታንና በተቋማት መካከል ያለን ትብብር ማጠናከርና
እንዲሁም ቀጠናዊ ትብብርን ማሳደግ
▫▫ በማህበረሰባዊ አጋር አካላትና በሲቪል ማህበረሰብ አካላት ተሳትፎ ምክክር ማካሄድና
እንዲሁም ሕብረተሰብን ያሳተፈ ውይይትን ማበራከት
▫▫ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ወደ ሴቶች ላመዘነበት ሁኔታ አስፈላጊነትና ጠቃሚነት
እንዲሁም ከህገ-ወጥ ሰዎች ዝውውር አግባብ ሴቶችን ከጥቃት መከላከል አስፈላጊ
ለመሆኑ ዕውቅና መስጠት-ይህም ህገ-ወጥ ሰዎችን የማዘዋወር ተግባርን ወንጀልነት
ከማመላከት ጋር ይተሳሰራል፡፡
▫▫ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪትን ከሰራተኛ ገበያዎች ፍላጎትና ከመዳረሻ ሐገራት ጋር
የማስተሳሰር ጥረትን ማሳደግ
▫▫ የሰራተኛ ጉዳይ ሕግንና የማህበራዊ ዋስትና ጥበቃን ለውጭ ሃገር ስደተኛ ሰራተኞች
ማስፋት/ማድረስ
▫▫ የሕጻናት ጉልበት አለመጠቀምንና ብዝበዛን ማስወገድ
የኢትዮጵያ ሐገራዊ ሁኔታ
▫▫ ኢትዮጵያ የፍልሰተኞች ምንጭ፣ መተላለፊያና መዳረሻ ሀገር ናት
▫▫ ከኢትዮጵያ የሚመነጨው የሰራተኞች ፍልሰት የቅርብ ጊዜ ክስተት ሊባል የሚችል
ሲሆን በዋናነት መንስኤው ኢኮኖሚያዊ ፍላጎት ነው፡፡
▫▫ ባለፉት ሁለት ዐሰርተ-አመታት ከኢትዮጵያ ወደ አለም አቀፍ ፍሰት ውስጥ የገባው
የሰራተኛ ብዛት ከግምት ውስጥ የሚገባ ዕድገት አሳይቷል፡፡
እነዚህም ባብዛኛው ዝቅተኛ ሙያ ያላቸውና በውስጣዊ (የሚገፋፉ) (push factors) እና ውጫዊ
መንስኤዎች (pull factors) ተበረታትተው የተሰደዱ ናቸው፡፡
▫▫ በባሕረሰላጤ አካባቢ ያሉ ሀገራት ኢኮኖሚ ማደጉን ይህም በእነዚህ ሀገራት የውጭ
ሃገር ሰራተኞች ፍላጎት እንዲጨምር ማድረጉ በተለይም በእነዚህ ሐገራት የሰራተኛ
እጥረት ባጋጠመበት ሁኔታ የተንከባካቢ እና ቤት ሰራተኞች ፍላጎት ማደጉ
▫▫ ግፊት ከሚያደርጉት ውስጣዊ ሁኔታዎች መካከል አግባብነት ያለው የሥራ ዕድል
ማጣት፣ ዕድገት በተመዘገበበት ሁኔታ ድህነት መኖሩ በኢትዮጵያና በመዳረሻ
ሐገራት መካከል ያለው የክፍያ ልዩነት እና ልዩ ልዩ ባሕላዊ ሁኔታዎች በተለይም
ወጣት ሴቶች ቤተሰባቸውን ለመደገፍ ወደ ውጭ ሀገር ተጉዞ መስራት እንዳለባቸው
የሚጠበቅበት ሁኔታ ይጠቀሳሉ፡፡
▫▫ በእርግጥ “የፍልሰት ባሕል” እየተለመደ ሄዷል፡፡ 180,000 ዜጎች በውጭ ሃገር ስራ
ላይ ተሰማርተዋል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ እጅግ የሚበዙት ሴቶች ሲሆኑ የጉዞአቸውና
በግል የሰራተኛና አሰሪ አገናኝ ኤጀንሲዎች የተመቻቸላቸው ናቸው፡፡
‚‚ በ2013 በተባበሩት መንግስታት ኢኮኖሚና ማህበራዊ ጉዳዮች ዲፓርትመንት (UN
DESA) በተጠቀሰው መሰረት በኢትዮጵያ በ2013 በድምሩ 718,241 አለም አቀፍ
ፍልሰተኞች(International Migration Stock) ነበሯት፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 585,853

12
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ከኢትዮጵያ ወደ ሌላ ሀገራት የተሰደዱ ሲሆን የተጣፋው የፍልሰት ስሌት(Net migration)


132,388፡፡ ወደ ኢትዮጵያ የተሰደዱት አብዛኞቹ በመጠለያ ሥፍራ የሚኖሩ ጥገኝነት
የተሰጣቸውና ድጋፍ የሚሹ ስደተኞች ናቸው፡፡
‚‚ ይኸው ምንጭ እንደገለፀው በ2013 ወደ ተለያዩ ሀገራት የሄዱት 585,853 ስደተኞች
የተጓዙባቸው የመዳረሻ ሐገራት/ቦታዎች ዝርዝር በሚከተለው መልኩ ቀርቧል፡፡
▫▫ እጅግ ወዳደጉ የአለም አካባቢ - 331,158
▫▫ በመለስተኛነት ወዳደጉ - 254,695
▫▫ ወደ ታዳጊ ሀገራት - 92,139
▫▫ የመለስተኛ እድገት አካባቢ የሄዱት እና የታዳጊ ሐገራት ተጓዦች ልዩነት - 162,556
▫▫ ከሰሃራ በታች ወደሚገኙ አፍሪካ ሐገራት - 116,098
▫▫ አፍሪካ - 119,282
‚‚ በኢትዮጵያ ሁኔታ በውጭ ሃገር የሚኖሩ ሰራተኞች ላይ የሚሰጠው መረጃ በቂ ባልሆነ
የመረጃ አሰባሰብ ምክንያት የተስተጓጎለ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ የሚሰራው ትንተናም ጉድለት
የሚስተዋልበት ነው፡፡
‚‚ አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ወደ መካከለኛው ምሥራቅና ወደ አንዳንድ የአፍሪካ ሐገራት ለስራ
የሚፈልሱት መደበኛነት በሌለው መልኩ ነው፡፡ በመሆኑም ቁጥሮችን መወሰን አስቸጋሪ
ነው፡፡
▫▫ በቅርቡ በ2013/14 ከሳዑዲ አረቢያወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የተደረጉት 168,000
ኢትዮጵያውያን መካከል ከ75%በላይ የሚሆኑት በተመለሱበት ወቅት መደበኛ ባልሆነ
የፍልሰት ሁኔታ ላይ የሚገኙ ነበሩ፡፡
▫▫ ከላይ በቁጥር ከተገለፁት ፍልሰተኞች መካከል 60% የሚሆኑት መጀመሪያውኑ
መደበኛ ባልሆኑ መንገድ የተሰደዱ ሲሆን 15.4% ያህሉ ምንም እንኳ መደበኛ
በሆነ መንገድ የተሰደዱ ቢሆንም የቪዛ የጊዜ ገደብ መጠናቀቅን ጨምሮ በሌሎች
ምክንያቶች ወደ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰት የተጠቃለሉ ናቸው፡፡
▫▫ በደቡብ አፍሪካ ውስጥ እንደሚገኙ ከሚገመቱት 100,000 ኢትዮጵያን መካከል
አብዛኞቹ ወደ ሀገሪቱ የገቡት እንደ ጥገኝነት ፈላጊ ነው፡፡
▫▫ ስለዚህም ከኢትዮጵያ አንጻር ሥራ ፍለጋ የሚደረግ ፍልሰት ሁለቱንም-መደበኛና
መደበኛ ያልሆነ መልክ ያለው ነው፡፡ ከዚህ የተነሳ የተለያየ ነገር ግን ተቀናጀቶ
እርምጃ የመውሰድን አስፈላጊነት መረዳት ይቻላል፡፡
‚‚ የተሻለ የሥራ እድልና የተሻለ ደህንነትን ፍለጋ ከኢትዮጵያ የሚፈልሱት መደበኛ ባልሆነ
ሁኔታ የሚጓዙ ሰዎች የተለያዩ ጉዞአቅጣጫዎች /መስመሮችን የሚጠቀሙ ሲሆን ይህንንም
የሚያከናውኑት በሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎችና ድንበር አሻጋሪዎች ወይም ትክክለኛ ባልሆነ
(አስመስሎ በተሰራ) ሰነድ በመታገዝ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ጥቅም ላይ የሚውሉት ዋናዎቹ
የጉዞ መስመሮችም፡-
▫▫ ምሥራቃዊ መስመር፡- ይህ መስመር ፍልሰተኞች በጅቡቲና በሰሜን ሶማሊያ በኩል
ወደ አረቢያ ሰርጥ የሚጓዙበት ሲሆን አብዛሀኛዎቹ ሳዑዲ አረቢያ ወይም የመን
የሚቆዩበትና የተቀሩት ጉዞአቸውን በመቀጠል አውሮፓ የሚዘልቁበት ነው፡፡
▫▫ ሰሜናዊ መስመር (አንዳንዴም ምዕራባዊ መስመር በመባል ይታወቃል) ይህ መስመር
በሱዳን፣ ቻድ፣ ኒጀር፣ ሊቢያ እና በግብጽ በኩል የሚደረግ ጉዞን የሚመለከት
ሲሆን መስመሩ አውሮፓን ወይም እስራኤልን የመጨረሻ መዳረሻ አድርገው የወሰኑ
ፍልሰተኞች የሚጓዙበት ነው፡፡ (አልፎ አልፎ ሱዳንና ሊቢያን የመሳሰሉ ሀገራት
የመጨረሻ መዳረሻ ሊሆኑ ይችላሉ)
▫▫ ደቡባዊ መስመር፡- ይህ መስመር በኬንያ በተባበሩት ታንዛኒያ ሪፐብሊክ ፣ዛምቢያ፣ማላዊ
አንዳንዴ ሞዛምቢክና የመጨረሻ መዳረሻ የሆነችውን ደቡብ አፍሪካን ያካተተ ነው፡፡
▫▫ ይሁን እንጂ እነዚህ መስመሮች ከደህንነት አንጻርና በፍልሰቱ ሂደት ከሚገጥማቸው
ሌሎች ችግሮች/እንግልቶች የተነሳ የመውጫ መስመሮች ላይ በተከታታይ መቀያየር
ይስተዋላል፡፡
‚‚ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰት በተለየ መልኩ ከውጣ ውረድ፣ አግባብነት ከሌለው አጠቃቀም
(ብዝበዛ)ሰዎችን በህገ-ወጥ ማስተላለፍና ማዘዋወር ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ሲሆን ይህም
በጉዞ ላይ እና መዳረሻ ሀገራት ውስጥ ጭምር የሚከናወን ነው፡፡ ከዚህ አንጻር የሚፈጸሙት
ያልተገቡ አያያዝና ነጻነትን የመከልከል ተግባር በባሕረ ሰላጤ ሀገራት ዘንድ በተለመደውና

13
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES

በአሰሪዎች አማካይነት በሚቀጠሩ የውጭ ሃገር ሰራተኞች ላይ ከፋ በሚባል ሥርዐት


የሚደረግ ነው፣ የደምወዝና የምግብ ክልከላ፣ ለረዢም ሰዓታት ያለክፍያ መሥራት፣
ያልተገባ አካላዊና የቃላት ጥቃት ማድረስና በውጭ አሰሪዎች ፓስፖርት የመያዝ ድርጊትን
ይጨምራሉ፡፡ እነዚህ ጉዳዮች በዚህ ሰነድ ውስጥ ተጨማሪ ዳሰሳ ይደረግባቸዋል፡፡
▫▫ በሊቢያ 30 ኢትዮጵያውያን ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ስለመገደላቸው ፣በሊቢያ
እሥር ቤቶች አካላዊ ድብደባና ጥቃት ስለመኖሩ እና በደቡብ አፍሪካ በጭፍን ጥላቻ
ምክንያት የተገደሉ ወይም የተጎዱ ኢትዮጵያውንና የሜዲትሪኒያን ባሕርን ሲቋርጡ
ውሃ ውስጥ ሰምጠው ሕይወታቸው ስለማለፉ የቀረቡ ዘገባዎች አሉ፡፡
‚‚ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰት እንዲኖር ግፊት የሚያደርጉ ሁኔታዎች አሉ፡፡ በተለይም ከሕዝብ
ብዛት ጋር በተያያዘ የወጣቶች ሥራ አጥነት ይጨምራል፡፡ የወጣት ስራ አጥነት (ከ15-29
ዓመታት የዕድሜ ክልል) በ20% በላይ ነው፡፡
‚‚ በዚህም ምክንያት የፍልሰት በተለይም ደግሞ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ፖሊሲ አስፈላጊነት
ልዩ ትኩረት ያሻል፡፡
▫▫ ምንም እንኳ በቅርቡ የተሻለ ሥራ ቢከናወንም ከፖሊሲና ከኢትዮጵያ የልማት
ሁኔታ አንጻር በፍልሰት ጉዳይ ምላሽ ሊያገኙ የሚገባቸውና መካተት በሚገባቸው
ጉዳዮች ዙሪያ ውስንነት ይስተዋላል፡፡ ይህ ጉድለት ከዓለም አቀፍ የፍልሰት ጉዳዮች
አንጻርም ይስተዋላል፡፡
▫▫ በመልካም እርምጃዎች ከሚጠቀሱት ጥቂቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙባቸዋል፡፡
▫▫ የዲያስፖራ ፖሊሲ መጽደቁ
▫▫ በቅርቡ ከግል የአሰሪዎች ኤጀንሲ ጋር በተያየዘ ተሰርቶ የተጠናቀቀው የቁጥጥር
ማዕቀፍ ቅኝት (የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪት) እና የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር የሥራ
ሥምሪት አዋጅ ቁጥር 923/2008 መጽደቁ
▫▫ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሥር በአግባቡ የተደራጀና አቅም ያጎለበተ የዲያስፖራ
ተሳትፎ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መደራጀቱ
▫▫ በአዋጅ ቁጥር 923/2008 በተደነገገው መሰረት በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚ/ር
ሥር የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪት ጉዳይን የሚያስፈጽም ተቋም እንዲደራጅ
የሚረዳ ማዕቀፍ መቅረቡ
▫▫ የሰዎች ዝውውር እና ስደተኞችን በህገወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ተግባርን
ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 909/2007 ሥራ ላይ መዋሉ

1.3.5 የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ሰራተኞች ጋር የተያያዙ ፖሊሲዎች-


መግቢያ
ለአሰልጣኙ ማስታወሻ፤ (ከኢትዮጵያ ሁኔታ ጋር የሚጣጣምበትን ሁኔታ
በማሰልጠኛ ሰነድ “መ”ይመልከቱ)
በውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አመራር የአሰልጣኙን የማሰልጠኛ ማንዋል (የአለም አቀፍ የፍልሰት
ጉዳይ ድርጅት እና የአውሮፓ የደህንነትና ትብብር ድርጅት በ2010 ያዘጋጁትን ማንዋል “ሀ”
(መግቢያ)ክፍል 3ትን ከሚከተሉት ነጥቦች አንጻር ይመልከቱ
‚‚ የፖሊሲ ዝግጅት ቡድን ማቋቋም
‚‚ ፖሊሲውን መቅረጽ
‚‚ መረጃ መሰብሰብ
የርዕሱ መግቢያ
‚‚ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት/ውጪ ሀገር የሚሠሩ ዜጎች/ አመራር ጠቀሜታ ላይ ገለጻ
ማድረግና አጠቃላይ ብያኔ (ትርጓሜ)ማቅረብ
▫▫ በቀደሙት የስልጠና ወቅቶች የቀረቡትን በውጭ ሀገር ስራ ላይ የተሰማሩትን
ሠራተኞች ከግምት በማስገባት የማስተዳደር/የአመራር አስፈላጊነት የጎላ ነው፡፡
▫▫ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ሰራተኞች አመራር/አስተዳደር በዕቅድ የተመራና
የታሰበበትን-ፖሊሲ የማፍለቅና የማዘጋጀት አሰራርን የሚመለከት ተግባር ነው፡፡

14
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ይህም የሀገራትን/መንግስታትን እና የአለም አቀፍ ማህበረሰብን ለሚያጋጥሙ ቁልፍ


ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት የሚያስችሉ ትክክለኛ የፖሊሲ መፍትሔዎችን በጥንቃቄ
መምረጥና ሥራ ላይ ማዋልን ያካትታል፡፡
‚‚ የስልጠናውን አጠቃላይ ዓላማ ያስታውሱ፡-
▫▫ ተሳታፊዎች በፍልሰተኞች መነሻና መዳረሻ ሐገራት ውስጥ ስለ ሚተገበሩት የውጭ
ሀገር ሰራተኞችን የሚመለከቱ ፖሊሲዎች እንዲሁም ተገቢነት ባላቸው አለም አቀፍ
እና ቀጣናዊ የሕግና የትብበር ማዕቀፎች ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ማሻሻያ፤ እና
▫▫ የዘርፉ ሥራ የሚመራባቸውን መርሆዎች፣ አለም አቀፍ ልምዶችና በብሔራዊና አለም
አቀፍ ደረጃ በአርአያነት የሚወሰዱ ጥሩና ውጤታማ ተሞክሮዎችን በማስጨበጥ
የውጭ ሀገር ሰራተኞችን የሚመለከቱ ፖሊሲዎችን በመቅረጽ ወይም በማሻሻል ረገድ
ፖሊሲ አውጪዎችን ማገዝ
‚‚ የስልጠናው አወቃቀር በፍልሰት መነሻ ሐገራትና በፍልሰት መዳረሻ ሐገራት ባለት ልዩነቶች
ላይ የተመረኮዘ መሆኑን አበክሮ ማስገንዘብ
▫▫ የስልጠና ማንዋል ክፍል “መ” ያተኮረው በመነሻ ሐገራት ፖሊሲዎች ላይ ነው፡
፡ የስልጠና ማንዋል ክፍል ”ሠ” ደግሞ በመዳረሻ ሐገራት ፖሊሲዎች ላይ ተኮረ
ነው፡፡ የስልጠና ሠነድ “ለ” ስለአለም አቀፍ እና አካባቢያዊ (የቀጠና)የህግና የትብብር
ማዕቀፍ ያብራራል፡፡
▫▫ ምንም እንኳ በመነሻ ሐገራት መካከል ሰፊ ልዩነት ቢኖርም እና በመዳረሻ ሐገራት
መካከልም በተመሳሳይ ልዩነት ቢኖርም የተለያዩ የመነሻ ሐገራት የሚጋሯቸው
ተመሳሳይ እሳቤዎችና ፍላጎቶች አሏቸው ለተለያዩ የመዳረሻ ሐገራትም እንዲሁ፡፡

▫▫ ሆኖም ሁኔታዎች በተጨባጭ እንሚያመለክቱት አብዛኞቹ ሐገራት ይብዛም ይነስም


በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ የመነሻም የመዳረሻም ሐገራት ናቸው፡፡
‚‚ ይህ ስልጠና በርካታ የአሰራር መርሆችን እና በመነሻም ይሁን መዳረሻ ሀገራት ሊተገበሩ
የሚችሉ ከታች የተገለፁት ሦስት መስኮች ስር የሚካተቱት መሰረታዊ ነጥቦችን በማቅረብ
የውጭ ሀገር ሰራተኞችን የሚመለከቱ ፖሊሲዎች ዙሪያ የመግቢያ ማብራሪያ እንደሚሠጥ
ያመልክቱ፡፡ ሶስቱ መስኮችም፡-
▫▫ የፖሊሲ ዝግጅት ቡድን ማቋቋም
▫▫ ፖሊሲውን መቅረፅ
▫▫ መረጃ (ዳታ) መሰብሰብ
ማጠቃለያ
‚‚ ውጤታማ የሆነ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ፖሊሲ ዝግጅት የመነሻና የመድረሻ ሐገራት
የሚጋሯቸውን በርካታ ቅድመ ሁኔታዎችን መፈፀምን ያስገድዳል፡፡
▫▫ አስፈላጊ በሆኑ አስተዳደራዊ አካላት መካከል ትብብርና ቅንጅት መፍጠር፣ማህበራዊ
አጋር አካላትንና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ጨምሮ ከሌሎች ሚመለከታቸው
አካላት ጋር ምክክርና ትብበር ማድረግ
▫▫ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ፖሊሲ የሚከተሉትን ባሕሪያት ሊላበስ/ሊያካትት ይገባል፡
- ሀ/ ከሀገራዊ የልማት ዕቅድ ጋር የተጣጣመ መሆኑ ለ/ የውጭ ሀገር ሰራተኞች
ጥበቃ ሐ/ ውጤታማነት እና ወጪ፣ጊዜና ጉልበት ቆጣቢነት መ/ ሥርአተ ፆታ ተኮር
▫▫ የተገፁት ችግሮችና ውስንነቶች ቢኖሩም ፖሊሲ በተሰበሰቡ ነባራዊ መረጃዎች ላይ
ሊመረኮዝ ይገባል፡፡

15
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES

‚‚ የውጭ ሀገር ስራ ፍልሰት በባሕሪው ድንበር ዘለል ክስተት በመሆኑ በሀገር ደረጃ ብቻ ተለይቶ
የሚመራ ወይም የሚደረስበት አይደለም፡፡በመሆኑም ውጤታማ፣ፍትሐዊና እና ዘላቂ የውጭ
ሀገር ስራ ስምሪት ፖሊሲዎችን የማዘጋጀት የመተግበር ስራ በሂደቱ የሚሳተፉ ሀገራት/
መንግሥታት በሙሉ መካከል የሚደረግን ትብበር የሚሻ ነው፡፡

Resources for facilitator preparation

African Union, The Migration Policy Framework for Africa, EX.CL/276 (IX) (Banjul, the Gambia, 2006).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, AUC/ILO/IOM/ECA, Joint Labour Migration Programme – Powerpoint
presentation on Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa: A bold
initiative (February 2015).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative (2014).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative, Programme brief (2014).
W.R. Böhning, Employing Foreign Workers: A Manual on Policies and Procedures of Special Interest to
Middle- and Low-Income Countries (ILO, Geneva, 1996), pp. 15‒18.
IGAD, Regional Migration Policy Framework, adopted by the 45th Ordinary Session of the IGAD Council
of Ministers (Addis Ababa, 2012).
IGAD, Regional Migration Policy Framework Action Plan (2013).
ILO, Preventing Discrimination, Exploitation and Abuse of Women Migrant Workers. Booklet 1 ‒
Introduction: Why the focus on women migrant workers. An Information Guide (ILO, Geneva, 2005).
Available from www.ilo.org/wcmsp5/groups/public/@ed_emp/documents/instructionalmaterial/
wcms_116360.pdf
IOM, Irregular Migration and Mixed Flows: IOM’s Approach, MC/INF/297 (2009). Available from www.
iom.int/jahia/webdav/shared/shared/mainsite/about_iom/en/council/98/MC_INF_297.pdf
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 1‒20; 237‒256. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
OEC, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 85‒99.
OSCE, Guide on Gender-Sensitive Labour Migration Policies (OSCE, Vienna, 2009), pp. 13‒26.
World Bank, Migration and Remittances: Recent Development and Outlook; Special Topic:
Financing for Development, Migration and Development Brief 24 (April 2015). Available from
http://siteresources.worldbank.org /INTPROSPECTS/Resources/334934-1288990760745/
MigrationandDevelopmentBrief24.pdf
World Bank, Migration and Remittances: Recent Developments and Outlook, Migration and
Development Brief 26 (April 2016).
World Bank, Migration and Remittances Factbook 2016. Available from http://siteresources.worldbank.
org/INTPROSPECTS/Resources/334934-1199807908806/4549025-1450455807487/Factbookpart1.
pdf

16
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

2
ማንዋል “ለ”

የአለም አቀፍ እና ቀጣናዊ


የፍልሰት ጉዳይ የህግ
ማዕቀፍ በውጪ ሃገር ስራ
ለተሰማሩ ሰራተኞች ጥበቃ

17
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

የአፍሪካ አንድነት የፍልሰት ፖሊሲ ፍሬም ወርክ ለአፍሪካ ኢኤክስ.ሲኤል/276 (አይኤክስ) ባንጁል ጋምቢያ 2016 (ኤዩሲ - አርኢሲ
- አይኤልኦ - አይኦኤም - ዩኤንኢሲኤ፣ ኤዩሲ/ አይኤልኦ/አይኦኤም/ኢሲኤ የጋራ የሠራተኞች ፍልሰት መርሐግብር - የሠራተኞች
ፍልሰት ለልማት እና ውህደት በአፍሪካ አስተዳደር በየካቲት 2007 የሚቀርብ)

ኤዩሲ-አርኢሲ-አይኤልኦ-አይኦኤም-ዩኤንኢሲኤ፣ የሠራተኞች ፍልሰት ለልማት እና ውህደት በአፍሪካ አስተዳደር የቀረበ 2006/07

ኤዩሲ-አርኢሲ-አይኤልኦ-አይኦኤም-ዩኤንኢሲኤ፣ የሠራተኞች ፍልሰት ለልማት እና ውህደት በአፍሪካ አስተዳደር የቀረበ


የመርሐግብር አጭር ዝግጅት 2006/07

ደብሊውአር ቦሃንግ የውጭ ሠራተኞች ስለመቅጠር የመካከለኛው እና የዝቅተኛ ገበያ ሀገሮች የፖሊሲ እና የሥራ ሂደት ልዩ
ፍላጎት ረቂቅ (አይኤልኦ ጄኔቫ 1988/89) ገጽ 15-18)

ኢጋድ ክልላዊ የስደተኞች ፖሊሲ ፍሬምወርክ፣ በ45ኛው መደበኛ የኢጋድ የሚኒሰትሮች ምክር ቤት ጉባኤ ላይ የጸደቀ (አዲስ
አበባ 2004/05)

ኢጋድ ክልላዊ የስደተኞች ፖሊሲ ፍሬምወርክ፣ የትግበራ እቅድ (2005/06)

አይኤልኦ ዘረኝነትን፣ ብዝበዛን፣ የስደተኛ ሴቶች ሠራተኞች ላይ የሚደርስ ጥቃትን መከላከል ጥራት 1 መግቢያ የሴቶች ስደተኞች
ላይ ትኩረት ለምን ይደረጋል? የመረጃ መመሪያ (አይኤልኦ ጄኔቫ 1997/98) ከ www.ilo.org/wcmsp5/groups/public/@
ed_emp/documents/instructional material/wcms_116360.pdf ይመልከቱ

የአይኦኤም ሕገወጥ ስደተኞች እና ቅይጥ ፍልሰት የአይኦኤም በጉዳዩ ላይ ያለው አቀራረብ ኤምሲ/አይኤንኤፍ/297 (2001/02) ከ
www.iom.int/jahia/webdav/shared/shared/mainsite/about_iom/en/council/98/MC_INF_297.pdf ይመልከቱ

አይኦኤም የዓለም ስደተኞች 2000/01 በዓለም አቀፍ የምጣኔ ሀብት ላይ የሠራተኞችን እንቅስቃሴ ቁጥጥር (አይኦኤም ጄኔቫ
2000/01) ከ https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf ይመልከቱ

የአይኦኤም ብሔራዊ የሠራተኞች ፍልሰት ቁጥጥር ግምገማ ኢትዮጵያ ለአይኦኤም የተዘጋጀ የመጨረሻ ሪፖርት (አይኦኤም አዲስ
አበባ 2009/10)

ኦኢሲ አይኦኤም እና አይኤምኦ በትውልድ ሀገር እና በመድረሻ ሀገራት ውጤታማ የሆነ የሠራተኞች ፍሰት ፖሊሲ ምስረታ
መጽሐፍ (ኦኤስሲኢ አይኦኤም እና አይኤምኤ ቪየና 2009) ገጽ 85-99

ኦኤስሲኢ ጾታ ተኮር የሆኑ የሠራተኛ ፍሰት ፖሊሲ መመሪያ (ኦኤስሲኢ ቪየና 2009) ገጽ 13-26

የዓለም ባንክ ፍልሰትና የገንዘብ አላላክ ወቅታዊ እድገት እና አጠቃላይ ዕይታ ልዩ ርዕሰ ጉዳይ የልማት የስደተኞች እና
የእድገት የገንዘብ ድጋፍ አጭር መግለጫ 24 (ሚያዝያ 2007) ከ http://siteresources.worldbank.org/INTPROSPECTS/
Resources/334934-1288990760745/MigrationanDevelopmentBrief24.pdf ይመልከቱ

የዓለም ባንክ ፍልሰትና የገንዘብ አላላክ ወቅታዊ እድገት እና አጠቃላይ ዕይታ ስደተኞች እና የልማት አጭር መግለጫ 26 (ሚያዝያ
2008)

የዓለም ባንክ ስደተኞች እና የገንዘብ አላላክ የእውነታ እትም በ2008/09 ከ org/INTPROSPECTS/Resourc


es/334934-1199807908806/4549025-1450455807487/Facebookpart1.pdf ይመልከቱ

18
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

2.1 የስልጠና ማንዋል “ለ”ዓላማዎች


‚‚ የስልጠና ማንዋል “ለ” አላማ ያደረገው ለውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ሰራተኞች በአለም
አቀፍ እና ቀጣናዊ ሕግ ከላላን ማቅረብ ሲሆን ይህም መሰረታዊ ሰብአዊ መብቶችን ብቻ
የተመለከተ ይሆናል፡፡

2.2 ከስልጠና ማንዋል ክፍል “ለ” የሚጠበቁ ትምህርታዊ


ውጤቶች ይህ ማንዋል ከተጠናቀቀ በኋላ ተሳታፊዎቹ፡-
▫▫ የውጭ ሀገር ሰራተኞች በአለም አቀፍ መሰረታዊ መብቶችና ህጎች ውስጥ ያላቸውን
ቦታ ይረዳሉ፣
▫▫ አለም አቀፉ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ህግ ስለ ውጭ ሀገር ሰራተኞች ጥበቃ
ያለውን እይታ ይገነዘባሉ፡፡
▫▫ ስለሐገራዊ አሰራር በስፋት በመዳሰስ በአሁኑ ወቅት ካለው ከአለም አቀፋዊ እና
አካባቢያዊ ደረጃ ጋር በማመዛዘን ይገመግሙታል፡፡ መገምገም ይችላሉ፣
▫▫ በአለም አቀፍ እና አካባቢያዊ ደረጃ የተቀመጡትን መስፈርቶች ከተጨባጭ ሀገራዊ
ሁኔታ ጋር ማጣጣም ይችላሉ፡፡

2.3 የስልጠና ማንዋል “ለ”ን ማስተዋወቅ


2.3.1 ርዕሱን ማስተዋወቅ

ስልጠና የማንዋል “ለ”ን ዓላማ እና ውጤት መግለጽ(ይግለፁ)


‚‚ ማንዋል “ለ” ዓላማ ያደረገው በአለም አቀፍ እና አካባቢያዊ ህግ ከመሰረታዊ የሰብአዊ
መብቶቻቸው አንጻር ለውጭ ሀገር ሰራተኞች ስለሰጠው ጥበቃ ማስገንዘብ ነው፡፡
‚‚ ስልጠና የማንዋል “ለ” ትምህርታዊ ውጤቶች፡-
▫▫ የውጭ ሀገር ሰራተኞች ከአለም አቀፍ መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ህጎች አኳያ
ያላቸውን ቦታ መረዳት
▫▫ አለም አቀፍ የፍልሰት ህግ ለውጭ ሀገር ሰራተኞች ጥበቃ ከሚሰጠው ከለላ ጋር
ይተዋወቃሉ፡፡
▫▫ በአሁኑ ወቅት ስለሚገኘው አለም አቀፍ እና አካባቢያዊ መስፈርት ላይ በመመርኮዝ
አገራዊ አሰራርን በሰፊው መገምገም መቻል
▫▫ በአለም አቀፍ እና በአካባያዊ ደረጃ የተቀመጡትን መስፈርቶች በመጠቀም ተጨባጭ
ከሆነ አገራዊ አጠቃቀም ጋር ማጣጣም መቻል፡፡
‚‚ የስልጠና ማንዋል “ለ” ን ጠቀሜታ አጉልቶ ማሳየት፣ ይህም በሰነዱ ውስጥ የቀረቡትን
መሰረታዊ ነገሮች እና ውይይት የተካሄደባቸውን መሰረታዊ ነገሮች ለስልጠናው አዘውትረው
ይነሳሉ፡፡
‚‚ ይህ ማንዋል ስለ ሁለቱም አይነት በውጭ ሀገራት ተሰማርተው የሚገኙ ማለትም መደበኛ
/ህጋዊ/ በሆነ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ማእቀፍ ውስጥ ያሉና መደበኛ /ህጋዊ/ ባልሆነ
የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ውስጥ የሚገኙትን ሰራተኞች ይመለከታል፡፡

19
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

2.3.2 የ ቡድን ስራ

‚‚ ተሳታፊዎቹን ለሶስት ቡድን ከፋፍላቸው፡፡ አንዱን ቡድን የትውልድ አገር መንግስት


አድርጋችሁ ሰይሙት፡፡ ሁለተኛውን የውጭ ሀገር ሰራተኞችን የሚወክል መንግስታዊ
ያልሆነ ድርጅት፡፡ ሶስተኛውን ቡድን ደግሞ የሰራተኛ ማህበር ሲሆን ማህበሩ የውጭ
ሀገር ሰራተኞች በሚሄዱባቸው አገራት የሚገኝ እና በአብዛኛው ከውጭ ሀገር ሰራተኞች
ይልቅ የአገሩ ዜጎችን የሚወክል ይሆናል፡፡
‚‚ ኢትዮጵያን ዋቢ በማድረግ የሚከተሉትን እንዲለዩ ይጠይቋቸው፡፡
▫▫ የተወካዮች ቁልፍ ፍላጎቶች
▫▫ ፍላጎታቸውን ለማራመድ የተጠቀሟቸውን ህጋዊ የሆነ አሰራር እና ህግጋቶች
▫▫ ለአላማቸው እና ፍላጎታቸው መሰናክል የሆኑባቸውን ህጋዊ የሆነ አሰራር እና
መመሪያ
▫▫ እያንዳንዱ ቡድን ግኝታቸውን እንዲያቀርቡ እና መሰረታዊ ምክንያቶቹም በግልጽ
እንዲያስቀምጡና እንዲጠቅሱ ይጠይቋቸው፡፡
▫▫ ስልጠናው የተነሱ ነጥቦችን እየቃኘ መሆኑን በመጠቆም ትምህርቱን ይከልሱ

2.3.3 ባእዳንን በሚመለከት አገራት ያላቸው የመቀበል እና የማባረር ስልጣን


የአሰልጣኖች ማስታወሻ፡ ለተሳታፊዎች ግልጽ መደረግ ያለበት የዚህ ክፍል አላማ የውጭ ሃገር
ሰዎችን የሰብአዊ መብት ለመጠበቅ መንግስታትም የውጭ ሃገር ዜጎችን ለመቀበልና ለማባረር
ሰፊ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ነው፡፡ የሰብአዊ መብቶች ልምድ ብዙውን ጊዜ የሚያተኩሩት
የውጭ ሀገር ሰዎች ወደ አንድ ሀገር ግዛት ከገቡ በኋላ ባለው ጉዳይ ነው፡፡
ዝግጅቱን አስተዋውቅ፡
‚‚ ወደ አንድ ሀገር ግዛት ክልል ውስጥ ከገቡ በኋላ ስላለው የውጭ ሀገር ሰራተኞች ክብካቤ
ልማድ ከማውሳታችን በፊት መታሰብ ያለበት የአንድ ሀገር መንግስት የውጭ ሃገር ዜጎችን
ቅበላ እና ነዋሪነትን በተመለከተ ሰፊ የሆነ ሉአላዊነት ስልጣን እንዳለው ነው፡፡
2.3.4 ቅበላ

የሚቀጥሉትን ነጥቦች ትኩረት ይደረግባቸው


‚‚ መንግስት ባእዳን(የውጭ ሃገር ዜጎች) ወደ ግዛት በሚገቡበት ጊዜ ቅበላን በተመለከተ እጅግ
ትልቅ የሆነ ሉአላዊ ስልጣን አለው፡፡
‚‚ ምንም እንኳ በነጻነት የመንቀሳቀስ መብት በአለም አቀፍ ህግ ላይ እውቅና የተሰጠው
ቢሆንም የተፈፃሚነት ወሰኑ ግን ጠባብ ነው፡፡
‚‚ አንቀጽ 12 አለም አቀፍ የፖለቲካ እና ሲቪል ድንጋጌ/International covenant on civil
and political rights (ICCPR)
1. “ህጋዊ በሆነ ሁኔታ ሀገር ውስጥ ያለ ማንኛውም ሰው የመንቀሳቀስ ነፃነትና መኖሪያውን
የመምረጥ መብት አለው”
2. ማንኛውም ሰው ከየትኛውም አገር የመውጣት ነጻነት አለው፡፡ የራሱንም አገር ጨምሮ፡፡
3. ማንኛውም ሰው ወደ አገሩ የመግባት መብቱን በዘፈቀደ ሊቀማ አይችልም፡፡
▫▫ በሌላ ቋንቋ አንድ ግለሰብ የዛች አገር ዜጋ እስካልሆነ ድረስ ወደ ሌላ አገር ስለሚገባበት
መብት በግልጽ የተቀመጠ መብት የለም፡፡
▫▫ ይሁን እንጂ ICCPR አንቀጽ 12/4/ን በተመለከተ በአንዲት አገር ረጅም ጊዜ ነዋሪ
ለሆኑትም ጭምር ተፈጻሚ ሊሆን እንደሚችል ክርክር ሊነሳበት ይችላል፡፡
▫▫ በተጨማሪም ህጋዊ የሆነ የቅበላ ክልከላ ለሀገሮች የሰጠው እድምታ (የመነሻ
አስተሳሰብ) በጣም ሰፊ ነው፡፡
▫▫ አብዛኞቹ የእነዚህ መሰረቶች የህዝብ ትዕዛዝ አስተሳሰብ ውስጥ የተካተቱ ናቸው፡
፡ (ለምሳሌ፡ የከዚህ በፊት ያለ የወንጀል ሁኔታ ፍርድ፣ የከዚህ ቀደም የኢሜግሬሽን
ህግ ጥሰት፣ መደበኛ ባልሆነ የሚደረግ ፍልሰት የስደተኞች አደጋ፣ምጣኔ ሀብታዊ
መሰረቶች)የሀገር ደህንነት እና የህዝብ ጤንነትን ታሳቢ ያደረገ)

20
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

2.3.5 ከሀገር ማስወጣት

የሚቀጥሉትን ጭብጥ ሀሳቦች ተረዳ፡-


‚‚ ወደ ሀገር ቅበላን በተመለከተ የነበሩት የሀገራት መብቶች ሁሉ ከሀገር ማስወጣትም ላይ
እንደዛው ሊታዩ ይችላሉ፡፡
‚‚ የውጭ ሀገር ሰዎችን ያለመቀበልን በተመለከተ መንግስታት ያላቸው የሉአላዊነት ስልጣን
ሰፊ እንደሆነ ሁሉ የውጭ ሀገር ሰዎችን ለማስወጣትም መነሻ ምክንያቶች በጣም ሰፊ
ናቸው፡፡
▫▫ ሆኖም መንግስታት ከማስወጣት ይልቅ ቅበላን የመከልከል ሰፊ መብት አላቸው በሌላ
አነጋገር መንግስታት ከሀገር ከማስወጣት ይልቅ ሰዎችን ወደ ሀገራቸው እንዳይገቡ
መከልከል ይቀላቸዋል

2.3.6 መንግሥት አለም አቀፍ እና አካባቢያዊ የፍልሰት ህጎችን እንዲያከብሩ


ይጠበቃል፡፡
‚‚ ምንም እንኳን የመንግሥታት ኃይል ሰፊ ቢሆንም መንግስታት የአለም አቀፍ እና ቀጠናዊ
የፍልሰት ህግጋትን ማክበር እንደሚጠበቅባቸው አጉልተህ አሳይ፡፡
‚‚ የአለም አቀፍ እና አካባቢያዊ ጉዳዮች የውጭ ሃገር ዜጎችን ቅበላ እና በአንድ ቦታ ላይ
ለተወሰነ ጊዜ መቆየትን የሚገድብ ከሆነ፤ እንደሌለ ይቆጠራል፡፡
‚‚ ቅበላ ክልከላን እና የማስወጣት ውሳኔን በተመለከተ የሚሰጡ ውሳኔዎች በተዘዋዋሪ መልኩ
ቢሆንም በበርካታ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎች ምክኒያት ሲፈተኑ ይሰተዋላል፡፡ እነዚህም
እንደ ከቤተሰብ ጋር የመኖር መብት፣ ሰብአዊ ክብርን በሸረሸር መልኩ ያለመስተናገድ መብት
እና ስደተኞችን በተመለከተ ያሉ ማንኛውንም ጥሰቶች ናቸው፡፡

ለአስተባባሪው ዝግጅት የሚሆኑ የመረጃ ምንጮች በማኑዋል “ለ” መጨረሻ ላይ ተዘርዝረዋል፡፡

2.4 አለም አቀፍ የፍልሰተኞች ጉዳይ ህግ


2.4.1 ሁሉ አቀፍ መሳሪያዎች ለአሰልጣኙ ማስታወሻ
የዚህ ክፍል አላማ የውጪ ሃገር ስራ ተሰማሪዎችን ለመከላከል አለም አቀፋዊ የፍልሰት ህግ
ማዕቀፍን የሚያብራራ ሲሆን ይህም አጠቃላይ ሰብአዊ መብት ህግጋት፣ የአለም አቀፍ ሰራተኛ
መለኪያ መስፈርት እና በውጭ ሀገር የሚሰሩ የሰራተኞች መብትን የሚከላከሉ የተለያዩ አለም
አቀፍ መሳሪያዎች እንደ፡-አለም አቀፍ የስራ ድርጅት ILO ስምምነት ቁ.97 እና 143 እንዲሁም
በውጭ ሀገር ስራ ላይ የተሰማሩ ሰራተኞችን በተመለከተ የተባበሩት መንግስታት ስምምነት ላይ
ያሉት ናቸው፡፡
በመደበኛነት ለቡድኑ ጥያቄ ማቅረብህን እርግጠኛ ሁን:: ይህም ተሳታፊዎች ትምህርቱን
እየተከታተሉ መሆኑን ለማወቅ ከመርዳቱም በላይ ግንዛቤን ያጠናክራል፡፡ በአጭር ጊዜ ውስጥ
በርከት ያለ መረጃ እንደሚተላለፍ አስታውስ፡፡ ስለዚህ ፍጥነትህ ሚዛናዊ ይሁን፡፡

2.4.2 ርዕሱን ማስተዋወቅ

የውጪ ሃገር ስራ ተሰማሪ ሰራተኞችን የሚከላከለው አለም አቀፍ የፍልሰት ህግ ማዕቀፍ


በሶስት ወሳኝ ህግጋት ላይ ይገኛል፡፡
‚‚ አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ህግ
‚‚ የአለም አቀፍ የሰራተኛ ድርጅት ያወጣቸው አለም አቀፍ የሰራተኛ እና ደረጃዎች ዜግነት
እና የህጋዊ ሁኔታን ሳይለዩ ለማንኛውም ግለሰብ ስራ ላይ የሚውሉ

21
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

‚‚ የውጪ ሃገር ሰራተኞችን የሚከላከሉ የተወሰኑመሳሪያዎች


‚‚ የተወሰኑ አለም አቀፍ የሰራተኛ ድርጅት ስምምነት (ቁ.97 እና ቀ143 ስምምነቶችን)
‚‚ ማንኛውንም የውጪ ሃገር ሰራተኞችንና እና የእነሱን ቤተሰቦች በተመለከተ የተቀመጠው
አለም አቀፍ ስምምነት(1990)
2.4.3 አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ሕግ
▫▫ የሚከተሉትን ልዩነቶች ተጠቅመህ የህግ ማእቀፎችን አቅርብ
▫▫ በአንድ በኩል ሁለ አቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎችንጨምሮ አለም አቀፍ የሰብአዊ
የመብቶች ህግን (አስገዳጅ ባይሆኑም የተለመዱ አለም አቀፍ ህጎችን ድንጋጌዎችን
ስለሚይዙ) አለም አቀፍ የሲቪል መብቶች ድንጋጌ እና አለም አቀፍ የኢኮኖሚ፤
ማህበራዊና ባህላዊ መብትና ድንጋጌዎች
▫▫ በሌላ በኩል በተለየ መልኩ የተለዩ እና ጤነኛ ያልሆኑ የሰው ልጆች አያያዝን
የሚቃወሙ ስምምነቶች ለምሳሌ አለም አቀፍ ዘር መድሎ ማስወገድ ስምምነቶች፣
አለም አቀፉ የስቃይ እና ሌሎች አረመኔያዊ ኢ-ሰብአዊ ወይም የማዋረድ ተግባራት
ወይንም ቅጣት አስወጋጅ ስምምነቶች፣ የተለዩ የማህበረሰቡ አካላትን እሳቤ ያደረጉ
ስምምነቶች እነዚህም ሴቶች ላይ የሚደርሰውን መገለል የሚከተሉ ስምምነቶች እና
አለም አቀፍ የህጻናት መብት ስምምነቶችን የተመለከቱ ስምምነቶች፡፡
▫▫ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ህግ ፍልስፍናን በአጭሩ ሲጠቃለል
▫▫ ከላይ የተለዩት የአለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች መሳሪያዎችማንኛውም ሰው
የየትኛውም አገር ዜግነት ቢኖረውም ከለላን ይሰጠዋል
▫▫ ስለዚህ የውጪ ሃገር ሰራተኞች ሰብአዊ መብት አፈጻፀም ውይይት ላይ በመነሻነት
የሚጠቀሰው የውጪ ሃገር ሰራተኞች፣ ዜግነት የሌላቸው ቢሆኑም እንኳ ከዜጎች
እኩል የሰብአዊ መብቶችን ያገኛሉ፡፡
▫▫ በባዕዳን ላይ ተፈፃሚነት ስለሚኖረው (ከመድሎ ነጻ መመሪያ ተፈጻሚነት ተጠቃሚነትን
አጉልተህ አሳይ፡፡ በጊዜ፣ በደረጃ እና በተሳታፊዎች ፍላጎት መሰረት የሚቀጥሉትን
ነጥቦች ቅርጽ አሲዛቸው(ይህኛውን ክፍል ማሳጠር እና ማቅለል ይቻላል)፡፡
▫▫ ከመድልዎ ነጻ የሆነ መርሆ ሁለት ገጽታ ያሉት ነው፡፡ ይህም ማለት መመሪያ
ቀጥተኛ ያልሆነ እና ራሱን ችሎ የሚተዳደር ራስ አገዝ መብት ነው፡፡
▫▫ ቀጥተኛ እንዳልሆነ መብት
▫▫ እንደ ራስ ገዝ መብት የብሄራዊ ህግጋትን ግምት ውስጥ በማስገባት አገራት
አድሎአዊና ጨቋኝ ህጎችን እንዳያረቁም ሆነ እንዳይተገብሩ ያስገድዳቸዋል፡፡ ሌሎች
የሰብአዊ መብቶች ባይጠቀሱም ይህ በሀገራት ላይ እንደ ግዴታ በአለም አቀፍ ህግ
የተጣለ ነው፡፡
ከአድልዎ ነጻ መርሆች ይዘት
▫▫ ማንኛውም የመገለል አይነቶች በማንኛውም መልኩ ህገ ወጥ ናቸው፤ የዜግነት ጉዳይ
ቢሆንም እንኳ፡፡
‚‚ ይህ ማለት ግን በአንድ መንግስት አማካኝነት በግለሰቦች ላይ ወይም በቡድን ላይ የሚጣሉ
የአያያዝ ልዩነቶች መገለል ናቸው ማለት አይደለም፡፡
‚‚ እንደ ሰብአዊ መብት ኮሚቴ የልዩነት እንክካቤዎች በምክንያታዊ እና ነባራዊ በሆነ መስፈርት
ላይ እስካልተመረኮዘ ድረስ መገለልን መፍጠራቸው ወይም ከአድሎ ነጻ መሆን አለመቻላቸው
አይቀሬ ነው፡፡
▫▫ ከአድልዎ ነጻ መመሪያ ተፈጻሚነት ለባእዳን
▫▫ በባዕዳን እና ዜጎች መካከል ያለው የአያያዝ ልዩነት በጥብቅ የተወሰነ ነው፡፡
▫▫ በመጀመሪያ የእነዚህ ልዩነት የመኖር ቅቡልነት የተመረኮዘው በአለም አቀፍ መገልገያ
ጣልቃ ገብነት ላይ ነው፡፡ ስለዚህ የአያያዝ ልዩነቶች በICERD, CERAW, CAT,
CRC መሰረት ተቀባይነት የላቸውም፡፡
▫▫ ሁለተኛ የልዩነት ቅቡልነት የተመሰረተው ጥበቃ በሚደረግለት መብት ነው፡፡ የልዩነት
አያያዝ በሲቪል መብት ረገድ ተቀባይነት የላቸውም፡፡ የኢኮኖሚያዊ፤ ማህበራዊ እና
ባህላዊ መብቶችን በተመለከተ አድልዎ-ነጻ መርህ በርካታ እና ውስብስብ ጥያቄዎችን
የሚያስነሳ ከመሆኑም በላይ ከፖለቲካዊ መብት ጋር ሲነጻፀር እጅግ ዝቅተኛ የሆነ

22
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡
▫▫ ሶስተኛ የአያያዝ ልዩነት ህጋዊነት ለባዕዳኑ የስደት ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ይሆናል፡
፡ ይህም ቋሚ ወይንም ጊዜያዊ ስደተኛ ነው
▫▫ ዜግነትን መሰረት ያደረጉ የፀረ አድሎአዊ የአያያዝ ህግጋት ተፈጻሚነት አናሳ
የመሆኑን እውነት አጉልተህ አሳይ
2.4.4 አለም አቀፍ የሰራተኛ መስፈርቶች
‚‚ ሁለት የአለም አቀፍ ስራ ድርጅት መገልገያ መመሪያዎች መኖራቸውን አጉልተህ አሳይ፡
፡ እነዚህም በተለይ የሰራተኛ መብት እና የውጪ ሃገር ሰራተኞች ህጋዊ ሁኔታን ያገናዘቡ
ናቸው፡፡
▫▫ የ1949 በስራ ላይ ስደት ስምምነት ቁጥር 97
▫▫ የ1975 የውጪ ሃገር ሰራተኞች ( ተጨማሪ ድንጋጌዎች ) ስምምነት ቁጥር 143
▫▫ እነዚህ ስምምነቶች ገዢ ባልሆኑ ምክረ ሀሳቦች የተደገፉ ናቸው፡፡ ( ምክረ ሀሳብ
ቁጥር 86 እና 151 )
‚‚ የሚከተሉትን የመጀመሪያው አለም አቀፍ የስራ ድርጅት (ILO) መገልገያ የ1997 ስምምነት
ቁ 97አጉልተህ አሳይ
▫▫ በብዛት ለመንግስት የተዋቀሩ ስራ ፍልሰቶች ከድንገተኛ እንቅስቃሴዎች ይልቅ
ያሳስቡታል፡፡
▫▫ መደበኛ ላልሆኑ ሰራተኞች ጥበቃ የለውም
▫▫ እንደ ሁለትዮሽ መዘጋጃ ሊገለግል ይችላል፡፡ በተጨማሪም እንደ ረዳት መሸኛ ቅድሚያ
ቁ.86 የሁለትዮሽ የስራ ስምምነት ማሳያን ያካትታል፡፡
‚‚ በ49 መንግስታት የፀደቁ
‚‚ የሚከተሉትን ሁለተኛው አለም አቀፍ ማህበር (ILO)መገልገያ ስምምነት ቁ.143 አጉልተህ
አሳይ
▫▫ ሰፋ ያለ ግላዊ እና ቁሳዊ አድማስ ስምምነት ቁ.97 በተሻለ መልኩ የሚሸፍን ነው፡፡
▫▫ ኢ-መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞችን ጥበቃ የሚሰጥና ከቀድሞ ስራቸው ጋር በተያያዘ
ሰብአዊ መብታቸው እንዲከበር የሚረዳ (አንቀጽ 1)
▫▫ በ23 ሀገራት የፀደቀ
▫▫ አንዳንድ በአብዛኛው ነጻ የሆኑ ድንጋጌዎች በተለይ አንቀጽ 14(ሀ) የሰራተኛ ገበያን
በተመለከተ በመንግስታት ስምምነቱን ለማፅደቅ እንቅፋት ሆነው ይታያሉ፡፡
‚‚ የውጪ ሃገር ስራ ተሰማሪዎች መብት ለማስከበር ከአለም አቀፍ የስራ ድርጅት የተወሰኑ
ድንጋጌዎች በተጨማሪ ሌሎች ጠቃሚ የሆኑ የአለም አቀፍ የስራ ድርጅት መገልገያዎች
ተግባራዊ የመሆናቸውን እውነታ አጽንኦት ስጥ
▫▫ ሁሉም በአለም አቀፍ የሰራተኛ ጉባኤዎች ያፀደቋቸው ስምምነቶች እና ምክሮች ዜጋ
የሆኑትንም ያልሆኑትንም የሚያካትት ነው፡፡
2.4.5 የአለም አቀፍ ስምምነት በሰራተኞች እና ቤተሰቦቻቸው መብት ላይ (የተባበሩት
መንግስታት የፍልሰተኛ ሰራተኞች ስምምነት)
‚‚ ምንም እንኳ የተባበሩት መንግስታት የፍልሰተኛ-ሰራተኞች ስምምነት ለሀገራት የመፅደቁ
ደረጃ አናሳ ቢሆንም እንኳ በሚከተሉት ምክንያቶች ስምምነት ጠቃሚ መሆኑን አጽንኦተ
ስጥ፡-
▫▫ ለመዳረሻ ሀገራት ህጎች እንደ ሁለገብ ሞዴልነትን ለማገልገል የስደተኞች መብት
እና ጥቅምን እንዲሁም በተገላቢጦሹ የዜጎችንም ጥቅም በግልጽ ለይቶ ለማስቀመጥ
ያገለግላል፡፡
▫▫ ከውጪ ሃገር ሰራተኞች እና ቤተሰቦቻቸው መደበኛ ያልሆኑ ስደተኞችን ጨምሮ
መጠበቅ እንደሚገባቸው በግልጽ አስምሮበታል፡፡
▫▫ ጥቂት የአያያዝ ልዩነት የሚጠበቁ መሆናቸው እና በዚህ ረገድ ስምምነቱ በርካታ
ልዩነቶችን አስቀምጧል (ክፍል 3 እና 4)
‚‚ ስምምነቱ በተጨማሪም ሌላ ህጋዊ ነዋሪ የሆኑ የውጪ ሃገር ሰራተኞች ቁልፍ ለሆኑ

23
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

ሁኔታዎች ላይ ከዜጎች እኩል ክብካቤ ሊኖራቸው እንዲገባ የሚለውን መርህ ያከብራል፡፡


ቁልፍ የተባሉት ሁኔታዎችም የቅጥር ሁኔታ፣የመኖሪ ቤት አቅርቦት፤ ማህበራዊ ወይም
የህዝብ መኖሪያ ቤቶችን ጨምሮ
2.4.6 ማጠቃለያ
‚‚ በአለም አቀፍ ደረጃ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ህግ የተዋቀረው ከሚከተሉት ነው፡፡
▫▫ አጠቃላይ መገልገያ መሳሪያዎች (ህጎች)
▫▫ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌ
▫▫ አለም አቀፍ የሲቪልና የህዝብ መብቶች
▫▫ አለም አቀፍ የኢኮኖሚ፣ማህበራዊ እና ባህላዊ መብት ድንጋጌ
▫▫ የተለያዩ መሳሪያዎች (ህጎች)
▫▫ CAT
▫▫ የሴቶችን ሁሉ አቀፍ ጭቆና ለማስወገድ የተደረገ ሰምምነት
▫▫ የህፃናት መብቶች ስምምነት
ከላይ የተጠቀሱት መሳሪዎች (ህጎች) በመርህ ደረጃ ለእያንዳንዱ ግለሰብ የትኛውም አገር ዜግነት
ተግባራዊ ይሆናሉ(እናም ባእዳንን በማንኛውም የኑሮ ሁኔታ ውስጥ ቢሆኑም መደበኛ ወይም
መደበኛ ያልሆኑም ቢሆኑም እንኳ ህጉ ተግባራዊ ይሆናል፡፡
የተለየ መብት እና የተለየ መገልገያ በተመለከተ አያያዝ ልዩነት የሚጠበቅ ቢሆንም የልዩነቶቹ
ህጋዊነት በጥብቅ የተወሰነ ነው፡፡
አለም አቀፍ የስራድርጅት መስፈርቶች
▫▫ ሁለት ስምምነቶች በተለየ መልኩ የስደተኛ የሰራተኛ መብት እና የስደተኛ ሰራተኞች
ህጋዊ ሁኔታ ላይ ያተኩራሉ፡፡ እነዚህም ስምምነት ቁጥር.97 እና ስምምነት ቁጥር
143 ናቸው፡፡
▫▫ ካልተጠቀሰ በስተቀር ሁሉም አለም አቀፍ የስራድርጅት ስምምነቶች እና ምክረ
ሀሳቦች ዜጎችን እና ዜጎች ያልሆኑትን ያካትታል፡፡
‚‚ የተባበሩት መንግስታት የውጪ ሃገር ስራ ስምሪት ስምምነት
▫▫ ምንም እንኳ በስፋት ባይፀድቅም ይህ ስምምነት ለመዳረሻ ሀገራት የፍልሰተኞች
መብት እና ጥቅም ለይቶ በማስቀመጥ እንደ ሁለገብ ሞዴልነት ሊያገለግል ይችላል፡፡

2.5. የቀጠናዊ የስደተኞች ጉዳይ ህግ


2.5.1 የአፍሪካ ህብረት የሰው ሃይል ፍልሰት ማእቀፍ
‚‚ የተባበረች እና የተቀናጀ አፍሪካን እውን ማድረግ የአፍሪካ ህብረት ቅድሚያ ትኩረት
መሆኑን እና አፍሪካ ህብረት ሰራተኞች ፍልሰት ስምምነትን በማጠናከር የሚሰራ መሆኑ
ይታወቃል ነገር ግን ድንጋጌዎቹ የዳበሩ አይደሉም፡፡
በአፍሪካ ህብረት ደረጃ የሚከበሩ መስፈርቶች ገና አላደጉም፡፡ ቢሆንም ግን
▫▫ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ስትራቴጂክ እቅድ 2014-2017 የሰራተኛ ፍልሰት
ማስተዋወቅን በተለየ እቅድ ይዞታል
▫▫ የ2014 የአፍረካ ህብረት የቅጥር፣ የድህነት ቅነሳ እና የአጠቃላይ የአፍሪካ ልማት
(የኦጋዱጉ 10 አዋጅ በመባል የሚታወቀው) አዋጅ በ2015 የጸደቀው እራሱ የሰራተኛ
ስደትን regional integration እንደ ቁልፍ እና ተቀዳሚ ተግባር የሚያየው እና የነጻ
አንቅስቃሴን የሚደግፍ ነው
‚‚ የ2006 የአፍሪካ ህብረት የስደተኛ ፖሊሲ መዋቅር (AUMPF) ወሳኝ መሪ ሰነድ የሆነ እና
ለሰራተኛ ፍልሰት ትኩረት የሰጠ ነው፡፡
‚‚ የአፍሪካ ህብረት የፍልሰት ጉዳይ ፖሊሲ ማእቀፍ መብትን የተመረኮዘ አካሄድ ዘዴን
የተከተለና ለሰራተኛ ፍልሰት አለም አቀፍ የስራ ድርጅት ስምምነትን የተከተለ ነው፡፡

24
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

‚‚ የአፍሪካ ህብረት የፍልሰት ጉዳይ ፖሊሲ ማእቀፍ አንድ ምዕራፍ ሙሉ ስለ ፍልሰተኞች


ከሌሎች ሁሉ ትኩረቱን በሚከተሉት ቁልፍ መርሆዎች ላይ አድርጓል፡-
▫▫ የሰራተኛ ክህሎትን እና ሰራተኛን ተፈላጊነት በሰፊ እና ክልላዊ መልኩ ለማጣጣም
▫▫ በትውልድ እና በመዳራሻ ሀገራት ስለ ሰራተኛ ክህሎት እና አቅርቦት የመረጃ
አሰባሰብ፣ትንተና እና መረጃ ልውውጥን ማሳደግ
▫▫ በትውልድ ሀገራት እና በመዳረሻ ሀገራት መካከል ግልጽ እና ቀጣይነት ያለው
ግንኙነት ለመፍጠር በቂ እና ምቹ የስራ ሁኔታ በሌላ ሀገራት ለሚገኙ ዜጎች መፍጠር
▫▫ ስለ ስደተኛ ሰራተኞች እና የቤተሰቦቻቸውን ፍላጎት የሚገልጽ ሰነድ አሰባሰብ፣
ትንተና እና ልውውጥ በብሄራዊ እና በአካባቢያዊ ደረጃ ማሳደግ
▫▫ ስደተኞች የተሻለ ሥራ የሚያገኙበትን እና ማህበራዊ ከለላ ሊያገኙ የሚችሉባቸውን
መንገዶች መፍጠር
▫▫ በውጭ ሀገራት በሚኖሩበት ጊዜያት ማህበራዊ ዋስትናን እና ማህበራዊ የጥበቃ፤
ጥቅማጥቅም፤ በተለይ የስራ አጥነት ዋስትና፣ በስራ ላይ ለሚያጋጥም ጉዳቶች ካሳ
እና የጡረታ መብትን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ እንዲያገኙ ማድረግ፡፡
▫▫ መደበኛ ስደተኞች የሆኑትን እና ስራቸውን ሊያጡ የሚችሉትን ወደ ትውልድ
ሀገራቸው መመለስ እንደማይኖርባቸው በመንግስታት መካከል የመኖሪያ እና የስራ
ፈቃዳቸው እስካልተሰረዘ ድረስ ለየቅጥር ደህንነት፣አማራጭ ስራ እርዳታ ስራ እና
ተመላሾችን በተመለከተ በእኩል መስተናገድ ይኖርባቸዋል
‚‚ የ2008 አፍሪካ ህብረት የማህበራዊ ፖሊሲ ማእቀፍ የሰራተኛ ኡደትን ለማረጋገጥ አካባቢያዊ
ደህንነት ስልትና የአካባቢያዊ የማህበራዊ ደህንነት ጥምረትን እና ትብብርን አስፈላጊነት
ይመክራል፡፡
‚‚ በሰኔ 2015 የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የፍልሰት ጉዳይ አዋጅ ያወጣ ሲሆን
አዋጁ ህብረቱ በአህጉሩ በቁርጠኝነት መደበኛ እና መደበኛ ያልሆነ ስደትን በልማት ውስጥ
ያለውድርሻ እንዲጠናከር የሚረዳ ነው፡፡ የአካባቢያዊ ውህደትን እንቅስቃሴን የሚያበረታታው
አዋጁ መሪዎቹ የሚከተሉትን ተግባራት ለመፈፀም በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ይገልፃል፡፡
▫▫ ከቪዛ ነጻ የሆነ አህጉር አቀፍ አሰራር የማስፈን ስራን ማፋጠን
▫▫ በ2018 በአካባቢያዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ውስጥ ሁሉም አፍሪካውያን በእኩል
እንዲታዩ ማድረግ
▫▫ ግለሰቦች በነጻነት እንዲቀሳቀሱ ለማስቻል የአፍሪካ ፓስፖርት ተግባራዊነትን ማፋጠን
▫▫ የከፍተኛ ትምህርት ስርአት በመመስረት በእውቀት፤ ክህሎትና ሙያዊ ሽግግር ምቹ
ሁኔታ መፍጠር
▫▫ ተያያዥነት ያላቸውን የተባበሩት መንግስታት መሳሪያዎች ተግባራዊ በማድረግ
የህገወጥ የሰዎች ዝውውርና ማስተላለፍን የማስቆም ጥረት ማጠናከር ፤ ህብረቱ
ያሳለፋቸው ውሳኔዎች፡- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽንና የአፍሪካ ቀንድ ህገወጥ የሰዎች
ዝውውር ዙሪያ ያሳለፉትን ውሳኔዎች ያፀደቀ ሲሆን በጥቅምት 2014 ካርቱም
ሱዳን ውስጥ በተካሄደው የሰው ልጅ ህገወጥ ዝርውር ክልላዊ ኮንፍረንስ ላይ የወጣ
ማጣቀሻ ውል፣ መመሪያ፣ የትግበራ እቅድ እና ስትራቴጂዎችን ይደግፋል፡፡
‚‚ የ2015 የስደት አዋጅ በአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈጻሚውን የሚከተሉትን ጉዳዮች ግንዛቤ
ውስጥ የሚያስገቡትን አስፈላጊነት ይገልፃል፡፡ እነሱም፡-
▫▫ የአፍሪካ ህዝብን በነጻነትየመንቀሳቀስ እና መዘዋወር
▫▫ ከግለሰቦች ነጻ እንቅስቃሴ ጋር የተያያዘ ህግ መቅረፅ
▫▫ በአህጉሩ የስደት ፍሰትን የመቆጣጠር አቅምን ከአባል አገራት ጋር በጋራ በመስራት
ማጠናከር
‚‚ ከአካባቢያዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ እና ሶስት የአለም አቀፍ ድርጅቶች (ILO,IOM &UNECA)
ጋር በመሆን የአፍሪካ ህብረት ፕሮግራም አውጥቷል፡፡ ፕሮግራሙ ተግባራዊ ለማድረግ እና
የአፍሪካየሰራተኛ ስደት እና እንቅስቃሴን በኢኮኖሚ ማህበረሰብና የአፍሪካ ህብረት ፖሊሲ
ማእቀፍን ብሄራዊ ደረጃ የህግ የበላይነትን መሰረት አድርጎ ተግባራዊ ለማድረግ ነው፡፡
‚‚ የአፍሪካ ህብረት-RECS-ILO-IOM-UNECA በአፍሪካ የሰራተኞች ስደት ልማት ትብብር
አስተዳደር በሚባል የሚታወቀው አዲሱ እንቅስቃሴ በሌላ ስሙ AU-RECS-ILO –
IOM-UNECA የጋራ የስደተኞች ጉዳይ ፕሮግራምድ በመባል የሚታወቅ የስራ እንቅስቃሴ
የጀመሩ ሲሆን ፕሮግራሙ በቅድሚያ ለአራት አመታት የሚተገበር እና የአስር ዓመት

25
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

ራእይ እንዲኖረው ተደርጎ በ2015ቱ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ የተወሰነ ነው፡፡


‚‚ ፕሮግራሙ የሰራተኛ ፍልሰትን እና የፍልሰተኞች ጥበቃ አስተዳደር ውጤታማ እንዲሆን
በመደገፍ የሰራተኞች እና የክህሎት እንቅስቃሴ የልማት ዕምቅ ሀይል በአፍሪካ ጥቅምላይ
እንዲውል አስተዋጽኦ የሚያደርግ ነው፡፡
‚‚ በቀጣይ ደረጃ የኢኮኖሚያዊ ማህበረሰብ እንዲሁም በብሄራዊ ደረጃ ደግሞ የሚከተሉት
ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡
▫▫ ማንኛውም የሚመለከታቸው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች (እነዚህም እንደ ሰራተኛ
ጉዳይ፤ የአገር ውስጥ ጉዳይ እና ትምህርት) ናቸው፡፡
▫▫ የግል ቀጣሪዎች፣ የሰራተኛ ማህበራት እና
▫▫ ፍልሰተኛ ወይም ዲያስፖራ
‚‚ ፕሮግራሙ በሁለት ተደጋጋፊክፍሎች (ግልጽ በሆነ አላማ) የተዋቀረ ነው
‚‚ የመጀመሪያው አካል/አላማ/ የአፍሪካ የሰራተኛ ፍልሰት አስተዳደር ውጤታማነት ማጠናከር
የሚከተሉትን ያክትታል፡-
▫▫ በሰራተኛ ፍልሰት ላይ የተቀመጡ አለም አቀፍ መስፈርቶችን የመጠቀም ልምድን
ማጠናከር፡፡
▫▫ የተቀናጀ ነፃ የዝውውር አሰራር በቀጣይና ኢኮኖሚ ማህበረሰብ እና ወጥነት ያለው
የሰራተኛ ስደት ፖሊሲን በሀገረ ደረጃ የማስፋፋት፤ የማቀበልና ስራ ላይ የማዋል
▫▫ የአካባቢያዊ ኢኮኖሚ ማህበረሰብና በአገራት ውስጥ ያለ በስደት አስተዳደር፣ ፖሊሲ
እና አስተዳደራዊ ሀላፊነቶች ውስጥ እንዲሳተፉ ማድረግ፡፡
▫▫ አካባቢያዊ የሶስትዮሽ የፖሊሲ ምክክር ስርአቶችን መመስረት እና የሰራተኛ ስደት
ስራን ማስተባበር እንዲሁም ከሌሎች አካባቢዎች ጋር የምክክር እና የቴክኒክ ትብብር
መፍጠር
‚‚ ሁለተኛው አካል /አላማ 2 የሰራተኛ ስደት መስፈርትና የፖሊሲ አተገባበር የሚከተሉትን
ያካትታል፡-
▫▫ በፆታ እና በእድሜ የተከፋፈለ የስደተኞች ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ፣ የስራ ቅጥር፣
ሙያ፤ ትምህርት፣ የስራ ሁኔታ እና የማህበራዊ ጥበቃ ሁኔታ መረጃን አሰባስበን
ማሳደግ
▫▫ በአፍሪካ ደረጃ ተቀባይነት ያለው እና የሚጣጣም አይነት እውቅና ያለው የስራ
ብቃት ማረጋገጫን ስርአት በመፍጠር የክህሎት እጥረት እና የሙያ ትምህርት
አለመመጣጠን ችግሮችን የማስወገድ ጥረትን ማገዝ
▫▫ የተመረጡ ስራዎችን ለውጪ ሃገር ሰራተኞች ማበራከትና ውጤታማ የሆነ የስደተኛ
ሰራተኞች ደረጃዎች ስራ ላይ ማዋል
▫▫ የስደተኞች የማህበራዊ ዋስትናን አገልግሎት እንዲያገኙና አሰራሩ ተዘዋዋሪ እንዲሆን
እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ እና ከበጎ ልምድ ጋር የሚጣጣሙ እርምጃዎችን
ማመቻቸት
‚‚ ፕሮግራሙ እነዚህን አላማዎች በሚከተሉት ስራዎች ያሳካል፡፡
▫▫ በፆታ እና በእድሜ የተከፈለ የስደተኞች ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ፣ የስራ ቅጥር፣
ሙያ፣ ትምህርት የስራ ሁኔታ እና የማህበራዊ ጥበቃ ሁኔታንመረጃን በመሰብሰብ
▫▫ በአፍሪካ ደረጃ ተቀባይነት እና እውቅና ያለው የስራ ብቃት ማረጋገጫ ስርአት
በመፍጠርና የባለሙያ እጥረትን በማስወገድ
▫▫ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን፣ አካባቢያዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ እና ሌሎች የተመረጡ
ብሔራዊ መንግስታት ውስጥ ያሉ የሰራተኛ ተቋማትን የሰው ሃይል ፍልሰት አያያዝ
አቅም በማጠናከር
▫▫ አካባቢያዊ የሶስትዮሽ የፖሊሲ ቅንጅትና ትብብርን ከሌሎች ቀጠናዎች ጋር በማድረግ
ትብብር መፍጠር
▫▫ አገልግሎቱን በሚያደርስ አሰራር እና ሁኔታ ለስደተኞች የማህበራዊ ዋስትና
አገልግሎትን በማድረስ
2.5.2 የቀጠናዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰቦች የሰራተኛ ፍልሰት ማእቀፍ
▫▫ ኢትዮጵያ የሁለት የኢኮኖሚ ማህበረሰቦች አባል ናት፡፡ እነዚህም 19 አባላት ያሉት

26
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ የጋራ ገበያ (COMESA) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት


የማህበረሰብ ሊቀመንበር ናት) እና 7 አባላት ያሉት የልማት በይነ መንግስታት
▫▫ ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ (EAC) አባል አይደለችም፡፡ ሆኖም ግን
(EAC) ስብሰባዎች ላይ በታዛቢነት በመሳተፍ የንግድ ትስስሯን ታሳድጋለች፡፡
የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ የጋራ ገበያ (COMESA)
‚‚ የ (COMESA) ፍልሰት እና የሰው ሀይል ፍልሰት ማዕቀፍ የተጠናከረ አይደለም፡፡
‚‚ የ1998ቱ የኮሜሳ ስምምነት በግለሰቦች ነጻ እንቅስቃሴ፣ ሰራተኛ አገልግሎቶች የመኖር
መብት (በ2001 ፀድቋል) ስምምነቱ በነጻነት የመንቀሳቀስን ስኬት ራዕዩ አድርጎ ሰንቋል፡፡
▫▫ ቢሆንም ቅሉ ስምምነቱ በሁለት አባል አገራት የፀደቀ እና በሶስት ሌሎች አገራት
ብቻ የተፈረመ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
‚‚ ቀጠናዊ የፖለቲካዊ ጥምረት እና የሰው ልጆች ደህንነት የድጋፍ ፕሮግራም ኮሜሳን፣
ኢጋድን እና የምስራቅ አፍሪካን ኢኮኖሚ ማህበረሰብ በማሳተፍ የተዘጋጀ ፕሮግራም ነው፡፡
▫▫ በኢኤሲ (EAC) የሚመራው ይህ ፕሮግራም የፖለቲካዊ ጥምረትን፣ መልካም
አስተዳደርን እና የሰዎችን ደህንነት ለማጠናከር ይሰራል፡፡
▫▫ የዚህ ፕሮግራም ውጤቶች ከሚሆኑት ውስጥ አንዱ የፍልሰት አስተዳደር እና የህዝብ
መፈናቀሎች ላይ ቁልፍ የሆኑአካባቢያዊ የስደት ማዕቀፎችን ተግባራዊ ማድረግ ነው፡

የልማት በይነ መንግስታት
‚‚ የኢጋድ ምክር ቤት በ2012 RMF አካባቢያዊ ስደት የፍልሰት ጉዳይ ማእቀፍ AUMPF
የአፍሪካ ህብረት የስደተኛ ጉዳይ ማእቀፍ መሰረት አድርጎ አፅድቋል (በርግጥ ኢጋድ ይህን
ለማድረግ የመጀመሪያ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ነው)
‚‚ የቀጠናዊ የፍልሰት ጉዳይ የፖሊሲ ማእቀፍ አስገዳጅ ሰነድ ባይሆንም በዋናነት የተዘጋጀው
መንግስታት የራሳቸውን የፍልሰት ጉዳይ ፖሊሲ ቀርፀው በራሳቸው ቅድሚያ ትኩረት
መሰረት ስራ ላይ እንዲያውሉት የሚያግዛቸውን የፖሊሲና የመርህ ነጥቦችን የአሰራር
መመሪያዎችን ለማመላከት ነው
▫▫ የመጨረሻው የአካብቢያዊ የፍልሰት ጉዳይ ፖሊሲ ማእቀፍ አላማ የስደተኞችን
ደህንነት እና ጥበቃ በሁሉም የኢጋድ አባል አገራት ውስጥ ማስጠበቅ እና የፍልሰት
አቅም ወደ ልማት እንዲቀየር ማመቻቸት ነው፡፡ በተጨማሪም አባል አገራቱ
የፍልሰቱን አስተዳደር ዙሪያ ምቹ እና የጋራ የሆነ አካሄድ እንዲኖራቸው ለማድረግ
ያለመ ነው፡፡
▫▫ በቀጠና ውስጥ እና በቀጠና ደረጃ እንዲሁም በአህጉራት መካከልም ጭምር ከተደራጁ
መዋቅሮች እና ፕሮግራሞች ጀርባ ያለ እና በሰራተኛ ፍልሰት ላይ ተጽዕኖ ያለው
መሆኑን ነው)ሞዴል “ሐ”ን ለበለጠ መረጃ ይመልከቱ)
▫▫ በ2008፣ ቀጠናዊ የውይይት መድረክ በኢጋድ የምክክር ፕሮግራም አማካኝነት
ተፈጥሯል፡፡
▫▫ ከ2011 ጀምሮ የኢጋድ አባል አገራት የኢሜግሬሽን የስራ ኃላፊዎች የቀጠናውን
የስደተኛ ጉዳይ አስተባባሪ ኮሚቴን አቋቋሙ
▫▫ ከ2014 ጀምሮ በአለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት IOM አጋዥነት እና በኢጋድ
ማዕቀፍ ውስጥ የፍልሰት አስተዳደር ላይ የአባል ሀገራትን አቅም ለመገንባት
የሚያስችል የሶስት ዓመታት በኢጋድ ፕሮግራም ቀጠና ውስጥ ተመስርቷል፡፡
▫▫ የድብልቅ ፍልሰት መረጃ ፍሰቶች ናይሮቢ በሚገኘው ክልላዊ ድብልቅ ፍልሰት
ጽህፈት ቤት አማካኝነት ይሰበሰባሉ፡፡
▫▫ ህገወጥ የሰው ልጆች ዝውውርን ለመከላከል ያለሙ የስራ እንቅስቃሴዎች ተደርገዋል፡
፡ ከእነዚህም መካከል የ2010 የኦጋዱጉ የድርጊት መርሀ-ግብር የአፍሪካ አንድነት
ድርጅት ህገወጥ ዝውውርን በተለይ ሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚያተኩረው አንዱ
ሲሆን የአፍሪካ ህብረት - የአፍሪካ ቀንድ ሰዎች ህገወጥ ዝውውር ተሞክሮ እና
የአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ - ቀንድ የፍልሰት መስመር መርሀ ግብር በሌላ ስሙ
የካርቱም ሒደት በመባል የሚታወቁት ይገኙበታል፡፡
▫▫ የአፍሪካ አረብ የፍልሰተኛ ጉዳይ ስምምነት እና ኢጋድ ከባህረ ሰላጤው የትብብር
ምክር ቤት ጋር ያለው ትብብር

27
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

‚‚ በልማት በይነ መንግስታት ሀገራት የሰው ልጅ ፍልሰትን በውጤታማነት ለማስተዳደር


የልማት በይነ መንግስታት የፍልሰተኛ ጉዳይ ፖሊሲ ማእቀፍ (RMPF) በርከት ያሉ ቁልፍ
ዘዴዎችን ይጠቀማል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ፡-
▫▫ ከጉልበት ስራ ጋር የተያያዙ እና ከአለም አቀፍ መመዘኛዎች ጋር የሚጣጣሙ
ብሔራዊ የህግ ድንጋጌዎችን እንዲሁም ከቅጥር ጋር የተገናኙ አለም አቀፍ
መሳሪያዎችን ማጽደቅ እና ተግባራዊ እንዲሆኑ ማድረግ
▫▫ ግልጽ በሆነ የህግ አወጣጥ ስርአት ላይ የተመሰረተ እና እንደ አጠቃላይ ግብ
የፍልሰተኞች ጉዳይ ፖሊሲን እና እንደ ልዩ ግብ ደግሞ የሰራተኛ ምልመላ እና ቅበላ
ስርዓትን መዘርጋት
▫▫ አቅም ግንባታን እና በብሄራዊ ደረጃ የተቋማትን ትብብር እንዲሁም የቀጠናዎችን
ትብብር ማሳደግ እና ማጠናከር፡፡
▫▫ ማማከር እና ማህበራዊ አጋሮችን እና የሲቪል ማህበረሰቡን እንዲሳተፉ ማድረግ፤
በተጨማሪም የውይይት መድረኮችን ማስፋት
▫▫ በስራ መስክ ሴቶችን የማስቀደም አስፈላጊነት እና ጠቀሜታን መገንዘብ እና ሴቶችን
ከወንጀል ጋር ከተያያዙ ህገወጥ ዝውውሮች የመከላከል አስፈለጊነትን መገንዘብ
▫▫ የፍልሰተኛ ሰራተኞችን ከሰራተኛ ገበያ እና ከመዳረሻ ሀገራት ጋር የማስተሳሰር ስራን
ማጠናከር
▫▫ የፍልሰተኛ ሰራተኞች በስራና አሰሪ ህግና በማህበራዊ ዋስትና አገልግሎት እንዲታቀፉ
ማድረግ
▫▫ የህፃናትን ጉልበት አላግባብ መጠቀምና መበዝበዝን ማስቆም
‚‚ የቀጠናዊ የፍልሰተኞች ጉዳይ የፖሊሲ ማእቀፍ አካባቢያዊ ትብብር አስፈላጊነት ላይ
ያተኩራል በተለይ የአንዱ የሰው ልጆች፤ የሰው ሀይል፤ የእቃዎችና የሀብት ነፃ ዝውውር
ስምምነትን ተግባራዊ ስለማድረግ (ሞጁል ሐ ን ለበለጠ ዝርዝር ተመልከት)
‚‚ የቀጠናዊ የፍልሰተኞች ጉዳይ የፖሊሲ ማእቀፍ የሰብአዊ መብት ጉዳዮችን ግንዛቤ ውስጥ
በማስገባት የአለም አቀፍ መሳሪያዎችን ማፅደቅ እና አገራዊ የማድረግ አስፈላጊነት ላይ
ያተኩራል
‚‚ የአባል አገራት ድንበር ክፍተትን ተገቢ ለሆኑ የድንበር አስተዳደር ገላጋይነት እና ተያያዥ
የመረጃ አሰባሰብ እና መጋራት እርምጃዎችን ለመቀበል እንደ ዋነኛ ምክንያትነት ለይቶ
ያስቀምጣቸዋል ፡፡
‚‚ ከዚህም በላይ የተለያዩ ተያያዥነት ያላቸውን ስትራቴጂዎችን ስራ ላይ ማዋልን ይመክራል
በተለይም በሰዎች ህገ ወጥ ዝውውር ዙሪያ በሀገር ደረጃ የአለም አቀፍ ህጎችን አቅጣጫ
ተከትሎ መስራትና በቀጠና ደረጃ ቅንጅት መፍጠር የመረጃ አጠቃቀምን ማሻሻል የውይይት
ሂደቶችን ማጠናከርና ግንዛቤ መፍጠርን ያሰምርበታል፡፡
‚‚ መመለስ፤ መልሶ መቀበል እና እንዲተላለፉ ማስቻል
‚‚ የቀጠናዊ የፍልሰት ጉዳይ የፖሊሲ ማእቀፍ ተጨማሪ ሰፊ የሆነ ድንጋጌዎች እና ምክክሮችን
የያዙ የፍልሰት መረጃዎች አስፈላጊነትን ይጠቁማል በዚህም በብሄራዊ እና ክልላዊ ደረጃ
ለንፅፅር፤ መስፈርት ለማውጣት እና ለህብረት ስራ ይውል ዘንድ አገራት የፍልሰት መግለጫ
ሰነድ እንዲኖራቸው ያዛል፡፡
‚‚ ሀዋላን እና የዲያስፖራውን ተሳትፎ በመጥቀስ ፍልሰት ሊያስገኘው ስለሚችለው ልማት
አጽንኦት ይሰጣል፤ እንዲሁም በአገራት እና ክልሎች መካከል RCPን በመደበኛነት
በመተግበር ትስስር መፍጠር፤ የጋራ ስትራቴጂዎችን ማዳበር (የሰመረ የፍልሰት ፖሊሲን
ጨምሮ) እና መሪ እቅድን ማውጣት አስፈላጊ መሆኑን አፅንኦት ሰጥቶበታል ፡፡
‚‚ ፍልሰትን በተመለከተ ቅድሚያ ሊሰጥባቸው የሚገቡ ጉዳዮች ግንቦት 2013 በኢጋድ አባል
አገራት ተለይተው ተቀምጠዋል፡፡ እነሱም እንደሚከተሉት ተጠቃለዋል፡፡
▫▫ የልማት በይነ መንግስታት ፍልሰትን በሚመለከት ሁለገብ የሆነ የድርጊት መርሀ
ግብር ሊነድፍ የሚገባ ሲሆን የልማት በይነ መንግስታት ውሳኔ አሳላፊ አካላት ደግሞ
ረቂቅ ህጉን ማፅደቅ ይኖርባቸዋል፡፡
▫▫ እያንዳንዱ አባል ሀገራት በጋራ ብሄራዊ የማማክር ጉባኤ በማካሄድ RMPFን መሰረት
ያደረገ ሁለገብ ብሄራዊ የፍልሰት ፖሊሲ ማውጣት እንዲችሉ እገዛ መስጠት
▫▫ ውጤታማ ሆነ የፍልሰት አስተዳደር እንዲኖር የማማከር ማስተባበሪያ ስልትን
መፍጠር
▫▫ የፍልሰት አስተዳደር ተቋማት አቅምን በብሄራዊና ክልላዊ ደረጃ መገንባቱ፤ ፍልሰትን

28
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

በተመለከተ የኢጋድ/IGAD/ አባል አገራት እና ሰራተኞች ላይ የአቅም ፍላጎት ግምገማ


ማካሄድ
▫▫ በተወሰነ የጊዜ ክፈፍ በማስቀመጥ ቀስ በቀስ እና ተራማጅ የሆነ የግለሰቦች የነፃነት
እንቅስቃሴ ተግባራትን ማበረታታት
▫▫ ያልሰለጠኑ የሰው ሀይል ፍልሰት በጥንቃቄ ሊተዳደር ይገባዋል፤- ይህም IGAD
ከአባል አገራቱ ጋር የጥላቻ ፖሊሲዎች እና ጥቃቶች በክልሉ ፍልሰተኞች ላይ
እንዳይደርሱ ለማስቆም የሚያስችል የተሻለ ሰው ሀይል ፍልሰት አስተዳደር እንዲኖር
መስራት አለበት፡፡
▫▫ ብሄራዊ የመረጃ ስርአት ለማቋቋም የአባል አገራትን አቅም መገንባት፡፡ ለምሳሌ፡-
ብሄራዊ የፍልሰት መረጃ ማሳያ መግለጫን በመፍጠር፡፡
▫▫ IGAD የፍልሰት ፈንድ በማቋቋም የፍልሰት ፖሊሲዎችን ተግባራዊ ማድረግ
ስለሚቻል አቅምን መገንባት
▫▫ በቀጣይነትም መስራት በ2013 በልማት በይነ መንግስታት በኩል - የፍልሰት መርህ
እቅድ ተቋቁሟል
የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ
‚‚ የአካባቢያዊ የፍልሰት ጉዳይ የፖሊሲ ማእቀፍ የተረጋገጠ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ አስፈላጊነት
ላይ ያተኩራል
‚‚ ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ ጋር ተሳታፊነቷ እየጨመረ ነው
‚‚ የ1999 የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ ስምምነት የቁጥጥር መሰረትን ይሰጣል፡፡ ከእነዚህም
ውስጥ የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ ክልል ውስጥ ያሉ የሰው ሀይል ፍልሰት አንዱ ነው
▫▫ የስምምነት ምእራፍ 17 ቁጥር 104 የግለሰቦች፤ የግልጋሎት፤ የመኖሪያ ቤት፤
የመስራት በነፃነት የመንቀሳቀስ መብትን በግልፅ የሚሰጥ እና ለተፈፃሚነቱ
የሚጓጓነው፡፡ አጋር አገራትም የስራ ፖሊሲያቸውን፤ ፕሮግራማቸውን እና ረቂቅ
ህጎቻቸውን እንዲያስማሙ፤ የዚህን ህግ ተፈፃሚነት ሊያረጋግጥ የሚችል የማህበረሰቡ
ኮሚቴ የዚህን ህግ ተፈፃሚነት ሊያረጋግጥ የሚችል፤ የሚያስር መሳሪያ እንዲፀድቅ
የሚያስችል ጉልበት ተሰቶታል ፡፡
‚‚ የ2009 የጋራ ገበያ ስምምነት ለህጎችና ስምምነቶች ተጨባጭ ውጤትን ይሰጣል እንዲሁም
የነፃ እንቅስቃሴ መርህን ከእኩልነት አያያዝ ጋር ያጣምራል፡፡ የስምምነቱ አንቀፅ 10
በሚቀጥሉት ረገድ ይጠይቃል፡-
▫▫ የአገር መንግስታት በግዛታቸው ውስጥ የሌሎች አገር አገራት ዜጎች ሰራተኞች ነፃ
እንቅስቃሴን የመፍቀድ ዋስትና
▫▫ የአጋር አገራት የሌላ አገራት ሰራተኞችን ከአድሎ ነፃ እንዲሆኑ የማድረግ ቁርጠኝነት
▫▫ በነፃነት የመዘዋወር መርህን በሚመለከት ከአስተናጋጅ አገሮች ዜጎች በማይለይ
ወይም በማይተናነስ መልኩ የሰራተኞችን ባለመብትነት የሚያረጋግጥ በማህበራዊ
ጥበቃ ጥቆማ ጥቅም ላይ አዋጅ እና ደንብ ምክር ቤቱ ማርቀቅ ይኖርበታል፡፡
‚‚ እንደ ፕሮቶኮሉ ቅጥያነትና እንደ አሰሪ ደንብ የፕሮቶኮሉ አንቀጽ 10 ህጉን ይተገብራል ይህም
አጋር አገራት የሌሎች የEAC አጋር አገራት ዜጎች እኩልነትን ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡
‚‚ በEAC አንፃር ስንመለከተው በጣሙን ተጠቃሽ ልማት የሆነው ቀድሞ የሰሜን ኮሪደር
አገራት (እነዚህም 5ቱ አገራትና ደቡብ ሱዳን) የሚያገለግል የፖለቲካ ሂደት ምሰረታ ነው፡
፡ ይህ ሂደት ከሚያካትታቸው ውስጥ በእነዚህ ሀገራት ርዕሰ ብሄሮች መደበኛ ስብሰባ
በሚተላለፍ ፖለቲካዊ አቅጣጫን ያካትታል፡፡
▫▫ በዚህ ደረጃ ከተወሰዱ ውሳኔዎች ውስጥ የሰው ሀይል ፍልሰት እና የግልጋሎቶች
ንግድ (በተለይ የሰው ሀይል እና ግልልጋሎቶች የመንቀሳቀስ መብት መወገድ) እና
በግንቦት 7/2015 የማህበራዊ ዋስትና ጥቅማ ጥቅሞች ተንቀሳቃሽነት ምስረታ እና
እና ድርድር ላይ የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ ነው፡፡
▫▫ በድጋሚ በ2015 9ኛው የሰሜን ኮሪደር ውህደት ፕሮጀክት ጉባኤ ወቅት ርዕሰ
ብሄራኑ ሰራተኛ እና ግልጋሎት ሚኒስቴርን ፍፁም የሰራተኛ እና ግልጋሎት ነፃነት
ስምምነትን እንዲያጠቃልሉ አዘዋል፡፡ ይህም ከብሄራዊ ህግጋት ጋር ከስምምነቱ
አንፃር እንዲቀራረብ እና እንዲሳካ እገዛ ይደረግለታል፡፡
ለአስተባባሪው ዝግጅት የሚሆኑ የመረጃ ምንጮች በማኑዋል “ለ” መጨረሻ ላይ ተዘርዝረዋል፡፡

29
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

2.6. የኢትዮጵያ ህጋዊ ማዕቀፍ ከአለም አቀፋዊ እና ቀጠናዊ


የፍልሰት ህግ ጋር ያለው ዝምድና
‚‚ የኢትዮጵያ ለአለም አቀፍ ደንብ እና መስፈርቶችመገዛት በአለም አቀፍ ደረጃ ከፈረመቻቸው
ሰነዶች ብቻም ሳይሆን ከህገ-መንግስቱም ይመነጫል(የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ህገ-መንግስት 1995)
‚‚ የፀደቁ የአለም አቀፍ መሳሪያዎችን በኢትዮጵያ የህግ ስርአት ውስጥ እንዲሰርፅ ብቻ ሳይሆን
በህገ መንግስቱ ውስጥ የታቀፈ መሰረታዊ መብቶች እና ነፃነቶችም ጭምር እንዲተረጎሙ
ህገ መንግስቱ መሰረት ይሰጣል፡፡
▫▫ የህገ መንግስቱ አንቀጽ 9 (4) እንደሚደነግገው በኢትዮጵ የፀደቁ አለም አቀፍ
ስምምነቶች ከሀገሪቱ ህጎች ውስጥ አብይ ክፍሉን ይይዛሉ፡፡
▫▫ በዚህም ምእራፍ የተዘረዘሩ የመብቶችና የነፃነት ድንጋጌዎች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው
አለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች እና አለም አቀፍ ሰነዶች ጋር በተጣመረ
መንገድ ይተረጎማሉ፡፡
‚‚ ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ደረጃ የተለዩትን ሰብአዊ መብቶች በቁርጠኝነት በመፈፀም በኩል
በርካታ አለም አቀፍ እና ክልላዊ የፍልሰት ጉዳይ ላይ ያሉ ደንቦችን ተቀብላ በማፅደቅ
ተራማጅነቷን አስመስክራለች፡፡

ቁልፍ የሆኑ አለም አቀፍ እና ቀጠናዊ የህግ መሳሪያዎች


Ratified/
Key international and regional legal instruments
acceded
UN Convention against Transnational Organized Crime (2000)  (2007)
UN Protocol to Prevent, Suppress and Punish Trafficking in Persons, Especially Women  (2012)
and Children, supplementing the UN Convention against Transnational Organized Crime
(2004)
UN Protocol against the Smuggling of Migrants by Land, Sea and Air, supplementing the  (2012)
UN Convention against Transnational Organized Crime (2000)
ILO Convention No. 29 concerning Forced or Compulsory Labour, 1946 as modified by the  (2003)
Final Articles Revision (1946)
ILO Convention No 105 concerning the Abolition of Forced Labour (1956)  (1999)
ILO Convention No. 182 concerning the Prohibition and Immediate Action for the  (2003)
Elimination of the Worst Forms of Child Labour (1999)
ILO Convention No. 138 concerning Minimum Age for Admission to Employment (1973)  (1999)
ILO Convention No. 97 concerning Migration for Employment (1949) 
ILO Convention No. 143 ‒ Migrant Workers (Supplementary Provisions) Convention 
(1975)
ILO Convention No. 181 concerning Private Employment Agencies (1997)  (1999)
ILO Convention No. 81 concerning Labour Inspection in Industry and Commerce (1947) 
UN Slavery Convention of 1926 and amended by the Protocol of 1953  (1969)
UN Convention for the Suppression of the Traffic in Persons and of the Exploitation of the  (1981)
Prostitution of Others (1949)
UN Supplementary Convention on the Abolition of Slavery, the Slave Trade, and  (1969)
Institutions and Practices Similar to Slavery (1956)
UN Convention on the Elimination of All Forms of Discrimination against Women, CEDAW  (1981)
(1979)
UN Convention on the Rights of the Child, CRC (1989)  (1991)

30
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

Ratified/
Key international and regional legal instruments
acceded
UN Convention on the Rights of Persons with Disabilities, CRPD (2006)  (2010)
UN International Covenant on Economic, Social and Cultural Rights, ICESCR (1966)  (1993)
UN International Covenant on Civil and Political Rights, ICCPR (1966)  (1993)
OHCHR Optional Protocol to the Convention on the Rights of the Child on the involvement  (2014)
of children in armed conflict (2000)
OHCHR Optional Protocol to the Convention on the Rights of the Child on the sale of  (2014)
children, child prostitution and child pornography (2000)
UN International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers and 
Members of their Families, Articles (1990)
Convention on the Status of Stateless Persons (1960) 
Convention on the Reduction of Statelessness (1975) 
UN Convention relating to the Status of Refugees and the Protocol relating to the Status  (1969)
of Refugees (1951)
UN Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment or  (1994)
Punishment (1984)
UN International Convention on the Elimination of All Forms of Racial Discrimination,  (1976)
CERD (1963)
Constitutive Act of the African Union (2000)  (2001)
African Union Convention Governing Specific Aspects of Refugee Problems in Africa  (1973)
(1969)
African Charter on Human and Peoples’ Rights (1981)  (1998)
Protocol to the African Charter on Human and Peoples’ Rights on the Establishment of 
the African Court on Human and Peoples’ Rights (1998)
Protocol to the African Charter on Human and Peoples’ Rights on the Rights of Women 
in Africa (2005)
African Union Convention for the Protection and Assistance of Internally Displaced  (2009)
Persons in Africa (Kampala Convention) (2009)
African Charter on the Rights and Welfare of the Child (ACRWC) (1990)  (2002)
Sources: Adapted from R. Messele and M. Gebeyehu, Baseline Assessment on Human Trafficking Prevention and Response in Ethiopia
(IOM Special Liaison Office Addis Ababa, 2013), pp. 52‒53, and compiled on the basis of Office of the High Commissioner for
Human Rights, Status of ratification - Interactive dashboard Available from: Ethiopia (available from http://indicators.ohchr.
org/, accessed on 30 May 2015); United Nations High Commissioner for Refugees, States Parties to the 1951 Convention
relating to the Status of Refugees and the 1967 Protocol (available from www.unhcr.org/3b73b0d63.pdf on February 2017);
African Commission on Human and Peoples’ Rights, Legal instruments: Ethiopia ratifications (available from www.achpr.
org/states/ethiopia/ratifications/ accessed on 30 May 2015); and F. Gessesse, Overview of International Instruments and
Global Initiatives on Migrant Children and the Status of International Instruments in Ethiopia, Presentation for the Advocacy
Workshop to Enhance the Protection of Migrant Children, Addis Ababa, 1 December 2014.

‚‚ በዋነኝነት በኢትዮጵያ ተቀባይነት ያገኙ ሰነዶች፤ ከስደተኞች አያያዝ የህገ-ወጥ ንግድ እና


ሽግግር፤ ከህፃናት ጥበቃ፤ ባርነት እና ተገዶ መስራት ማስቆምን የሚመለከቱ አጠቃላይ
የተ.መ (UN) ሰብአዊ መብት መሳሪያዎች እንዲሁም የአፍሪካ ህብረት የሲቪል፤ የፖለቲካዊ፤
ማህበራዊ፤ ባህላዊ እና ኢኮኖሚያዊ የሆኑ የሴቶች፤ ህፃናት የአካል ጉዳተኞች እና የዘር
መድልዎ መከላከል ጋር የተያያዙት ናቸው፡፡
‚‚ ወሳኝ የሆነ የተባበሩት መንግስታት(UN) እና የአለም አቀፍ የተራተኛ ማህበር (ILO)
ከፍልሰት ጋር የተያያዙ እና የውጪ ሃገር ሰራተኞችን እና የቤተሰብ አባላቶቻቸውን መብት
ለማስጠበቅ የወጣውን የተባበሩት መንግስታት ስምምነት (UN International Convention
on the rights of all migrants and their families) የአለም አቀፍ ሰራተኞች ማህበር
(ILO) (በስራ ፍለጋ ወደ ውጪ የሚደረግ ጉዞን በሚመለከት የተደረገ ስምምነት) 1949/97
(ILO convention 143 of 1949) እና የ1975 (የስደተኞች ስምምነቶች) ቁ.143 (ILO

31
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

convention 143 of 1975) ናቸው፡፡ ሆኖም ግን ኢትዮጵያ የስደተኛ ሰራተኞች እና


የቤተሰብ አባላሎቻው አለም አቀፍ መብትን ለማፅደቅ በመንገድ ላይ መሆኑ ተመልክቷል፡፡
‚‚ ኢትዮጵያ ሰብአዊ እና ህዝቦችን መብት በሚመለከት አፍሪካዊ የሆነ ችሎት የመመስረት
መብት የሚያትተውን የአፍሪካ ቻርተር ፕሮቶኮል አላፀደቀችም
‚‚ በተጨማሪም ኢትዮጵያ ከላይ በተጠቀሱት የተ.መ. (UN) ወይም አፍሪካ ህብረት (AU)
የግለሰቦች አቤቱታ መመሪያ ላይ ስምምነትን አልተቀበለችም፡- ስለዚህ እንደዚህ አይነት
ስምምነት በሌለበት ሁኔታ ግለሰቦች ቅሬታቸውን ለሚመለከታቸው የተባበሩት መንግስታት
(UN) ወይም አፍሪካ ህብረት (AU) ተቆጣጣሪ አካላት ማቅረብ የማይችሉበት ሁኔታ
ይኖራል፡፡
‚‚ ኢትዮጵያ ከላይ ከተጠቀሱት የተ.መ (UN) ስምምነቶች ውስጥ አንዱን የጥያቄ ሂደት
ተቀብላለች፡፡ ይህም ስቃይን ከሚመለከተው (1994) ስምምነቶች ስር ያለው የጥያቄ ሂደት
ነው፡፡
‚‚ በቀጣይነት በሞጁል “ሐ” እንደተጠቀሰው ኢትዮጵያ የሠው ሀይልን ለመላክ በርካታ
የሁለትዮሽ ስምምነቶችን ከተመረጡ ሀገራት ጋር ያጠናቀቀች ሲሆን በተመሳሳይ የመግባቢያ
ሰነድ እና የሁለትዮሽ ስምምነቶች በአሁኑ ወቅት እየታሰበባቸው ይገኛል፡፡በምላሹ አንዳንድ
ስምምነቶቹም ስምምነቶች የሰው ሀይልን ወደ አገሩ ውስጥ ማስገባትን ያካትታሉ፡፡
‚‚ ሰራተኞች ደህንነት በተለይ በሰራተኛ እና ማህበራዊ ዋስትና ህጎች እና የሰው ልጅ ህገወጥ
ዝውውር እና ንግድ ጋር በተገናኙ ህጎች ተፅዕኖ ይኖረዋል፡፡
‚‚ የሰራተኛ ህግ ጥበቃ ለሁለቱም በአገር ውስጥም በውጭ ሀገርም ለሚሰሩ ኢትዮጵያውያን
የወጣ ህግ በኢትዮጵያ የህግ ማእቀፍ ውስጥ ተካቷል፡፡
‚‚ በአሁኑ ወቅት እየተሻሻለ ያለው የሰራተኛ አዋጅ የሰራተኛ አዋጅ ዜግነት የሌላቸው እና
ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚሰሩ እና ከኢትዮጵያ ውጭ ለሚሰሩ ኢትዮጵያውያን ጠቃሚ የሆኑ
ህጎችን አካቶአል፡፡ በገዢ ድንጋጌ ውስጥ ለምሳሌ እንደዜግነት ያሉ ሁኔታዎችን ምክንያት
ያደረጉ የሰራተኛ መድልዎች ይከለክላል (አዋጅ ቁ.377/2003 አንቀፅ14(1)(ሸ))
‚‚ በውጭ ሀገራት የሚሰሩ ኢትዮጵያውያንን በሚመለከት የሰራተኛ አዋጅ አንቀፅ 176
ታሳቢ መደረግ ይኖርበታል፡፡ ይህን ማንኛውም አካል ወይም ግለሰብ የቅጥር ልውውጥ
እንቅስቃሴዎችን ማድረግ እንደሌለበት ይገልፃል፡፡ ይህ በአለም አቀፍ መስፈርት ውስጥ
የተካተተ ስለመሆኑ ግልፅ ማረጋገጫ ነው በተለይ በኢትዮጵያ በ1999 ተቀባይነት ያገኘው
የአለም አቀፍ የሰራተኛ ማህበር 1997 ስምምነት ይገኝበታል፡፡
‚‚ የመንግስት እና የግል ዘርፍ ማህበራዊ ደህንነት አባልነትን በሚመለከት የኢትዮጵያ
የሰራተኛ ዋስትና ህጎች ኢትዮጵያዊ ዜግነት ላላቸው ብቻ የሚያገለግል ይሆና ከሁለቱ
ገዢ ሁኔታዎች በስተቀር፡- እነሱም (1) ለውጪ ሃገር ዜጎች ሽፋን የሚሰጥ አለም አቀፍ
ስምምነት (የሁለትዮሽ ስምምነት ይጨምራል) ስምምነት ሲኖር (2) የሌላ አገር ዜግነት
ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያንን (የሁለቱንም ማለትም የመንግስት ሰራተኞች ጡረታ
አዋጅ 714/2011 እና ለግል ድርጅት ተቀጣዎች ጡረታ 715/2011ን በተመልከተ)
▫▫ በውጭ ሀገራት ለባዕዳን ቀጣሪዎች ለሚሰሩ ኢትዮጵያውያን የማህበራዊ ደህንነት
ሽፋንን የማስፋፋት ሁኔታ ላይ የወጣ ህግ የለም(አዋጅ715)፡፡ በሠአዲሱ አዋጅ
923/2016 መሰረት ባዕድ ቀጣሪዎች ለሰራተኞች ሲባል የህይወት እና የአካል ጉዳት
ዋስትና መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡
▫▫ በዚህ ውስጥ ውስብስብ የሆነበት ምክንያት የአዋጅ 715 አንቀፅ(3)(3)(ሀ) ውስጥ
የአገር ውስጥ ሰራተኞች ሽፋን ያለማግኘታቸው እውነታ ነው፡፡ ሆኖም ግን በአዋጅ
ቁ 923/20/6 ሽፋን ያገኛሉ፡፡ ስለዚህ የህይወት እና አካል ጉዳት ዋስትና ያገኛሉ፡፡
▫▫ በማህበራዊ ዋስትና ሽፋን አለመካተታቸው የአገር ውስጥ ሰራተኞችን እንደሚጎዳ ሁሉ
በርካታ ቁጥር ያላቸው በሌላ ሀገራ ውስጥ የሚሰሩ ኢትዮጵያውያን ላይም አሉታዊ
ተፅዕኖ አለው፡፡ በዚህ ረገድ የአለም አቀፍ የሀገር በቀል ሰራተኞች ስምምነት (የ2011
ስምምነት ቁ.189) አንቀፅ14(1) ( በኢትዮጵያ ያልፀደቀው) እና የተለያዩ የሀገር
በቀል ስራዎች ባህሪያትን በሚመለከት እያንዳንዱ አባል የሀገር በቀል ሰራተኞችን
ዝቅተኛ የማህበራዊ ዋስትና ጥበቃ ተጠቃሚ (ከወሊድ ጋር በተያያዘ ጭምር) ያላደረገ
ከብሄራዊ ህግና ደንብ ጋር የተስማማ ተገቢ እርምጃ መውሰድ እንዳለበት ያብራራል፡፡
▫▫ በርካታ ኢትዮጵያውያን ከሚሰሩባቸው ሀገራት ጋር የሁለትዮሽ ማህበራዊ ዋስትና
ስምምነትን በማጠናቀቅ በእጅጉ ተጠቃሚ መሆን ይቻላል፡፡
‚‚ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች ላይ ተፅእኖ ያለው በግልፅ ሰፊ የሆነ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር
እና ንግድ ስርጭትን ታሳቢ ያደረገ እና በተጓዳኝ አካባቢው ላይ (የሰዎች ህገ ወጥ ዝውውር

32
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

እና ንግድ) በትክክል ተደራሽ መሆኑን የሚያረጋግጥ በአግባቡ ቁጥጥር የተደረገበት እና


የተሳለጠ የሰው ሀይል ፍልሰት ማዕቀፍ አስፈላጊነትን ሊያገናዝብ ይገባል፡፡
‚‚ አዲስ እና ሁለ ገብ የሆነ በህገ ወጥ የሰዎች ንግድ (2015 አዋጅ ቁ. 909) ላይ ከ 7014፤
ከፍትህ ሚኒስቴር እና MOLSA የቅርብ ትብብር ጋር የረቀቀ ህግ በይፋ ድጋፍ አግኝቷል
(በዚህ ሞጁል ስር ያለውን የውይይት ክፍል ተመልከት)
‚‚ በተጨማሪም ብሄራዊ የድርጊት ዕቅድ እና በህገ ወጥ የሰዎች ንግድ ለተጎዱ ብሄራዊ
የማስተላለፍ ስልቶችን ከIOM እና MOLSA ጋር በትብብር በመዘጋጀት ላይ ይገኛል፡፡
‚‚ በአሁኑ ጊዜ በብሄራዊ የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር አስተባባሪ ግብረ ሃይል እና አካባቢያዊ
አቻ ግብረ ሀይሎች የሚመራ በብሄራዊ የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር መከላከል አስተባባሪ
ምክር ቤት የድርጊት መርሀ ግብር ላይ ተመስርቶ በወጡ እና በአካባቢው ተቀባይነት ያገኙ
ሰዎች ህገ ወጥ ዝውውር ተደራሽ ያደረጉ በርካታ እርምጃዎችን ኢትዮጵያ አዘጋጅታለች፡፡
‚‚ እነዚህም የአገር ውስጥ የስራ እድል እና የሙያ ስልጠና የማግኘት እድልን ማበረታታትን
ያጠቃልላል፡፡
‚‚ ሌላኛው ቁልፍ ተግባር መከላከልን መሰረት ያደረገ /በIOM/ በተዘጋጀ የማህበረሰብ ውይይት
ማንዋልን መሰረት ያደረገ በማህበረሰብ ደረጃ የሚዘጋጅ የውይይት መድረክን ያካተተ ነው፡፡
‚‚ የማህበረሰብ ውይይት ማኑዋሉ ችግሩ ባጠቃቸው አካባቢዎች በሰፊው በሚነገሩ 3 የሀገሪቱ
ቋንቋዎች ተተርጉሞ ቀርቧል
‚‚ ይህ የማህበረሰብ ውይይት ማኑዋል መደበኛ ባልሆኑ ፍልሰቶች፤ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር
እና ንግድ ላይ በማተኮር መደበኛ ባልሆኑ ፍልሰቶች ተግዳሮት ላይ ትኩረት ይሰጣል፡፡ ይህ
ዋነኛ በባለ ድርሻ አካላት ቅርብ ምክክር የተዘጋጀ ሲሆን እነዚህም አካላት MoLSA፤ የሴቶች
እና ህፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር፤ UNICEF እና በሀገራት መካከል ያሉ ድርጅቶች እና የአገር
ውስጥ አጋሮችን ያካትታል፡፡

2.7 የፍልሰተኞች ሲቪል መብቶች ፤ የስራ ቅጥር ተያያዥ


መብቶች እና ሌሎች መብቶች
2.7.1 መግቢያ
የሰው ሀይል ፍልሰት አስተዳደር ስልጠና ማንዋል ሁሉን አቀፍ ያሰልጣኞች ማንዋል (IOM እና
OSCE, 2010)፤ ሞጁል ‘ሐ’ (አለም አቀፍ የስደተኞች፤ ሰራተኞች ጥበቃ ህግ ማዕቀፍ ) ክፍል
37ን ከሚከተሉት ጋር በማዛመድ ተመልከቱ፡፡
‚‚ የሲቪል መብት በተለይም፡-
▫▫ የባርነት፤ የተገዶ መስራት፤ የውርደት ወይም ኢ-ሰብአዊ ክብካቤ ነፃነት
▫▫ በዘፈቀደ በቁጥጥር ስር ያለመዋል እና ያለመታሰር መብት
▫▫ የመንቀሳቀስ እና ከአገር የመውጣት መብት ነፃነት
▫▫ ውጤታማ ከዛቻ፤ ማስፈራራት፤ የጥላቻ እና የመድሎ ጥቃት መከላከል
‚‚ የስራ ቅጥር እና ሌሎች ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መብቶች በተለይ
▫▫ የስራ ቅጥር እና መብት
▫▫ የመስራት እድል ስለማግኘት ( የመስራት መብት )
▫▫ ሌሎች ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መብቶች እንደ የህክምና ግልጋሎት ፤ የስራ
አጥነት ጥቅማ ጥቅም ፤ የመኖሪያ መብት ፤ የት/ርት እና የቤተሰብ መብቶችን
ያካትታል
2.7.2 የኢትዮጵያ የህግ ማእቀፍ
‚‚ የ1995 ህገ መንግስት በርካታ መሰረታዊ መብቶችን ይሰጣል ከዚህም ከሃገር ውጪ
ሰራተኞች ጋር የሚያያዙት
▫▫ ነፃነት እና ደህንነት የመኖር የግለሰቦች መብት ( አንቀጽ 14 )
▫▫ የመኖር መብት (አንቀጽ 15)
▫▫ የነፃነት መብት (አንቀጽ 17)
▫▫ የሰው ልጆች እንክብካቤ መብት (አንቀጽ 18)
▫▫ በበቁጥጥር ስር የዋሉ ሰዎች መብት (አንቀጽ 19) የተከሰሱ (አንቀጽ 20)፤ የታሰሩ

33
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

(አንቀጽ 21)
▫▫ የእኩልነት መብት (አንቀጽ 25)
▫▫ የመደራጀት መብት (አንቀጽ 31)
▫▫ የመንቀሳቀስ መብት (አንቀጽ 32)
▫▫ ቤተሰብ የመመስረት እና የማግባት መብት (አንቀጽ 33)
▫▫ የሴቶች መብት (አንቀጽ 35)
▫▫ የህፃናት መብት (አንቀጽ 36)
▫▫ የፍትህ የማግኘት መብት (አንቀጽ 37)
▫▫ የሰራተኛ መብት ( አንቀጽ 42 )
‚‚ በኢትዮጵያ ሰራተኛና ማህበራዊ ዋስትና ህግ ውስጥ የሃገር ውጪ ሰራተኞች ቦታ ከላይ
ተጠቅሷል፡፡
‚‚ የፀረ ህገ ወጥ ሰዎች ዝውውር ውሳኔ የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር አካባቢን ይቆጣጠራል፡፡
▫▫ የኢትዮጵያ ህገ መንግስት አንቀጽ 18 ባርነትን፤ የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እና
ንግድ፤ የግዴታ ስራን ይከለክላል
▫▫ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በተበታተነ መልኩ ተግባር ላይ ይውሉ የነበሩት የ2005
የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ድንጋጌዎች የሰዎች ንግድ እና ስደተኞች አዘዋዋሪዎችን
እንዲከሰሱ የተወሰኑ መሰረቶችን ይሰጣሉ
‚‚ ቢሆንም ግን አዲስ ሁለገብ የፀረ-ሰዎች ንግድ ህግ ተግባራዊ ሆኗል (የግለሰቦች ንግድና
የሰዎች ዝውውር ለመከላከል የሚያስችል የ2015 አዋጅ 909)
‚‚ ይህ ህግ የኢትዮጵያ የህግ ማዕቀፍን ከአለም አቀፍ መስፈርቶች ጋር ለማገናኘት ይጥራል
በተጨማሪም ለሚከተሉት ያመቻቻል፡-
‚‚ ዋና ፍችዎችን (አንቀጽ 2ን ተመልከት) የሚከተሉትን ጨምሮ
▫▫ ‹‹ የሰዎች ነጋዴዎች›› ወይም ‹‹ህገወጥ አዘዋዋሪዎች››
▫▫ የተደራጁ የወንጀል ቡድኖች
▫▫ ‹‹ ድንበር ተሸጋሪ ወንጀል ››
▫▫ ‹‹ ብዝበዛ ›› የወሲብ እና የጉልበት ስራ እንዲሁም ሌሎች አይነት ብዝበዛዎች ባርነት
እና የዕዳ ባርነት እና
▫▫ ተጠቂዎች
‚‚ የተለያዩ አይነት የሰዎች ንግድ እና የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል መፈጠር (የህግ
ክፍል 2)
▫▫ ‹‹የሰዎች ንግድ›› ወንጀል ( አንቀጽ 3 ) አንድ ግለሰብ ከአገሩ ውጭ ወይም አገሩ
ውስጥ ለጉልበት ብዝበዛ ስለሚፈለግ ይሸጣል
▫▫ የሰዎች ንግድን የማገዝ ወይም የማመቻቸት ወንጀል ( አንቀጽ 4 )
▫▫ የስደተኞች ዝውውር ወንጀል ( አንቀጽ 5 )
▫▫ ለበለጠ ቅጣት የሚዳርጉ አባባሽ ሁኔታዎች ( አንቀጽ 6 ) ይህም ማለት በአንቀጽ 3-5
የተጠቀሱ ጥፋቶች፡- ከባድ የአካል ጉዳት ወይም ሞትን የሚያስከትሉ፤ ጥፋተኛው
የፈፀማቸው ጥፋቶች፤ የተደራጀ የወንጀል ቡድን መምራት ወይም ማስተባበር
በትልቅ ደረጃ
▫▫ ከጉዞ ሰነድ ወይም መታወቂያ ወረቀት ጋር የተገናኙ ጥፋቶች (አንቀጽ 7)
▫▫ የስደተኞች ዝውውርን ማገዝ ወይም የእነሱን በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ መቆየት
መደገፍ (አንቀጽ 8)
▫▫ ለማንኛውም አገር ህገ ወጥ ቆይታን የማገዝ (አንቀጽ 9)
▫▫ ማስረጃን የማጥፋት እና ምስክሮችን የመከላከል (አንቀጽ 10)
▫▫ ወንጀልን ወይም ተጠርጣሪ ወንጀለኛን መደበቅ (አንቀጽ 11)
▫▫ የወንጀል ተግባራትን ያለማጋለጥ (አንቀጽ 12)
▫▫ የህጋዊ ግለሰቦች የወንጀል ተጠያቂነትና (አንቀጽ 13)
▫▫ በጥቃቱ ሰለባዎች መካከል ስምምነት መፍጠር (አንቀጽ 14) ከነዚህም ውስጥ በጥቃቱ
ሰለባ ከሆነ ማንኛውም ህፃን ወይም ህጋዊ ሞግዚት የሚደረግ ስምምነት ተቀባይነት

34
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

የለውም
‚‚ መከላከል፤ ምርመራ እና ሌሎች ስራአተ ድንጋጌዎች (የህጉ ክፍል 3ትን የሚመለከት
ያካተተ)
▫▫ የማሳወቅ ግዴታ (አንቀጽ 16)
▫▫ ተጋላጭ ተጠቂዎችን መከላከል (አንቀጽ 17)
▫▫ የተለዩ የምርመራ ቴክኒኮችን መተግበር (አንቀጽ 18)
▫▫ ማረፊያ ቤት ማቆየትና ማሰር (አንቀጽ 20)
▫▫ የማስረጃ ሸክም (አንቀጽ 21) ችሎቱ የማስረጃ ሸክሞቹን አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ወደ
ተከሳሹ እንዲያዞር መፍቀድ
▫▫ የአቅም ገደብ ደንብ ተፈፃሚ አለመሆን (አንቀጽ 25)
‚‚ የተጠቂዎች ጥበቃ እና ካሳ (የህጉ አራተኛ አካል)
▫▫ ተጠቂዎችን የመለየት እና የማዳን (አንቀጽ 26)
▫▫ ተጠቂዎችን ወደ ሀገራቸው መመለስ (አንቀጽ 27)
▫▫ የውጭ አገር ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መመለስ (አንቀጽ 28)
▫▫ ምስክሮችን እና ተጠቂዎችን መጠበቅ (አንቀጽ 29)
▫▫ ከወንጀለኝነት ተጠያቂነት ያለመከሰስ (አንቀጽ 30)
▫▫ ካሳ (አንቀጽ 31)
‚‚ ፈንድ ማቋቋም /መመደብ/ (የሰዎችን ንግድ እና ህገ ወጥ ዝውውር ወንጀል ተጠቂዎችን
ለመከላከል፤ ለመቆጣጠር እና መልሶ ማቋቋም ) (የህጉ ክፍል 5) (አንቀጽ 32-38)
‚‚ የባለ ድርሻ አካላት ትብብር (የህጉ ክፍል 6)
▫▫ የብሄራዊ ም/ቤት ምስረታ (አንቀፅ 39)
▫▫ ግብረሀይል ማቋቋም (አንቀፅ40)
▫▫ የMOJ ግዴታዎች (አንቀፅ 41) MoFA (አንቀፅ 42) እና የፖሊስ (አንቀፅ43)
‚‚ አለም አቀፍ ትብብር (የህጉ 7ኛ ክፍል)
‚‚
ለአስተባባሪው ዝግጅት የሚሆኑ የመረጃ ምንጮች በማኑዋል “ለ” መጨረሻ ላይ ተዘርዝረዋል፡፡

2.8 የቡድን ስራ እና መደምደሚያ


2.8 1 የቡድን ስራ

የቡድን ስራውን ማስተዋወቅ


‚‚ ተሳታፊዎች በየቡድናቸው በመከፋፈል ተግባሩን አስተዋውቅ
‚‚ የስደተኛ ግለሰቦች ንግድ እና ዝውውር (2015) ስለመከላከል የወጣውን የአዲሱን አዋጅ
ግልባጭ ለተሳታፊዎች አቅርብ
‚‚ የማዳበሪያ ጥያቄዎችን ለተሳታፊዎች ስጥ
‚‚ በቅጥያው/አባሪው/ ላይ ያለውን የአንድ ጉዳይ ጥናት እንዲመረምሩ ተሳታፊዎችን ጠይቅ፡
፡ እንዲሁም የሚቀጥሉትን ጥያቄዎች በቡድናቸው ውስጥ እንዲወያዩባቸው ንገራቸው፡-
▫▫ ማንኛውም አይነት ሰብአዊ መብት በተሰጠው ሁኔታ ውስጥ ተጥሷል? ከተጣሰ
የትኛው? አብራራ
▫▫ በአለም አቀፍ እና አካባቢአዊ ማእቀፍ ውስጥ የሸፈናቸውን በማጣቀስ በየትኞቹ
መሳሪያዎች ውስጥ እነዚህ መብቶች እንደተላለፉ ታውቃላችሁ ወይ ?
‚‚ ቡድኖቹን ለውይይት 25 ደቂቃ እንደተሰጣቸው ንገራቸው
‚‚ አንድ ቡድን ስለ አንድ ጉዳይ ጥናት ላይ አንዱን ገፅታ ብቻ ላይ መልሶቻቸው (ሪፖርታቸውን)
እንደሚሰጡ ግለፅላቸው

35
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

የቡድኑ ምላሽ
‚‚ አንዱ ገፅታ ላይ ብቻ (ለ5 ደቂቃ) በአጭሩ ምላሻቸውን እንዲያቀርቡ ጠይቃቸው የተሰጡት
የወደፊት ገለፃ ሀሳባዊ ጥያቄዎች በሙሉ መሸፈናቸውን እርግጠኛ መሆን አለባቸው
‚‚ እያንዳንዱ ገፅታ ከቀረበ በኋላ በሌሎች ቡድኖች አባላት ሀሳብ እንዲሰጡ ጋብዝ
‚‚ በአሰልጣኞች ማስታወሻ እና መልሶች በመታገዝ የተሳታፊዎችን መልስ አበረታታ ፤ አሞግስ

2.8.2. መደምደሚያ ፡- ለውጪ ሀገር የስራ ተሰማሪዎች ፍትሃዊ ህጋዊ ሁኔታ


መፍጠር
‚‚ ፍትሀዊ ህጋዊ ሁኔታን ለስደተኛ ሰራተኞች ለመፍጠር የትውልድ አገራትን እና የመዳረሻ
አገራትን ጥቅም ማስከበር ይቻላል
▫▫ እነዚህን መስፈርቶች በመቀበል የትውልድ አገራት የሰራተኛ ዜጎቻቸውን ጥበቃ
አስፈላጊነት ሊያሰምሩበት ይችላሉ
▫▫ በተጨማሪም ዜጎች በሆኑ ሰራተኞች እና የውጪ ሃገር የስራ ተሰማሪዎች መካከል
እኩልነትን በመፍጠር የስራ ሁኔታ፤ የንግድ ማህበር መብት ሁለቱንም ሰራተኞች
ይከለክላቸዋል
▫▫ የውጪ ሃገር የስራ ተሰማሪዎች ጉልበት ብዝበዛ ለሀገሪቱ ዜጎችም ጭምር አስከፊ
የስራ እና የቅጥር ሁኔታ እንዲፈጠር ያመቻቻል
‚‚ ለውጪ ሃገር የስራ ተሰማሪዎች ፍትሀዊ የሆነ ህጋዊ ሁኔታን መፍጠር በሀገራት መካከል
መልካም ግንኙነትን ያሳድጋል፡፡
▫▫ በመዳረሻ ሀገራት ውስጥ ያሉትን ሰራተኞች በአግባቡ ያለመያዝ ሁኔታ ከትውልድ
ሀገራት ጋር ያለ ሁኔታን ምቹ ለማድረግ አያስችልም
▫▫ ለውጪ ሃገር የስራ ተሰማሪዎች ፍትሀዊ የሆነ ህጋዊ ሁኔታን ለመፍጠር ለቀጣሪዎች
እና ሌሎች ጉልበት መበዝበዝን ለሚሹ በሙሉ ግልፅ መልእክትን እንደሚያስተላልፍ
አፅንኦት ሰጥተህ አሳይ
ለአስተባባሪው ዝግጅት የሚሆኑ የመረጃ ምንጮች በማኑዋል “ለ” መጨረሻ ላይ ተዘርዝረዋል፡፡

የአልማዝ ከበደ እንጀራ ፍለጋ ጉዞ

አልማዝ ከበደ ድህነት በስፋት በሚታይበት የኢትዮጵያ ገጠር መንደር ትኖራለች፡፡ 10 አመቷ እና
ቋሚ ስራ የሌላት በመሆኑ እጅግ ትጨነቃለች፡፡ ከእናቷ እና ዘመዶቿ ጋር በትንሽ ቤት ውስጥ
ይኖራሉ ታዲያ ቤተሰቦቿ በቂ ምግብ የላቸውም፡፡ አልማዝ ታዲያ አንድ ቀን ለጓደኛዋ እራስዋን
እና ቤተሰቦቿን ለመርዳት የሚያስችላትን ስራ ማግኘት እንደምትፈልግ ትነግራታለች ጓደኛዋም
መንደራቸውን በተደጋጋሚ የሚመላለስ አንድ ሰው ታስተዋውቃታለች፡፡ ስሙ ሀይሌ ይባላል፡፡
ሀይሌም በሌላ አገር ደህና ክፍያ ሊያስገኝላት የሚችል ስራ ሊያኝላት እንደሚችል ያበስራታል፡
፡ ሁሉንም ዝግጅቶች ፓስፖርት እና ወደምትሄድበት ሀገር መጓጓዣ ጨምሮ እንደሚያመቻላት
ነገራ፡፡ እርሷ መክፈል ስለማችል በባዕድ ሀገር የሚገኙት ቀጣሪዎቿ ለሱ ወጭውን መልሰው
ይከፍሉታል፡፡ አልማዝ ደስተኛ ብቻ አልነበረችም ይልቁንም የ14 አመት ወንድሟ ጭምር ከእሷ
ጋር ሄዶ መስራት እንደሚፈልግም ለሀይሌ ነገረችው፡፡
ከሳምንታት በኋላ አልማዝ እና ወንድሟ በከባድ መኪና ከሌሎች የፍልሰት ሰራተኞች ጋር
በሀይሌ አማካኝነት በቡድን ሆነው ይጫናሉ፡፡ የሀይሌ ጓደኛ ኩቢል የከባድ መኪናው ሾፌር ነው፡
፡ ሀይሌ ለአልማዝ ያዘጋጀችላትን ፓስፖርት ሰቷታል፡፡ የኢትዮጵያን ድንበር መደበኛ ባልሆነ
መልኩ በመሻገር ከኢትዮጵያ ወጡ፡፡ በጣም ረጅም እና አድካሚ ከሆነ ጉዞ በኋላ ባእድ አገር
ደረሱ፡፡ እንደደረሱ ሀብታም ወደ ሆነ የሀገሪቱ ዜጋ አብደላ ቤት ደረሱ እሱም አልማዝን እንደ
ቤት ሰራተኛ እንደሚቀጥራት እና ወንድሟ ደግሞ 200ኪ.ሜ ርቆ ከሚኖረው ጓደኛው እርሻ
ዘንድ እንደሚሰራ ነገራት፡፡ አብደላ አልማዝን እና ወንድሟና ለማምጣት ከፍተኛ መጠን ያለው
ገንዘብ መክፈሉን እና በዚህም ምክንያት ለመጀመሪያዎቹ ሁለት አመታት ምንም አይነት ክፍያ
እንደማያገኙ ነገራት፡፡ የአልማዝን ፓስፖርትም ወሰዶባት ሲያበቃ ይህንኑ የሁለት አመት የስራ
ጊዜ ገደቧ እስኪያበቃ እሱጋ እንደሚያቆይ ነገራት፡፡

36
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

አልማዝ እና ወንድሟ ለረጅም ሰአታት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይሰራሉ፡፡ በተጨማሪም


አልማዝ በአብደላ የወሲብ ጥቃት ደርሶባታል፡፡ አልማዝ አገሪቷ ውስጥ የሚገኘው የኢትዮጵያ
ኢምባሲ ጋር ግንኙነት ለመፍጠር ብታስብም በጣም ትፈራለች ምክንያቱም ይሄ ወደማትወጣበት
አዘቅት ይወስደኛል በሚል ፍራቻ፡፡ አንድ ቀን ስላለችበት አስጨናቂ ሁኔታ የምታውቅ ጓደኛዋ
የአገሪቱን ፖሊሶች ቀርባ አናግራለች፡፡ በአጭሩ ከዚህ በኋላ አልማዝ እና ወንድሟ ወደ ኢትዮጵያ
ተባረው ተላኩ፡፡

የቡድን መልመጃ ( ተግባር )

ሀ. አልማዝ እና ወንድሟ ሀይሌን ካገኙት በኋላ ስላለው አቀባበል ማኛውንም አይነት ድንጋጌዎች
በተመለከተ አመልክት፤
▫▫ ኢትዮጵያ ተሳታፊ ከሆነችባቸው አለም አቀፍ ስምምነቶች
▫▫ የሰራተኛ ግለሰቦች ንግድ እና ህገ ወጥ ዝውውር እና አፈናን በሚመለከት የወጣ
አዲስ አዋጅ (2015) ተጥሷል? ስለዚህ እነዚህ ጥሰቶችን ለመከላከል ምን አይነት
እርምጃዎች መወሰድ አለባቸው?
▫▫ በአለም አቀፍ ስምምነት እና ከላይ በተጠቀሰው የኢትዮጵያ ህግ መሰረት አልማዝ
እና ወንድሟ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የትኛውንም አይነት ድጋፍ ወይም ካሳ ያገኛሉ
ወይ?

መልሶች እና የአሰልጣኙ ማስታወሻ


1. የሰው ሀይል ፍልሰት አስተዳደር (IOM and OSCE 2010) የልምምድ ሞጁል ፤ ሁሉን
አቀፍ የአሰልጣኞች ማንዋልን ሞጁል ለ (አለም አቀፍ የፍልሰት ህግ ማእቀፍ ስለ ስደተኞች፤
ሰራተኞች ጥበቃ) ከአለም አቀፍ ስምምነቶች ህግ ማእቀፍ ስለ ስደተኞች ሰራተኞች ጥበቃ)
ከአለም አቀፍ ስምምነቶች ጋር ስላለው ዝምድና በማጥናት ለተሳታፊዎች የተከሰቱትን
በርካታ ጥሰቶች፤ መፍትሄዎቻችንና መወሰድ ያለባቸውን እርምጃዎች አሳይ
2. የስደተኞች የግለሰቦች አፈና እና ህገወጥ ንግድ እና ዝውውር (2015) በመከላከል ላይ
ያለውን የተለያዩ ድንጋጌዎች እና አዋጆች ለማማከር ለተሳታፊዎች የተከሰቱትን በርካታ
ጥሰቶች እና መፍትሄዎች እንዲሁም መውሰድ ያለባቸውን እርምጃዎች አሳይ፡፡

37
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

Resources for facilitator preparation

African Union, Declaration on Migration, 2015, Doc. Assembly/AU/18(XXV).


African Union, The Migration Policy Framework for Africa, EX.CL/276 (IX) (Banjul, the Gambia, 2006).
T.A. Aleinikoff and IOM, International Legal Norms and Migration: An Analysis (IOM, Geneva, 2002).
Available from http://publications.iom.int/system/files/pdf/idm_3_en.pdf
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA AUC/ILO/IOM/ECA, Joint Labour Migration Programme – Powerpoint
presentation on Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa: A bold
initiative (February 2015).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative (2014).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative, Programme brief (2014).
W.R. Böhning, Employing Foreign Workers: A Manual on Policies and Procedures of Special Interest to
Middle- and Low-Income Countries (ILO, Geneva, 1996), pp. 15‒18.
V. Chetail, “Freedom of Movement and Transnational Migrations: A Human Rights Perspective”, in:
Migration and International Legal Norms (T.A. Aleinikoff and V. Chetail, eds.) (T.M.C. Asser Press, The
Hague, 2003), pp. 47– 60.
R. Cholewinski, “The Human and Labor Rights of Migrants: Visions of Equality”, Georgetown
Immigration Law Journal, 22(177):177‒219 (2008).
R. Cholewinski, R. Perruchoud and E. MacDonald (eds.), International Migration Law: Developing
Paradigms and Key Challenges (T.M.C. Asser Press, The Hague, 2007).
R. Cholewinski and E. MacDonald, The Migrant Workers Convention in Europe: Obstacles to the
Ratification of the International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers and
Members of their Families: EU/EEA Perspectives (UNESCO, Paris, 2007). Available from http://unesdoc.
unesco.org/images/0015/001525/152537E.pdf
R. Cholewinski, Migrant Workers in International Human Rights Law: Their Protection in Countries of
Employment (Clarendon Press, Oxford, 1997).
COMESA, Protocol on the Free Movement of Persons, Labour, Services, Right of Establishment and
Residence (Kinshasa, 1998 (adopted in 2001)).
FDRE, A Proclamation to Provide for the Prevention and Suppression of Trafficking in Person and
Smuggling of Migrants (Proclamation No. 909/2015) (2015).
FDRE, Ethiopia’s Overseas Employment Proclamation (Proclamation No. 923/2016) (2016).
FDRE, Constitution of the Federal Democratic Government of Ethiopia (1995).
FDRE, Labour Proclamation (Proclamation No. 377/2003) (2003).
FDRE, Proclamation to Provide for Pension of Private Organization Employees (Proclamation No.
715/2011) (2011).
FDRE, Public Servants’ Pension Proclamation (Proclamation No. 714/2011) (2011).
J. Fitzpatrick, “The Human Rights of Migrants” in: Migration and International Legal Norms (T.A.
Aleinikoff and V. Chetail, eds.) (T.M.C. Asser Press, The Hague, 2003), pp. 171–172.
IGAD, Regional Migration Policy Framework Action Plan (2013).
IGAD, Regional Migration Policy Framework, adopted by the 45th Ordinary Session of the IGAD Council
of Ministers (Addis Ababa, 2012).

38
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ILO, Preventing Discrimination, Exploitation and Abuse of Women Migrant Workers. Booklet 1 ‒
Introduction: Why the focus on women migrant workers. An Information Guide (ILO, Geneva 2005).
Available from www.ilo.org/wcmsp5/groups/public/@ed_emp/documents/instructionalmaterial/
wcms_116360.pdf
ILO, Migrant Workers (Supplementary Provisions) Convention (C143), 24 June 1975. Available from
www.ilo.org/dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_ILO_CODE:C143
ILO, Migration for Employment Convention (Revised) (C97), 1 July 1949. Available from www.ilo.org/
dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312242
ILO, Recommendation concerning Migrant Workers (R151), 24 June 1975. Available from www.ilo.org/
dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312489
ILO, Recommendation concerning Migration for Employment (Revised 1949) (R86), 1 July 1949. Available
from www.ilo.org/dyn/normlex/en/f?p=1000:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312424
International Steering Committee for the Campaign for Ratification of the Migrants Rights Convention,
Guide on Ratification of the International Convention on the Protection of the Rights of all Migrant
Workers and Members of their Families (ICRMW) (Geneva, 2009). Available from www.ohchr.org/
Documents/Press/HandbookFINAL.PDF
IOM, Irregular Migration and Mixed Flows: IOM’s Approach, MC/INF/297 (2009). Available from www.
iom.int/jahia/webdav/shared/shared/mainsite/about_iom/en/council/98/MC_INF_297.pdf
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 1‒20; 237‒256. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
D.A. Martin, “The Authority and Responsibility of States”, in: Migration and International Legal Norms
(T.A. Aleinikoff, and V. Chetail, eds.) (T. M.C. Asser Press, The Hague, 2003), pp. 31–45.
OSCE, Guide on Gender-Sensitive Labour Migration Policies (OSCE, Vienna, 2009), pp. 13‒26.
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 27‒36, 85‒99.
UN General Assembly, Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment
or Punishment, 10 December 1984. United Nations, Treaty Series vol. 1465. Available from www.
ohchr.org/Documents/ProfessionalInterest/cat.pdf
UN General Assembly, Convention on the Elimination of All Forms of Discrimination against Women, 18
December 1979. United Nations, Treaty Series vol. 1249. Available from www.ohchr.org/Documents/
ProfessionalInterest/cedaw.pdf
UN General Assembly, Convention on the Rights of the Child, 20 November 1989. United Nations,
Treaty Series vol. 1577. Available from www.ohchr.org/Documents/ProfessionalInterest/crc.pdf
UN General Assembly, International Convention on the Elimination of All Forms of Racial Discrimination,
21 December 1965. United Nations, Treaty Series vol. 660. Available from www.ohchr.org/Documents/
ProfessionalInterest/cerd.pdf
UN General Assembly, International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers
and Members of Their Families, 18 December 1990, A/RES/45/158. Available from www.ohchr.org/
Documents/ProfessionalInterest/cmw.pdf
UN General Assembly, International Covenant on Civil and Political Rights, 16 December 1966. United
Nations, Treaty Series vol. 999. Available from www.ohchr.org/Documents/ProfessionalInterest/ccpr.pdf
UN General Assembly, International Covenant on Economic, Social and Cultural Rights, 16
December 1966. United Nations, Treaty Series vol. 993. Available from www.ohchr.org/Documents/
ProfessionalInterest/cescr.pdf

39
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS

UN General Assembly, Universal Declaration of Human Rights, 10 December 1948, 217 A(III). Available
from www.un.org/en/universal-declaration-human-rights/index.html
D. Weissbrodt (UN Special Rapporteur on the Rights of Non-Citizens), The rights of non-citizens: Final
report of the Special Rapporteur, David Weissbrodt, submitted in accordance with Sub-Commission
decision 2000/103, Commission resolution 2000/104 and Economic and Social Council decision
2000/283: addendum, 26 May 2003. Available from www.refworld.org/docid/3f46114c4.html

40
3
ማንዋል “ሐ”

የውጪ ሃገር የስራ


ስምሪትን ለማቀላጠፍ
የሚደረግ አለም አቀፍ
ትብብር
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

3.1 የስልጠና ማንዋል “ሐ” አላማዎች


የስልጠና ማንዋል “ሐ” የሚካተሉትን አላማዎች ያሳካል
‚‚ የስው ሀይል ፍልሰት ጉዳይ አመራር የመንግስት መሰረታዊ የትብብር ዓይለቶችን
ያመለክታል፣የሁለትዮሽ፣ የብዙሀን፣ እና የአካባበቢ ዝግጅትን እንዲሁም በደበኛ እና
ከ-መደበኛ ዝቅ ያሉ አሰራሮችን ጨምሮ
‚‚ የሰራተኛ ኃይል እእንቅስቃሴ በኢትዮጵያ ላይ የሚያመጣውን ተጽዕኖ ወይም አካባቢያዊ
ማዕቀፎችን ይዳስሳል እናም
‚‚ በተወሰነ ትኩረት የስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችን አላማ፣ይዘት እና ብቃትን ጥረት
ያቀርባል ያብራራል፡፡

3.2 ከስልጠና ማንዋል “ሐ” ትምህርት የሚጠበቁ ውጤቶች


ከዚህ ትምህርት በኋላ ተሳታፊዎች የሚከተሉትን ማድረግ ይቻላቸዋል
‚‚ በመዳረሻ አገራት እና በትውልድ ሀገራት መካከል የሰው ሃይል ፍልሰት አመራርን
በተመለከተ ስላለው ትብብር በእንዲህ አይነቱ ትብብር ስኬታማ፣ ውጤታማ እና ፍትሀዊ
የሰዎች ስደት አስተዳደር ስርአትን ለመዘርጋት ያለውን ጠቀሜታ ይረዳሉ፡፡
‚‚ በኢትዮጵያ ላይ ውጤታማ ተጽዕኖ ሊያመጡ የሚችሉ የተለያዩ ቀጠናዊ ማዕቀፎችን
ይረዳሉ፡፡
‚‚ የተለያዩ የሁለትዮሽ ስምምነት አይነቶች ላይ እውቀት ከማግኘት በተጨማሪ ስምምነቶቹን
በማድረግና በመተግበር ረገድ ምርጥ ተሞክሮዎችን ይገነዘባሉ፡፡

3.3- የስልጠና ማንዋል “ሐ” ን ማስተዋወቅ


ይህ የስልጠና ሰነድ ክፍል ተያያዥ ከሆኑትና በሰው ሃይል ፍልሰት አመራር
ላይ (አለም አቀፍ የፍልሰት ጉዳይ ድርጅት እና የአውሮፓ የደህንነትና የትብብር
ድርጅት 2010 የተዘጋጀውን የአሰልጣኙ መመሪያ ሰነድ “ሐ” አለም አቀፍ ትብብር
የሰው ሃይል ፍልሰት ጉዳይን ለማቀላጠፍ ከሚለው ክፍል ጋር ተያይዞ መነበብ
አለበት፡፡

3.3.1.አለም አቀፍ ትብብር እና አገባቡ


‚‚ ስታጠቃልል የሚከተሉትን ምክንያቶች ለአለም አቀፍ ትብብር እንደሚያስፈልጉ አብራራላቸው፡
▫▫ ፍልሰት በአመዛኙ ድንበር ተሻጋሪ ሒደት ነው
▫▫ የፍልሰት ሂደት በስደተኛው እና በርካታ በሆኑ የግል እና የመንግስት ባለ
ድርሻ አካላት እና በትውልድ፣ በመሸጋገሪያ እንዲሁም በመዳረሻ አገራት
መካከል ውስብስብ ግንኙነት የሚያጠቃልል ሒደት ነው፡፡
▫▫ በሌሎች ሀገራት የተነደፉ ፖሊሲዎች ወደ ሚመለከተው ሀገር በሚደረጉ
የፍልሰት ፍሰት ላይ እና በሀገሪቱ የውስጥ ፖሊሲ ውጤታማነት ላይ ተጽዕኖ
ሊኖራቸው ይችላል፡፡
▫▫ ምሉዕ የሆነ አለም አቀፍ የፍልሰት ስርአት የለም
▫▫ ግለሰቦች ለስራ ፍሰት ወደ አንድ አገር የመግባት /ቅበላ/ ፍቃድ በመርህ ደረጃ
በሀገሪቱ ህግ እና መመሪያ የሚወሰን ነው፡፡
▫▫ የባዕዳንን ቅበላ በተመለከተ አገራት በግዛታቸው ውስጥ ስላላቸው ሰፊ ስልጣን
አስታውስ (ሞጁል/ሰነድ ”ለ” ላይ አለም አቀፍ የውጪ ሃገር ሰራተኞች ጥበቃ
ህጋዊ ማዕቀፍን ተመልከት)
▫▫ የአንድ ወገን አሰራር ውጤታማነቱ የተገደበ ነው
▫▫ የትውልድ አገርን፣ መዳረሻ አገርን እና ስደተኞች እራሳቸውን ለመጥቀም
የሚረዳ ውይይት እና ትብብር አስፈላጊ ናቸው፡፡

43
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION

▫▫ ይህ የአለም አቀፍ ትብብር አስፈላጊነት በአለም አቀፍ ማህበሰብ ዘንድ


እየጨመረ ወጥቷል፡፡
‚‚ በመንግስታት መካከል የሚደረግ አለም አቀፍ ግንኙነት የተለያዩ ቅርፆችን ሊይዝ ይችላል፡፡
▫▫ መደበኛ ወይም ከመደበኛው ያነሰ አሰራር
▫▫ የአለም አቀፍ ትብብር መደበኛ አሰራር በሀገራት መካከል የሚካሄድ አስገዳጅ
ስምምነትን የሚመለከት ሲሆን
▫▫ የአለም አቀፍ ትብብር ከመደበኛው ያነሰ አሰራር አስገዳጅ ያልሆኑ ዝግጅቶችን
እና ምክክሮችን የሚጠቃልል ነው፡፡
▫▫ በአለም አቀፍ፣ በቀጠና እና ሁለትዮሽ ደረጃ የሚደረግ ትብብር
▫▫ ይህ ሰነድ ሶስትዮሽ መዋቅርን ማለትም አለምአቀፍ፣ በቀጠና ነፃ የሰራተኛ
እና የሁለትዮሽ ትብብርን እንደሚከተል አመልክት
▫▫ ስለ ሰራተኞች እንቅስቃሴ አካባቢያዊ የሰራተኛ እንቅስቃሴ በተመለከተ
በአውሮፓና ምሳሌ እንደሚፈትሽ አመልክት
‚‚ ይህ ሰነድ በመንግስታት መካከል ስላለው ህብረት ላይ የሚያተኩር መሆኑን በተጨማሪም
በሌሎች ጠቃሚ አለም አቀፍ ትብብሮች ላይም በተለይየሰራተኛ ማህበራት እና ቀጣሪ አካላት
ላይ ትኩረት እንደሚሰጥ ጠቁም፡፡
3.3.2 አለም አቀፍ ትብብር፡ መልመጃ
‚‚ የመልመጃው አላማ
▫▫ ተሳታፊዎች በፍልሰት ውስጥ አለም አቀፍ ትብብር ለምን እንዳስፈለገ ማሳየት
እንዲችሉ ማድረግ
‚‚ ግለሰቦችን መርጠህ በእነሱ አመለካከት የሰው ሀይል ፍልሠት አግባብ መሰረት ለምን አለም
አቀፍ ስምምነት አስፈጊ እንደሆነ ጥቂት ምክንያቶችን እንዲዘረዘሩ ጠይቅ
Resources for facilitator preparation

OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 187‒213.
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 355‒392. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf

3.4 በሉአላዊነት ደረጃ የሚደረግ ትብብር


ሁሉን አቀፍ የአሰልጣኞች ማንዋልን በሰው ኃይል ፍልሰት አስተዳደር ስልጠና
ማንዋል (IOM and OSLE, 2010) ሰነድ ሐ “የፍልሰተኛ ሰራተኞች ጉዳይን
ለማቀላጠፍ አለም አቀፍ ትብብር” ክፍል 2 ጋር ከሚከተሉት ጋር በሚመለከት
በማዛመድተመልከት
‚‚ በሉአላዊው ደረጃ መሳሪያዎች የሚከተሉት ማጣቀሻ ጋር፡-
▫▫ በአለም አቀፍ ስምምነት ውስጥ ስላለው የመንግታት ትብብር
▫▫ አገልግሎት ሽያጭ ላይ ያለ አጠቃላይ ስምምነት
▫▫ ሉአላዊ ከመደበኛው ዝቅ ያለ አሰራር የሚከተሉትንባካተተ ሁኔታ
▫▫ በስደት እና ልማት ረገድ ሉአላዊ መድረክ
▫▫ አለም አቀፍ ምክክር በስደት ጉዳይ ዙሪያ
▫▫ ማጠቃለያ

44
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

3.5 ቀጠናዊ ትብብር፤አጠቃላይ ማዕቀፍ


ሁሉን አቀፍ የአሰልጣኞች ማንዋልን ለሰው ሀይል ፍልሰት አስተዳደር ስልጠና ማንዋል
(IOM&OSCE, 2010) ሞጁል “ሐ“ (“የሰራተኛ ፍልሰት ጉዳይ ለማቀላጠፍ” ክፍል 3ትን
ከሚከተሉት ጋር በማዛመድ ተመልከት፡-
‚‚ የሉላዊ ደረጃ መሳሪያዎች የሚከተሉትን በመመርኮዝ
▫▫ ርዕሱን ማሳወቅ (መግቢያ)
▫▫ ቀጠናዊ የምክክር ሂደት ለኮሎምቦ ሒደት አጽንኦት በመስጠት
▫▫ ማጠቃለያ

3.6 ቀጠናዊ ትብብር፡ኢትዮጵያ


3.6.1 የአፍሪካ ህብረት ማዕቀፍ
‚‚ በሰነድ/ሞጁል “ለ” እንደተጠቀሰው በአፍሪካ ህብረት የፕሮቶኮል ስምምነት ደረጃ አስገዳጅ
የሰራተኛ ፍልሰት መስፈርቶች ቢኖሩም አልተዘጋጀም፡፡ በተጨማሪም በነጻነት የመንቀሳቀስ
ፕሮቶኮል የለም፡፡
‚‚ ሆኖም የሰው ሀይል ፍልሰትን በተመለከተ የቀጠናዊ ትብብር ማዕቀፍ መነሻው ከበርካታ
መሳሪያ እና ሂደቶች ውስጥ ነው፡፡ እነሱም፡-(ለበለጠ ማብራሪያ ሰነድ “ለ”ን ተመልከት)
▫▫ የሰራተኛ ፍልሰትን እንደ አንድ ስልት የሚያቀነቅነው የአፍረካ ሕብረት ኮሚሽን
ስትራቴጂክ እቅድ 2014-2017
▫▫ የ2014 የአፍሪካ ህብረት አዋጅ በድህነት ቅነሳ፣ እና ያካተተች አፍሪካ ልማት
(ኦጋዱጉ 10 አዋጅ) በመባል የሚታወቀው ለቀጠናዎች ውህደት የሰራተኛ ፍልሰትን
እንደ ቁልፍ እና ተቀዳሚ ተግባር ያመለከተና ነጻ እንቅስቃሴን የደገፈ ነው፡፡
▫▫ የአፍሪካ ህብረት የፍልሰት ጉዳይ የፖሊሲ ማዕቀፍ በአፍሪካ የፍልሰት ጉዳይ ዙሪያ
መሪ ሰነድ ሆኖ የሚያገለግል ሲሆን በ2006ቱ አፍሪካ ህብረት ፍልሰት እና ልማት
ይደገፋል ማዕቀፍ ከሌሎቹ በተለየ መልኩ በሚከተሉት እርምጃዎች ላይ አጽንኦት
ይሰጣል፡፡
▫▫ በትውልድ እና መዳረሻ አገራት ውስጥ የሰራተኛ ፍላጎት እና አቅርቦት ላይ
ጥናትና ሰራተኞች ልውውጥን እንዲጣጣሙ ማድረግ
▫▫ በውጭ አገራት ስለሚገኙ ሰራተኞች ጭምር ሲባል ግልጽ እና ቀጣይነት
ያለው ግንኙነት እና መግባባትን በትውልድ አገራት እና መዳረሻ ሀገራት
መካከል መፍጠር
▫▫ የ2008 አፍሪካ ህብረት ማህበራዊ ፖሊሲ መዋቅር
▫▫ የ2015 አፍሪካ ህብረት የስደተኛ ጉዳይ አዋጅ ትኩረቱ በአህጉሩ እንቅስቃሴዎችን እና
ትስስርን ማፋጠን፣እንዲሁም መደበኛ እና መደበኛ ያልሆኑ ስደተኞችን በማካተት
ልማታዊ ማድረግ ከመሆኑም በተለይ በአህጉሩ ከቪዛ ነፃ አሰራርን፣ የአያያዝ
እኩልነትን፣ የአፍሪካ ፓስፖርት፣ህገወጥ የሰው ዝውውር እና ንግድን መዋጋትን
እንዲሁም በነጻነት ከአንዱ ቦታ ወደ ሌላ መንቀሳቀስን በአንድነት ይዳስሳል፡፡
‚‚ የAU-RWCS-ILO-IMO-UNECA ጥምረት በአፍሪካ የሰው ሀይል ፍልሰት አስተዳደር
ልማት እና ትስስር፣ አዲስ እና ጉልህ የመነሻ ማዕቀፍ (AU-RECS-ILO-IOM-UNESA
የጋራ የሰራተኛ ስደት ፕሮግራም (JLMP) በመባል የሚታወቅ የአፍሪካ ህብረት ማዕቀፍን
ተግባራዊ ለማድረግ እና የሰው ሀይል ፍልሰትን እና እንቅስቃሴን በህግ የበላይነት፣ በኢኮኖሚ
ማህበረሰብና፣ እና በብሄራዊ ደረጃ ለመቆጣጠር ያለመ ነው፡፡
‚‚ የጋራ የሰራተኛ ፍልሰት ማዕቀፍ ከሌሎቹ መካከል የሚያተኩረው
• ቀጠናዊ ዘዴዎችን በመፍጠር በሰው ሀይል ፍልሰት ጉዳይ ላይ ለሶስትዮሽ
ፖሊሲ ምክክር እና ትግበራ እንዲሁም ከሌሎች ጋር የምክክር እና የቴክኒክ
ትብብርን መፍጠር

45
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION

3.6.2 አካባቢያዊ ማዕቀፍ


‚‚ ከሌሎች ቀጠናዎች /አካባቢዎች ጋር የሶስትዮሽ የፖሊሲ ቅንጅትና ትብብር መፍጠር
▫▫ ምንም እንኳ የልማት በይነ መንግስታት ውስጥ የሰራተኛ ፍልሰትን የሚያስተሳስር
መስፈርት ገና ባይኖርም እና እንዲሁም በመነሳት መንቀሳቀስ ስምምነቶች ባይፀድቁም
ሌሎች በርካታ የሰው ሀይል ፍልሰትን እና አካባቢያዊ ትብብርን የሚገነቡ መዋቅሮች
እና ሒደቶች ከዚህ ቀደም በ የልማት በይነ መንግስታት ክልል ውስጥ ተመስርተዋል፡፡
▫▫ የልማት በይነ መንግስታት በ2008 በአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት የተደገፈ አካባቢያዊ
የውይይት መድረክ በአካባቢያዊ የምክክር ሂደት ተመስርቷል፡፡ በኢጋድ ፖሊሲ አካል
የሚደገፍ እና እርምጃ እንደተወሰደባቸውም የሚያረጋግጡ ጭምር ሲሆን በዚህም
አባል አገራት የወሰዱትን ማንኛውም እርምጃዎች ተግባራዊ ስለማድረጋቸው በቀጣይ
የሂደቱ ስብሰባዎች ላይ ሪፖርት ያቀርባሉ፡፡ ከሂደቱ ምስረታ በኋላ በኢጋድ ክልል
ውስጥ የፍልሰት ጉዳይ እውቅና ተሰጥቶታል፡፡ ምንም እንኳን ከውይይቱ የሚገኙት
ምክሮችን ወደ ተግባር መቀየሩ ላይ ብዙ መሰራት ቢኖርበትም በኢጋድ ክልል ውስጥ
የተሻሻለ ብሔራዊና አካባቢያዊ የፍልሰት አስተዳደር አቅም ግንባታ(2014)
▫▫ የቀጠና የምክክር ሂደት የተመሰረተው ከ2011 ጀም ሲሆን ይህም በሀገራት የኢሚግሬሽን
ሀላፊዎች የተወሰነ ነው፡፡ ሂደቱንም በዋናነት የስደት ጉዳይን በተመለከተ የመረጃ
ልውውጥ መድረክ ሲሆን በልማት በይነ መንግስታት ቀጠና የድንበር አስተዳደርና
የስደት ጉዳይ ላይ ያተኩራል፡፡
▫▫ ከ2014 ጀምሮ በአለም የስደተኞች ዝውውር ትብብር ጋር እና በኢጋድና በሂደቱ
ማዕቀፍ ውስጥ በመሆን ተሻሻለ የአባል አገራትን አቅም የሚያሳድግ የሶስት አመታት
ፕሮግራም በኢጋድ ክልል ውስጥ ተግባራዊ ሆኗል፡፡ ፕሮግራሙ ከሶስት ክፍል
የተሰራ ነው፡፡
‚‚ የቀጠና የምክክር ሂደት ውይይት መድረክ ድግግሞሽን መጨመርም ከዚህ በፊት በአመት
አንድ ጊዜ ብቻ የነበረውን ወደ ሁለት ለማድረግ አንዱን ስብሰባ በቴክኒካል እና ሌላኛውን
በፖለቲካ ደረጃ ማካሄድ
‚‚ የፍልሰት ብሄራዊ አቀራረብን ማጠናከር፣ይኸውም ባሉት እና በተበታተኑት ተቋማዊ እና
ተግባራዊ ማዕቀፍ ውስጥ ብሄራዊ የትብብር ዘዴን በማዘጋጀት ይህም በወኪል ድርጅቶች
መካከል ስኬታማ የሆነ ባጭር ግዜ ውስጥ የተደራጀ የስራ ቡድን ለመመስራት በዚህም
የአካባቢያዊ የፍልሰት ፖሊሲ ማዕቀፍ በአግባቡ እንዲከናወንና እንዲለመድ እንዲሁም
ያለውን የአሰራር ዘዴ እና መዋቅር እንዲገመገም ማድረግ
‚‚ የድብልቅ ፍልሰት ፍሰት መረጃ መቀመጫውን ናይሮቢ ላይ ባደረገው በዚህ ማዕቀፍ
ይሰባሰባል
▫▫ የተሰበሰበው መረጃ በኢጋድ ውሳኔ አስፈጻሚ አካላት በፖሊሲ ረቂቅ እና አወሳሰን
ላይ ግብአት አድርገው እንዲጠቀሙ መረጃን ይሰጣል፡፡
‚‚ በ2010 የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በተለይ በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚደርስ ህገወጥ
ዝውውርን ለመዋጋት ከምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ ጋር በመሆን በኢጋድ ጥረት ተጀምሯል፡፡
‚‚ ከዚህ ጋር የቀረበ ግንኙነት ያለው የአፍሪካ ህብረት በአፍሪካ ቀንድ ሰው ልጅ ህገ ወጥ
ዝውውር እና ሽግግር ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ነው፡፡
▫▫ ይህ እንቅስቃሴ በርካታ የተጠቂ አገራትን የሚወክል እና በካርቱም የ2014 አዋጅ ላይ
የወጡ የሰው ልጅ ህገወጥ ዝውውር ላይ የሚሰሩ በርካታ እርምጃዎች፣አካሄዶች እና
ስትራቴጂዎችን የሚመራው ከእነዚህም ውስጥ የሚካተቱ ሌሎች የስደት አይነቶች
ሲሆኑ የሚችሉ እንደ ጥገኝነት ይጠቀማል፡፡
‚‚ በህዳር 2014 የአፍሪካ ህብረት አፍሪካ ቀንድ ፍልሰት መስመር እንቅስቃሴ ወይም የካርቱሙ
ሒደት በመባል ይታወቃል፡፡ ከአውሮፓ ህብረት እንቅስቃሴ እና ከአፍሪካ ህብረት የህገወጥ
ንግድ ዝውውርን መከላከል ጋር በመሆን በአፍሪካ ቀንድ እና በአውሮፓ መካከል የተፈጠረ
የጥምረት እንቅስቃሴ ነው፡፡ ተሳታፊ የሆኑት የአፍሪካ ቀንድ አገራት አብዛኛው የኢጋድ
አባላት፣ ግብጽ፣ ቱኒዚያ እና ኤርትራን ይጨምራል፡፡
‚‚ ከጂሲሲ ጋር ያለው አጠቃላይ ግንኙነት አናሳ መሆኑ፡-
‚‚ ሆኖም ግን በአካባቢያዊ ኮንፍረንስ አማካኝነት ተሳትፎ ሲደረግ ነበር ፡፡ ለምሳሌ ወደ ሰነአ
ዲክላሬሽን ያመራው በየመን የተካሄደውና በከለላ ጠያቂዎችና ስደተኞች ጉዳይ ላይ ያተኮረው
ኮንፍረንስ ይጠቀሳል፡፡ ኖቬምበር 2003 የተካሄደው ኮንፍረንስ በድብልቅ ስደት ተፅዕኖ

46
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

በደረሰባቸው 8 ዘርፎች ያተኮረ ነበር፡፡


‚‚ የኢጋድ የቀጠናዊ የስደት ፖሊሲ ማዕቀፍ ክልላዊ ለሆነ ህብረት አጽንኦት ሲሰጥ የሚከተሉት
ላይ እያተኮረ ነው፡፡
▫▫ ተገቢ የሆነ የሁለትዮሽ እና ብዝሀ ግንኙነቶችን ዝግጁነት አስፈላጊነት፣
▫▫ የኢጋድ ስምምነትን መቀበል እነዚህም እቃ፣ ጥሪት ሀብት፣ ሰራተኛ እና ግለሰቦች
በነጻነት መንቀሳቀስ የመኖሪያ ቤት እና መኖሪያ መቆርቆርን መብት ጭምር
ማረጋገጥን አካባቢያዊ የኢኮኖሚያዊ ማህበረሰብን (REC) ያካትታል፡፡
▫▫ ተደጋጋሚ የመረጃ አሰባሰብ፣ ትንተና እና ልውውጥ በሰራተኛ ፍሰት በሰራተኛ አቅም
እና የስራ ፍላጎት ላይ እንዲሁም በተገላቢጦሽ ከሌሎች አገራት ጋር ለመፈጸም
ኢጋድ አገራት ውስጥ ያለ ክልላዊ ስራ እና ሰራተኛ አለመጣጣምን ማስወገድ
▫▫ ብሄራዊ የስደት ፖሊሲዎች ን እና ህጎችን ማጣጣም
▫▫ የሰራተኞች የሀዋላ ፍሰትን ማክበር
‚‚ የኢጋድ- ቀጠናዊ የስደት ፖሊሲ የስደት ልማትን ከዳያስፖራው ተሳትፎ እና ሀዋላእንቅስቃሴ
በተጨማሪ በአገራት እና ክልሎች መካከል ትስስርን የመፍጠር አስፈላጊነት ላይ የበለጠ
አጽንኑት ሰጥቶ ይሰራል፡፡ ይህንንም ለማድረግ ለመደበኛ
‚‚ የቀጠናዊ የምክክር ሂደት ተፈጻሚነት አማካኝነት፣ የጋራ ስትራቴጂዎችን በመንደፍ
(የፍልሰት ፖሊሲ ስምሪትን ያካትታል) እና የአፍሪካ መሪ እቅድን ማሳካት ይቻላል፡፡
‚‚ ይህም የጋራ ጭብጥ ተለይተው ከሰራተኞች ፍልሰት ጋር ተከትለው ለሚመጡ ፈተናዎች
እና ልዩነቶች አንዳንድ መሰረታዊ መዋቅሮች ተቀምጠዋል፡፡
‚‚ ይህም በ2015 ስደተኞችን እና ጥገኞችን ከየመን ወደ ታላቋ አፍሪካ ቀንድ ስለመመለስ
በተካሄደው ልዩ ስብሰባ ላይ ተጠናክረዋል፡፡ ስብሰባው ካተኮረባቸው መካከል፡-
▫▫ ዲያስፖራው የትውልድ ሀገሩ ልማት ላይ ስለሚጫወተው ሚና እና በተለይም
ተመላሽ ስደተኞችን መልሶ ማገናኘት
▫▫ ከፍልሰተኞች አስተዳደር ስራዎች ላይ ከሚሰሩ ወኪሎች ጋር ብሄራዊ ትብብርን
ከመፍጠር በተጨማሪ በአገራት መካከል በፍልሰት አስተዳደር ላይ ህብረት መፍጠር
▫▫ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ ያሉትን ችግሮች የትኛውንም የፍልሰት ፈርጅ መሰረት
ባላደረገ መልኩ መፍታት
▫▫ የድንበር አስተዳደርን የተሻለ ማድረግ
▫▫ የፍልሰት ምክንያቶቹን ከስር መሰረቱ ማሳየት
▫▫ የኢጋድ ስራ አስፈጻሚዎችን በፍልሰት አስተዳደር በቀጠናዊ ትስስር ግንባር ቀደም
እንዲሆኑ በመገፋፋት የፍልሰት አስተዳደር አቅምን መገንባት፣ከካርቱም ሂደት ጋር
ስኬታማ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ማድረግ እና ያሉትን የፍልሰት እውነታዎች እና
ተግዳሮቶች በሚመለከት የአካባቢ የስደት ፖሊሲ ማዕቀፍን ተግባራዊ ማድረግ

3.7 የሁለትዮሽ ስምምነቶች


3.7.1 ርዕሱን ማስተዋወቅ
‚‚ የሁለትዮሽ ስምምነቶች ፍቺ በ OECD(2003) እንደተገለፀው በሰፊው አቅርብ
▫▫ “በአገራት፣ አካባቢዎች እና የህዝብ ተቋማት መካከል ማንኛውም የውጭ የአጭር እና
የረጅም ጊዜ የስራ ቅጥርና ስምሪት ለማድረግ የሚረዱ ዝግጅቶች”
▫▫ ይህ ፍቺ በመንግስታት መካከል ከሚደረጉ ገዢ ስምምነቶች በዘለለ ጠቀሜታ ያለው
ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል፡-
o ህጋዊ ያልሆኑ ዝግጅቶች እንደ የመግባቢያ ስምምነት ያሉትን እና

• “መንግስታዊ ያልሆኑ ስምምነቶች ለምሳሌ ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች


መካከል የሚደረጉትን

47
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION

‚‚ ሁለትዮሽ ስምምነት በስተጀርባ ስላለው ምክንያት አጠቃለህ ይህ ጉዳይ በተጨማሪ የቡድን


ስራ እንደሚደግፉ ለተሳታፊዎች አስረዳ
▫▫ ኢኮኖሚያዊ ምክንያቶች፡- ሰራተኛ አቅርቦት እና ፍላጎትን ማጣጣም
▫▫ ፖለቲካዊ ምክንያቶች፡- ስርአት ያለው ሰራተኛ እንቅስቃሴን በመፍጠር እና
በማበረታታት በአገሮች መካከል መልካም ግንኙነትን ማጠናከር
▫▫ ልማታዊ ምክንያቶች፡- የተማረ የሰው ሀይል ፍልሰት ሁኔታዎችን ለማስቀረት/
ለመቀነስ/
‚‚ የተለያዩ የሁለትዮሽ ስምምነቶች አይነቶችን የሚከተሉትን ዝርዝር ያልሆኑ ምሳሌዎችን
በመጠቀም አስረዳ
▫▫ /BLA/ ሁለትዮሽን እንደ ቅጥር መሳሪያ
• በጣም የተለመዱ አይነቶች የሚከተሉት ናቸው
• ወቅታዊ ሰራተኞች

• የኮንትራት ሰራተኞች እና ፕሮጀክት ላይ የተመረኮዘ ስራ የሚሰሩ


ሰራተኞች ስምምነት

• የሰልጣኞች ስምምነት

• የበአላት ቀናት ስምምነት ለወጣት ሰራተኞች በበአላት የመስራት


እድልን በማመቻቸት የባህል ትስስሩን እና አለም አቀፍ ልውውጡን
ማበረታታት

▫▫ የዝውውርን ውጤቶችን ላይ ያተኮረ የሁለትዮሽ ስምምነቶች


• መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰቶችን ለመቆጣጠር/ለማስቀረት የተቀረፁ ስምምነቶች

• የቪዛ ማመቻቸት ስምምነቶች

• በጋራ ተቀባይነት ያላቸው ስምምነቶች (ለምሳሌ የዲፕሎማ እውቅና እና የስራ


መስክ ልምምድ) የንግድ የሁለትዬሽ ማህበራዊ ደህንነትና የተደራረበ ታክስ
ማስቀረት ስምምነት እነዚህ በሙሉ የሁለትዮሽ ስምምነት ባይሆኑም ከሰራተኛ
ፍልሰት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ያካትታል፡፡ለምሳሌ፡- የቅበላ፣የጉዞ፣መስመርና
ሌሎችም

3.7.2. የትውልድ አገር እና የመዳረሻ አገራት አላማ እና የሁለትዮሽ የሰው ሀይል


ስምምነት ተግባራዊነት ላይ ያሉ ተግዳሮቶች፡
‚‚ የሚቀጥሉትን የመዳረሻ ሀገራት አላማ ቅርጽ አሲዛቸው፡
▫▫ የሰራተኛ ገበያ ፍላጎትን ለማሟላት እና የሰው ሀይል ፍልሰት ሒደቱን በተሻለ
ማስተዳደር
▫▫ መደበኛ የሆኑ የፍልሰት እድሎችን በማመቻቸት መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰቶችን
ማስቆም ወይም መቀነስ ከመነሻ ሀገራት ጋር የላቀ የኢኮኖሚ ግንኙነት እንዲኖር
ማበረታታ መደገፍ
▫▫ ባህላዊ እና ታሪካዊ ግንኙነት በሚጋሩ ሀገራት መካከል ያለ ትስስርን ለማቆየት እና
ለማጠናከር
‚‚ የሚከተሉትን የሁለትዮሽ ስምምነቶች ውስጥ የተካተቱ የትውልድ ሀገራት አላማ ቅርጽ
አሲዛቸው፡
▫▫ በአለም አቀፍ የሰው ሀይል ገበያ ውስጥ ሰፊ እድል እንዲኖራቸው በማመቻቸት
የሰው ልጅ ህገወጥ ዝውውር ጋር የተያያዙ የወንጀል ተግባራትን መከላከል
▫▫ በሰው ሀይል ፍልሰት እና ልማት መካከል ያለውን ትስስርና በሚከተሉት ማጠናከር፡
• የተማረ ሰው ሀይል ፍልሰትን ጨምሮ ፍሰቱን መቆጣጠር

48
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

• የፍልት አግባብ ያልሆነ የፍልትና የተማሩ ሰዎችን ፍልሰት መቀነስ

• በትውልድ እና መዳረሻ ሀገራት መካከል ለውን በራስ መተማመን ማጎልበት

• የውጪ ሃገር ሰራተኞች መብት እና ደህንነት ለመከላከል እና ለማስጠበቅ

‚‚ በርካታ የመዳረሻ ሀገራት ትውልደ ሀገራት ያቀረቡላቸውን የውል ስምምነት ጥያቄን ውድቅ
እንዳደረጉ አጉልተህ አሳይ
‚‚ የሚከተሉትን ምክንያቶች ተግዳሮቶቹን በመግለጽ ቅርፅ አሲዛቸው/ዘርዝር
▫▫ በርካታ ሀገራት የሁለትዮሽ ስምነቶች ተግባራዊ ላለማድረግ ሁኔታዎችን ያስቀምጣሉ
• አንዳንድ አገራት የግልዮሽ(የነጠላ)ግንኙነትን ይደግፋሉ

• ይህ በአንዳንድ መንግስታት በጉዳዩ ላይ ሉአላዊነታቸውን እንዲገድቡ


ቢጠበቁም እምቢተኛ ሆነዋል፡፡

• ይህም በአለም አቀፍ የፍልሰት ፖሊሲ ምርጫ ይገለጻል

• የሁለትዮሽ ስምነቶች ተፈጻሚነት አንድን አገር ዜጎች ከሌላኛው በመጥቀም


አግላይ እንደሆነ መውሰድ

• በዚህ ምክንያት የሁለትዮሽ ስምነቶች የፖለቲካ ውጥረት እንደሆነ ይታያል፡፡


ከሌሎች አገራት ተመሳሳይ የሆነ ውለታ ስለሚጠበቅ ነው፡

‚‚ ሌሎች ሀገራት የሁለትዮሽ ስምነቶች ስምምነትን ያጠቃልላሉ ቢሆንም ተመሳሳይ


ስምምነቶችን ለማስፋት ግን ፈቃደኛ አይደሉም
▫▫ መዳረሻ ሀገራት ለሁለት ምክንያቶች ሲሉ የሁለትዮሽ ስምነቶች ውስጥ ይገባሉ
• ከዚህ ቀደም ከመነሻ ሀገራት ጋር ያለውን ሁኔታ ጤናማ ወይም ትክክለኛ
ለማድረግ ሲሉ

• አዲስ እና ከፍተኛ ፍላጎት ባላቸው ስራ መስኮቻቸው ላይ አዲስ የምልመላ


ስራን ለማመቻቸት ወይም ለማበረታታት ሲሆን

• ከዚህ እሳቤ ውጭ የሆኑ ትውልድ ሀገራት ታዲያ ሁለትዮሽ ትብብር ውስጥ


ለመግባት ሲከብዳቸው ይታያሉ፡፡

‚‚ ድርድሮችን ለመከታተል የተቋማት አቅም እንደ ችግሮች ምንጭ ይቆጠራል በተለይ


በትውልድ አገራት ላይ (አብዛኛውን ጊዜ የሁለትዮሽ ስምምነት /BLA/ ድርድሮች እረጅም
እና ግዜ ገዳይ ናቸው፡፡
‚‚ ትውልድ አገራት መዳረሻ አገራት በምትኩ መደበኛ ያልሆኑ የትውልድ ሃገራት ዜጎቻቸው
ወደ አገራቸው እንዲመለሱላቸው በሚያቀርቡት ጥያቄ ምክንያት የትውልድ አገራት
ስምምነቱን ለመቀበል ቸልተኛ ይሆናሉ፡

3.7.3 የተሟላ የሁለትዮሽ ሥምምነት ይዘት በተለይም የውጭ ሀገር ሰራተኛ ቅጥርን
በተመለከተ (የሚሰጠው ትምህርት በመልመጃ የተደገፈ ነው)
‚‚ ይህ የትምህርት ክፍል በአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት የሁለትዮሽ ስምምነቶች አካል
እንደሆኑ የተለዩ 24 ዋና ነጥቦች ላይ የተመረኮዘ መሆኑን ይግለጽ፡፡ከዚህ ጋር የተያያዘውን
ቻርት ለተሳታፊዎች ያሰራጩ፡፡

49
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION

የሁለትዮሽ የሥራ ስምምነት 24 ውስጥ ሊካተቱ የሚገባቸው መሰረታዊ ነጥቦች


1- አግባብነት ያለው የመንግስት አካል
2- የመረጃ ልውውጥ
3- ኢ-መደበኛ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ስደተኞች( ህጋዊ የመኖሪያና የስራ ፈቃድ
የሌላቸው የሌላ/የውጭ ሀገር ሰዎች
4- የሥራ ዕድሎች ማስታወቂያ
5- የዕጩዎችን ዝርዝር ማውጣት
6- የዕጩዎች ምልመላ/ቅድመ ምርጫ
7- የብቁ ዕጩዎች የመጨረሻ ምርጫ
8- ቀጣሪው የዕጩዎች ቅበላ(ቀጣሪው የሚቀጠረውን ሰራተኛ ሥም በቀጥታ
የሚያቀርብበት ሁኔታ ሊኖር መቻሉ)
9- የሕክምና የጤና ምርመራ
10- የመግቢያ ፈቃድ ሰነዶች
11- የመኖሪያናየሥራ ፈቃድ
12- መጓጓዣ አገልግሎት
13- የቅጥር (የሥራ) ውል
14- የሥራ ሁኔታዎች
15- የግጭት አፈታት ሥርዐት
16- የሙያ ማህበራት መብትና የህብረት ስምምነት መብቶች
17- ማህበራዊ ዋስትና
18- ወደ ሀገር የሚላክ ገንዘብ/ሀብት
19- የመኖሪያ ቤት አቅርቦት
20- የቤተሰብ ጥምረት
21- የማህበራዊና ኃይማኖታዊ ድርጅቶች ተግባራት
22- የጋራ ኮሚሽን ስለማቋቋም(የስምምነትን አፈጻፀም ለመከታተል)
23- የሥምምነቱ ሥራ ላይ ፀንቶ የሚውልበትና የዕድሳት ጊዜ
24- ጥቅም ላይ የሚውለው የሕግ ሥርዐት

50
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

እነዚህ 24 ዋና ዋና ነጥቦች ቀጥለው በቀረቡት ምድቦች ሥር ተጠቃለው ሊታዩ ይችላሉ፡፡

▫▫ ቅበላ
▫▫ ቅጥርና ጉዞ
▫▫ የሥራ ውልና በመዳረሻ ሀገር የስደተኛ ሰራተናውን የሕጋዊነት ደረጃ የሚመለከቱ
ሌሎች ድንጋጌዎች
▫▫ ወደ መነሻ(ውልደት)ሀገር መመለስ
▫▫ የሥምምነት እና አፈጻፀሙ አስተዳደር
‚‚ የመነሻ ሃገራት ዜጎች በሁለትዮሽ የስራ ቅጥር ስምምነቶች መሰረት መንገዶች የቅድሚያ
የቅበላ እድል ሊሰጣቸው ይችላል፡፡
▫▫ የልዩ ምድቦች ሰራተኞች
• የተወሰኑ የስራ ምድቦች ሰራተኞች ቅጥር(በተለይም ዝቅተኛ ሙያ ወይም
ከፊል ሙያ-ነክ) በሁለትዮሽ የስራ ቅጥር ስምምነት አማካይነት ይካሄዳል፡፡

▫▫ ለቅጥር የቅድሚያ ቅበላ


• በሁለትዮሽ የስራ ስምሪት ስምምነት ስር የታቀፉ ሰራተኞች ከውጪ ሃገር
ዜጎች ይልቅ በቅድሚያ ቅበላ ወይም ቅጥር ተጠቃሚ ናቸው፡፡

▫▫ የቅድሚያ ኮታ
• በሁለትዮሽ የስራ ቅጥር ስምምነቶች ስር ተደራጁ የውጪ ሓገር ሰራተኞችን
የመመልመልና የመቅጠር ኃላፊነት ከፍተኛ ስፍራ የሚሰጠው ስራ ነው፡፡

• የቅጥር ስራ መከናወን ሚገባው በመንግስት ተቋማት ብቻ ነው ውስ


በአብዛኛው በመንግስት ተቋማት ውስጥ በግል ተቋማት ጭምር

• ይህና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በክፍል “መ” የውጪ ሃገር ሰራተኞች ጥበቃ፡-

• ለመነሻ ሃገራት የቀረቡ የፖሊሲ አማራጮች በሚል ርእስ ስር ይሸፍናሉ

▫▫ የሁለትዮሽ የስራ ቅጥር ስምምነቶች የጉዞን የሽኝትንና በመዳረሻ ሀገር የአቀባበል


ተግባራትን ይሸፍናሉ፡፡
• ስምምነቱ ሰራተኛውን የጉዞ ሁኔታዎችን የማመቻቸት ማለትም ጉዞውን
ሒደት የማስጨረስና ክፍያ የመፈፀም የማን ኃላፊነት እንደሆነ በግልጽ
መደንገግ ይኖርበታል፡፡(ሰራተኛው ወይስ አሰሪው)

• ስምምነቱ በመዳረሻ ሀገራት ለሰራተኛው ስለሚስጡ አገልግሎቶችም ሊደነግግ


ይቻላል፡፡

‚‚ የሥራ ውል
▫▫ የሥራ ውል የፍልሰተኛ ሰራተኞች ከፍትሐዊ አያያዝ ተጠቃሚ መሆናቸውን
ለማረጋገጥ እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡
▫▫ የሁለትዮሽ የሥራ ስምሪት ስምምነቶች የሥራ ውሎች ሊያካትቷቸው የሚገቡ ዋና
ዋና ድንጋጌዎችን መዘርዘር ይኖርበታል፡፡
▫▫ ይህ ጉዳይ በስልጠና ሰነዱ ክፍል “መ”የውጪ ሃር ሰራተኞች ጥበቃ አማራጭ
ፖሊሲዎች ለመነሻ ሐገራት” በሚለው ርዕስ ስር በዝርዝር ይዳስሳል፡
‚‚ ሕጋዊ ሁኔታዎች
እንደተለመደው ማህበራዊ ዋስትና በሚመለከታቸው ሐገራት መካከል በሚደረግ
ተጨማሪ የሁለትዮሽ ሥምምነት ይወሰናል፡፡
‚‚ እንደዚህ አይነቱ አሰራር ከሌለ የሁለትዮሽ የሥራ ሥምሪት ስምምነቶች የየትኛው ሐገር

51
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION

ማህበራዊ ዋስትና ሥርዐት ጥቅም ላይ እንደሚውል መደንገግ ይኖርባቸዋል፡፡


‚‚ በተለመደው አተገባበር መሰረት ከፕሮጀክት ጋር በተያያዘ የሁለትዮሽ የስራ ሥምሪት
ስምምነቶች የመዳረሻ ሀገር ኩባንያ በሰራተኛው መነሻ(ውልደት)ሐገር የማህበራዊ ዋስትና
ሥርዓት ማህበራዊ ዋስትና ክፍል ይፈጽማል፡፡
‚‚ ሥምምነቱ ሰራተኛው የሚያገኘውን ክፍያ ወይም ቁጠባ የማስተላለፍ ሁኔታን የሚያመቻቹ
ድንጋጌዎችን ሊካትት ይችላል፡፡
‚‚ የሙያ ማህበራት መብቶች የተጠበቁ መሆናቸው በስምምነቱ መረጋገጥ አለባቸው፡፡
‚‚ የቤተሰብ አባላት ጋር የማገናኘት ሥራ በስምምነቱ ሊወሰን ይችላል፡፡
‚‚ ስምምነቱሰራተኞችን ባሕላዊና ሀይማኖታዊ ደህንነት ጉዳዮችን የሚመለከቱ ድንጋጌዎችን
ሊያካትቱ ችላል፡፡ ለምሳሌ ሰራተኛው የራሱን የሀይማኖት ሥርዐቶች በመዳረሻ ሀገራት
የመፈፀም ዕውቅና ይሰጠዋል፡፡
‚‚ ወደ ሀገር መመለስ
▫▫ ስምምነቱ የውጪ ሀገር ሰራተኛው የሥራ ጊዜውን ሲጨርስ ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ
የሚያስፈልገውን የመጓጓዣ ወጪ ማን እንደሚሸፍን መደንገግ ይኖርበታል፡፡
▫▫ (ቀጣሪው ወይስ ሰራተኛው)
▫▫ እንዲሁም ስምምነቱ ከታቀደው ጊዜ በላይ በሕገወጥ መንገድ በመዳረሻ ሐገር
እንዳይቆይ ለማድረግ ማበረታቻ ለስደተኛ ሰራተኛው የሚሰጥበትን ሁኔታ የሚገልጽ
አንቀጽ ሊያካትት ይችላል፡፡
‚‚ አስተዳደርና አፈጻፀም
▫▫ የሁለትዮሽ የሥራ ሥምሪት ስምምነቶች የሚያስተዳድራቸውንና የሚያስፈልጋቸውን
አካላት የሚገልጽ ድንጋገጌዎች ሊኖራቸው ይገባል፡፡
• እነዚህ ድንጋጌዎች የስምምነቱን ውጤታማ አተገባበር እንዳያደናቅፉ
አላስፈላጊ ቢሮክራሲያዊ ደንቃራዎችን ማስቀመት የለባቸውም

▫▫ የሁለትዮሽ የሥራ ስምሪት ስምምነቶች የሚመለከታቸውን ሐገራት አግባብነት ለውና


(የሰራተኛ ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም መ/ቤት የተለመደ ነው) ስምምነቱን አፈጻጸም
ለመከታተል ኃላፊነት የሚወስደውን የሥልጣን አካል መለጽና የተሰጣቸውን
ተግባራትና ሥራዎችን የሚያደናቅፉበትን ሥርዐት መዘርዘር አለባቸው፡፡
▫▫ የተባባሪ አካላትም ሚና መገለጽ ይኖርበታል፡፡
• ለምሳሌ ስምምነቶችን አፈጻጸም ለማቀላጠፍ ሲባል አለም አቀፍ የስደተኞች
ጉዳይ ድርጅት ስምምነቶቹን በተመለከተ እንደ ተባባሪ አካል ይሠራል፡፡

• በሀገረ ስፔንና ኢኳዶር መካከል የተደረገውን ሥምምነት በተመለከተ በኩዌት


የሚገኘው አለም አቀፍ የፍልሰት ጉዳይ ድርጅት የውጪ ሃገር ሰራተኞችን
ወደ ስፔን የሚሔዱ ቀጣይ ሰራተኞችን ዳታቤዝ ለስፔን አሰሪዎች ያደራጃል፣
ሰራተኞቹን የጉዞ ሁኔታ በማመቻቸት እገዛ ያደርጋል፡፡

▫▫ የሁለትዮሽ የሥራ ሥምሪት ስምምነቶች የሚያመጡ ችግሮችን እና አለመግባባቶችን


ለመፍታት የሚሰራ ልዩ የሁለትዮሽ ኮሚሽን የሚቋቋምበትን ሁኔታ ሊዘረጉ ይችላሉ፡

3.7.4 የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ የሥራ ሥምሪት ስምምነት
‚‚ ኢትዮጵያ ባለፉት ቅርብ አመታት ውስጥ ውጭ ሀገር ሄደው የሚሰሩ ኢትዮጵያውንን
በተመለከተ የተለያዩ የሁለትዮሽ ስምምነቶችን ወይም የመግባቢያ ስምምነቶችን አድርጋለች
ወይም ረቂቅ ስምምነቶችን አዘጋጅታለች፡፡ ከነዚህ ስምምነቶች መካከል አንዳንዶቹ የሁለትዮሽ
የሰው ኃይል ልውውጦችን የሚደነግጉ ናቸው፡፡
‚‚ እነዚህ ስምምነቶች ከባሕሬን፣ ዮርዳኖስ፣ ሊባኖስ፣ ኩዌት፣ ኦማን፣ ሳኡዲ አረቢያ፣
ኳታር፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳንና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ጋር ተደርገዋል ወይም ድርድር
ተካሂዶባቸዋል፡፡
‚‚ እነዚህ ስምምነቶች የተወሰነ ተመሳሳይነት የሚታባቸውና የተወሰነ ልዩነት የሚታይባቸውን

52
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ድንጋጌዎች ያካተቱ ሲሆኑ በመዳረሻ ሐገራት የሚኖረውን የተለየ ሁኔታ እና ከሀገራቱ ጋር


የተደረጉት ድርድሮች የሚያስገኙትን ውጤቶች የሚያንፀባርቁ ናቸው፡፡በተለይ ስምምነቶቹ
የሚከተሉትን ይመለክታሉ፡-
▫▫ የስምምነቱ/የድርድሩአላማ/ወሰን፣ የሚመለከታቸው ሰራተኞች (ለምሳሌ፡- የሰለጠኑና
ልዩ ሙያ ያላቸው ሰራተኞች፤ የቤት ሰራተኞች)
▫▫ የሚፈለገውን ሰራተኛ የሙያ ክህሎት በተመለከተ የመዳረሻ ሐገራት አሰሪ(ዎች) እና
ወይም መንግሥት መስጠት ስለሚገባቸው መረጃዎች
▫▫ የቅጥርን እና የቅጥር ቁጥጥር ክትትል በተመለከተ የኢትዮጵያ መንግሥትና
የሚመለከተው የውጭ ሀገር መንግሥት ተሳትፎ
▫▫ የሕገ ወጥ ቅጥርና የሰዎች ዝውውርን የመከላከል ሥራ
▫▫ በአሰሪው በሰራተኛው መካከል በሚደረገው የሥራ ውል ውስጥ ሊካተቱ የሚገባቸው
ቁልፍ ጉዳዮች ስብስብ
▫▫ የሠራተኛውን ገቢ ወደ ኢትዮጵያ የማስተላለፍ ሁኔታ እና የመዳረሻ ሀገር የሀገር
ውስጥ የህግ ማዕቀፍ ሥራ ላይ የሚውልበት ሁኔታ
▫▫ የኢትዮጵያውያን ሰራተኞችን የስራ መብቶች ጥበቃ እና
▫▫ አተገባበሩ ውጤታማ መሆኑንና ከተያያዥ ስምምነት ጋር የተጣጣመ መሆኑን
ለመከታተል እንዲረዳ የጋራ የሁለትዮሽ ኮሚሽን፣ የጋራ የሥራ ቡድን ወይን ሌሎች
ተቋማዊ ማዕቀፎችን ማቋቋም
‚‚ የኢትዮጵያን የሁለትዮሽ መሳሪያዎች/ስምምነቶች የበለጠ ለማጠናከር የሚሰራባቸው
ሁኔታዎች ይስተዋላሉ፡፡ በዚህ ማጣቀሻነት አንባቢያን” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ስደተኛ
ሰራተኞች አመራር የዳሰሳ ሪፖርትን ማየት ይችላሉ(2009) ለአለም አቀፍ የፍልሰት
ጉዳዮች ድርጅት የተዘጋጀ)
3.7.5 የቡድን ተግባር፡ አፍሪካና እና ጉልፎሪያ የቤት ሰራተኞች ለመቅጠር ሁለትዮሽ
የሥራ ሥምሪት ስምምነት ለማድረግ ደራደራሉ፡፡ (የተያያዘውን አባሪ
ተመልከት)
የተሰጠ ጊዜ ፡35 ደቂቃ
‚‚ አላማ
▫▫ የሁለትዮሽ ስምምነት ይዘት ላይ መወያየት እና
▫▫ የድርሩን ሂደት አስቸጋሪነት መለየት/መግለጽ
‚‚ ተግባራቱ ዝርዝር
▫▫ የሁለት ሀገራት ተወካዮች ሆነው (ተመስለው) እንዲሳተፉ በቤት ሰራተኞች ምልመላ
ጉዳይ ላይ በአደራዳሪነት በመግባት ንገራቸው፡፡
▫▫ የሁለትዮሽ ስምምነቱን አራት አንቀፆች ዋና ዋና ነጥቦችን እንዲቀርጽ(እንዲያረቁ)
ለተሳታፊዎች አስረዳ
• አንቀጽ 1(ቅጥርና ጉዞ)

• አንቀጽ 2(የሥራ ሁኔታ፣ጥበቃ እና ማህበራዊ ጥቅሞች)

• አንቀጽ 3(ወደ ሃገር መመለስ) እና

• አንቀጽ 4(አስተዳደርና ትግበራ)

▫▫ ተሳታፊዎችን በሁለት ቡድን ከፍለው የመልመጃ ወረቀቱን ይሰጧቸው


▫▫ እያንዳንዱ ቡድን በሁለትዮሽ ስምምነቱ ለማካተት የሚፈልጉትን ነጥቦች (ይዘቶች)
እና አስመስለው ለሚያካሂዱት)ድርድር የሚረዱ ተያያዥ ማሳመኛዎችን ለማዘጋጀት
10 ደቂቃዎች የተሰጣቸው መሆኑን ለተሳታፊዎች ግለጽ፡፡
‚‚ ድርድርን አስመስሎ ማካሄድ እና አጠቃላይ የቡድን ውይይት ማድረግ (20 ደቂቃዎች)
▫▫ እያንዳንዱ ቡድን ያዘጋጀውን የማሳመኛ ነጥቦች በመጠቀም የየቡድኑ ተናጋሪዎች
ቡድኑን ወክለው አቋማቸውን ያቀርባሉ፡፡ ለዚህም 15 ደቂቃ ተመድቧል፡፡

53
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION

▫▫ ሁለቱ ቡድኖች የተስማሙባቸውንና ያልተስማሙባቸውን ነጥቦች በፊሊፕ ቻርት


ላይ ያሰፍሩ
▫▫ በቡድን ሥራ(ተግባር)ረገድ የተገኙ ውጤቶችን በተመለከተ ለ5 ደቂቃዎች ያህል
አጠቃላይ ውይይት ይደረጋል፡፡
‚‚ የቡድን ሥራውን (መልመጃውን) ውጤት በሚከተለው መልኩ ያጠናክሩ
▫▫ የመነሻ ሐገራትና የመዳረሻ ሐገራት አላማዎች የሚያካትቷቸውን ጠቃሚ ነጥቦች
እና የሁለትዮሽ የሥራ ስምሪት ስምምነቶችን ሊያሰናክሉ የሚችሉ ሁኔታዎችን
በማውሳት
▫▫ ከውጭ ሀገር ሰራተኛ ለመቅጠር የሚደረግ የተሟላ የሁለትዮሽ የሥራ ስምምነት
ሊያካትት የሚገባውን ይዘት በማቅረብ (የሚቀርበው ትምህርት መልመጃውን
የሚደግፍ ይሆናል)

3.7.6 የቡድን ክንዋኔ “ሀ” እና “ለ” ሐገራት የሁለትዮሽ የሥራ ሥምሪት ስምምነቶች
ለማድረግ የሚያካሂዱት ድርድር
እናንተ የመነሻ(ውልደት) ሀገር”ለ” ተወካዮች ናችሁ፡፡ ሐገራችሁ ከ”ሀ”ሐገር ጋር የሁለትዮች
የሥራ ሥምምነት ለማድረግ ፍላጎቷን ገልፀለች፡፡

በሁለቱ ሐገራት መካከል ስምምነቱ እንዲደረግ የሚቻልበትን ሁኔታ ለመወያየ


ከሐገር”ሀ”ተወካዮች ጋር ሁለት ተከታታይ ስብሰባዎች ተካሒደዋል፡፡

በድርድሩ ውስጥ እናንተ የቅድሚያ ትኩረት ሚከተሉት ናቸው፡፡

• ለሐገራችሁ ሰራተኞች የህግ ሥርዐቱን ክፍት እንዲደርግ ከሀገር “ሀ” ግልጽ


ዋስትናዎች (ማረጋገጫ) ያስፈልጋችኋል፡፡

ዳራ
የሐገራችሁ ዜጎች ለሥራ ወደ ሁለተኛ ወገን ሐገራት በሄዱበት ወቅት ያልተገባ አያያዝና በደል
እንደሚደርስባቸው ከሙያ ማህበራትና ሌሎች አካላት በርካታ ቅሬታዎች ቀርበዋል፡፡ በተለይም
በሥራ ዝቅተኛ ክፍያ፣ ረዢም የሥራ ጊዜ ማሰራትን፣ ጾታዊ ጥቃትና ሰራተኞች በሙያ ማህበራት
ጋር ግንኙነት እንዲያደርጉ ፈቃደኛ ሆኖ አለመገኘትን በተመለከተ ክሶች ሲቀርቡ ቆይቷል፡፡ከሀገር
“ሀ” አንጻር ውጭ ሀገር ዜጎችን የመጥላት ባሕሪይ እና ውጭ ሀገር ሰራተኞች የሀገሬው የሥራ
እድል እየሞጨለፉ(እየነጠቁ) ነው የሚል አቤቱታ እየበዛ ስለመምጣቱም ሰምታችኋል፡፡

የናንተ ተግባር፡
• ከሐገር ”ሀ” ተወካዮች ጋር በምታደርጓቸው ተከታታይ ስብሰባዎች ወቅት አቋማችሁን
ለማስጠበቅ የሚረዱ ተያያዥ ጠቃሚ የማሳመኛ ሀሳቦችን ማዘጋጀት/ማደራጀት
• ለምስል ድርድሩ የሚጠቅሙ የማሳመኛ ነጥቦችን(ሀሳቦችን) ለማራጀት የ15 ደቂቃዎች ጊዜ
አላችሁ፡፡
• ከሐገረ ”ሀ” ጋር የሚደረገው ድርድር 10 ደቂቃዎች ይፈጃል፡፡

3.7.7 የሁለትዮሽ የሥራ ሥምምነቶች ውጤታማነት


‚‚ ወደ ድርድር ለመግባትና የሁለትዮሽ የሥራ ሥምምነት ለማድረግ እስካሁን ከተገለፁት
ችግሮች ውጭ የሁለትዮሽ የሥራ ሥምምነቶች ውጠታማነት በራሱ አጠያያቂ ነው፡፡
▫▫ የሁለትዮሽ የሥራ ሥምምነት ላይ ጥናቶች የሚደረጉት አልፎ አልፎ በመሆኑ
የስምምነቶቹን ውጤታማነት መመርመር አስቸጋሪ ነው፡፡
▫▫ ይህ እንዳለ ሆኖ በ OECD ሀገራት 25%ያህል የሁለትዮሽ የሥራ ስምምነቶች
አይተገበሩም፡፡

54
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

‚‚ አሁንም ግን ወደ ሁለትዮሽ የሥራ ስምምነቶች የመግባት ፍላጎቶች ሲገለጹ፡-


▫▫ የዓለም-አቀፍ ሰራተኞች ጉዳይን የሚከታተል ሉላዊ ሥርዐት(አካል) ባለመኖሩ
ሥደተኛ-ሰራተኞች ጥበቃ ከማድረግ፣የሠራተኛ ፍላጎትና አቅርቦትን ከማጣጣም፣ኢ-
መደበኛ የሆነ ስደትን ከማስተዳደር እና ቅጥርን ከመወሰንና ከመቆጣጠር አንጻር
በሐገራት መካከል ትብብር ተፈጥሮ እንዲሰራ በማስቻል ረገድ የሁለትዮሽ የሥራ
ስምምነቶች ጠቃሚ ስልቶች ናቸው፡፡
▫▫ የውጪ ሃገር ሰራተኞች ጥበቃ ጉዳይን በበለጠ ትኩረት ስንመለከተው፡-
• በሁለትዮሽ የሥራ ስምምነት ውስጥ የሚካተቱት ድንጋጌዎች የዓለም አቀፍ
የሰብአዊ መብቶችን ደረጃዎች ደግመው የሚደነግጉ ናቸው እንጂ አዲስ ጉዳይ
የሚያቅፉ አይደሉም የሚል ክርክር ሊነሳበት ይችላል፡፡

• ይሁን እንጂ ውጪ ሃገር ሰራተኞች ሕጋዊነት ጋር የተሳሰሩ የተወሰኑ


ዓለም-አቀፍ ደረጃዎችን በተመለከተ ሰፊ አቀባበል ባለመኖሩ የሁለትዮሽ
የሥራ ስምምነቶች ከየሰራተኞቹ መብቶች ጥበቃ አንጻር ያለውን ክፍተት
በመሙላት ጠቃሚ ሚና ይጫወታሉ፡፡

‚‚ ውጤታማ በሆነ ሁኔታ የሁለትዮሽ የሥራ ስምምነቶችን ሥራ ላይ በማዋል የመነሻ


ነጥቦችን መዘርዘር ይገባሃል፡፡
▫▫ የሠራተኞች እጥረት ባለባቸው የተወሰኑ ዘርፎች ላይ ያተኮሩ ናቸው፡፡
▫▫ በአሰራሩ የኮታ ሥርዓት አለበት
▫▫ የቅጥር ሥርዓቱ የተደራጀ ነው፡፡
▫▫ ተቋማዊ ትብብር ማረጋገጥና የሠራተኞች ስምሪት
▫▫ የሁለትዮሽ የሥራ ስምምነት የትግበራ ምዕራፍ በቂ በሆነ መልኩ ከሁኔታዎች ጋር
ተስማምቶ ተደራጅቷል፡

Resources for facilitator preparation

African Union, Declaration on Migration, 2015, Doc. Assembly/AU/18(XXV).


African Union, The Migration Policy Framework for Africa, EX.CL/276 (IX) (Banjul, the Gambia, 2006).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA AUC/ILO/IOM/ECA, Joint Labour Migration Programme – Powerpoint
presentation on Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa: A bold
initiative (February 2015).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative (2014).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative, Programme brief (2014).
R. Cholewinski, “The Human and Labor Rights of Migrants: Visions of Equality”, Georgetown
Immigration Law Journal, 22(177):177‒219 (2008).
R. Cholewinski, R. Perruchoud and E. MacDonald (eds.), International Migration Law: Developing
Paradigms and Key Challenges (T.M.C. Asser Press, The Hague, 2007).
R. Cholewinski, Migrant Workers in International Human Rights Law: Their Protection in Countries of
Employment (Clarendon Press, Oxford, 1997).
COMESA, Protocol on the Free Movement of Persons, Labour, Services, Right of Establishment and
Residence (Kinshasa, 1998 (adopted in 2001)).
FDRE, Labour Proclamation (Proclamation No. 377/2003) (2003).
IGAD, Regional Migration Policy Framework Action Plan (2013).
IGAD, Regional Migration Policy Framework, adopted by the 45th Ordinary Session of the IGAD Council
of Ministers (Addis Ababa, 2012).

55
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION

ILO, Migrant Workers (Supplementary Provisions) Convention (C143), 24 June 1975. Available from
www.ilo.org/dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_ILO_CODE:C143
ILO, Migration for Employment Convention (Revised) (C97), 1 July 1949. Available from www.ilo.org/
dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312242
ILO, Recommendation concerning Migrant Workers (R151), 24 June 1975. Available from www.ilo.org/
dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312489
ILO, Recommendation concerning Migration for Employment (Revised 1949) (R86), 1 July 1949. Available
from www.ilo.org/dyn/normlex/en/f?p=1000:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312424
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 355‒392. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
OSCE, Guide on Gender-Sensitive Labour Migration Policies (OSCE, Vienna, 2009), pp. 13‒26.
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 27‒36, 85‒99.
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies (Mediterranean
Edition) (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2007), pp. 187‒213 . Available from https://publications.iom.int/
system/files/pdf/osce_iom_ilo_medhandbook_en.pdf
UN General Assembly, International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers
and Members of Their Families, 18 December 1990, A/RES/45/158. Available from www.ohchr.org/
Documents/ProfessionalInterest/cmw.pdf
P. Wickramasekara, Bilateral Agreements and Memoranda of Understanding on Migration of Low
Skilled Workers: A Review (ILO, Geneva, 2015).
መልመጃ 2፡የተሳታፊዎች መምሪያ

በአፍሪካና በጉልፎሪያ ሀገራት መካከል የተደረገ የሁለትዮሽ የሥራ ሥምምነት

የአፍሪካና መንግሥት እና የጉልፎሪያ መንግሥት፣ ከዚህ በኋላ አካላት (ወገኖች) ተብለው የሚጠቀሱት፣
ያላቸውን ልዩ ባሕላዊና አካባቢያዊ ትሥሥርን መሰረት በማድረግ በመካከላቸው ያለው የሰው ኃይል ፍልሰት
ፍሰት በእኩልነታችን የጋራ ጥቅም ላይ ተመርኩዞ በሥርዓት እንዲመራ ለማድረግና ባላቸው የጋራ ፍላጎት
በመነሳሳት እና የቤት ውስጥ ሰራተኞች ከዚህ በኋላ የቤት ሰራተኞች የሚሰሩትን ወደጉልፎሪያ በመላክ ረገድ
በትብብር ለመሥራት ባላቸው ፍላጎት መሰረት በሚከተለው ሁኔታ ስምምነት አድርገዋል፡፡

አንቀጽ 1 ቅጥርና ጉዞ
አንቀፅ2

የሥራ ቅጥር ሁኔታ፣ ጥበቃ እና ማህበራዊ ዋስትና

አንቀፅ 3

ወደ ሀገር መመለስ

አንቀጽ 4

አስተዳደርና አተገባበር

ይህ ስምምነት ለ3 ዓመታት የሚቆይ ሲሆን ስምምነቱ ሥራ ላይ የሚውለው የየሀገሪቱ አካላት የሀገር ውስጥ
የህግ አፀዳደቅ ቅድመ ሁኔታዎች መጠናቀቃቸውንና ስምምነቱ ሥራ ላይ ሊውል የሚችል መሆኑን ሕጋዊ
በሆነ ደብዳቤ ሲያሳውቁ ነው፡፡

የስምምቱ የሚፀናት ጊዜ ከመጠናቀቁ ከ100 ቀናት በፊት አንደኛው ወገን በጽሁፍ ካላሰወቀ በስተቀር ስምምነቱ
እንደታደሰ ይቆጠራል፡፡

ይህ ስምምነት እኩል ተቀባይነት ባላቸው በአፍሪካና ጉልፎሪ ቋንቋዎች በተጻፈ ኦርጅናል ቅጂዎች ሁለቱም
እኩል የህግ ተቀባይነት ኖሯቸው በአፍሪካና በጉልፎርያ ( ቀን )ተፈርሟል፡፡

ስለአፍሪካ ስለጉልፎሪያ

(የባለሥልጣኑ ስምና ኃላፊነት) (የባለሥልጣኑ ሥምና ኃላፊነት)

56
4
ማንዋል “መ”

ለስራ ወደ ውጪ ሃገራት
የሚሄዱ ሰራተኞች ጥበቃ፡
የፖሊሲ አማራጮች
ለመነሻ ሀገራት
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

4.1 የስልጠና ማንዋል “መ” ዓላማዎች


የስልጠና ማንዋል “መ” የመነሻ (የውልደት) ሀገራት በውጭ ሀገራት ለሚገኙ ዜጎቻቸው ጥበቃ ለማድረግ
ማዘጋጀትና ሥራ ላይ ማዋል የሚችለውን አንዳንድ መሰረታዊ ፖሊሲዎችንና ተግባራትን ይዳስሳል፡፡

‚‚ ለሥራ ወደ ውጭ ሀገራት ለሚሄዱ ዜጎቻቸው ጥበቃ ለማድረግ የመነሻ ሀገራት ምን


ማድረግ ይችላሉ?
‚‚ በበለጠ ትኩረት በዜጎቻቸው ላይ የሚደርሰውን የመብቶች ጥሰት ለመከላከልና ብሎም
ለማስቆም የመነሻ ሀገራት ምን ማድረግ ይችላሉ?

4.2 ከሥልጠና ማንዋል “መ” ትምህርት የሚጠበቁ ውጤቶች


የዚህን ሰነድ ትምህርት ሲያጠናቀቁ ሰልጣኞች

‚‚ ጥበቃ የማድረግ እርምጃዎችን ጉዞ የማመቻቸት ሥራ የመጀመሪያ ደረጃ ላየረ የመውሰድ


አስፈላጊነትን ይገነዘባሉ፡፡
‚‚ የቀጣሪ ኤጀንሲዎችን አሰራር በሕግ የመወሰንና የመቆጣጠር እንዲሁም የቅጥር(የሥራ)
ደረጃዎችን የመተግበር ሥራን ውስብስብነትና ችግሮችን ይረዳሉ፡፡
‚‚ ለሰራተኞች ተገቢውን ጥበቃ ለማድረግ መሰራጨት የሚገባቸውን የመረጃ አይነቶች፣
የሚሰራጭባቸውን መንገዶችና ለየትኛው የህብረተሰብ ክፍል እንደሚሰራጩ ያውቃሉ፡፡
‚‚ የቆንስላ ጽ/ቤት ከሚሰጣቸው ድጋፍና የጥበቃ አሰራር እና የሥራ አታሼ ሚናን በሚገባ
ይረዳሉ፡፡

4.3 የሥልጠና ማንዋል “መ” ገለፃ


አለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (IOM) እና አውሮፓ ደህንነትና የትብብር ድርጅት በ2010 እ.ኤ.አ
በውጪ ሀገር ሰራተኞች ጉዳይ አመራር ዙሪያ ባዘጋጁት የስልጠና ሰነድ ውስጥ የአሰልጣኞች መምሪያ
ውስጥ በስልጠና ማንዋል “መ” (የሰራተኞች ጥበቃ የፖሊሲ አማራጭና ለመነሻ ሐገራት”፣ ክፍል1ን)
ከሚከተሉት ነጥቦች ጋር አያይዛችሁ ተመልከቷቸው፡፡

‚‚ የሥልጠና ማንዋል “መ” ከነባራዊ ሁኔታዎች ጋር አዛምዳችሁ ተመልከቱ


‚‚ የመነሻ(ውልደት)ሀገራት ለሥራ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱ ዜጎቻቸውን ከጥቃት ለመጠበቅ
በራሳቸው ኃላፊነት ሥር የሚገኙትን መፍትሔዎች(ስልቶች)በተመለከተ የዋና ዋና ነጥቦችን
ዝርዝር ቅረፅ
‚‚ የቡድን ተግባር
‚‚ ለአስተባባሪው(አወያዩን) በዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች
‚‚ ተሳታፊዎች የሚከተሉትን ጥያቄዎች እንዲመልሱ ማነሳሳት
ጥያቄዎች፡-
‚‚ የውጪ ሀገር ሰራተኞችን ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶችንና
በደሎችን አይነቶች ለዩ፡፡
‚‚ እጅግ አሰቸኳይ ትኩረት ሊሰጣቸው ሚገቡ አምስት በደሎች በቅደም ተከተል አስቀምጡ
‚‚ እንደነዚህ ያሉ በደሎች እንዳይባባሱና እንዲቀነሱ ወይም ሙሉ በሙሉ እንዲወገዱ ለማድረግ
ለሰራተኞች የመነሻ ሐገራት መንግሥታት መወሰድ የሚገባቸውን እርምጃዎች በተመለከተ
የመነሻ ሐሳብ ጻፍ(አቅርብ)
‚‚ የመነሻ(የመፍትሔ ሐሳቡ)ውጤታማ የመሆኑን እድል ለማስፋት መሟላት የሚገባቸውን
ቅድመ ሁኔታዎች ለዩ፡፡

59
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN

4.4 የሰራተኞች ቅጥር አመራር


የአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት እና የአውሮፓ የደህንነትና የትብብር ድርጅት
በ2010 (እ.ኤ.አ) በውጪ ሃገር ሰራተኞች ጉዳይ አመራር ዙሪያ ባዘጋጁት የስልጠና
ሰነዶች የአሰልጣኙ መምሪያ ውስጥ በስልጠና ሞጁል/ሰነድ/ “ መ ” (“የውጪ
ሃገር ሰራተኞች ጥበቃ፡- የፖሊሲ አማራጮች ለመነሻ ሐገራት”)፣ ክፍል 2ን
ከሚከተሉት ነጥቦች ጋር አያይዛችሁ ተመልከቷቸው፡፡
‚‚ ርዕሰ ጉዳዩን ማስተዋወቅ
‚‚ የቀጣሪ ኤጀንሲዎች ሚና
‚‚ ደንብ የማውጣት አስፈላጊነት
‚‚ አለም-አቀፍ ደረጃዎች ምዝገባና ፈቃድ አሰጣጥ
‚‚ ምዝገባና ፈቃድ አሰጣጥ
‚‚ ለደረጃዎች ፈቃድ ስለመስጠት
‚‚ የቅጥር ክፍያዎች
‚‚ የግል አሰሪ ኤጀንሲዎችን ሕጋዊ አሰራር ሥራ ላይ ማዋል
▫▫ የግል ቀጣሪ ኤጀንሲዎች ሕጋዊ አሰራር ሥራ ላይ እንዲውል የተፈለገበትን አሳማኝ
መነሻ ዝርዝር
▫▫ የክትትል ሥራዎች
▫▫ የህግ ድንጋጌ ጥሰት ተፈጽሞ ሲገን መወሰድ የሚገባው አስተዳደራዊ እና ወይም
የወንጀል ቅጣት
▫▫ ከቁጥጥርና ቅጣት ባሻገር ከሥራቸው አንጻር የመልካም አስተዳደር መመዘኛን
አሟልተው ለፈፅሙ ኤጀንሲዎች የሚሰጥ ማበረታቻ
▫▫ የውጭ ሀገር ሰራተኞችን ቅጥር ለመምራትና ለመወሰን አማራጭ መንገዶችን
መጠቀም ከሚከተሉት ጉዳዮች አንጻር፡-
• የግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ኮንፌደረሼን የሥነ ምግባር ደምብ
ጨምሮ የራስን (የውስጥን) አሰራር መደንገግ እና

• የመንግሥት አካላት ተሳትፎ

‚‚ ማጠቃለያ
‚‚ ለአወያዩ ዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች
‚‚ ዕዝል 1፡- ደረጃዎች እና ለግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ
‚‚ ኤጀንሲዎች ፈቃድ የሚሰጥባቸው መመዘኛዎች/ማረጋገጫዎች/
‚‚ ዕዝል 2፡- የግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ኮንፌዴሬሽን አባላት ለአለም-አቀፍ
የሰራተኞች ገበያ ጤናማ አሰራር ያላቸው ቁርጠኝነት
‚‚ ዕዝል 3፡- ለየውጭ ሐገር የሥራ ሥምሪት አገልግሎት የሚሰጡ አካላትየሥነምግባርና የበጎ
ተግባር ደምብ(ቃለመሃላ)

4.5 የሥራ ውልና ዝቅተኛ የቅጥር መስፈርቶች


አለም-አቀፍ የፍልሰት ጉዳዮች ድርጅት (IOM) እና የአውሮፓ ደህንነትና የትብብርድርጅት (OESC)
በ2010 (እ.ኤ.አ) በውጪ ሰራተኞች ጉዳይ አመራር ዙሪያ ባዘጋጁት ስልጠና ሰነዶች አሰልጣኙ
መምሪያ ውስጥ በስልጠና ሰነድ/ሞጁል/ መ (የውጪ ሰራተኞችን ጥበቃ፡- የፖሊስ አማራጮች ለመነሻ
(ውልደት) ሀገራት)፣ ክፍል 3ን ከሚከተሉት ነጥቦች ጋር አያያዛችሁ ተመልከቷቸው፡፡

60
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

‚‚ ርዕሰ-ጉዳዩን ማስዋወቅ
‚‚ ዝቅተኛ የሥራ ቅጥር መሥፈርቶች እና የሥራ ውሎች ይዘት
▫▫ ዝቅተኛ የሥራ ቅጥር መሥፈርቶች ምን ምን ያካትታሉ፣እና
▫▫ የሥራ ውሎችና ሲቀርፁ የቅጥር መመዘኛዎች ሲቀርጽ ከግምት ውስጥ መግባት
የሚገባቸው ነጥቦች
‚‚ ዝቅተኛ የሥራ ቅጥር መሥፈርት 5 ለማሟላት እና የሥራ ውል ለማድረግ ብቁ ስለመሆን
▫▫ የቡድን ውይይት
▫▫ ለመነሻ ሐገራት የሚሆኑ የፖሊሲ አማራጮች
▫▫ ማጠቃለያ
▫▫ ለአወያዩ ዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች
▫▫ ዕዝል፡ከሀገረ ፊሊፒንስ ውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት አስተዳደር የተገኘ ናሙና የሥራ
ውል

4.6 የመረጃ አሰረጫጨት


አለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት እና የአውሮፓ የደህንነትና የትብብር ድርጅት
በ2010(እ.ኤ.አ) በውጪ ሃገር ሰራተኞች ጉዳይ አመራር ዙሪያ ባዘጋጁት
የሥልጠና ሰነዶች
ሰራተኞች ጥበቃ፡-የፖሊሲ አማራጮች ለመነሻ ሐገራት)፣ ክፍል 4ን ከሚከተሉት
ነጥቦች ጋር አያይዛችሁ ተመልከቷቸው፡-
‚‚ ርዕሰ ጉዳዩን ማስተዋወቅ
‚‚ የቡድን ተግባርና ይህንኑ የሚደግፍና የሚያጠናክር ገለጻ/ፕረዘንቴሽን
‚‚ መገለፅ ያለባቸው ነጥቦች
‚‚ የቅድመ ቅጥር መርሐ ግብሮች(የሚከተሉትን በተመረኮዘ)
▫▫ የመረጃ አይነቶች
▫▫ የሚከተሉትን ነጥቦች ላይ ተመርኩዞ መረጃዎችን እንዴት ማስተላለፍ እንደሚቻል
• በፊሊፒንስ ቅድመ-ቅጥር የግንዛቤ መስጫ ሴሚናር

• የስደተኛ መረጃ ማዕከል፤ የታጃኪስታን ልምድ

▫▫ የትኩረት አቅጣጫው እነማን ላይ ማነጣጠር አለበት


‚‚ የቅድመ-ጉዞ የግንዘቤ መስጫ ሴሚናር
‚‚ ማጠቃለያ
‚‚ ለአወያዩ ዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች
‚‚ ዕዝል1፡ በግለሰብ ደረጃ ተሳታፊዎች የሚሰሩበት የመልመጃ ወረቀት
‚‚ ዕዝል2፡ ቅድመ -ጉዞ የግንዘቤ መስጫ ትምህርት ሥርዐት(ካሪኩለም) መዘርዝር ዝቅተኛ-
ክህሎት ባላቸው የውጪ ሰራተኞች

61
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN

4.7 የጥበቃ ተግባራት በመዳረሻ ሀገራት-የኮንሱላርና እና


የዲፕሎማሲያዊ ጥበቃ
የአለም-አቀፍ የፍልሰት ድርጅት እና የአውሮፓ ደህንነትና ትብብር ድርጅት
በ2010 እ.ኤ.አ በሰው ሃይል ሰራተኞች ጉዳይ አመራር ዙሪያ ባዘጋጁት የሥልጠና
ሰነዶች አሰልጣኙ መመሪያ ውስጥ በስልጠና ሰነድ- “መ” (“ሰራተኞች ጥበቃ፤
የፖሊሲ አማራጮች ለመነሻ ሐገራት”)፣ ክፍል 573 ከሚከተሉት ነጥቦች ጋር
አያያዞች ተመልከቷቸው፡፡
‚‚ ርዕሰ-ጉዳዩን ማስዋወቅ
‚‚ የቆንስላ ድጋፍ ከሚከተሉት ጉዳዮች አንጻር
• በቆንስላ የድጋፍ ሥርዐት ሥር ያሉ መብቶችና ግዴታዎቸው

• በመዳረሻ ሐገራት ሰራተኞችን ጥበቃ እንዴት ማሻሻል እንደሚቻል

• ዲፕሎማሲያዊ ጥበቃ

‚‚ የቡድን ተግባር
‚‚ ማጠቃለያ
‚‚ ለአወያዩ ዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች

4.8 የፍልሰት ደህንነት ፈንድ


የአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት እና አውሮፓ ደህነትና የትብብር ድርጅት በ2010
በስደተኛ ሰራተኞች ጉዳይ አመራር ዙሪያ ባዘጋጁት ስልጠና ሰነዶች አሰልጣኙ
መምሪያ ውስጥ በስልጠና ሰነድ 4 (“የስደተኛ ሰራተኛ ጥበቃ-የፖሊሲ አማራጮች
ለመነሻ ሐገራት”ክፍል “6”ን ከሚከተሉት ጉዳዮች ጋር አያይዛችሁ ተመልከቷቸው፡፡
‚‚ ርዕሱን ማስተዋወቅ
‚‚ ስደተኛ ደህነት መረዳጃዎች አጠቃላይ መርሆች
‚‚ የፊሊፒንስ የውጭ-ሀገር ሰራተኞች ደህንነት አስተዳደር ልምድ
‚‚ ማጠቃለያ እና ከፊሊፒንስ በውጪ ሀገር ስራ ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች ደህንነት አስተዳደር
ልምድ የተቀሰሙ ትምህርቶች
‚‚ ለአወያዩ ለዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች

4.9 ለስራ ወደ ውጪ ሀገራት የሚሄዱ ሠራተኞች (Migrant


workers) መብቶች ጥበቃ እና የግል ሥራና ሰራተኛ
አገናኝ ኤጀንሲዎችን አሰራር በህግ የመወሰን አስፈላጊነት
‚‚ ብዛት ያላቸው ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች እያጋጠማቸው ያለውን ጤናማ ያልሆነ አያያዝ
በአሁኑ ወቅት ያለውን የደህንነት የጥበቃ ሥርዓት ግምት ውስጥ በማስገባት የተጠናከረ
ጥበቃን እውን ማድረግ የሚያስችሉ ጉልህ እርምጃዎች ሊወሰዱ ይገባል፡፡ይህ በግል ሥራና
ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ጥረት ብቻ ተሟልቶ ሊሳካ የሚችል ተግባር አይደለም፡፡

62
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

‚‚ በውጭ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዜጎች ሰብአዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩ ለማስቻል የሚረዳ


ትብብር ከውጭ መንግሥታት ጋር በአጥጋቢ ደረጃ አለመመሥረቱ እንደ ችግር መወሰዱን
የብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች መርሐ-ግብር ያመለክታል፡፡(ኢፌዴሪ፣ብሔራዊ የሰብአዊ
መብትና የድርጊት መርሐግብር፣ 2013(እ.ኤ.አ)፣ 30)
‚‚ ከዚህ አንጻር በመዳረሻ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲ/ሚሽን ሰራተኞች ሊጫወቱ
የሚገባቸው ሚና ጠቃሚ ቢሆንም በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ይህን ኃላፊነት ለመወጣት
ያላቸው አቅም ውስን ነው፡፡
‚‚ በዚህ ተግባር ሙሉ ጊዜውን ወስዶ ሊሰራ የሚችልና ከሁለቱም ማለትም፡ ከኢትዮጵያ
ተወካዮችና ከተቀባይ ሀገር ተወካዮች የሚገኙበት ራሱን ችሎ የሚንቀሳቀስ አካል
የሚቋቋምበት ሁኔታ ሊታይ ይገባል፡፡ ይህም በኢትዮጵያ እና በሚመለከተው መዳረሻ ሐገር
መካከል በሚደረግ በአግባቡ በተመሰረተ የሁለትዮሽ ስምምነት ውስጥ መደንገግ ይኖርበታል፡
፡ይህ አሰራር በመዳረሻ ሐገራት ውስጥ የሚገኙ አስፈጻሚ አካላትን ስለ ጉዳዩ የበለጠ
እንዲያስቡበትና የሚጠበቅባቸውን ሚና በትኩረት እንዲጫወቱ ያነሳሳል፡፡
‚‚ እንዲሁም የንግድ ስራ ማህበራት ከሀገር ውጪ ሰራተኞች ጥበቃ አንጻር ዋንኛውን ሚና
ሊጫወቱ ይችላሉ፡፡ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌደሬሽን ወደ ውጭ ሀገር ለሥራ
የሄዱትን ጨምሮ በውጪ ሃገር ከሚሰሩ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች ጋር ያለው ግንኙነት
ዝቅተኛ ነው፡፡ ዘግይቶም ቢሆን ኮንፌደሬሽኑ በሀገረ-ሊባኖስ ከሚገኝ የሰራተኛ ማህበር ጋር
በውጭ ሃገር ስራ ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች ጥበቃ ማድረግ በሚቻልበት
ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርግ ነበር፡፡
‚‚ ከዚህ አንጻር አለም አቀፍ የስራ ድርጅት (ILO) የሚከተለውን የሀገረ-ስሪላንካን ልምድ
ይጠቅሳል፡፡ አለም-አቀፍ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት መብቶችን መሰረት ደረገ ሥልት
(አለም አቀፍ የስራ ድርጅት ጄኔቫ 2010)፤175፡፡ በ2009 የስሪላንካ ሰራተኛ ማህበራት እና
በባህሬይን፣ ዮርዳኖስ እና ኩዌት የሚገኙ አቻዎቻቸው መብቶች እንዲጠበቁ ለማድረግ
ሶስት የተለያዩ የሁለትዮሽ ትብብር ስምምነቶችን ተፈራርመዋል፡፡ የአለም አቀፍ የሥራ
ድርጅት የባለብዙ አካላት ማዕቀፍ ለሁሉም የውጭ ሀገር ሰራተኞች እኩል የሚሰራ መሆኑንና
ሁሉም ስደተኛ ሰራተኞችን መብት ለማስከበር ቁርጠኛ አቋም የሚያራምዱ መሆኑን ጨምሮ
ፈፃሚዎች ለተወሰኑ ቁልፍ መርሆች ራሳቸውን እንደሚያስገዙ ስምምነቶቹ ይደነግጋሉ፡፡
የውጭ ሃገር ሰራተኞችን መብቶች ጥበቃ ከማጠናከር አኳያ እነዚህ የሰራተኛ ማህበራት
ስምምነቶች አርአያነት ያላቸውና መልካም ተግባራት ተደርገው የሚወሰዱ ናቸው፡፡
‚‚ አዋጅ ቁጥር 923/2008 እንዲወጣ የተደረገው የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪት የሚመራበትንና
የሚተዳደርበትን የተሻሻለ ሁኔታ በተሟላ መልኩ ለማስፈን ነው፡፡ በአዋጁ ድንጋጌዎች
በተገለፀው መሰረት በበርካታ ደምቦችና መመሪያዎች መደገፍ የሚገባው ይህን አዋጅ ሥራ
ላይ ሲውል ብርቱ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል፡፡
‚‚ የሥራ ፈላጊዎችንና የሰራተኞችን መብቶች ጥበቃ ለማጠናከር የተለያዩ የቅጥር ሁኔታዎችን
ማገናዘብ ያስፈልጋል፡፡ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኤጀንሲዎች፤የውጭ ሀገር የአሰሪ ተወካዮችና
የውጭ አሰሪዎች አሰራሩን አላግባብ መጠቀሚያ እንዳያደርጉት ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል፡

‚‚ ከስምሪት ወይም ምደባ ጋር በተያያዘ የሚጠየቁ ወጪዎችን ለመቆጣጠር ጠንካራ ህገ
ደምብ ማውጣት አስፈላጊ ነው፡፡ሥልጣንና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችም ትኩረት
የሚሹ ናቸው፡፡ የተጠናከረ የህግ ትግበራና የሚጣሉ ገደቦች ሌላው ትኩረት አቅጣጫ ሊሆን
ይችላል፡፡
‚‚ የውጭ የሥራ ሥምሪት ላይ እገዳ ከተጣለበት ከጥቅምት 2013 ጀምሮ በኢትዮጵያ ውስጥ
በሚሰሩ የግል ሥራና ሰራተኞች አገናኝ ኤጀንሲዎችን አሰራር የሚወስነውን የህግ ማዕቀፍ
መሰረታዊ በሆነ መልኩ ለመለወጥ እርምጃዎችን ወስዷል፡፡ በውጤቱም ኢትዮጵያ የውጭ
ሀገር የሥራ ሥምሪት አዋጅ ቁጥር 923/2008 ፀድቋል፡፡
‚‚ በእርግጥም የግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችን አሰራር የሚደነግግ ደምብ የማውጣትን
አስፈላጊነት የዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት ያስገነዝባል፡፡

63
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN

የግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችን አሰራር በሕግ


የመወሰንና የመከታተል አስፈላጊነት
‹‹የግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችን አሰራር በዝርዝር በሕግ የመደንገግ
ተግባር ከሰራተኛ መብት ጥበቃ ጋር በእጅጉ የተሳሰረ ነው፡፡ በብዙ ታዳጊ
ሐገራት የግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች በሚያስከፍሉት ከመጠን
ያለፈ ክፍያ፣ወጪ በሚያበዛ ቢሮክራሲያዊ አሰራር፣በኃላፊዎች ከሚገባው
ውጪ ተጨማሪ የገንዘብ አሰራር እና በመሳሰሉት ያልተገቡ ምክንያቶች
የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ወጪ ከፍተኛ ነው፡፡ ወደ ባህረሰላጤው
ሀገራት የሚደረግ ፍልሰት ጉዞ ላይ እንደሚከሰተው ሁሉ በሀገር በቀል
ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችና በውጭ አስቀጣሪ ኤጀንሲዎች መካከል
በሚደረገው ያልተገባ ጥቅም የመፈለግ ምክንያት የሚፈጠረው አላስፈላጊ
የዋጋ ጭማሪ ወደ ስደተኛ ሰራተኞች እንዲተላለፍ ይደረጋል፡፡ የመልካም
አስተዳደር ዋንኛ ተግባር ደግሞ እነዚህን ጉዳዮች በመለየት ለግለሰብ ሰራተኛ
የሚጠየቀው የውጪ ሃገር ስራ ስምሪት ክፍያ እንዲቀንስ ማድረግ ነው፡፡
ይህ ደግሞ ጠቀሜታው ለሰራተኛው ብቻ ሳይሆን ለሀገርም ጭምር ነው፡፡
ሰራተኞች ከሚያገኙት ገቢ ላይ ወደ ሀገር የሚልኩት የገንዘብ መጠን ባደገ
ቁጥር ሐገሪቱ መጠቀሟ አይቀሬ ነውና፡፡
አለም አቀፍ የውጪ ሀገር ሰራተኞች መብቶች ላይ የተደረገ ጥናት(አለም አቀፍ
የሥራ ድርጅት(ILO) ጄኔቫ 2010)፡ 175)

4.10 ስነ ምግባርን የተከተለ ቅጥር በኢትዮጵያ ስለማበረታታት፤


አለም አቀፋዊ መስፈርቶችና አንፃራዊ መመሪያዎች
‚‚ የ1997 የአለም አቀፍ የስራ ድርጅት ድንጋጌ 181 (የግል ስራ ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች
ስምምነት) በቅጥር ረገድ ለኢትዮጵያ በጣም ጠቃሚ ነው፡፡ ሀገሪቱም ስምምነቱን በ1999
አፅድቃለች፡፡
‚‚ ስምምነቱ ከሌሎች ነገሮች ይልቅ የውጪ ሃገር ሰራኞችና ጥበቃ፤ የአድሎአዊ አሰራርን
ክልከላ፤ የሪፖርት አቀራረብ ስርዓት፤ በመንግስት ተለይተው የሚሰጧቸውን ኃላፊነቶች
ዝርዝር፤ አፈፃፀሙን እና ስራ ላይ የሚውልበትንሁኔታ ይደነግጋል፡፡ እንዲሁም አፅዳቂ
ሀገራት በመንግስት ስራና ሰራተኛ የማገናኘት አገልግሎት እና በግል ስራና ሰራተኛ
አገናኝ ኤጀንሲዎች መካከል ትብብር እንዲጠናከር የሚረዱ ሁኔታዎችን የማመቻቸት ስራ
ያከናውናሉ፡፡
‚‚ ስምምነቱ በመግቢያው በአግባቡ በሚካሄድ የሰራተኛ ገበያ ውስጥ የግል የስራና ሰራተኛ
አገናኝ ኤጀንሲዎች ሚናን ጠቃሚነት የሚያወሳ ሲሆን በአንፃሩም ሰራተኞች አለአግባብ
መጠቀሚያ እንዳይሆኑ የመከላከልን ፤የመደራጀትን መብት ዋስትና የመስጠትን፤ የህብረት
ስምምነትና የማህበራዊ ውይይት አስፈላጊነትን ይገልፃል፡፡
‚‚ በስምምነቱ ሶስት አይነት የገበያ አገልግሎቶች ተሸፍነዋል፡- እነዚህም
▫▫ የግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ተሳትፎ ሳይኖራቸው የሚሰጡ አገልግሎቶች
▫▫ በሶስተኛ ወገን ተሳትፎ ወይም የሰራተኛ ድለላ አማካኝነት ሰራተኞች የሚቀጠሩበት
ሁኔታ
▫▫ ስራን ከማፈላለግ ጋር የተያያዙ አገልግሎቶች
‚‚ እንደ አቅጣጫ የግል ኤጀንሲዎች በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ፤ በሙሉ ወይም በከፊል
ምንም አይነት ክፍያ ሰራተኛውን ሊያስከፍሉት አይገባም፡፡
‚‚ ከዚህም ሌላ ስምምነቱ ፈራሚ ሀገራት በተለይ የሚከተሉትን እንዲያረጋግጡ ይደነግጋል፡-

64
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

▫▫ የውጪ ሃገር ሰራተኞች የመደራጀትና የህብረት ስምምነት የማድረግ በአጠቃላይ


ለተቀጠሩና ስራ ላይ ለተሰማሩ ሰራተኞች በቂ ጥበቃ መስጠትና አላግባብ የሆነ
አያያዝን መከላለከል (የአለም አቀፍ የስራ ድርጅት ፤ 1997 አንቀፅ 4 እና 8)
ስምምነቱ በተለይ የውጭ የስራ ስምሪትን በተመለከተ የሁለትዮሽ ስምምነቶች
ሲያደረጉ በቅጥር በምደባ እና በስራ ወቅት ሊፈፀሙ የሚችሉ አላግባብ የሆኑ
አጠቃቀሞችና ከጥቅም ጋር የተሳሰሩ ብልሹ አሰራሮች ከግንዛቤ ሊገቡ ይገባል፡፡
(አለም አቀፍ የስራ ድርጅት(International labour Organazation)፤ 1997፤ አንቀፅ
8)፡፡ ይህም የተጠቀሱትን ጉዳዮች በተመለከተ በሁለትዮሽ ስምምነት ውስጥ በቂ
ድንጋጌዎችን ማካተት እንደሚያስፈልግ ለማስመር ነው፡፡
▫▫ በአዋጆችና ደምቦች ውስጥ መካተት ያለባቸውን የቅጣት ድንጋጌዎች፡- ይህም ያልተገባ
ጥቅማጥቅም የሚሰበስቡ የግል ኤጀንሲዎች በስራ ውስጥ እንዳይሳተፍ መከላከልን
ይጨምራል(የአለም የስራ ድርጅት ፤ 1997፤ አንቀፅ 8 እና 14(3))፡፡
▫▫ የህፃናት ቅጥር መከልከሉን የሚያረጋግጡ መለኪያዎች፡- (አለም አቀፍ የስራ ድርጅት
(ILO) 1997 አንቀፅ 9) በዚህ ረገድ ከአዋጁ ውጪ አርቆ መመልከት ተገቢ ነው፡፡
አዋጁ በዚህ ዙሪያ ምንም አልደነገገም፡፡
▫▫ ቅሬታዎችን መመርመር፤ አላግባብ የሆኑ አጠቃቀሞችን ለመከላከልና ከግል
ኤጀንሲዎች አንፃር ሙያዊ አሰራርን ለመቆጣጠር እንዲያስችል በምርመራና ቁጥጥር
ረገድ የአሰሪ አካላትና የሰራተኛ ማህበራት አስተባባሪ አባላት የሚያሳትፉ በቂ አሰራር
እንዲኖሩ፡፡
‚‚ ኢትዮጵያ ያላፀደቀቻቸው ሌሎችም የአለም የስራ ድርጅት ስምምነቶች፡- በተለይም ከስራና
ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ጋር የተያያዙት ስምምነቶች ከግንዛቤ ሊገቡ ይገባል፡፡ እነዚህን
የህግ ማእቀፎች በማፅደቅና ስራላይ በማዋል ኢትዮጵያ በውጪ ሃገር ስራ ስምሪት መሰረት
የተሰማሩ ሰራተኞችን ጥበቃ ለማጠናከርና ደህንነታቸውነ ለማረጋገጥ ያስቀመጠችውን
ፍላጎት እውን ለማድረግ እንደሚረዳት ይታሰባል፡፡ እነዚህ የህግ ማእቀፍ መሳሪያዎችም
የሚከተሉትን ያካትታሉ፡፡
▫▫ የ1949 የአለም አቀፍ የስራ ድርጅት ስምምነት 97 (በስራ ስምምነት መሰረት
የሚደረግ ፍልሰት የተሻሻለ)
▫▫ የ1975 የአለም አቀፍ የስራ ድርጅት ስምምነት 143 (የውጪ ሀገር ሰራተኞች
(ተጨማሪ ድንጋጌዎች) ስምምነት እና
▫▫ የ1988 የአለም አቀፍ የስራ ድርጅት ስምምነት 168 ( የስራ ስምሪትን ለማበረታታት፣
ለመጠበቅና ስራ አጥነትን ለመከላከል የተደረገ ስምምነት)
‚‚ በቅርቡ ይፋ የተደረገው የተቀናጀና ወጥነት ያለው የውጪ ሀገር የስራ ስምሪት አሰራር
ስርአት (አይ/አር/አይ/ኤስ/) በአለም አቀፍ የፍልሰት ጉዳይ ድርጅት (IOM) የተመራ ነበር፡፡
ስርአቱ ያለመው ሚዛናዊና ትክክለኛ ያልሆነ ቅጥርን ለመከላከል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥርና
በመዳረሻና መነሻ ሀገራት ያሉትን ልዩነቶች ለማጥበብ አለም አቀፍ የህግ ማእቀፍ ክፍተትን
ለመሙላት ነው፡፡
‚‚ የአለም አቀፍ ወጥነት ያለውና የተቀናጀ የቅጥር ስርአት አባላቱ እውቅና የሚያገኙበትንና
ከሌሎች በተለየ ሁኔታ ህጋዊና ትክክለኛ ቅጥር እንደሚያከናውኑ የሚገልፅ የእውቅና
ማእቀፍ ያዘጋጃል፡፡ እውቅና የመስጠቱ ሁኔታው ስነምግባርን የተላበሰ ቅጥር ማከናወን
የጋራ መርህና የሚከተሉትን ባካተተ የስነምግባር ደንብ ፖሊሲዎች ላይ የተመረኮዘ ነው፡፡
▫▫ በስራ ፈላጊዎች የሚፈፀም ክፍያ አይኖርም፤
▫▫ የሰራተኞችን ፓስፖርትና ሌሎች ተያዥ ሰነዶች አለመያዝ /አለማቆየት/
▫▫ የሰራተኛ አቅርቦት ስርአታቸው ውስጥ ግልፅነት አይነተኛ መመዘኛ ነው፡፡
‚‚ ስርአቱ በአለም ዙሪያ ለሚገኙ አባላቱ እውነተኛ ምንጮችንና ለህዝብ የአባላቱን ዝርዝር
የሚያሳውቅበት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ ከዚሁ ጋር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን
ኢ-ስነምግባራዊ ቀጣሪዎች የሚያደርሱባቸውን በደል በዳዮች በመሰብሰብና ቅሬታዎች
የሚጣሩበትንና ሰራተኞች እገዛ የሚያገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፡፡
‚‚ በዚህ ሰነድ ውስጥ ቀደም ሲል እንደተገለፀው የግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች
ኮንፌደሬሽን (ሲ/አይ/ቲ/ቲ CITT) ያዘጋጀው የስነ ምግባር ደንብም ከዚህ አሰራር አንፃር ልዩ
ጠቀሜታ አለው፡፡

65
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN

‚‚ ኬኒያ ከዚህ አሰራር አንፃር እንደሀገር ጠቃሚ ልምድ አላት፡፡ ልምዱም ከሁለቱም አንፃር
ማለትም መንግስት ካወጣውና በኬንያ የግል የስራና ሰራተኛ ኤጀንሲዎች ማህበር አማካይነት
በወጣው የውስጠ ደምብ አንፃር የሚታይ ነው፡፡ ማህበሩ በስሩ በርካታ ኢጀንሲዎች አገልግሎት
የሚሰጥ ሲሆን በ2006 እ/ኤ/አ አባላቱ የሚመሩበትን የስነ ምግባር ደምብ አፅድቋል፡፡ ይህም
የተለያዩ ጉዳዮችን የሚያነሳና ትልቅ ጠቀሜታ ያለው መሳሪያ /ህግ/ ነው፡፡ የሚያካትታቸው
ጉዳዮችም፡-
▫▫ የማህበሩ አላማ
▫▫ የማህበሩ አጠቃላይ ሁኔታ
▫▫ ከመሰረታዊ የህግና የስራ መመዘኛዎች ጋር ያለው አግባብነት
▫▫ ወጥነትና የሙያዊነት አግባብ
▫▫ የሀገራዊ ፖሊሲዎች፤ ህጎችና ምርጥ ልምዶች እውቀትና አተገባበር
▫▫ ከአድሎ የፀዳና ስርአተ ፆታ ተኮር
▫▫ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር አስተሳሰብ፤ ኢ-ስነምግባራዊ የሆነ የህፃናትና የአካል
ጉዳተኞች ቅጥርን መከላከል
▫▫ ውጤታማ የአገልግሎት አሰጣጥ
▫▫ ከማህበሩ አባላት ጋርና ከሌሎች ኤጀንሲዎች አባላት ጋር ስለመስራት
▫▫ ከአሰሪዎች/ ከኃላፊዎቻቸው/ጋር ስለመስራት
▫▫ ከስራ ፈላጊዎች ጋር ስለመስራት
▫▫ ደንቡን መጣስና የሚያስከትለው ውጤት
‚‚ በስተመጨረሻም የደንቡ ትኩረት መሟላት ስለሚገባው ስነምግባር መሆኑን ከላይ ከተዘረዘሩት
ነጥቦች መረዳት ይቻላል፤-

4.11 የግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የህግ ማእቀፍ


በኢትዮጵያ አዋጅ ቁጥር 923/2008 (የውጭ ሀገር ስራ
ስምሪት አዋጅ)
‚‚ ከጥቅምት 2006 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም የውጭ ስራና አሰሪ አገናኝ ኤጀንሲዎች ላይ እገዳ
ተጥሎ ነበር፡፡ ይህንኑ ተከትሎ በዘርፉ ዙሪያ የታዩ የህግ፤ የአሰራርና መዋቅራዊ ክፍተቶች
ተፈትሸው የተሻለ አሰራር እስኪዘረጋ በግልም ይሁን በኤጀንሲ ደረጃ ወደየትኛውም የመዳረሻ
ሀገር ሰራተኛን የማሰማራት አገልግሎት እንዲቋረጥ መንግስት መወሰኑንና ከዚህ ጋር
ተያይዘው የተሰጡ የስራ ፈቃዶች የታገዱ መሆኑን የሚገልጽ መመሪያ በሰራተኛና ማህበራዊ
ጉዳይ ሚኒስቴር ወጥቷል፡፡
‚‚ በኤጀንሲዎች በኩል የሚፈፀሙ ተደጋጋሚና ያልተገቡ ድርጊቶችና ኢትዮጵያ ሰራተኞች
በተለይም በባህረ ሰላጤ አገራት የተሰማሩ የቤት ሰራተኞች የሚሰሩበት ሁኔታ መንግስት
ጠንካራ እርምጃ እንዲወስድ የገፋፋው ስለመሆኑ የተጣለው እገዳ ጉልህ ማስረጃ ነበር፡፡
▫▫ ከቤት ሰራተኞች ጋር በተገናኘ የሚፈጠር አግባብነት የሌለው አያያዝ ፡-ከስራ ስምሪቱ
የቅንጅት ስርአት ብልሹነት የተነሳ እስከቅርብ ጊዜ ድረስ በተለይም በኩዌትና በሳኡዲ
አረቢያ በመሳሰሉት ሀገራት የሚገኙ የውጪ ሀገር የቤት ሰራተኞች ለከፍተኛ ብዝበዛና
አግባብነት ለሌለው አያያዝ ተዳርገዋል፡፡ እነዚህ ሰራተኞች ከቀጣሪያቸው ፈቃድ ውጭ
ስራቸውን ከለቀቁ በአሰሪዎቻቸው በህገወጥነትና በሌብነት ይከሰሳሉ ፤ በወንጀል
ይቀጣሉ ቀጥሎም ያለምንም ጥቅም ተዋርደው ወደ ሀገራቸው ይላካሉ፤ ስራቸውን
እንዳይቀጥሉ ለጉዳት ይዳረጋሉ፡፡ እንደ ሊባኖስ ባሉት ሀገራት ደግሞ የቅሬታ አቀራረብ
ስርአት አለመኖር፤ የተራዘመና ወጭው ከፍተኛ የሆነ የፍርድ ሂደትና ውስን የሆነ
የቪዛ አሰጣጥ ፖሊሲ የውጪ ሀገር ሰራተኞች ብዝበዛውንናያልተገባ አጠቃቀምን
ሪፖርት ከማቅረብ እንደሚያግዳቸው ሪፖርተር ጋዜጣ በታህሳስ 27/2014 እትሙ
አስፍሯል፡፡
▫▫ በተመሳሳይ ሁኔታ የአለም አቀፍ የፍልሰት ጉዳይ ድርጅት ባቀረበው ዘገባ ደግሞ
ለስራና ለሌላ ጉዳይ ወደ አንዳንድ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከሄዱ ኢትዮጵያውያን
መካከል 7.5% ያህሉ ወደ ውጪ ሀገር ሲሄዱ ከሚፈቀደው እድሜ በታች (ከ13-17

66
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ዓመት) ናቸው፡፡ ከነዚህም መካከል 87.1% የሚሆኑት በህገወጥ የሰዎች ዝውውር


ውስጥ ያለፉ እንደነበር በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተደረገው ጥናት
ያስረዳል፡፡
‚‚ የተጣለው ገደብ የሚቆየው ለተወሰነ ጊዜ ነው፡፡ ገደቡን ለማሳወቅ በተፃፈው ደብዳቤ
እንደተገለጸው ገደቡን ከመጣል በስተጀርባ ያለው ዋናው መነሻ ይህ ፈቃድ ተሰጥቶት
በመደበኛነት ያከናውን የነበረው የውጭ ስራ ስምሪት አሰራር የሰዎች ዝውውር እንዲበራከትና
የሰብአዊ መብት ጥሰት፤ አግባብነት የሌለው የሰራተኛ አያያዝ፤ የዜጎችን አካላዊና ስነልቦናዊ
ጉዳት ባስከተለ ሁኔታ ህገወጥ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ተግባራትን ለመፈፀም መዋሉ
ነው፡፡
‚‚ የተሸሻለው የህግ ማዕቀፍ በቅርቡ የፀደቀ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር የስራ
ስምሪት አዋጅ ቁጥር 923/2016 በመባል ይታወቃል፡፡
‚‚ ምንም እንኳ አዋጁ የጸደቀ ቢሆንም አዋጁን ለማስፈፀም የሚረዱት ደንቦችና መመሪያዎች
ገና እየተዘጋጁ በመሆኑ ገደቡ ይህ ማኑዋል እስከታተመበት ጊዜ ድረስ (መጋቢት 2009
ዓ.ም) ስራ ላይ ነው፡፡ ስለዚህም ለውጭ ስራ የሚደረገው እንቅስቃሴ አሁንም አልተጀመረም
ማለት ነው፡፡
‚‚ የአዋጁን ማስፈጸሚያ ደንብ ማዕቀፍ ከዚህ ሰነድ ጋር በተያያዘው አባሪ ውስጥ በጥቅሉ
ያገኙታል፡፡

4.12 የኢትዮጵያን የውጭ ሀገር ሰራተኞችን ጥበቃ የሚያጠናክሩ


ሌሎች የፖሊሲ አማራጮች
የኢትዮጵያ መንግስት የሀገሪቱን ስደተኛ ሰራተኞች ጥበቃ ለማጠናከር በሚያደርገው
ጥረት ሌሎች በርካታ እርምጃዎችና የአሰራር ስርአቶች የፖሊሲ አማራጮችን
እንዲያገኝ ያስችሉታል፡፡
‚‚ የስራ ውል (ኮንትራት) ማዕቀፍንና ከዚያም የዘለሉ ጉዳዮች እንዲሁም በመዳረሻ ሀገር
ያለውን ሁኔታ መመርመር
▫▫ ከአለም አቀፍ ተግባራዊ መመዘኛ ጋር እጅግ የሚጣጣም ሞዴል የስራ ውል ጥቅም
ላይ የዋለ በመሆኑ በተለይም በመካከለኛው ምስራቅ ከሚሰማሩ ሰራተኞች አንፃር
ያለው የስራ ውል ይህን ደረጃ የጠበቀ መሆኑን ለማረጋገጥ በየጊዜው ውሎችን
መገምገምና ማሻሻል ይመከራል፡፡ ሞዴል የስራ ውል የሚያተኩረው በተወሰኑ
የማህበራዊ ደህንነት ጥበቃዎች ላይ ነው፡፡ ይኸውም ነፃ የህክምና አገልግሎት እና
መድሀኒት የግል የህይወትና የአደጋ መድህን ይጨምራል፡፡
▫▫ ሰራተኛው የሚሰማራበትን ትክክለኛ የስራ ሁኔታ በአግባቡ እና በጥልቀት የመረዳት
ስሜት ማሳደር አስፈላጊ ነው፡፡
▫▫ ለሚመለከለተው ሰራተኛ ተገቢውን ጥበቃ ለማድረግ እንዲረዳ ሊኬድበት የሚችለው
የህግ አግባቦች/ማእቀፎች ጠርዞች በአግባብ ለመረዳት በመዳረሻ ሀገራት ያለውን
ወቅታዊ የሰራተኛ የደህንነትና የማበራዊ ደህንነት ስርዓትን፤ የስራ አካባቢ ሁኔታዎችን
ማጥናት አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡
• ለምሳሌ ያህል በባህረሰላጤ ሀገራት ያለውን የደህንነት ጥበቃ ለመረዳት
እንዲቻል ስልጠና ሰነድ “ሠ” ን ተመለከቱ

‚‚ በቅድመ ዝግጅቶች በተደገፈና በተደራጀ መልኩ የውጭ ሀገር የስራ እድልን ማፈላለግ
▫▫ ከውጭ በደብዳቤ የሚመጡ የሰራተኛ ፍላጎት ጥያቄዎች ላይ ከማተኮር በተጨማሪ
የተወሰኑ የስራ ዕድሎችን ደግሞ በተለያዩ ሀገራት ሰራተኛ ገበያ ፍላጎት ላይ
ማፈላለግ አጋዥ ሊሆን ይችላል፡፡
▫▫ ይህ አሰራር በኢትዮጵያ አግባብነት ያላቸውን ዕጩ ሰራተኞች ለማግኘትና ወጣት ስራ
ፈላጊዎች ለማበረታታትና አሰራሩን ዘለቄታዊ ለማድረግ አጋዥ ነው፡፡ አሰራሩ በዚህ
አይነት የተመለመሉት ሰራተኞች ከመጓዛቸው በፊት አስፈላጊው ክህሎትና ሌሎች

67
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN

ስልጠናዎች እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፡፡


▫▫ ይህ ጉዳይ በኢትዮጵያ መንግስት በቀጣይ ሊወጣ በሚችለው የስደተኞች ጉዳይ
ፖሊሲ ውስጥ በአግባቡ መካተት ይኖርበታል፡፡
‚‚ ቁርጠኝነትና ጥንካሬን በአግባቡ የተላበሰ የመንግስት ስራና ሰራተኛ አገናኝ አገልግሎት
ማዕቀፍ ስራ ላይ ማዋል፡፡
▫▫ የኢትዮጵያን የሰራተኛ ጉዳይን በተደራጀ የመንግስት የስራና ሰራተኛ የማገናኘት
አገልግሎት ለመደገፍ ሰፊና ከፍተኛ ፍላጎትና ሁኔታ አለ፡፡ በ2012/13 እ.ኤ.አ
169,259 የውጭ ሃገር ሰራተኞች ሰራተኞች በግል ኤጀንሲዎች በኩል የተቀጠሩ
ሲሆን በመንግስት (ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር) በኩል 13,441 ሰራተኞች
ብቻ ተቀጥረዋል (ሠ.ማ.ጉ.ሚ፤2013 “ሐ” 25)
▫▫ ከዚህ አንፃር መንግስት ንቁና የሚያበረታታ ሚና ሊጫወት ይገባል፡፡ በተለይም
ወደ ውጭ ሀገር በግል ለስራ የሚሄዱ ሰራተኞችን ወይም በመንግስት ለመንግስት
በሚደረግ የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት የሚሄዱ ሰራተኞችን በተመለከተ ምቹ
ሁኔታን የሚፈጥርና ደጋፊ የሆኑ ማዕቀፍ በአግባቡ ስራ ላይ መዋሉን በጥንቃቄ
ሊታይ ይገባል፡፡
‚‚ የራስ-ገዝ ደንብ
▫▫ አሰራራቸውንና ባህርያቸውን በራሳቸው ከህግና ከስነምግባር ለማጣጣም የግል ስራና
ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች በራሳቸው ብዙ የሚሰሩት ስራዎች አሏቸው፡፡ ከዚህ
አንፃር አለም አቀፍ መስፈርቶች /ደረጃዎች እና አንፃራዊ ተሞክሮዎች ከዚህ በታች
ቀርበዋል፡፡ በተለይም ሁለት ዘርፎች ሊገለፁ ይችላሉ፡፡

▫▫ መንግስት ከሚወያጣው ህግ በተጨማሪ በግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች


በኩል በሚዘጋጀው የውስጠ ደንብ (ሰልፍ ሬጉሌሽን) አማካኝነት ብዙ ውጤት ሊገኝ
ይችላል፡፡ የሀገሪቱ ኤጀንሲዎች የኢትዮጵያ የውጭ ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች
ማህበር የሚል የጋራ ድርጅት አቋቁመዋል፡፡ ማህበሩም የራሱን የስነምግባር ደንብ
አውጥቷል፡፡ ምንም እንኳን ዘርፉ ላይ በተጣለው እገዳ መንስኤ የሆኑ ጉዳዮችን
መጣስ ስለሚያስከትለው ቅጣት የተቀመጠ ድንጋጌ እንደሌለው መረዳት ተችሏል፡፡
• በተቋቋመው ማህበርና በመዳረሻ ሀገራት የሚገኙ የግል ኤጀንሲዎችን
አስተባባሪ ተመሳሳይ ማህበር (ድርጅት) ጋር የሚደረገው ስምምነት ወይም
የመግባቢያ ስምምነት ጠቃሚ ነው፡፡ እንደዚህ አይነቱ ስምምነት በ2012
እ.ኤ አ ከዮርዳኖስ የቅጥር ኤጀንሲዎች ማህበር ጋር ተደርጓል፡፡ ይኸው
ስምምነት የግል ኤጀንሲዎችን ባህርይ በመቆጣጠር፤ የውጭ ሃገር
ሰራተኞች መብቶች አንፃር የአሰራር አቅጣጫ በመስጠትና አስተዳደራዊና
ሌሎች ስራዎችን ለማቀላጠፍ የሚረዱ ድንጋጌዎችን ያካተተ ነው፡፡ ይሁን
እንጂ አንዳንድ መታሰብ ያለባቸው ጉዳዮች ሊነሱ ይችላሉ፡፡

▫▫ ነፍሰ-ጡር ሴት ሰራተኞችን መቅጠር መከልከሉ (አንቀፅ7) በአለምአቀፍ ህጎችና


በኢትዮጵያ ህግ ጥበቃ የተደረገለትን መሰረታዊ የሰብአዊ መብት የሚፃረር ነው፡፡
▫▫ የስምምነቱ በርካታ ድንጋጌዎች የውጭ ሀገር ሰራተኞችን የተወሰኑ መብቶችን
በተለይም በመዳረሻ ሀገር ሊደረግ የሚገባውን አያያዝ በተመለከተ ይደነግጋሉ፡፡ ለምሳሌ
አንቀፅ 11 እና 17 ይጠቀሳሉ ፡፡ ሆኖም እነዚህ አንቀፆች ስራ ላይ የሚውሉበት
ሁኔታ አልተገለፀም፡፡ በተለይም የስምምነቱ አካል ያልሆነው የውጭ አሰሪ እንዴት
ለድንጋጌዎቹ ተግባራዊነት ሊገደድ (ዋስትና ሊሰጥ) እንደሚችል አልተገለፀም፡፡
▫▫ ምንም እንኳን እነዚህ ድርጅቶች በስደተኛ ሰራተኛውና በአገናኝ ኤጀንሲው ወይም
በስደተኛ ሰራተኛና በውጭ አሰሪው መካከል ሊፈጠሩ የሚችሉ አለመግባባቶችን
ለመፍታት የሚጫወቱት ሚና ቢኖርም (አንቀፅ 18.4 በምሳሌነት ተመልከት)
በጉዳዩ ዙሪያ የግል ወይም የጥቅም ፍላጎት የሌለው ገለልተኛ አካል ይህን ተግባር

68
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

እንዲያከናውን ቢደረግ የበለጠ አግባብነት ይኖረዋል፡፡


▫▫ የደንቡ አንቀፅ 21 የኮሚሽን ክፍያን የሚደነግግ ሲሆን ይህም እያንዳንዱ ሰራተኛ
1000 የአሜሪካ ዶላር ለኤጀንሲዎች እንደሚከፍል ያመለክታል፡፡ ይህ የኮሚሽን
ክፍያ ከሁሉም በላይ የሰራተኛውን የጤና ምርመራ ወጪን ለመሸፈን እንደሚውል
ተገልጧል፡፡ ይህ ወጪ በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 923/2016፤ አንቀፅ 10(2) ሐ እና
በቀድሞ አዋጅ ቁጥር 632/2001 አንቀፅ 15(2) መሰረት በሰራተኛው እንደሚሸፈን
የተደነገገበት ሁኔታ እያለ እንዴት አጣጥሞ መገንዘብ እንደሚቻል ያስቸግራል፡፡
‚‚ ለስራ ወደ ውጪ ሀገር የሚሄዱ ሰራተኞችን ደንህነት ጥበቃ ለመደገፍ ተጨማሪ እርምጃ፤
ሰራኞች ወደ ሀገር ከሚልኩት ገንዘብ ጋር ለደህንነት ጥበቃ ስርዓት ገንዘብ እንዲያዋጡ
በማድረግ ፤ ኤጀንሲዎች ላይ ወደ ውጭ በሚልኳቸው ሰራተኞች ልክ የመውጫ ቪዛ ታክስ
በመጣል እና በመሳሰሉ መንገዶች አስቀድሞ የታሰበበትንና አዳስ አሰራሮችን በማስተዋወቅ
ተግባር ላይ ማዋል ይገባል፡፡
‚‚ የፍልሰት ጉዳይ የሚዳስስ ፖሊሲ ማውጣት (ማዘገጃጀት)፡- የፍልሰት ጉዳይ ፖሊሲ ማዕቀፍ
የውጪ ሀገር ሰራተኞችን አቆጣጠር በተመለከተ የአሰራር አቅጣጫንና የሚመራበትን
መንገድ ከማስቀመጥ ባሻገር ሰራተኛን ወደ ውጭ ሀገር በመላክ ሊገኝ የታሰበውን አጠቃላይ
ግብ ያመለክታል፡፡ እነዚህ ግቦች መዘርዘር መቻል አለባቸው፡፡

ጥናተ ምሳሌ ፡ የአልማዝ ከበደ የስራ እድል ፍለጋ


አልማዝ ከበደ በድህነት በተጎሳቆለ ገጠራማ የኢትዮጵያ አካባቢ ትኖራለች ፡፡ ዕድሜዋ 19 አመት ሲሆን
የተረጋጋ ስራ ባለማግኘትዋ ውስጧ ሁሌም ይረበሻል፡፡ ከእናትዋ ከእህትና ከወንድሟ ጋር በአንድ ትንሽ
ቤት አብረው የሚኖሩ ሲሆን፡፡ ቤተሰቡን በአግባቡ ለማኖር የሚያስችል ምግብ ማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡

አንድ ቀን አልማዝ ቤተሰቧንና ራስዋን መደገፍ እንድትችል የውጭ የስራ እድል እያፈላለገች እንዳለች
ለጓደኛዋ ነገረቻት፡፡ ጓደኛዋም የኢትዮጵያ መንግስት ኢትዮጵያውያን ወደ ውጭ ሀገር ተጉዘው ስራ
መስራት እንደሚችሉ የሚደነግግ ህግ ማውጣቱንና ለዚህም ዜጎች የግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች
እገዛ ማግኘት እንደሚችሉ ለአልማዝ ነገረቻት፡፡ ጓደኛዋም አልማዝን እናንተ እንድታናግርና ምክራችሁን
እንድታገኝ ለአልማዝ ነገረቻት፡፡

የቡድን ተግባር
የሚከተሉትን ለአልማዝ ግለፅላት፡

1. የውጭ የስራ ዕድል ለማግኘት ብቁ ዕጩ እንድትሆን ማሟላት የሚገባትን መመዘኛዎች፤

2. እርሷ እና ኤጀንሲው ወይም የውጭ ሀገር አሰሪው ሊሸፍኑ የሚገባቸውን ክፍያ ጨምሮ ወደ
ውጭ ከመጓዟ በፊት እርሷና ኤጀንሲው ሊከተሏቸው የሚገባቸውን ቅደም ተከተልና ስርዓት

3. በመዳረሻ ሀገር ስራ ስትሰማራ ሊደረግላት የሚችለውን ጥበቃ

4. በውጭ ሀገር የስራ ጊዜዋን አጠናቃ ወደ ሃገር ከተመለሰች በኋላ በሀገር ቤት ሊደረግላት የሚገባ
ድጋፍ

69
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

መልስና የአሰልጣኙ ማስታወሻ


1. ለዚህ ጥያቄ ምላሽ ጋር በተያያዘ ስልጠና ሰነድ ውስጥ በውጭ ሀገር ሰራተኞች አመራር (በአለም
የፍልሰት ጉዳይ ድርጅት እና በአውሮፓ የደህንነት ትብብር ድርጅት 2010) የተዘጋጀውንና ሰነድ
“ሀ” ( የስደተኛ ሰራተኞች ጥበቃ የመዳረሻ ሀገራት የፖሊሲ አማራጮች ) የሚለውን ክፍል
ከአለም አቀፍ የዘርፉ ስምምነቶች ጋር ተያይዞ ምላሽ ይሰጥ፣2.

2. የአዲሱን የውጭ ሃገር የስራ ስምሪት አዋጅ የተወሰኑ ድንጋጌዎችንም ተመልከት/ች፣

70
5
ማንዋል “ሠ”

ለስራ ወደ ውጭ ሃገራት
የሚሄዱ ሰራተኞች ጥበቃ፡
የፖሊሲ አማራጮች
ለመዳረሻ ሀገራት
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

5.1 የስልጠና ማንዋል “ሠ” ዓላማ


ማንዋል “ሠ” በሚከተሉት ላይ ገለፃ ለመስጠት ያለመ ነው
‚‚ ለስራ ወደ ውጪ ሀገር የሚሄዱ ሰራተኞችን ቅበላና አኗኗር ሁኔታዎች መካከል ያለው
ግንኙነትና የስደተኛ ሰራተኞች ጥበቃ
‚‚ ማህበራዊ ደህንነትና ማህበራዊ ዋስትናን ጨምሮ ስደተኞች በመዳረሻ ሀገራት የሚፈልጓቸው
ጥበቃዎች
‚‚ በመዳረሻ ሀገራት ሰራተኞችን ከህዝብ (ሁኔታው) ጋር ለማቀራረብ እና ማህበራዊ ቁርኝት
ለመፍጠር የሚወሰዱ እርምጃዎች)

5.2 ማንዋል “ሠ” የትምህርት ውጤቶች


የዚህ ሰነድ ትምህርት ሲጠናቀቅ ተሳታፊዎችን
‚‚ በቅበላና በአስተዳደር ስርዓቱ መካከል ያለውን ግንኙነት በአግባቡ ይረዳሉ፡፡
‚‚ በመዳረሻ ሀገራት ከውጪ ሃገር ሰራተኞች አንፃር ስለሚኖረው ጥበቃና ማህበራዊ ውህደት
አርአያ የሚሆኑ ተሞክሮዎችን ይለያሉ፡፡

5.3 ማንዋል “ሠ” ን ማስተዋወቅ


የማሰልጠኛ ሰነዱ ላይ የሰራተኛ ፍልሰት አመራር (አለም አቀፍ የፍልሰት ጉዳይ
ድርጅትና የአውሮፓ የደህንነት ትብብር ድርጅት 2010) የስልጠና ሰነድ “ሀ”
ላይ (የውጪ ሃገር ሰራተኞች ጥበቃና ማህበራዊ ውህደት የፖሊሲ አማራጮች
ለመዳረሻ ሀገራት) ክፍል 1እና 2ን ከሚከተሉት ጋር አያይዞ መመልከት ተገቢ
ነው፡፡
‚‚ በቅበላና በአኗኗር (አያያዝ) ስርዓት መካከል ያለውን ግንኙነት በተመለከተና የውጪ ሃገር
ሰራተኞችን ጥበቃን በተመለከተ በተወሰኑ ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ገለፃ መስጠት
‚‚ ለአወያዩ (ለአስተባባሪው ) የመረጃ ምንጭ የሚሆኑ ሰነዶች
‚‚ የቡድን ተግባራት
‚‚ መልመጃ

5.4 የስራ ወቅት ጥበቃ


በስልጠና ሰነዱ የአሰልጣኙ መመሪያ ሰራተኞች ፍልሰት አመራር (የአለም አቀፍ
የፍልሰት ጉዳይ ድርጅትና የአውሮፓ የደህንነት ትብብር ድርጅት የተዘጋጀ 2010) ሰነድ
ሀ (ለስራ ወደ ውጪ ሀገር የሚሄዱ ሰራተኞችን ጥበቃና ውህደት የፖሊሲ አማራጮች
ለመዳረሻ ሀገራት) ክፍል 3 ን ከሚከተሉት ጋር አያይዛችሁ ተመልከቱዋቸው፡፡
‚‚ ርዕሱን ማስተዋወቅ
‚‚ የአእምሮ ብክነትና ዲፕሎማ (ሰርተፍኬት) እውቅና /recognition ማጣት
‚‚ ከአለም አቀፍ ህግ ውስጥ የተካተቱ ሶስት ዋነኛ አስተሳሰቦችን መግለፅ
‚‚ የስራ መብት ጥበቃን በተመለከተ ልዩ ትኩረት የሚሹ ሁኔታዎችን መጠቆም

73
MODULE E
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF DESTINATION

‚‚ የመደራጀት መብትና የሰራተኛ ማህበራት ሊያስገኟቸው የሚችሉ ገንቢ ጠቀሜታዎች ላይ


ገለፃ መስጠት
‚‚ የስራ ቁጥጥር ባለሙያ ሚናን ጠቀሜታ ገለፃ መስጠት
‚‚ በስራ ቦታ ከአድሎአዊነትና ከጭቆና ነፃ የሆነ አሰራር ለማስፈን የሚያስችል ውጤታማ ህግና
ፖሊሲ አስፈላጊነት ላይ ማብራያ መስጠት
‚‚ ማህበራዊ ደህንነት የሚከተሉትን መሰረት በማድረግ ተመልከተ፡-
• የማህበራዊ ዋስትና አገልግሎት በስፔን

• የማህበራዊ ዋስትና ተዘዋዋሪ መሆኑ (የኦስትሪያና የጀርመን ልምድ)

‚‚ ማጠቃለያ
‚‚ ለአሰልጣኙ (አስተባባሪ) ዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች

5.5 በተቀባይ የመካከለኛ ምስራቅ ሀገራ የማህበራዊ ጥበቃ


ለኢትዮጵያ የወጭ ሃገር ሰራተኞች
‚‚ ከቅርብ አመታት ወዲሀ እጅግ በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውን ለስራ ወደ መካከለኛው
ምስራቅ በተለይም ወደ ባህረሰላጤ ሀገራት ተጉዘዋል፡፡
‚‚ ምንም እንኳ የወጭ ሃገር ሰራተችችን ለመቀበል የመካከለኛ ምስራቅ ሀገራት ህግ የሚፈቅድ
ቢሆንም የማህበራዊ ዋስትና ስርዓታቸው ግን ዝግ ነው ፡፡ በአንድ የ2010 የአለም አቀፍ
የፍልሰት ድርጅት እትም እንደገለፀው እነዚህ ሀገራት የውጭ ዜጎችን ከማህበራዊ ዋስትና
ሰርዓታቸው ያገለሉ እና የውጭ ዜጎችን በሚመለከት ምንም አይነት ድንጋጌ ያላካተቱ ናቸው
(አለም አቀፍ የሰራተኞች ፍልሰት መብት ተኮር አቀራረብ (የአለም የስራ ድርጅት ፤ ጄኔቫ
2010፤109)፡፡
• በዚህና (መደበኛ - ፍልሰተኛ ሰራተኞች(ህጋዊ የመኖርያና የስራ ፈቃድ ያላቸው)
በተመለከተ የስራ ጊዜው አጭር ከመሆኑ የተነሳ እንዲሁም ኢ-መደበኛ የሆኑ
ሰራተኞች(ሀጋዊ የመኖሪያና የስራ ፈቃድ የሌላቸው) በተመለከተ ስራው
ራሱ ህገ-ወጥ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ሰራተኞች በእነዚህ ሀገራት በማህበራዊ
ዋስትናና መድህን ሰርዓት ውስጥ ታቅፈው ተጠቃሚ መሆን አይችሉም፡፡
(አለም አቀፍ የማህበራዊ ዋስትና ማህበር፤ የሲቪል የማህበራዊ ዋስትናና
መድህን የባህረሰላጤ ሀገራት ትብብር ጽ/ቤት እውነታዎችና ችግሮች፤
የአለም የማህበራዊ ዋስትና ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ፤ ዶሀ ኳታር፤ 10-15
ኖቬምበር 2013 ገፅ 9)

• ለነዚህ ሀገራት ዜጎች የሚደረገው አያያዝ የተለየ ነው፡፡ በሌላ የባህረሰላጤ


ሀገራት ቢሰሩ እንኳን የተገለፁትን ሽፋኖች ያገኛሉ፡፡

• በእርግጥ በ2006 የባህረሰላጤ ትብብር ምክር ቤት በአባል ሀገራት ተዘዋውረው


ለሚሰሩ ሰራተኞች መድህን ጥበቃ የሚያገለግል ህግ አፅድቋል፡፡ ይህ ህግ
መውጣቱ በቀጣናው ሀገራት ዘንድ የማህበራዊ ዋስትና ጥበቃን ከማጠናከሩም
በላይ የሰራተች እንቅስቃሴ እንዲሻሻል አድርጓል፡፡

‚‚ የውጭ ሃገራት ሰራተኞች የቤተሰብ የጤና ስርዓት በተባለው አሰራር ካልታቀፈ ከጤና
ጥበቃ ስርዓት የመጠቀም ዕድልን ከማግኘት ይገለላሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በግል የመታከም
መብትና የህክምና ሚስጥራቸው የሚጠበቅበት አሰራር የለም፡፡
‚‚ ሌላ መታወቅ ያለበት ጉዳይ ቢኖር የትኛውም የባህረሰላጤ ሀገር የአለም አቀፍ የስራ
ድርጅት ስምምነት (የቤት ውስጥ ሰራተኞች ስምምነት - 189 /2011) ይህ ስምምነት ለቤት
ውስጥ ሰራተኞች መሰረታዊ የስራና የማህበራዊ ዋስትና ጥበቃ እንዲደረግ ይደነግጋል፡፡
‚‚ በባህረሰላጤ ሀገራት መማክርት የፀደቀውና ለቤት ውስጥ ስራ ጥቅም ላይ የሚውለው
ሞዴል የስራ ውል በህመም ወቅት የሚሰጥ የህክምና አገልግሎት (የጤና ክብካቤን) እና
በስራ ላይ ለሚያጋጥሙ ጉዳቶች ካሳን ይደነግጋል፡፡
‚‚ ይሁን እንጂ ካሳ የሚከፈለው የሚመለከተው ሀገር የውስጥ የህግ ስርዓት ይህን ጉዳይ
የደነገገው እስከሆነ ድረስ ብቻ ነው፡፡

74
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

• እንዲሁም በህመም ወቅት የሚገባቸው ጥቅሞች የእናትና የወሊድ ጉዳይ


ጥበቃን ጨምሮ ሌሎች የማህበራዊ ዋስትና መጠበቂያ ስልቶች አልተሸፈኑም፡፡

‚‚ ስለዚህ በአለም ደረጃ ለሰራተኛ ማህበራት ቁንጮ የሆነው የአለም - አቀፍ ሰራተኛ ማህበራት
ኮንፌደሬሽን ሰፊ የስራና ማህበራዊ ጥበቃ ህግ ድንጋጌዎች እንዲያካትት ይቻል ዘንድ
የስራ ውል ሞዴላቸውን እንዲያሻሽሉ ለባህረሰላጤ ሀገራት መማክርት ጥሪ አስተላልፏል፡፡
(የአለም አቀፍ የሰራተኞች ህብረት ኮንፌዴሬሽን፤ የባህረሰላጤ ሀገራት የቤት ሰራተኞችን
የውል ጉዳይ ማሻሻል አለባቸው፤ ጁላይ(ሃምሌ) 2./2013 ይመልከቱ)
‚‚ ተዘዋዋሪ የማህበራዊ ዋስትና ጥቅሞችን በተመለከተ ምንም አይነት ድንጋጌ አልተካተተም፡
፡ የባህረ ሰላጤ ሀገራት ውስጥ የሚሰራ ውጭ ሃገር ሰራተኛ ለማህበራዊ ዋስትና ስርዓት
ውስጥ ታቅፎ ድርሻውን እንዲያዋጣና ከዚያም እንዲጠቀም የማይደረግ እስከሆነ ድረስ ይህ
ድንጋጌ ብዙም ጠቃሚ ነው ተብሎ አይታሰብም፡፡
‚‚ እንዲሁም በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያና በባህረሰላጤ ሀገራት መካከል የተደረገ የሁለትዮሽ
የማህበራዊ ዋስትና ስምምነት የለም፤ እንደዚህ ያሉ ስምምነቶች ግን ለማህበራዊ ዋስትና
ጥቅሞች መመቻቸትና ዝውውር ጠቃሚ ናቸው፡፡ ከሁኔታዎች ጋር የተጣጣመ የማህበራዊ
ዋስትናን አገልግሎት የማስፈን ጉዳይ ከነዚህ ሀገራት ጋር በአሁኑ ወቅት በተደረገውና
ወይም ወደፊት ሊደረግ በታሰበው የሁለትዮሽ ስምምነት ውስጥም አልተሸነፈም፡፡
‚‚ ከላይ የተገለፀው ትንተና የሚያመለክተው ወደ ባህረ ሰላጤ ሀገራት ለሚጓዙ የውጭ ሃገር
ሰራተኞች ትክክለኛ የደህንነት አጠባበቅን መዘርጋቱንና ስራ ላይ መዋሉን እውን ለማድረግ
ተገቢውን የማስተካከያ እርምጃ የመውሰድን አስፈላጊነት ነው፡፡
• በአስተሳሰብ ደረጃ እነዚህ ጉዳዮች በሁለትዮሽ ስምምነት ውስጥ መካተት
ያለባቸው ጉዳዮች ናቸው፡፡

• እንዲህ አይነት ስምምነት በሌለበት ሁኔታ እና የውጭ ሃገር ሰራተኞች


የማህበራዊ ዋስትና አገልግሎት በባህረ ሰላጤ ሀገራት በማያገኙበት ሁኔታ
በመነሻ ሀገር (ኢትዮጵያ) በኩል ተነሳሽነት ተወስዶ የማስተካከያ እርምጃ
የሚወሰንበትን መድረክ ማመቻቸት ያስፈልጋል፡፡ ከዚህ አንፃር የስልጠና
ሞጁል “መ” ን ተመልከት፡፡

‚‚ በባህረሰላጤ ሀገራት የሚገኙ የውጭ ሃገራት ሰራተኞችን ሁኔታ አስፍተን ካየነው የአለም
የስራ ድርጅት እንደሚለው እጅግ የተስፋፋና ግልፅ የሆነ ብዝበዛና ያልተገባ አጠቃቀም
የሚስተዋልበት ነው፡፡ (አለም አቀፍ ውጭ ሃገር ሰራተኞች መብት ተኮር አተያይ (አለም
አቀፍ የስራ ድርጅት፤ ጄኔቫ 2010፤ 153)
‚‚ በውጪ ሃገር ሰራተኞች በተለያየ መልኩ የሚቀጠሩበትና በእጅጉ እየተተቸ ያለው የ “ከፈላ”
ወይም በአሰሪው የሚመራ የአቀጣጠር ስርዓት በአሁኑ ወቅት እንደኳታር ባሉ አንዳንድ
የባህረ ሰላጤ ሀገራት እየተገመገመ ይገኛል፡፡

የካፈላ (አሰሪ - መርስርዓት) በባህረሰላጤ ሀገራት


በባህረሰላጤ ሀገራት የተለመደው የከፈላ (አሰሪ - መር ስርዓት) ራሱ ከፍተኛ የሰራተኛ
ፍሰትን (ከፍላጎት በላይ) የሚያበረታታ በመሆኑ አሰራሩ የሰራተኞችን ብክነት እንዲኖር
አድርጓል፡፡ በአሰሪው ቀጣሪነት የሚተዳደሩ ሰራተኞች ኑሮ በጭቆና ስር የወደቀ እና
አገልጋይነት የሚታይበት ነው፡፡ በማናቸውም ወቅት ሰራተኞችን ወደ ሀገር ቤት
ለማስመለስ እድሉ በአሰሪው እጅ በመሆኑ የሰራተኛው ህልውና በአሰሪው ላይ የተመሰረተ
ነው ማለት ይቻላል (የባህሬን የሰብአዊ መብት ማህበር 2003 ገፅ 29)፡፡ ስለዚህም አሰሪ -
መር የሆነው የቅጥር ስርዓት ተወግዶ በምትኩ የሰራተኞችን ሰብዓዊ መብት የሚያስከብር
ሚዛናዊ የሆነ ስርዓት መዘርጋ ይመከራል፡፡ በሀገረ ባህሬን በ2006 የፀደቀው ህግ ቁጥር
19 የሰራተኛ ገበያ ጉዳይን ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ያቋቋመ ሲሆን ይህም የሰራተኛ ፍላጎትና
አቅርቦት ገበያን፤ የውጭ ሰራተኞች ቅጥር እና የዜጎች የስራ ሁኔታና ስልጠናን ይከታተላል፡፡
ከዚህም ሌላ ህጉ የውጭ ሰራተኞችን ቅጥር በተመለከተ አዲስ አሰራር ስራ ላይ እንዲውል
አስችሏል፡፡ ለምሳሌ አንቀፅ 25 በሚደነግገው መሰረት ማንኛውም የውጭ ሀገር ሰራተኛ ያለ

75
MODULE E
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF DESTINATION

አሰሪው ፈቃድ ስራውን መቀየር ወይም ሌላ ቦታ ሊቀጠር ይችላል፡፡ በስራ ደላሎች አማካኝነት
የሚካሄዱ የኮንትራት (ወቅታዊ) እና ጊዜያዊ ሰራተኞችን የሚመለከቱ የቅጥር ሁኔታዎችን
የሚፈፀሙት የሰራተኛው መብት፤ የእረፍት ቀናት፤ የመደራደር መብት፤ ማህበራዊ ጥበቃና
የመሳሰሉት ጉዳዮች በሰራተኛው ጥቅምና ፍላጎት ላይ ተሞርኩዘው የሚፈፀሙ ናቸው፡፡ በአለም
አቀፍ የሰራተኞች ህብረት ኮንፌዴሬሽን ሪፖርት መሰረት ጥፋት በመፈፀማቸውና ህገወጥ ድርጊት
ላይ ተሰማርተው የተገኙ ኤጀንሲዎች ምንም ሳይቀጡ እንደሚቀሩና ከተቀጡም የተጣለባቸው
ቅጣት የውጭ ሃገር ሰራተኛው ላይ ከሚደርሰው በደል ወይም ጉዳት ጋር የማይመጣጠን ነው፡፡
ከነዚህ ምክንያቶች የተነሳ የቅጥርና በአጠቃላይ በስራ ሁኔታዎች በስደተኛ ሰራተኞች አያያዝ ላይ
ተፅዕኖ ያሳድራሉ፡፡ አንዳንዶች ከባርነት ባልተናነሰ ሁኔታ ዕዳ ውስጥ ተዘፍቀው ለቀጣሪዎችና
ለአዘዋዋሪዎች እንዲከፍሉ ይገደዳሉ (አለም አቀፍ የሰራተኞች ፍልሰት መብት ተኮር ቅኝት
(አለም አቀፍ የስራ ድርጅት፤ ጄኔቫ፤ 2010 / 78 -79 /
(International labour migration: A rights based approach (ILO, Geneva, 2010):78‒79).

Resources for facilitator preparation

Abiye, Y., 2014 Ethiopia: MoLSA to Lift Year-Long Travel Ban to Middle East. 27 December, The Reporter
(Addis Ababa).
African Union, Declaration on Migration, 2015, Doc. Assembly/AU/18(XXV).
African Union, The Migration Policy Framework for Africa, EX.CL/276 (IX) (Banjul, the Gambia, 2006).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA AUC/ILO/IOM/ECA, Joint Labour Migration Programme – Powerpoint
presentation on Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa: A bold
initiative (February 2015).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative (2014).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative, Programme brief (2014).
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 27‒36, 85‒99.
R. Cholewinski, “The Human and Labor Rights of Migrants: Visions of Equality”, Georgetown
Immigration Law Journal, 22(177):177‒219 (2008).
R. Cholewinski, R. Perruchoud and E. Macdonald (eds.), International Migration Law: Developing
Paradigms and Key Challenges (T.M.C. Asser Press, The Hague, 2007).
R. Cholewinski, Migrant Workers in International Human Rights Law: Their Protection in Countries of
Employment (Clarendon Press, Oxford, 1997).
FDRE, Constitution of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (1995).
FDRE, Proclamation to Provide for Employment Exchange Services (Proclamation 632/2009) (2009).
FDRE, A Proclamation to Provide for the Prevention and Suppression of Trafficking in Person and
Smuggling of Migrants (Proclamation No. 909/2015) (2015).
FDRE, Ethiopia’s Overseas Employment Proclamation 2016 (Proclamation No. 923/2016) (2016).
FDRE, National Human Rights Action Plan 2013-2015. (Addis Ababa, 2013).
M. Gebeyehu, T. Achacoso and R. Messele, Report of Labour Migration Assessment in Ethiopia (IOM,
Addis Ababa, 2013).

76
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

IGAD, Regional Migration Policy Framework Action Plan (2013).


IGAD, Regional Migration Policy Framework, adopted by the 45th Ordinary Session of the IGAD Council
of Ministers (Addis Ababa, 2012).
ILO, International labour migration: A rights based approach (ILO, Geneva, 2010).
ILO, Private Employment Agencies Convention (Convention 181 of 1997).
IOM, International Recruitment Integrity System (IRIS). Available from http://iris.iom.int/#_blank
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 355‒392. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
ISSA, Civil retirement and social insurance systems in the Gulf Cooperation Council – Reality and
challenges. World Social Security Forum, Thirty-first ISSA General Assembly, Doha, Qatar, 10‒15
November 2013.
ITUC, “Gulf Countries Should Revise Domestic Workers Contract”, 2 July 2013. Available from www.
ituc-csi.org/gulf-countries-should-revise
OSCE, Guide on Gender-Sensitive Labour Migration Policies (OSCE, Vienna, 2009), pp. 13‒26.
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies (Mediterranean
Edition) (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2007, pp. 187‒213. Available from https://publications.iom.int/
system/files/pdf/osce_iom_ilo_medhandbook_en.pdf
UN General Assembly, International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers
and Members of Their Families, 18 December 1990, A/RES/45/158. Available from www.ohchr.org/
Documents/ProfessionalInterest/cmw.pdf
P. Wickramasekara, Bilateral Agreements and Memoranda of Understanding on Migration of Low
Skilled Workers: A Review (ILO, Geneva, 2015).

77
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ዕዝል፡ በአዋጅ ቁጥር 923/2008 የድንጋጌዎች ማዕቀፍ አንጻር


የተደረገ የማጠቃለያ ትንተና
 በውጭ ሀገር የሚሰሩ የውጭ ሃገር ሰራተኞችን በተመለከተ ሶስት አይነት ስልቶች ታይተዋል፡፡
ከእነዚህም መካከል፡- የሥራ ፈላጊዎችን ጨምሮ በውጭ ሀገር በኢትዮጵያ የግል የስራና ሰራተኛ
አገናኝ ኤጀንሲ በኩል ሥራ ላይ የሚሰማሩ ሰራተኞችን የሚያጠቃልለው ክፍል አንዱ ነው፡
፡ ከዚህም ሌላ አዋጁ በመንግስት-ለመንግስት በሚደረግ ስምምነት የሚደረግን ስደተኛ ሰራተኞች
ቅጥርን ወይም በቀጥታ ቅጥር የሚደረግን ስምሪት በአንቀጽ2(3)”አሰሪ”ለሚለው ቃል በተሰጠው
ብያኔ ሥር ይደነግጋል፡፡

• የመንግሥት ለመንግሥት የሥራ ሥምሪትን በተመለከተ አሰሪ ሐገራት ፍልጎት ላይ


እና በመንግስታት መካከል በተደረጉ ሥምምነቶች መሰረት የሰራተኛ ማህበራዊ ጉዳይ
ሚኒስቴር የቅጥርና የምደባ ሥራ እንዲከናወን ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ (አንቀጽ 4)2

• በውጭ አሰሪዎች የሚደረግ የቀጥታ ቅጥር በአዋጁ ድንጋጌ መሰረትእንደ አንድ ልዩ


ምድብ ተወስዷል፡፡ በዚሁ መሰረት ማንኛውም የውጭ አሰሪ በሰራተኛና ማህበራዊ
ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም በኤጀንሲዎች በኩል ካልሆነ በስተቀር ቀጥታ ቅጥር ማከናወን
አይችልም፡፡ (አንቀጽ 6(1)፡ ይህ ድንጋጌ ቢኖርም ወይም ሥራውን የሚቀጠረው ሰራተኛ
ኢትዮጵያዊ ከሆነ ወይም የኢትዮጵያ ሚሲዮን አባል ከሆነ እና ሥራውን ፈልጎ ያገኘው
በራሱ ጥረት ከሆነ ተገቢውን ክፍያ ለሚመለከተው አካል ይፈጽማል፡፡ ሆኖም የዚህ
አይነቱ ሥራ የቤት ውስጥ ሥራን አያካትትም (አንቀጽ 6/2)፡፡ ይሁን እንጂ በውጭ
አሰሪ የሚደረገው ቀጥታ ቅጥር የኢትዮጵያን ሚሲዮን ወይም የአለም አቀፍ ድርጅት
ተሳትፎ የሌለበት ከሆነ ቅጥሩ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርን ፈቃድ ማግኘት
ይኖርበታል፡፡(አንቀጽ 6(3)3
2. በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስተር የሚሰጡ አገልግሎቶች ‹‹ቃለ መጠይቅና ምልመላን፣የሕክምና ምርመራን ማድረግ፣የሥራ ውል
ማረጋገጥን፣የተቀጠሩ ሰራተኞችን ጉዞ የማመቻቸትና ሌሎች ተመሳሳይ አገልግሎቶችን ይጨምራሉ፡፡(ኢፌዲሪ 2008 ፡አንቀጽ 5)

3 እነዚህ ሁኔታዎች የከተሉትን ያካትታሉ፡ ሀ/የሰራተኛው መሰረታዊ መብቶችና ክብሮች በመዳረሻ ሀገር እንደሚጠቃ ማረጋገጫ መስጠት ለ/
በሰራተኞች ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መመሪያ መሰረት ከመዳረሻ ሀገር ውስጥ የሕይወትም የአካል ጉዳት ኢንሹራንስ ሽፋን መገዛቱሐ/ከሥራ
ውሉ ጋር አግባብነት ያለው አየር ወይም የመንገድ መጓጓዝ አገልግሎት መመቻቸቱ ተያይዞ መቅረቡ፡ እና መ/በቀጥ ቅጥር ለተፈቀዱ ክፍት
የሥራ መደቦች የሚወጣው ማስታወቂያ ‹‹በሚኒስቴሩ ወይም በተገቢው የሥልጣን አካል ብቻ የሚከናወን ))ይሆናል፡፡›› ኢፌዴሪ 2008፡ አንቀጽ
6(3)እና(4)፤አንቀጽ 62ንም ያንብቡ፡፡

--------------------------

‚‚ የትምህርትና የጤና መመዘኛዎች


▫▫ ትምህርት፡ በውጭ ሀገር ሥራ ላይ ለመሰማራት የሚፈልግ ሰራተኛ ቢያንስ 8ኛ
ክፍል ትምህርት ሊያጠናቅቅ ይገባል፡፡ ከዚህም ሌላ ሰራተኛው ሊቀጠርበት በታሰበው
ሥራ ብቁ መሆኑን የሚገልጽ የምስክር ወረቀት ያገኘ መሆን አለበት፡፡ ይህም ማለት
ሰራተኛው የተፈለገውን ሥራ ለማከናወን አቅም እንዳለው የሚያረጋግጥ ማስረጃ
ማለት ነው፡፡ በቀጣሪው የተቀመጡት ሌሎች መመዘኛዎች ከተሟሉ በኋላየምስክር
ወረቀት (ሰርተፊኬቱ) መቅረብ መቻል አለበት፡፡ (አንቀጽ 7)
▫▫ የሕክምና ምርመራ፡ አሰሪው ያስቀመጣቸው መመዘኛዎች ከተሟሉና የምስክር
ወረቀት (ሰርተፊኬት) ከቀረበ በኋላ የሚመለከተው ኤጀንሲ ሰራተኛው የኢትዮጵያ
መንግስት ወደ መረጠው የህክምና ተቋም መላክ ይኖርበታል (አንቀጽ 9)
▫▫ ግንዛቤን ማሳደግ፡- የሰራተኛና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና የሚመለከታቸው የክልል
መንግስታት አካላት(የስራና ሰራተኛ ሕግን ለመተግበር ሥልጣን የተሰጣቸው) አካላት
የሚከተሉትን ማከናወን አለባቸው፡-
▫▫ ፍላጎቱ ላላቸው ዜጎች መደበኛ የሆነ የቅድመ-ቅጥርና የቅድመ ጉዞ የግንዛቤ ማሳደጊያ
መድረኮች (ኦሪየንቴሽን) ማካሄድ

79
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

▫▫ ለሚመለከታቸው አካላት በተለይም ለሕዘቡ እና ዘርፉን ለሚመሩ፣ ለሚቆጣጠሩና


ለሚከታተሉ እንዲሁም ለሚያገለግሉ እንደ ግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ
ባለሙያዎች ተከታታይነት ያለው ብሔራዊ የግንዘቤ ማሳደጊያ ተግባራትን ማከናወን
▫▫ በውጭ አሰሪዎች ዘንድ ግንዛቤ ለመፍጠር የሚረዳ መድረክ/ኦሪየንቴሽን/ ማካሔድ
‚‚ ወጪዎች እና የአገልግሎት ክፍያዎች፡- የውጭ አሰሪ የሚሸፍነው ወጪ እና ሰራተኛው
የሚከፍለው ክፍያ ተለይተው ተቀምጠዋል(አንቀጽ 10)
▫▫ አሰሪ፡- የቪዛ ክፍያ፣ የመመለሻ የጉዞ ወጪ፣ የሥራ ፈቃድና የመኖሪያ ፈቃድ
ክፍያዎች፣ የመድን ሽፋን(4) ፣ የቪዛ እና የሰነድ ማረጋገጫ ወጪዎች እና የሥራ
ውል የማጽደቂያ አገልግሎት ክፍያ4
--------------------------

4. በአንቀጽ 62 መሰረት አሰሪው የሕይወትና የአካል ጉዳት መድን ከሀገር ውስጥ የመድን ገበያ ይገዛል፡ኤጀንሲዎች ወይም ሰራተኛው ይህን የመድን ፖሎሲ ሰነድ ከሥራ ውሉ
ጋር ለሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ማቅረብ አለባቸው፡፡

▫▫ ሰራተኛ፡- የፓስፖርት ክፍያ፣ የስራ ውል ማረጋገጫና ከወንጀል ነጻ የምስክር ወረቀት


ማወጫ ክፍያ፣ የሕክምና ምርመራና የክትባት አገልግሎት ክፍያ፣ የልደት የምስክር
ወረቀት ማውጫ ክፍያ እና የሥራ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማውጫ
ክፍያ
▫▫ የአገልግሎት ክፍያ፡- የሥራ ውል ከማጽደቅ ጋር በተያያዘ አሰሪው ለሰራተኛና
ማህበራዊ ጉዳይ ሚ/ር የሚከፍለው
‚‚ የሁለትዮሽ ስምምነት፡- አንድ ሰራተኛ ለስራ ወደ ውጭ ሀገር የሚሰማራው የሐገሪቱ
መንግስት ከሚሰራበት ሐገር መንግሥት ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት የፈረመ እንደሆነ ብቻ
ነው፡፡(አንቀጽ12)
‚‚ ተቋማዊ ማዕቀፍ(13-15)
▫▫ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስፈላጊ ድርጅታዊ መዋቅር ይዘረጋ፤
ልእንዲሁም በውጭ ሀገር ተቀጥረው የሚሰሩ ሰራተኞች መብቶች ደህንነትና ክብር
መጠበቃቸውን ለማረጋገጥ እንዲያስችል የሰራተኛ አታሼ ይመድባል፡፡
▫▫ በተጨማሪም አዋጁተጠሪነቱ ለብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ የሆነ ግብረሀይል
የሚቋቅዋምበትን ሁኔታ የሚያመለክት ሲሆን ይህ ጉዳይ ቀደም ሲል በዚህ ሰነድ
ውስጥ ተገልጾአል፡፡
‚‚ ሞዴል የሥራ ውል እና የሥራ ሁኔታዎች በአዋጁ አንቀጽ 16 መሰረት የሰራተኛና ማህበራዊ
ጉዳይ ሚኒስቴር ከሥራ ሁኔታዎች አንጻር በወቅታዊ የውጭ ሀገር የሰራተኛ ገበያ እና
ማህበራዊ አገልግሎቶችን በተመለከተ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ ከዚህም ሌላ ሚኒስቴሩ
ሞዴል የሥራ ውል የሚያዘጋጅ ሲሆን ውሉም ቢያንስ የሥራ ጊዜን፣ ክፍያ (ደመወዝ)፣
አመት እረፍት፣ ወደ ሥራ ለመሄድና ለመመለስ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት፣ ነጻ
ሕክምና፣ ምግብና መጠለያ፤ የህይወትና አካል ጉዳት የመድን ሽፋን እና ለውል መቋረጥ
መነሻ የሚሆኑ ተገቢ መንስኤዎችን ማካተት አለበት፡፡ እንዲሁም የተቀባይ ሐገራት ሕጎች፣
ልምዶችና ባሕል በተጨማሪም አግባብነት ያላቸውን የሁለትዮች እና የባለ ብዙ ስምምነቶችን
ከግምት ውስጥ ማስገባት አለበት(አንቀጽ 17)፡፡ ተዋዋይ ወገኖች የበለጠየሚጠቅማቸውን
መነሻዎች ፤ ሁኔታዎች እና ጥቅሞች ላይ ለመስማማት ነጻነት አላቸው (አንቀጽ 18)፡፡
‚‚ ቁጥጥር፡ የፍልሰትን ሕጋዊነት (በመደበኛነት) ለማበረታታት ሲባል የሥራ ውሎቻቸው
ለፀደቀላቸው ሰራተኛች ልዩ የመታወቂ ካርድ እንዲሰጥ ተደንግጓል (አንቀጽ 20(1)፡፡
የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና የሚመለከተው የክልል መንግስታት አካላት የግል
ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች አሰራር ከአዋጁ ጋር የተጣጣመ መሆኑን ለመከታተል
እንዲያስችላቸው የሥራ ተቆጣጣሪ እንዲመድቡ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል፡፡ የሥራ ተቆጣጣሪ
ባለሙያዎች ሰፊ ተግባርና ኃላፊነት የተሰጣቸው ሲሆን ከሁሉም በላይ ኤጀንሲዎች የተሟላ
የሥራ ቢሮ ያላቸው ፣በኮምፒዩተር የታገዘ የዳታ ቤዝ ሥርዓት ያላቸው መሆኑና የቅድመ
ቅጥርና የቅድመ -ጉዞ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርትና የምክር አገልግሎት የሚሰጡ
መሆኑንን ማረጋገጥ ይገኙበታል(አንቀጽ 20(2) እና(3) )
‚‚ ለኤጀንሲዎች ፈቃድ ስለመስጠት ለስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ፈቃድ መስጠትን
በተመለከተ የተሟላ ድንጋጌዎች መኖር ይገባቸዋል፡፡
▫▫ ፈቃድ ለማግኘት ብቁ ስለመሆን ፡- የሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ሥራውን
ለሚሰራበት ለእያንዳንዱ ሀገር ፈቃድ ማውጣት አለበት (አንቀጽ 21)፡፡ ፈቃድ

80
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ማግኘት የሚችሉት የኢትዮጵያ ዜጎች (ሁሉም አባላቱ የኢትዮጵያ ዜጎች የሆኑበት


የንግድ ድርጅት) ናቸው (አንቀጽ 22)፡፡ ከሁለቱም አንፃር ከብር አንድ ሚሊዮን
ያላነሰ የመስሪያ ካፒታል ሊኖር እንደሚገባ እንደ ቅድመ ሁኔታ ተቀምጧል፡፡ ፈቃድ
ማግኘት የማይችሉት ደግሞ ቀደም ሲል በቀድሞው አዋጅ ድንጋጌዎች መሰረት
ጥፋት ፈፅመው በመገኘታቸው የተቀጡ፣ ከሶስት ጊዜ በላይ የታገዱ ወይም አዋጁን
ለማስፈፀም ቅርበት ያላቸው የመንግስት አካላት፣ባለስልጣኖችና ቤተሰቦቻቸው ናቸው
(ይህ የጥቅም ግጭትን ለማስወገድ የተደረገ ነው) (አንቀጽ 22 እና 23)፡፡
▫▫ ፈቃድ ለማግኘት መሟላት ስላለባቸው መስፈርቶች ፡- ፈቃድ ለማግኘት ብቁ የሆነ
አመልካች የተለያዩ የማረጋገጫ ሰነዶችን ማቅረብ አለበት፡፡ ይህም የድርጅቱን ታሳቢ
የአደረጃጀትና የአሰራር መዋቅርና ዝርዝር አሠራር፤ የቢሮውን አድራሻ፤ ከወንጀልና
ከግብር ነፃ ማረጋገጫ፤ የምስክር ወረቀት፤ በመዳረሻ ሀገራት በራሱም ይሁን
በተወካይ መስራት ስለመቻሉ የሚያረጋግጥ ደብዳቤ (ይህ በመዳረሻ ሀገራት ጊዜያዊ
የምግብና የመጠለያ አገልግሎት የመስጠት አቅምንም ይመለከታል)፤ የትምህርት
ደረጃና (ብቃት)፤ የዋስትና ማረጋገጫ ሰነድ ፤ ወደ መዳረሻ ሀገራት የመግባትና
ከዚያም የመውጣት ፈቃድ ያለው ስለመሆኑና የፈቃድ ክፍያ መፈፀሙን የሚገልፅ
ደረሰኝ ማቅረብን ይመለከታል፡፡
▫▫ ተያያዥ ጉዳዮች፡- የተሰጠ ፈቃድ ለአንድ አመት የሚያገለግል ሲሆን ይህም
በኤጀንሲው ቢሮ በግልፅ በሚታይ ቦታ መቀመጥ አለበት (አንቀጽ 26 እና 27)፡፡
ቀደም ሲል የነበረው ባለቤት በሞት ካልተለየ በስተቀር የኤጀንሲን ፈቃድ ማስተላለፍ
ፈፅሞ የተከለከለ ነው፤ አንድ ሰው ከአንድ ኤጀንሲ በላይ ውስጥ ባለቤት፤ የሽርክና
ማህበር አባል፤ የቦርድ አመራር ወይም ሠራተኛ ሆኖ ሊያገለግል አይችልም (አንቀጽ
28)፡፡ ማንኛውም ኤጀንሲ የአመራር አካላቱን ወይም የሥራ ኃላፊዎቹን ወይም ቁልፍ
ሠራተኛን ሲቀይር (ሲሾም) (ሲሽር) ለሚመለከተው የመንግስት አካል ያሳውቃል
ወይም ሰፊ ሽፋን ባለው ሚዲያ ለህዝብ ይፋ ያደርጋል (አንቀጽ 29 እና 30)፡፡
የአመታዊ ፈቃድ የጊዜ ገደብ ከመጠናቀቁ ከአንድ ወር በፊት መታደስ ይኖርበታል፡
፡ እድሳቱም የተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎችን ያካተተ ሲሆን ይህም የዋስትና ቦንድ
መቀመጡን፣በውጭ ኦዲተር የተመረመረ የሒሳብ ሪፖርትና ግብር የተከፈለበት
ማስረጃ፣ የፖሊስ የወንጀል ነፃ ማረጋገጫ ሰነድና ወደውጭ ሀገር ተልከው ሥራ
ላይ የተሠማሩና ወደ ሀገር የተመለሱ ሠራተኞችን ሁኔታ የሚመለከት አጠቃላይ
ሪፖርትን ያካትታል (አንቀጽ 33)፡፡ አንቀጽ 34 ደግሞ ከማበረታቻ ስርአት ጋር
በተያያዘ በዘርፉ ተሰማርተው ጥሩ ውጤት ያስመዘገቡ የግል ኤጀንሲዎችን ገምግሞ
የመሸለም አሠራር ለመዘርጋት እንዲያስችል የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስተር
መመሪያ የማውጣት ስልጣን ተሰጥቶታል፡፡
‚‚ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት፡- የውጭ ሀገር ስራ ስምሪትን የሚመለከቱ በርካታ ጉዳዮች
በአዋጁ ተደንግገዋል
▫▫ ማስታወቂያ ፡- ማንኛውም የግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ በውጭ ሀገር ስለሚገኝ
የስራ እድል (ክፍት የስራ ቦታ በማስታወቂያ ከማስነገሩ በፊት የሰራተኛና ማህበራዊ
ሚኒስተርን ወይም አግባብነት ያለውን የክልል መንግስት አካል ፈቃድ ማግኘት
አለበት፡፡ በተጨማሪም በሚዲያ የሚነገረው ማስታወቂያ ከኤጀንሲው ጋር የተያያዙ
መረጃዎችን፤ ስለ ስራው መደብ ዝርዝር ጉዳዮችና የምልመላ አገልግሎቱ ያለ ክፍያ
የሚከናወን መሆኑን የሚገልፅ ማሳሰቢያ ሊኖረው ይገባል (አንቀጽ 35)
▫▫ ቅጥር፡- ይህ የሚከናወነው በሚመለከተው ኤጀንሲ ቢሮ ነው፡፡ ሆኖም
የሚመለመለው የሰው ኃይል ብዛት ያለው ከሆነ ከሚኒስተሩ ወይም አግባብነት ካለው
የክልል ባለስልጣን ተገቢውን ፈቃድ በማግኘት ጊዝያዊ የቅጥር ማዕከል መጠቀም
ይችላል ( አንቀጽ 36 )፡፡
▫▫ የሥራ ውል ስለማፅደቅ፡- በውጭ አሰሪው፣በኤጀንሲና በሰራተኛው የተፈረመ ውል
የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በመመሪያው ውስጥ ካስቀመጣቸው ሞዴል
የስራ ውል እና ከሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች ጋር የተጣጣመ ሆኖ እንዲፀድቅ
ለሚኒስቴሩ መቅረብ አለበት፡፡ የቀረቡት ውልና ሌሎች ተያያዥ ሰነዶች ተገቢ፤
በቂና የተሟሉ መሆናቸውን ካረጋገጠ በኋላ ሚኒስቴሩ ውሉን አፅድቆ ይመዘግበዋል
(አንቀፅ 37)፡፡
▫▫ ሠራተኛውን ስለማሰማራትና የሪፖርት አቀራረብ፡- የሥራ ውሉ ከፀደቀ በኋላ
የሚመለከተው ኤጀንሲ ሰራተኛውን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ማሰማራት አለበት፤
የላካቸውን ሰራተኞች በ15 ቀናት ውስጥ በመዳረሻ ሀገራት ለሚገኘው ለኢትዮጵያ
ኤምባሲ ወይም ቆንስላ ጽ/ቤት ማሳወቅ፤ ሰራተኞቹ የስራና የመኖሪያ ፈቃድ

81
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

ማግኘታቸውን ማረጋገጥና ይህንኑ ለሚኒስቴሩ ማሳወቅ አለበት (አንቀጽ 38)፡፡


▫▫ የስራ ውሉን ስለማቋረጥ፡- ሠራተኛው ውሉ ከተፈረመ በኋላ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ
ካልተሰማራ ምክንያቱ ተገልፆ ጉዳዩ ለሠራተኛና ማህበራዊ ሚኒስቴር መገለፅ አለበት፡
፡ ምክንያቱም ተጣርቶ ውሉ ሊቋረጥ ይችላል (አንቀጽ 39)፡፡
‚‚ የኤጀንሲዎች የህግ ጥሰት፡-
▫▫ ቅሬታ ማፈንና ተያያዥ የአዋጁ ድንጋጌዎች ለኤጀንሲዎች ተጥሰው ሲገኙ የሰራተኛ
እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም የሚመለከተው የክልል የስልጣን አካል
አስተዳደራዊ ርምጃ የመውሰድ ስልጣን ተሰጥቶታል (አንቀፅ 42(1)፡፡በእርምጃው
በተፈፀመው የህግ ጥሰት ልክ የኤጀንሲው ፍቃድ ሊታገድ ወይም ሊሰረዝ ይችላል፡፡

o እገዳ ፡-የኤጀንሲዎች የስራ ፍቃድየተመደበ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪን


ስራዎች ማደናቀፍና ለማደናቀፍ መሞከር
▫▫ የስራ አስኪያጅና የአመራርና ቦርድ አባላትን ሹመት ወይም የአዲስ ሰራተኛ
ቅጥርን ለሚኒስቴሩ ወይም ለሚመለከተው የክልል የስልጣን አካል አለማሳወቅ
▫▫ የተቀመጠውን የት/ትደረጃ ወይም የሙያ ብቃት የማያሟላ ሰራተኛ መቅጠር
▫▫ ያለበቂ ምክንያት ለስራ የተመለመለ ሰራተኛን አለማሰማራት
▫▫ የሰራኞች መብቶች፤ ደህንነትና ክብር ጥሰትን በተመለከተ ለቀረቡ ቅሬታዎች/
ማመልከቻዎች መፍትሄ መስጠት አለመቻል፡፡
▫▫ በሚፈለገው ሁኔታ ወቅታዊ ሪፖርቶችን ለሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወይም ለሚመለከተው የክልል የስልጣን አካል ማቅረብ አለመቻል
▫▫ ከስራ ስምረት የታገዱ ሰራተኞችን ዝርዝር እና ተያያዥ መረጃዎችን የሚመለከት
ሪፖርት አለማቅረብ፣በአዋጁ መሰረት አገልግሎቶችን በበቂ ሁኔታ አለመስጠት፤
የሰራተኛውን ደመወዝ ወይም ወደ ሀገር የሚልከውን ገንዘብ መያዝ
▫▫ በራስ ባልሆኑ ምክንያት የስራ ስምሪት ላልተሰጠው ሰራተኛ ላወጣው ወጪ
ማካካሻ አለመስጠት
▫▫ የቅድመ ጉዞ ገለፃና ምክር አለመስጠት እና ወደ ውጭ ሀገር ለስራ የሄደ ሰራተኛ
የአካል ጉዳት ወይም የሞት አደጋ ሲደርስበት የአደጋውን መንስኤ እና የተወሰዱ
የመፍትሄ እርምጃዎችን ወዲያውኑ በማጣራት ለሚኒስቴሩ አለማሳወቅ ፡፡
o ፍቃድን ስለመሰረዝ፡- የኤጀንሲዎችን የስራ ፍቃድ ስረዛ ከሚያስከትሉት ጥፋቶች
መካከል ዋናዎቹ የሚከተሉትን ያካትታሉ(አንቀፅ 42(3)

▫▫ አንድ ኤጀንሲ ወይም ባለቤቱ ስራ አስኪያጁ ወይም ሰራተኛው በጉዞ ወኪል ወይም
የአየር መንገድ ቲኬት ቢሮ ውስጥ በአመራር ወይም በሰራተኝነት በቀጥታም ሆነ
በተዘዋዋሪ መንገድ ተሳታፊ ሆኖ መገኘት
▫▫ ፍቃድ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ አለማሳደስ
▫▫ የሰራተኛ ቅጥርንና ስምሪትን በሚመለከተው (በሚገባው) መልኩ አለማከናወን
▫▫ ዕድሜው ከ18ዓመት በታች የሆነን ሰው መመልመል
▫▫ በኢትዮጵያና በመዳረሻው ሀገር መካከል የሁለትዮሽ ስምምነት ባልተደረገበት ሁኔታ
ወይም ክልክል መሆኑ ወደተገለፀበት መዳረሻ ሰራተኛን ማሰማራት
▫▫ የህዝብን ጤና ወይም ስብዕና በሚጎዳ ወይም ገፅታ በሚያጠለሽ አገልግሎት ሰራተኛን
ማሰማራት
▫▫ የአዋጁን ድንጋጌ በመጣስ የስራ ፈቃዱን ባለቤትነት ማስተላለፍ ወይም መለወጥ
5 እገዳን ከሚያስከትሉት ጥፋቶች መካከል ዋናዎቹ የሚከተሉትን ያካትታሉ (አንቀፅ42(2)፡-የዕገዳው ጊዜው ከሶስት ወራት እስከ 12 ወራት ይህም ዕገዳው ለመጀመሪያ ፤ ለሁለተኛ ወይም ለሶስተኛ ጊዜ ከመሆኑ ጋር ይያያዛል፡
፡ እገዳው ለአራተኛ ጊዜ ከሆነ ግን ፈቃዱ መሰረዝ አለበት (አንቀጽ 47 (1) እና (2)

6 ሌሎች እገዳን የሚያስከትሉ የሕግ ጥስቻና የሚከተሉትን ይጨምራሉ፡- ቀጣሪው በተወሰነ ኤጀንሲ የተመዘገቡ ሰራተኞችን ብቻ እንዲቀጥር ማግባባት ወይም ለማግባባት መሞከር፤ በሚኒስቴሩና አግባብነት ባለው የክልል
መንግስት አካል የሚተላለፍ አሰራሮችነ እና መመሪያዎችን ስራ ላይ አለማዋል፤ ፈቃድን በሚታይ ቦታ አለማስቀመጥ፤ በአዋጁ በተቀመጠው መሰረት የሚፈለገውን የዋስትና ማረጋገጫ ገንዘብ አለማስተላለፍ (አንቀጽ 42 2))
ከአንቀጽ (60 (2)) ጋር የሚገናዘብ ፡፡

82
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

▫▫ የውጭ የስራ ስምሪት አገልግሎት ለመስጠት ከሰራተኛው ክፍያ መቀበል


▫▫ የስራ ውሉ ከመፅደቁ በፊት ሰራተኛን ወደ ስራ ማሰማራት
▫▫ በፀደቀው የስራ ውል ውስጥ ከሰፈረው ውጭ ሰራተኛን ወደ ሌላ መዳረሻ ሀገራት
መላክ ወይም የስራ ውል ውስጥ ባልተገባ አገልግሎት ውጭ ቦታ ወይም ሀገር
ማሰማራት
▫▫ ሰራተኛን በፀደቀው የስራ ውል ውስጥ ከተጠቀሰው አሰሪ ውጭ ለሌላ አሰሪ መመደብ፡
▫▫ የውጭ የስራ አገናኝና ስምሪት አገልግሎት ላይ እንዳይሰማራ የተከለከለ ሰራተኛን
ስራ ላይ አሰማርቶ መገኘት
▫▫ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሳያውቀውና ሳያፀድቀው ቀደም ሲል የፀደቀን
የስራ ውል በአዲስ መቀየር ወይም መተካት፤
▫▫ የሰራተኛውን የጉዞ ሰነዶችና ሌሎች መረጃዎች ከስምሪት በፊትና በኋላ መያዝ፡ እና
▫▫ ሰራተኛውን በማታለል ወይም በማስገደድ ሰራተኛው የሚገቡትን መብቶቹንና
ጥቅሞቹን እንዲተው ማድረግ 7፡፡
‚‚ የፈቃድ መታገድ ወይም መሰረዝ የሚያስከትለው ውጤት ፤- ፈቃዱ የታገደበት ወይም
የተሰረዘበት ኤጀንሲ የውጭ ሀገር ስራና ሰራተኛ የማገናኘት ተግባሩን ያቆማል፡፡ የፈቃድ
እገዳው ወይም ስረዛው በሚኒስቴሩ አማካኝነት ለህዝብ ይገለፃል፡፡ ሆኖም ፈቃዱ የታገደበት
ወይም የተሰረዘበት ኤጀንሲ ወደ ውጭ የላካቸውን ሰራተኞች በተመለከተ በህግ መሰረት
ለሚቀርቡለት ጥያቄ መልስ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡ ፈቃዱ የተሰረዘበት ኤጀንሲ
እርማጃው ከተወሰደበት ቀን ጀምሮ በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ ፈቃዱን መመለስ አለበት
( አንቀጽ 48 )
‚‚ አቤቱታዎች ፡- የአዋጁን ድንጋጌ ወይም አግባብነት ያለውን ሌላ ሕግ የተላለፈ ጥፋት
በኤጀንሲ ተፈፅሞ ሲገኝ ሰራተኛው ወይም ተወካዩ በቃል ወይም በፅሁፍ አቤቱታውን
ለሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም ለሚመለከተው የክልል የስልጣን አካል
ማቅረብ ይችላል፡፡ አቤቱታው በአዋጁ የተዘረዘሩትን አስፈላጊ ነጥቦች ማካተት ይኖርበታል፡
፡ አቤቱታውን መሰረት በማድረግ ሚኒስቴሩ ወይም የሚመለከተው አካል ፋይል በመክፈት
የሚመለከተው ኤጀንሲ በአስር የስራ ቀናት ውስጥ መልሱን እንዲሰጥ የመጥሪያ ትዕዛዝ
መስጠት አለባቸው፡፡ አቤቱታ የመስማትና የመመርመር ስራን በማከናወን የሰራተኛና
ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም የሚመለከተው አካል በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በጉዳዩ
ላይ ውሳኔ መስጠት አለበት ፤ ውሳኔውም በአስራ አምስት ቀናት ውስጥ እንዲተገበር
ለሚመለከተው ኤጀንሲ የማስፈፀሚያ ትዕዛዝ ይሰጣል (አንቀጽ 43-45, 49-51)፡፡ ኤጀንሲው
ውሳኔውን ተግባራዊ ካላደረገ የሚያቀርባቸው የስራ ውሎች አይፀድቁም፤ በአንዳንድ
ሁኔታዎች ፈቃድ ሊታገድ ይችላል፡፡ በሕግ ተጠያቂ የሚሆንበት ሂደት ሊቀጥል ይችላል
(አንቀጽ 45 እና 47 (43))፡፡
‚‚ በአሰሪ ፤ በኤጀንሲ ወኪል ወይም ሰራተኛ የሚፈፀሙ ጥፋቶች እና ተያያዥ
አስተዳደራዊ እርምጃዎች፡-
▫▫ አስተዳደራዊ ጉዳዮችን የመወሰን ስልጣን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወይም የሚመለከተው የክልል የስልጣን አካል በውጭ አሰሪ፤ በኤጀንሲ ወኪል ወይም
ሰራተኛ የአዋጁ ድንጋጌዎችና ተያያዥ ሕጎች በመጣሳቸው የሚነሱ አስተዳደራዊ
ጉዳዮችን የመመርመርና የመወሰን ስላጣን አለው (አንቀጽ 52)
▫▫ በአሰሪ ወይም በኤጀንሲ ወኪል የሚፈፀም ጥፋት፤ ይህ ጉዳይ ቀደም ሲል ተጠያቂነትን
በውጭ አሰሪ ወይም በኤጀንሲዎች ወኪሎች ላይ የማስቀመጥ መርህ በሚለው ዘገባ
ውስጥ ተንፀባርቋል፡፡ የተገለፁት የህግ ጥሰቶች የሚከተሉትን ያካትታሉ (አንቀጽ 53)
• በስራ ውል ረገድ የሚጠበቅበትን ግዴታ (ወኪል ከሆነ የተሰጠውን ኃላፊነት)
አለመወጣት፤

• የሰራተኛውን ህጋዊ የጉዞ ሰነዶች መያዝ ወይም መከልከል እና የሰራተኛውን


ደመወዝ ወይም ወደ ሀገር የሚልከውን ገንዘብ መያዝ፤

• በቸልተኝነት ሰራተኛው ላይ ከፍተኛ ጉዳት፤ ህመም ወይም የሞት አደጋ


ማድረስ፤

7የፍቃድ መሰረዝ የሚያስ የሚያስከትሉ ሌሎች ጥፋቶች የሚከተሉትን ይጨምራሉ፡ የሚፈልጉትን ሰራተኛን ለመቅጠር በማሰብ የተሳሳተ ማስረጃ ወይም ሰነድ ወይም ማስታወቂያ ማቅረብ፤ የሰራተኛን የጉዞ ሰነድ ሆን ብሎ

ማሳሳት ወይም መቀየር (አንቀጽ 42 (3))

83
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

• የሰራተኛውን ሰብአዊ ክብርና ሞራል የሚነካ ድርጊት መፈፀም፤

• በሰራተኛው ላይ ፆታዊ ጥቃት መፈፀምና ለመፈፀም መሞከር፤ እና

• አዋጁንና አዋጁን ለማስፈፀም የወጡ ደንቦችና መመሪያዎችን መጣስ

▫▫ አቤቱታና ውሳኔ፡- አቤቱታ በተጎጂው ሰራተኛ ወይም በሌላ ሰው ሊቀርብ


ይችላል፤ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም የሚመለከተው የክልል
የስልጣን አካል አቤቱታውን የመስማትና የመመርመር ስራ ያካሂዳል ( በራሱም
ውሳኔ ሊያካሂድ ይችላል)፤ ጉዳዩ እልባት ወይም ውሳኔ እስኪያገንኝ ድርስ አቤቱታ
የቀረበበት አሰሪ ወይም ኤጀንሲ ወኪል በጊዜአዊነት የውጭ የስራና ሰራተኛ ስምሪት
ስራ ላይ ከመሳተፍ ይታገዳል (አንቀጽ 54)፡፡ አቤቱታው ተቀባይነት ያለው ሆኖ
ከተገኘ ጥፋቱን የፈፀመው አሰሪ ወይም የኤጀንሲ ወኪል በውጭ ስራና ሰራተኛን
የማገናኘት አገልግሎት እንዳይሳተፍ ይከለከላል፤ ተመጣጣኝ የካሳ ክፍያ እንዲከፍል
ሊደረግም ይችላል (አንቀጽ 56)፡፡
▫▫ በሰራተኛ የሚፈፀም ጥፋት ፡- በሰራተኛ የሚፈፀሙ የህግ ጥሰቶች የሚከተሉትን
ያካትታሉ (አንቀጽ 57)፡
• በስራ ውሉ መሰረት የተጣለበትን ግዴታውን አለመወጣት

• በኢትዮጵያ ወይም በመዳረሻ ሀገር የወንጀል ድርጊቶችን መፈፀም


• የመዳረሻ ሀገርን ሀይማኖት፤ ልምድ ወይም ልማዳዊ ስርአቶችን አለማክበር

• የሰራ ውል ከፀደቀ በኋላ ያለበቂ ምክንያት ወደ ስራ ለመሰማራት ፈቃደኛ


አለመሆን

• ያለፈቃድ የአሰሪን ወይም የስራ ጓደኛን ገንዘብ ወይም ንብረት መጠቀም

• የውጭ የስራ ሰምሪት ለማግኘት ሀሰተኛ ሰነድ ማዘጋጀት (ማቅረብ)

• ያለበቂ ምክንያት የስራ ውል ማቋረጥ፡፡

o በሰራተኛው ላይ የሚወሰዱት አስተዳደራዊ እርምጃዎችም፡- ጥፋቱ የተፈፀመው


ለመጀመሪያ ጊዜ ከሆነ የውጭ ስራ ሰምሪት የ6 ወር እገዳ፤ ለሁለተኛ ጊዜ ከሆነ
የአንድ አመት እገዳ ለሶስተኛ ጊዜ ከሆነ ሙሉ በሙሉ ከውጭ ሀገር ስራ ስምሪት
መከልከልን (ብቁ አለመሆንን) ያስከትላል (አንቀጽ 58)፡፡

‚‚ ይግባኝ የማቅረብ መብት፡- የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም አግባብ ያለው
የክልል የስልጣን አካል በሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ወገን ውሳኔው በደረሰው በ15 ቀናት
ውስጥ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም በክልል ስልጣን ለተሰጠው ፍርድ ቤት አቤቱታ
ወይም (ይግባኝ) ማቅረብ ይችላል፡፡ በፍርድ ቤት ታይቶ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ
ይሆናል (አንቀጽ 59)
‚‚ የዋስትና አገልግሎት፡- በአዋጁ በርካታ ጉዳዮች ተደንግገዋል፡፡
▫▫ የዋስትና ገንዘብ፡- ማንኛውም ኤጀንሲ ለሰራተኛው መብት ዋስትና ማስረከቢያ
የሚውል 100,000 የአሜሪካ ዶላር ወይም ተመጣጣኙን የኢትዮጵያ ብር በዝግ
ሂሳብ በባንክ ማስቀመጥ አለበት ሠራተኛው የስራ ጊዜውን ቢያጠናቅቅ ከባድ የአካላዊ
ጉዳት ሲደርስበት ወይም በሞት ሲለይ ኤጀንሲው ሰራተኛውንና ንብረቶቹን የማጓጓዝ
ተግባሩን ሳይወጣ ከቀረ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በተሰጠው ስልጣን
መሰረት ለዚህ ተግባር የሚውለውን የገንዘብ መጠን ከዋስትና ገንዘቡ ወጪ በማድረግ
ለዚሁ አላማ ያውላል የሚመለከተው ኤጀንሲ ወጪ የተደረገውን የገንዘብ መጠን
በ10 የስራ ቀናት ውስጥ ይተካል፡፡ የዋትና ገንዘቡ የሚለቀቀው ኤጀንሲው ስራ
ሲያቆምና በኤጀንሲው ላይ አቤቱታ ወይም ጥያቄ ያልቀረበ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው
(አንቀጽ 60)
▫▫ የውጭ አሰሪዎች የዋስትና ፈንድ፡- በውጭ ሀገር ስራ ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች በስራ
ውል መጣስ ምክንያት የሚያነሱአቸውን የገንዘብ ክፍያ ጥያቄዎች መሸፈን እንዲቻል
የውጭ አሰሪዎች ለቀጠሩት ለእያንዳንዱ ሰራተኛ 50 የአሜሪካ ዶላር ሂሳብ ለዚሁ

84
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA

አላማ በሚቋቋም ፈንድ ያዋጣል፡፡


▫▫ ለሰራተኛ የሚሰጥ ድጋፍ፡- ይህንን የሚመለከት ዘገባ ወደ ውጭ ሀገር የሚሰማሩ
ሰራተኞችን መብት ደህንነትና ክብር ለማስጠበቅ ከኢትዮጵያ መንግስትና ከግል
ኤጀንሲዎች የሚጠበቁ ኃላፊነቶች በሚለው ርዕሰ ስር ተንፀባርቋል፡፡
‚‚ ማስማማትና ሰራተኞችን ወደ ሀገር መመለስ፡- የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወይም የሚመለከተው የክልል የስልጣን አካል ከውጭ ሀገር ስራ ጋር በተያያዘ ሰራተኛ፤
ከኤጀንሲ ወይም ከውጭ አሰሪ የሚቀርብለትን አቤቱታ ተቀብሎ የማስማማት (የማግባባት)
ተግባር እንዲያከናውን ስልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ የማስማማቱ ሂደት ስኬታማ ካልሆነ አቤቱታ
አቅራቢው ጉዳዩን ለሚኒስቴሩ አቤቱታ መወሰኛ ክፍል ማቅረብ ይችላል፡፡ የሚመለከተው
ኤጀንሲ በራሱ ችግር አቤቱታ በመስማት ሂደት ካልተሳተፈና የተደረሰበትን ስምምነት
ተግባራዊ ካላደረገ ሚኒስቴሩ በኤጀንው በኩል የሚቀርቡ የስራ ውሎችን አያፀድቅም (አንቀጽ
66-68)፡፡ ከዚህም ሌላ ማንኛውም ኤጀንሲ (ከላይ እንደተገለፀው) በከባድ የአካል ጉዳት ከስራ
ውጭ የሆነን ሰራተኛ ከንብረቱ ጭምር ወደ ሀገር ቤት ማጓጓዝ እና የሕክምና ወጭውን
መሸፈን አለበት፡፡ ሰራተኛው ስራውን (ውሉን) ያለበቂ ምክንያት ካቋረጠ ኤጀንሲው ለማጓጓዝ
ያወጣውን ወጪ ሊጠይቅና ሊያስመልስ ይችላል (አንቀጽ 69)፡፡

---------------\\ //---------------

85
የአሰልጣኞች የስልጠና
ማኑዋል
ብሔራዊ የሰራተኞች ፍልሰት
አመራር፡ በኢትዮጵያ

ዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት


የተባበሩት መንግስታት የፍልሰት ጉዳይ ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

You might also like