Professional Documents
Culture Documents
የአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት፤ ሰብአዊ በሆነ መልኩ እና በሥርዐት እና በህግ አግባብ
የተከናወነ ፍልሰት/የሰዎች ዝውውር/ ህብረተሰብንና ስደተኞችን የሚጠቅም ነው የሚለውን
መርህ የሚያራምድ ቁርጠኛ አቋም አለው፡፡ እንደ መንግስታት አቀፍ ድርጅት በአለም-አቀፍ
ማህበረሰብ ዘንድ ከሚገኙ አጋሮቹ ጋር በመተባበር በፍልሰት አተገባበር ዙሪያ የሚያጋጥሙ
ችግሮችን የመፍታት ፤ የፍልሰት ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲዳብር የማድረግ ፤ በፍልሰት አማካይነት
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት እውን እንዲሆን የማበረታታት እና ሰብአዊ ክብርና በውጭ ሃገር
የሚኖሩ ዜጎች ደህንነት የማስጠበቅ ዕገዛዎችን ያደርጋል፡፡
____________________________________________________
____________________________________________________
06_17
የአሰልጣኞች የስልጠና
ማኑዋል
ማውጫ
ፍቺዎችና አጽህሮተ-ቃላት................................................................................................vi
የማንዋሉ ዳራ................................................................................................................vii
iii
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
iv
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
4.11 የግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የህግ ማእቀፍ በኢትዮጵያ አዋጅ ቁጥር
923/2008 (የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት አዋጅ )................................................... 66
4.12 የኢትዮጵያን የውጭ ሀገር ሰራተኞች ጥበቃ የሚያጠናክሩ ሌሎች የፖሊሲ
አማራጮች .................................................................................................................67
ዕዝል፡ በአዋጅ ቁጥር 923/2008 ድንጋጌዎች ማዕቀፍ አንጻር የተደረገ የማጠቃለያ ትንተና...79
v
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
vi
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
የማንዋሉ ዳራ
የአለም -አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (IOM) ዓላማ፣በሥሩ በተደራጀው የልማት ፈንድ (IOM
Development Fund) በሚታገዘውና በኢትዮጵያ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪትን አስተዳደር
ለማጠናከር እየተካሄደ ባለው ፕሮጀክት አማካይነት ከኢትዮጵያ የሚደረግን ፍልሰት ህጋዊነት
እና ሥርዓት ባለው መንገድ ለመምራት፤አሰራሩን ለመወሰንና ኢ-መደበኛ በሆነ መልኩ
ወደ ሌሎች ሀገራት በተለይም ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የሚደረጉ ፍልሰቶችን ለመግታት
እንዲያስችል የመንግስትንና በውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ጉዳይ አስተዳደር ውስጥ የተሰማሩ
ሌሎች የሚመለከታቸውን አካላት አቅም ለመገንባት ያለመ ነው፡፡ ይህ ግብ ከሚሳካባቸው ስልቶች
መካከል አንዱ በውጭ ሃገር ስራ ስምሪት አመራር ላይ በፌደራልና በክልል መንግስታት አካላት
ውስጥ ለሚሰሩ የተመረጡ ባለሙያዎች ሰፊ የአሰልጣኞች ሥልጠናዎችን በመስጠት ነው፡፡
ሥልጠናዎቹ የሚካሄዱት የፕሮጀክቱን የአቅም ግንባታ ዘለቄታዊ የማድረግ ዓላማን ለማቀላጠፍ
ነው፡፡ በዚሁ መሰረት አሰልጣኞች ስልጠናውን ለማካሄድ እንዲችሉ ይህ ከኢትዮጵያ ተጨባጭ
ሁኔታ ጋር የተገናዘበ የአሰልጣኞች ስልጠና ማንዋል ተዘጋጅቷል፡፡
ይህ ማኑዋል በኢትዮጵያ ውስጥ (እንደመነሻ ሐገር) ውጤታማ የሆነ የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት
አመራር እንዲሰፍን ለማድረግ እና በመዳረሻ ሐገራት የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ጥበቃ እንዴት
ማረጋገጥ እንደሚቻል በሚያሳይ መልኩ የተሟላ፣ አሳታፊ፣በተግባር የተደገፈ፣ወቅታዊና ተስማሚ
የሆነ የስልጠና አቅጣጫን በመከተል ስልጠናው ከዓላማው ጋር የተገናዘበ ትምህርት እንዲሰጥ
ያግዛል፡፡ የአሰልጣኞች ሥልጠናው የፖሊሲ አዘገጃጀት መርሆች የተሻለና ውጤታማ የውጭ
ሃገር ስራ ስምሪት ፖሊሲ ፕሮግራም እንዲቀርጹ፤ማሻሻያ እንዲያደርጉበትና እንዲተገብሩት
ለማገዝ ያለመ ነው፡፡
ሠነዱ በኢትዮጵያ ውጤታማ የሰራተኞች ፍልሰት አመራርን (እንደ መነሻ ሐገር) እና በመዳረሻ
ሃገራት የስደተኛ ሰራተኞች (ዜጎች) መብቶች መከበራቸውን ማረጋገጥ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ
ያተኮረ የሥልጠና አቅጣጫን ያካተተ ነው፡፡ ትኩረቱም ቀጥሎ በቀረቡት ቁልፍ ነጥቦች ላይ
ነው፡፡
vii
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
The following key sources have been relied on in the preparation of the Manual (lists of
resources, containing additional sources, are indicated for each module):
African Union, The Migration Policy Framework for Africa, EX.CL/276 (IX) (Banjul, the Gambia, 2006).
African Union Commission-Regional Economic Communities-International Labour Organization-
International Organization for Migration-United Nations Economic Commission for Africa, AUC/
ILO/IOM/ECA Joint Labour Migration Programme – Powerpoint presentation on Labour Migration
Governance for Development and Integration in Africa: A bold initiative (February 2015).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative (2014).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative, Programme brief (2014).
ILO, ILO Multilateral Framework on Labour Migration: Non-binding principles and guidelines for a
rights-based approach to labour migration (ILO, Geneva, 2010).
Intergovernmental Agency on Development (IGAD), IGAD Regional Migration Policy Framework,
adopted by the 45th Ordinary Session of the IGAD Council of Ministers (Addis Ababa, 2012).
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
IOM and OSCE, Training Modules on Labour Migration Management: Trainer’s Manual (IOM and
OSCE, Geneva and Vienna, 2010).
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies (Mediterranean
Edition) (OSCE, IOM and ILO, Vienna, (2007). Available from https://publications.iom.int/system/files/
pdf/osce_iom_ilo_medhandbook_en.pdf
World Bank, Migration and Remittances: Recent Development and Outlook; Special Topic:
Financing for Development, Migration and Development Brief 24 (April 2015). Available from
http://siteresources.worldbank.org /INTPROSPECTS/Resources/334934-1288990760745/
MigrationandDevelopmentBrief24.pdf
World Bank, Migration and Remittances: Recent Developments and Outlook, Migration and
Development Brief 26 (April 2016).
World Bank, Migration and Remittances Factbook 2016. Available from http://siteresources.worldbank.
org/INTPROSPECTS/Resources/334934-1199807908806/4549025-1450455807487/Factbookpart1.
pdf
viii
1
ማንዋል “ሀ”
3
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES
4
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
5
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES
6%
ደቡብ-ሰሜን
ሰሜን-ሰሜን
ሰሜን-ደቡብ
34%
34%
37%
ደቡብ-ደቡብ
ደቡብ-ሰሜን
ሰሜን-ሰሜን
ሰሜን-ደቡብ
5%
24%
ምንጭ፡ የአለም ባንክ በ ውጪ ሃገር ሰራተኞች ወደ ትውልድ ሃገር የሚላክ ገንዘብ መጽሔት 2016 ገጽ -28
6
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
Federal Republic of Ethiopia (FDRE), Ethiopia’s Overseas Employment Proclamation (Proclamation No.
923/2016).
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 1‒20; 239. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
OSCE, Guide on Gender-Sensitive Labour Migration Policies (OSCE, Vienna, 2009), pp. 13‒18.
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 11‒25; 97.
Organisation for Economic Co-operation and Development (OECD), “International Migration and the
Economic Crisis: Understanding the Links and Shaping Policy Responses”, in: International Migration
Outlook: SOPEMI 2009 (OECD, Paris, 2009), pp. 11‒76.
R. Perruchoud and K. Redpath-Cross (eds.), Glossary on Migration, 2nd edition (IOM, Geneva, 2011).
7
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES
World Bank, Migration and Remittances: Recent Development and Outlook; Special Topic:
Financing for Development. Migration and Development Brief 24 (April 2015). Available from
http://siteresources.worldbank.org /INTPROSPECTS/Resources/334934-1288990760745/
MigrationandDevelopmentBrief24.pdf
World Bank, Migration and Remittances: Recent Developments and Outlook, Migration and
Development Brief 26 (April 2016).
World Bank, Migration and Remittances Factbook 2016. Available from http://siteresources.
worldbank.org/INTPROSPECTS/Resources/334934-1199807908806/4549025-1450455807487/
Factbookpart1.pdf
8
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
9
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES
10
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
11
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES
12
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
13
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES
14
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
15
MODULE A
INTRODUCTION: LABOUR MIGRATION TERMINOLOGY, TRENDS, CHARACTERISTICS AND POLICIES
የውጭ ሀገር ስራ ፍልሰት በባሕሪው ድንበር ዘለል ክስተት በመሆኑ በሀገር ደረጃ ብቻ ተለይቶ
የሚመራ ወይም የሚደረስበት አይደለም፡፡በመሆኑም ውጤታማ፣ፍትሐዊና እና ዘላቂ የውጭ
ሀገር ስራ ስምሪት ፖሊሲዎችን የማዘጋጀት የመተግበር ስራ በሂደቱ የሚሳተፉ ሀገራት/
መንግሥታት በሙሉ መካከል የሚደረግን ትብበር የሚሻ ነው፡፡
African Union, The Migration Policy Framework for Africa, EX.CL/276 (IX) (Banjul, the Gambia, 2006).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, AUC/ILO/IOM/ECA, Joint Labour Migration Programme – Powerpoint
presentation on Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa: A bold
initiative (February 2015).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative (2014).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative, Programme brief (2014).
W.R. Böhning, Employing Foreign Workers: A Manual on Policies and Procedures of Special Interest to
Middle- and Low-Income Countries (ILO, Geneva, 1996), pp. 15‒18.
IGAD, Regional Migration Policy Framework, adopted by the 45th Ordinary Session of the IGAD Council
of Ministers (Addis Ababa, 2012).
IGAD, Regional Migration Policy Framework Action Plan (2013).
ILO, Preventing Discrimination, Exploitation and Abuse of Women Migrant Workers. Booklet 1 ‒
Introduction: Why the focus on women migrant workers. An Information Guide (ILO, Geneva, 2005).
Available from www.ilo.org/wcmsp5/groups/public/@ed_emp/documents/instructionalmaterial/
wcms_116360.pdf
IOM, Irregular Migration and Mixed Flows: IOM’s Approach, MC/INF/297 (2009). Available from www.
iom.int/jahia/webdav/shared/shared/mainsite/about_iom/en/council/98/MC_INF_297.pdf
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 1‒20; 237‒256. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
OEC, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 85‒99.
OSCE, Guide on Gender-Sensitive Labour Migration Policies (OSCE, Vienna, 2009), pp. 13‒26.
World Bank, Migration and Remittances: Recent Development and Outlook; Special Topic:
Financing for Development, Migration and Development Brief 24 (April 2015). Available from
http://siteresources.worldbank.org /INTPROSPECTS/Resources/334934-1288990760745/
MigrationandDevelopmentBrief24.pdf
World Bank, Migration and Remittances: Recent Developments and Outlook, Migration and
Development Brief 26 (April 2016).
World Bank, Migration and Remittances Factbook 2016. Available from http://siteresources.worldbank.
org/INTPROSPECTS/Resources/334934-1199807908806/4549025-1450455807487/Factbookpart1.
pdf
16
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
2
ማንዋል “ለ”
17
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
የአፍሪካ አንድነት የፍልሰት ፖሊሲ ፍሬም ወርክ ለአፍሪካ ኢኤክስ.ሲኤል/276 (አይኤክስ) ባንጁል ጋምቢያ 2016 (ኤዩሲ - አርኢሲ
- አይኤልኦ - አይኦኤም - ዩኤንኢሲኤ፣ ኤዩሲ/ አይኤልኦ/አይኦኤም/ኢሲኤ የጋራ የሠራተኞች ፍልሰት መርሐግብር - የሠራተኞች
ፍልሰት ለልማት እና ውህደት በአፍሪካ አስተዳደር በየካቲት 2007 የሚቀርብ)
ደብሊውአር ቦሃንግ የውጭ ሠራተኞች ስለመቅጠር የመካከለኛው እና የዝቅተኛ ገበያ ሀገሮች የፖሊሲ እና የሥራ ሂደት ልዩ
ፍላጎት ረቂቅ (አይኤልኦ ጄኔቫ 1988/89) ገጽ 15-18)
ኢጋድ ክልላዊ የስደተኞች ፖሊሲ ፍሬምወርክ፣ በ45ኛው መደበኛ የኢጋድ የሚኒሰትሮች ምክር ቤት ጉባኤ ላይ የጸደቀ (አዲስ
አበባ 2004/05)
አይኤልኦ ዘረኝነትን፣ ብዝበዛን፣ የስደተኛ ሴቶች ሠራተኞች ላይ የሚደርስ ጥቃትን መከላከል ጥራት 1 መግቢያ የሴቶች ስደተኞች
ላይ ትኩረት ለምን ይደረጋል? የመረጃ መመሪያ (አይኤልኦ ጄኔቫ 1997/98) ከ www.ilo.org/wcmsp5/groups/public/@
ed_emp/documents/instructional material/wcms_116360.pdf ይመልከቱ
የአይኦኤም ሕገወጥ ስደተኞች እና ቅይጥ ፍልሰት የአይኦኤም በጉዳዩ ላይ ያለው አቀራረብ ኤምሲ/አይኤንኤፍ/297 (2001/02) ከ
www.iom.int/jahia/webdav/shared/shared/mainsite/about_iom/en/council/98/MC_INF_297.pdf ይመልከቱ
አይኦኤም የዓለም ስደተኞች 2000/01 በዓለም አቀፍ የምጣኔ ሀብት ላይ የሠራተኞችን እንቅስቃሴ ቁጥጥር (አይኦኤም ጄኔቫ
2000/01) ከ https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf ይመልከቱ
የአይኦኤም ብሔራዊ የሠራተኞች ፍልሰት ቁጥጥር ግምገማ ኢትዮጵያ ለአይኦኤም የተዘጋጀ የመጨረሻ ሪፖርት (አይኦኤም አዲስ
አበባ 2009/10)
ኦኢሲ አይኦኤም እና አይኤምኦ በትውልድ ሀገር እና በመድረሻ ሀገራት ውጤታማ የሆነ የሠራተኞች ፍሰት ፖሊሲ ምስረታ
መጽሐፍ (ኦኤስሲኢ አይኦኤም እና አይኤምኤ ቪየና 2009) ገጽ 85-99
ኦኤስሲኢ ጾታ ተኮር የሆኑ የሠራተኛ ፍሰት ፖሊሲ መመሪያ (ኦኤስሲኢ ቪየና 2009) ገጽ 13-26
የዓለም ባንክ ፍልሰትና የገንዘብ አላላክ ወቅታዊ እድገት እና አጠቃላይ ዕይታ ልዩ ርዕሰ ጉዳይ የልማት የስደተኞች እና
የእድገት የገንዘብ ድጋፍ አጭር መግለጫ 24 (ሚያዝያ 2007) ከ http://siteresources.worldbank.org/INTPROSPECTS/
Resources/334934-1288990760745/MigrationanDevelopmentBrief24.pdf ይመልከቱ
የዓለም ባንክ ፍልሰትና የገንዘብ አላላክ ወቅታዊ እድገት እና አጠቃላይ ዕይታ ስደተኞች እና የልማት አጭር መግለጫ 26 (ሚያዝያ
2008)
18
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
19
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
2.3.2 የ ቡድን ስራ
20
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
21
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
22
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡
▫▫ ሶስተኛ የአያያዝ ልዩነት ህጋዊነት ለባዕዳኑ የስደት ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ይሆናል፡
፡ ይህም ቋሚ ወይንም ጊዜያዊ ስደተኛ ነው
▫▫ ዜግነትን መሰረት ያደረጉ የፀረ አድሎአዊ የአያያዝ ህግጋት ተፈጻሚነት አናሳ
የመሆኑን እውነት አጉልተህ አሳይ
2.4.4 አለም አቀፍ የሰራተኛ መስፈርቶች
ሁለት የአለም አቀፍ ስራ ድርጅት መገልገያ መመሪያዎች መኖራቸውን አጉልተህ አሳይ፡
፡ እነዚህም በተለይ የሰራተኛ መብት እና የውጪ ሃገር ሰራተኞች ህጋዊ ሁኔታን ያገናዘቡ
ናቸው፡፡
▫▫ የ1949 በስራ ላይ ስደት ስምምነት ቁጥር 97
▫▫ የ1975 የውጪ ሃገር ሰራተኞች ( ተጨማሪ ድንጋጌዎች ) ስምምነት ቁጥር 143
▫▫ እነዚህ ስምምነቶች ገዢ ባልሆኑ ምክረ ሀሳቦች የተደገፉ ናቸው፡፡ ( ምክረ ሀሳብ
ቁጥር 86 እና 151 )
የሚከተሉትን የመጀመሪያው አለም አቀፍ የስራ ድርጅት (ILO) መገልገያ የ1997 ስምምነት
ቁ 97አጉልተህ አሳይ
▫▫ በብዛት ለመንግስት የተዋቀሩ ስራ ፍልሰቶች ከድንገተኛ እንቅስቃሴዎች ይልቅ
ያሳስቡታል፡፡
▫▫ መደበኛ ላልሆኑ ሰራተኞች ጥበቃ የለውም
▫▫ እንደ ሁለትዮሽ መዘጋጃ ሊገለግል ይችላል፡፡ በተጨማሪም እንደ ረዳት መሸኛ ቅድሚያ
ቁ.86 የሁለትዮሽ የስራ ስምምነት ማሳያን ያካትታል፡፡
በ49 መንግስታት የፀደቁ
የሚከተሉትን ሁለተኛው አለም አቀፍ ማህበር (ILO)መገልገያ ስምምነት ቁ.143 አጉልተህ
አሳይ
▫▫ ሰፋ ያለ ግላዊ እና ቁሳዊ አድማስ ስምምነት ቁ.97 በተሻለ መልኩ የሚሸፍን ነው፡፡
▫▫ ኢ-መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞችን ጥበቃ የሚሰጥና ከቀድሞ ስራቸው ጋር በተያያዘ
ሰብአዊ መብታቸው እንዲከበር የሚረዳ (አንቀጽ 1)
▫▫ በ23 ሀገራት የፀደቀ
▫▫ አንዳንድ በአብዛኛው ነጻ የሆኑ ድንጋጌዎች በተለይ አንቀጽ 14(ሀ) የሰራተኛ ገበያን
በተመለከተ በመንግስታት ስምምነቱን ለማፅደቅ እንቅፋት ሆነው ይታያሉ፡፡
የውጪ ሃገር ስራ ተሰማሪዎች መብት ለማስከበር ከአለም አቀፍ የስራ ድርጅት የተወሰኑ
ድንጋጌዎች በተጨማሪ ሌሎች ጠቃሚ የሆኑ የአለም አቀፍ የስራ ድርጅት መገልገያዎች
ተግባራዊ የመሆናቸውን እውነታ አጽንኦት ስጥ
▫▫ ሁሉም በአለም አቀፍ የሰራተኛ ጉባኤዎች ያፀደቋቸው ስምምነቶች እና ምክሮች ዜጋ
የሆኑትንም ያልሆኑትንም የሚያካትት ነው፡፡
2.4.5 የአለም አቀፍ ስምምነት በሰራተኞች እና ቤተሰቦቻቸው መብት ላይ (የተባበሩት
መንግስታት የፍልሰተኛ ሰራተኞች ስምምነት)
ምንም እንኳ የተባበሩት መንግስታት የፍልሰተኛ-ሰራተኞች ስምምነት ለሀገራት የመፅደቁ
ደረጃ አናሳ ቢሆንም እንኳ በሚከተሉት ምክንያቶች ስምምነት ጠቃሚ መሆኑን አጽንኦተ
ስጥ፡-
▫▫ ለመዳረሻ ሀገራት ህጎች እንደ ሁለገብ ሞዴልነትን ለማገልገል የስደተኞች መብት
እና ጥቅምን እንዲሁም በተገላቢጦሹ የዜጎችንም ጥቅም በግልጽ ለይቶ ለማስቀመጥ
ያገለግላል፡፡
▫▫ ከውጪ ሃገር ሰራተኞች እና ቤተሰቦቻቸው መደበኛ ያልሆኑ ስደተኞችን ጨምሮ
መጠበቅ እንደሚገባቸው በግልጽ አስምሮበታል፡፡
▫▫ ጥቂት የአያያዝ ልዩነት የሚጠበቁ መሆናቸው እና በዚህ ረገድ ስምምነቱ በርካታ
ልዩነቶችን አስቀምጧል (ክፍል 3 እና 4)
ስምምነቱ በተጨማሪም ሌላ ህጋዊ ነዋሪ የሆኑ የውጪ ሃገር ሰራተኞች ቁልፍ ለሆኑ
23
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
24
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
25
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
26
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
27
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
28
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
29
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
30
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
Ratified/
Key international and regional legal instruments
acceded
UN Convention on the Rights of Persons with Disabilities, CRPD (2006) (2010)
UN International Covenant on Economic, Social and Cultural Rights, ICESCR (1966) (1993)
UN International Covenant on Civil and Political Rights, ICCPR (1966) (1993)
OHCHR Optional Protocol to the Convention on the Rights of the Child on the involvement (2014)
of children in armed conflict (2000)
OHCHR Optional Protocol to the Convention on the Rights of the Child on the sale of (2014)
children, child prostitution and child pornography (2000)
UN International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers and
Members of their Families, Articles (1990)
Convention on the Status of Stateless Persons (1960)
Convention on the Reduction of Statelessness (1975)
UN Convention relating to the Status of Refugees and the Protocol relating to the Status (1969)
of Refugees (1951)
UN Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment or (1994)
Punishment (1984)
UN International Convention on the Elimination of All Forms of Racial Discrimination, (1976)
CERD (1963)
Constitutive Act of the African Union (2000) (2001)
African Union Convention Governing Specific Aspects of Refugee Problems in Africa (1973)
(1969)
African Charter on Human and Peoples’ Rights (1981) (1998)
Protocol to the African Charter on Human and Peoples’ Rights on the Establishment of
the African Court on Human and Peoples’ Rights (1998)
Protocol to the African Charter on Human and Peoples’ Rights on the Rights of Women
in Africa (2005)
African Union Convention for the Protection and Assistance of Internally Displaced (2009)
Persons in Africa (Kampala Convention) (2009)
African Charter on the Rights and Welfare of the Child (ACRWC) (1990) (2002)
Sources: Adapted from R. Messele and M. Gebeyehu, Baseline Assessment on Human Trafficking Prevention and Response in Ethiopia
(IOM Special Liaison Office Addis Ababa, 2013), pp. 52‒53, and compiled on the basis of Office of the High Commissioner for
Human Rights, Status of ratification - Interactive dashboard Available from: Ethiopia (available from http://indicators.ohchr.
org/, accessed on 30 May 2015); United Nations High Commissioner for Refugees, States Parties to the 1951 Convention
relating to the Status of Refugees and the 1967 Protocol (available from www.unhcr.org/3b73b0d63.pdf on February 2017);
African Commission on Human and Peoples’ Rights, Legal instruments: Ethiopia ratifications (available from www.achpr.
org/states/ethiopia/ratifications/ accessed on 30 May 2015); and F. Gessesse, Overview of International Instruments and
Global Initiatives on Migrant Children and the Status of International Instruments in Ethiopia, Presentation for the Advocacy
Workshop to Enhance the Protection of Migrant Children, Addis Ababa, 1 December 2014.
31
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
32
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
33
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
(አንቀጽ 21)
▫▫ የእኩልነት መብት (አንቀጽ 25)
▫▫ የመደራጀት መብት (አንቀጽ 31)
▫▫ የመንቀሳቀስ መብት (አንቀጽ 32)
▫▫ ቤተሰብ የመመስረት እና የማግባት መብት (አንቀጽ 33)
▫▫ የሴቶች መብት (አንቀጽ 35)
▫▫ የህፃናት መብት (አንቀጽ 36)
▫▫ የፍትህ የማግኘት መብት (አንቀጽ 37)
▫▫ የሰራተኛ መብት ( አንቀጽ 42 )
በኢትዮጵያ ሰራተኛና ማህበራዊ ዋስትና ህግ ውስጥ የሃገር ውጪ ሰራተኞች ቦታ ከላይ
ተጠቅሷል፡፡
የፀረ ህገ ወጥ ሰዎች ዝውውር ውሳኔ የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር አካባቢን ይቆጣጠራል፡፡
▫▫ የኢትዮጵያ ህገ መንግስት አንቀጽ 18 ባርነትን፤ የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እና
ንግድ፤ የግዴታ ስራን ይከለክላል
▫▫ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በተበታተነ መልኩ ተግባር ላይ ይውሉ የነበሩት የ2005
የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ድንጋጌዎች የሰዎች ንግድ እና ስደተኞች አዘዋዋሪዎችን
እንዲከሰሱ የተወሰኑ መሰረቶችን ይሰጣሉ
ቢሆንም ግን አዲስ ሁለገብ የፀረ-ሰዎች ንግድ ህግ ተግባራዊ ሆኗል (የግለሰቦች ንግድና
የሰዎች ዝውውር ለመከላከል የሚያስችል የ2015 አዋጅ 909)
ይህ ህግ የኢትዮጵያ የህግ ማዕቀፍን ከአለም አቀፍ መስፈርቶች ጋር ለማገናኘት ይጥራል
በተጨማሪም ለሚከተሉት ያመቻቻል፡-
ዋና ፍችዎችን (አንቀጽ 2ን ተመልከት) የሚከተሉትን ጨምሮ
▫▫ ‹‹ የሰዎች ነጋዴዎች›› ወይም ‹‹ህገወጥ አዘዋዋሪዎች››
▫▫ የተደራጁ የወንጀል ቡድኖች
▫▫ ‹‹ ድንበር ተሸጋሪ ወንጀል ››
▫▫ ‹‹ ብዝበዛ ›› የወሲብ እና የጉልበት ስራ እንዲሁም ሌሎች አይነት ብዝበዛዎች ባርነት
እና የዕዳ ባርነት እና
▫▫ ተጠቂዎች
የተለያዩ አይነት የሰዎች ንግድ እና የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል መፈጠር (የህግ
ክፍል 2)
▫▫ ‹‹የሰዎች ንግድ›› ወንጀል ( አንቀጽ 3 ) አንድ ግለሰብ ከአገሩ ውጭ ወይም አገሩ
ውስጥ ለጉልበት ብዝበዛ ስለሚፈለግ ይሸጣል
▫▫ የሰዎች ንግድን የማገዝ ወይም የማመቻቸት ወንጀል ( አንቀጽ 4 )
▫▫ የስደተኞች ዝውውር ወንጀል ( አንቀጽ 5 )
▫▫ ለበለጠ ቅጣት የሚዳርጉ አባባሽ ሁኔታዎች ( አንቀጽ 6 ) ይህም ማለት በአንቀጽ 3-5
የተጠቀሱ ጥፋቶች፡- ከባድ የአካል ጉዳት ወይም ሞትን የሚያስከትሉ፤ ጥፋተኛው
የፈፀማቸው ጥፋቶች፤ የተደራጀ የወንጀል ቡድን መምራት ወይም ማስተባበር
በትልቅ ደረጃ
▫▫ ከጉዞ ሰነድ ወይም መታወቂያ ወረቀት ጋር የተገናኙ ጥፋቶች (አንቀጽ 7)
▫▫ የስደተኞች ዝውውርን ማገዝ ወይም የእነሱን በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ መቆየት
መደገፍ (አንቀጽ 8)
▫▫ ለማንኛውም አገር ህገ ወጥ ቆይታን የማገዝ (አንቀጽ 9)
▫▫ ማስረጃን የማጥፋት እና ምስክሮችን የመከላከል (አንቀጽ 10)
▫▫ ወንጀልን ወይም ተጠርጣሪ ወንጀለኛን መደበቅ (አንቀጽ 11)
▫▫ የወንጀል ተግባራትን ያለማጋለጥ (አንቀጽ 12)
▫▫ የህጋዊ ግለሰቦች የወንጀል ተጠያቂነትና (አንቀጽ 13)
▫▫ በጥቃቱ ሰለባዎች መካከል ስምምነት መፍጠር (አንቀጽ 14) ከነዚህም ውስጥ በጥቃቱ
ሰለባ ከሆነ ማንኛውም ህፃን ወይም ህጋዊ ሞግዚት የሚደረግ ስምምነት ተቀባይነት
34
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
የለውም
መከላከል፤ ምርመራ እና ሌሎች ስራአተ ድንጋጌዎች (የህጉ ክፍል 3ትን የሚመለከት
ያካተተ)
▫▫ የማሳወቅ ግዴታ (አንቀጽ 16)
▫▫ ተጋላጭ ተጠቂዎችን መከላከል (አንቀጽ 17)
▫▫ የተለዩ የምርመራ ቴክኒኮችን መተግበር (አንቀጽ 18)
▫▫ ማረፊያ ቤት ማቆየትና ማሰር (አንቀጽ 20)
▫▫ የማስረጃ ሸክም (አንቀጽ 21) ችሎቱ የማስረጃ ሸክሞቹን አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ወደ
ተከሳሹ እንዲያዞር መፍቀድ
▫▫ የአቅም ገደብ ደንብ ተፈፃሚ አለመሆን (አንቀጽ 25)
የተጠቂዎች ጥበቃ እና ካሳ (የህጉ አራተኛ አካል)
▫▫ ተጠቂዎችን የመለየት እና የማዳን (አንቀጽ 26)
▫▫ ተጠቂዎችን ወደ ሀገራቸው መመለስ (አንቀጽ 27)
▫▫ የውጭ አገር ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መመለስ (አንቀጽ 28)
▫▫ ምስክሮችን እና ተጠቂዎችን መጠበቅ (አንቀጽ 29)
▫▫ ከወንጀለኝነት ተጠያቂነት ያለመከሰስ (አንቀጽ 30)
▫▫ ካሳ (አንቀጽ 31)
ፈንድ ማቋቋም /መመደብ/ (የሰዎችን ንግድ እና ህገ ወጥ ዝውውር ወንጀል ተጠቂዎችን
ለመከላከል፤ ለመቆጣጠር እና መልሶ ማቋቋም ) (የህጉ ክፍል 5) (አንቀጽ 32-38)
የባለ ድርሻ አካላት ትብብር (የህጉ ክፍል 6)
▫▫ የብሄራዊ ም/ቤት ምስረታ (አንቀፅ 39)
▫▫ ግብረሀይል ማቋቋም (አንቀፅ40)
▫▫ የMOJ ግዴታዎች (አንቀፅ 41) MoFA (አንቀፅ 42) እና የፖሊስ (አንቀፅ43)
አለም አቀፍ ትብብር (የህጉ 7ኛ ክፍል)
ለአስተባባሪው ዝግጅት የሚሆኑ የመረጃ ምንጮች በማኑዋል “ለ” መጨረሻ ላይ ተዘርዝረዋል፡፡
35
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
የቡድኑ ምላሽ
አንዱ ገፅታ ላይ ብቻ (ለ5 ደቂቃ) በአጭሩ ምላሻቸውን እንዲያቀርቡ ጠይቃቸው የተሰጡት
የወደፊት ገለፃ ሀሳባዊ ጥያቄዎች በሙሉ መሸፈናቸውን እርግጠኛ መሆን አለባቸው
እያንዳንዱ ገፅታ ከቀረበ በኋላ በሌሎች ቡድኖች አባላት ሀሳብ እንዲሰጡ ጋብዝ
በአሰልጣኞች ማስታወሻ እና መልሶች በመታገዝ የተሳታፊዎችን መልስ አበረታታ ፤ አሞግስ
አልማዝ ከበደ ድህነት በስፋት በሚታይበት የኢትዮጵያ ገጠር መንደር ትኖራለች፡፡ 10 አመቷ እና
ቋሚ ስራ የሌላት በመሆኑ እጅግ ትጨነቃለች፡፡ ከእናቷ እና ዘመዶቿ ጋር በትንሽ ቤት ውስጥ
ይኖራሉ ታዲያ ቤተሰቦቿ በቂ ምግብ የላቸውም፡፡ አልማዝ ታዲያ አንድ ቀን ለጓደኛዋ እራስዋን
እና ቤተሰቦቿን ለመርዳት የሚያስችላትን ስራ ማግኘት እንደምትፈልግ ትነግራታለች ጓደኛዋም
መንደራቸውን በተደጋጋሚ የሚመላለስ አንድ ሰው ታስተዋውቃታለች፡፡ ስሙ ሀይሌ ይባላል፡፡
ሀይሌም በሌላ አገር ደህና ክፍያ ሊያስገኝላት የሚችል ስራ ሊያኝላት እንደሚችል ያበስራታል፡
፡ ሁሉንም ዝግጅቶች ፓስፖርት እና ወደምትሄድበት ሀገር መጓጓዣ ጨምሮ እንደሚያመቻላት
ነገራ፡፡ እርሷ መክፈል ስለማችል በባዕድ ሀገር የሚገኙት ቀጣሪዎቿ ለሱ ወጭውን መልሰው
ይከፍሉታል፡፡ አልማዝ ደስተኛ ብቻ አልነበረችም ይልቁንም የ14 አመት ወንድሟ ጭምር ከእሷ
ጋር ሄዶ መስራት እንደሚፈልግም ለሀይሌ ነገረችው፡፡
ከሳምንታት በኋላ አልማዝ እና ወንድሟ በከባድ መኪና ከሌሎች የፍልሰት ሰራተኞች ጋር
በሀይሌ አማካኝነት በቡድን ሆነው ይጫናሉ፡፡ የሀይሌ ጓደኛ ኩቢል የከባድ መኪናው ሾፌር ነው፡
፡ ሀይሌ ለአልማዝ ያዘጋጀችላትን ፓስፖርት ሰቷታል፡፡ የኢትዮጵያን ድንበር መደበኛ ባልሆነ
መልኩ በመሻገር ከኢትዮጵያ ወጡ፡፡ በጣም ረጅም እና አድካሚ ከሆነ ጉዞ በኋላ ባእድ አገር
ደረሱ፡፡ እንደደረሱ ሀብታም ወደ ሆነ የሀገሪቱ ዜጋ አብደላ ቤት ደረሱ እሱም አልማዝን እንደ
ቤት ሰራተኛ እንደሚቀጥራት እና ወንድሟ ደግሞ 200ኪ.ሜ ርቆ ከሚኖረው ጓደኛው እርሻ
ዘንድ እንደሚሰራ ነገራት፡፡ አብደላ አልማዝን እና ወንድሟና ለማምጣት ከፍተኛ መጠን ያለው
ገንዘብ መክፈሉን እና በዚህም ምክንያት ለመጀመሪያዎቹ ሁለት አመታት ምንም አይነት ክፍያ
እንደማያገኙ ነገራት፡፡ የአልማዝን ፓስፖርትም ወሰዶባት ሲያበቃ ይህንኑ የሁለት አመት የስራ
ጊዜ ገደቧ እስኪያበቃ እሱጋ እንደሚያቆይ ነገራት፡፡
36
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
ሀ. አልማዝ እና ወንድሟ ሀይሌን ካገኙት በኋላ ስላለው አቀባበል ማኛውንም አይነት ድንጋጌዎች
በተመለከተ አመልክት፤
▫▫ ኢትዮጵያ ተሳታፊ ከሆነችባቸው አለም አቀፍ ስምምነቶች
▫▫ የሰራተኛ ግለሰቦች ንግድ እና ህገ ወጥ ዝውውር እና አፈናን በሚመለከት የወጣ
አዲስ አዋጅ (2015) ተጥሷል? ስለዚህ እነዚህ ጥሰቶችን ለመከላከል ምን አይነት
እርምጃዎች መወሰድ አለባቸው?
▫▫ በአለም አቀፍ ስምምነት እና ከላይ በተጠቀሰው የኢትዮጵያ ህግ መሰረት አልማዝ
እና ወንድሟ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የትኛውንም አይነት ድጋፍ ወይም ካሳ ያገኛሉ
ወይ?
37
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
38
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
ILO, Preventing Discrimination, Exploitation and Abuse of Women Migrant Workers. Booklet 1 ‒
Introduction: Why the focus on women migrant workers. An Information Guide (ILO, Geneva 2005).
Available from www.ilo.org/wcmsp5/groups/public/@ed_emp/documents/instructionalmaterial/
wcms_116360.pdf
ILO, Migrant Workers (Supplementary Provisions) Convention (C143), 24 June 1975. Available from
www.ilo.org/dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_ILO_CODE:C143
ILO, Migration for Employment Convention (Revised) (C97), 1 July 1949. Available from www.ilo.org/
dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312242
ILO, Recommendation concerning Migrant Workers (R151), 24 June 1975. Available from www.ilo.org/
dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312489
ILO, Recommendation concerning Migration for Employment (Revised 1949) (R86), 1 July 1949. Available
from www.ilo.org/dyn/normlex/en/f?p=1000:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312424
International Steering Committee for the Campaign for Ratification of the Migrants Rights Convention,
Guide on Ratification of the International Convention on the Protection of the Rights of all Migrant
Workers and Members of their Families (ICRMW) (Geneva, 2009). Available from www.ohchr.org/
Documents/Press/HandbookFINAL.PDF
IOM, Irregular Migration and Mixed Flows: IOM’s Approach, MC/INF/297 (2009). Available from www.
iom.int/jahia/webdav/shared/shared/mainsite/about_iom/en/council/98/MC_INF_297.pdf
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 1‒20; 237‒256. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
D.A. Martin, “The Authority and Responsibility of States”, in: Migration and International Legal Norms
(T.A. Aleinikoff, and V. Chetail, eds.) (T. M.C. Asser Press, The Hague, 2003), pp. 31–45.
OSCE, Guide on Gender-Sensitive Labour Migration Policies (OSCE, Vienna, 2009), pp. 13‒26.
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 27‒36, 85‒99.
UN General Assembly, Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment
or Punishment, 10 December 1984. United Nations, Treaty Series vol. 1465. Available from www.
ohchr.org/Documents/ProfessionalInterest/cat.pdf
UN General Assembly, Convention on the Elimination of All Forms of Discrimination against Women, 18
December 1979. United Nations, Treaty Series vol. 1249. Available from www.ohchr.org/Documents/
ProfessionalInterest/cedaw.pdf
UN General Assembly, Convention on the Rights of the Child, 20 November 1989. United Nations,
Treaty Series vol. 1577. Available from www.ohchr.org/Documents/ProfessionalInterest/crc.pdf
UN General Assembly, International Convention on the Elimination of All Forms of Racial Discrimination,
21 December 1965. United Nations, Treaty Series vol. 660. Available from www.ohchr.org/Documents/
ProfessionalInterest/cerd.pdf
UN General Assembly, International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers
and Members of Their Families, 18 December 1990, A/RES/45/158. Available from www.ohchr.org/
Documents/ProfessionalInterest/cmw.pdf
UN General Assembly, International Covenant on Civil and Political Rights, 16 December 1966. United
Nations, Treaty Series vol. 999. Available from www.ohchr.org/Documents/ProfessionalInterest/ccpr.pdf
UN General Assembly, International Covenant on Economic, Social and Cultural Rights, 16
December 1966. United Nations, Treaty Series vol. 993. Available from www.ohchr.org/Documents/
ProfessionalInterest/cescr.pdf
39
MODULE B
INTERNATIONAL AND REGIONAL MIGRATION LAW FRAMEWORK FOR THE PROTECTION OF MIGRANT WORKERS
UN General Assembly, Universal Declaration of Human Rights, 10 December 1948, 217 A(III). Available
from www.un.org/en/universal-declaration-human-rights/index.html
D. Weissbrodt (UN Special Rapporteur on the Rights of Non-Citizens), The rights of non-citizens: Final
report of the Special Rapporteur, David Weissbrodt, submitted in accordance with Sub-Commission
decision 2000/103, Commission resolution 2000/104 and Economic and Social Council decision
2000/283: addendum, 26 May 2003. Available from www.refworld.org/docid/3f46114c4.html
40
3
ማንዋል “ሐ”
43
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 187‒213.
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 355‒392. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
44
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
45
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION
46
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
47
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION
• የሰልጣኞች ስምምነት
48
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
በርካታ የመዳረሻ ሀገራት ትውልደ ሀገራት ያቀረቡላቸውን የውል ስምምነት ጥያቄን ውድቅ
እንዳደረጉ አጉልተህ አሳይ
የሚከተሉትን ምክንያቶች ተግዳሮቶቹን በመግለጽ ቅርፅ አሲዛቸው/ዘርዝር
▫▫ በርካታ ሀገራት የሁለትዮሽ ስምነቶች ተግባራዊ ላለማድረግ ሁኔታዎችን ያስቀምጣሉ
• አንዳንድ አገራት የግልዮሽ(የነጠላ)ግንኙነትን ይደግፋሉ
3.7.3 የተሟላ የሁለትዮሽ ሥምምነት ይዘት በተለይም የውጭ ሀገር ሰራተኛ ቅጥርን
በተመለከተ (የሚሰጠው ትምህርት በመልመጃ የተደገፈ ነው)
ይህ የትምህርት ክፍል በአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት የሁለትዮሽ ስምምነቶች አካል
እንደሆኑ የተለዩ 24 ዋና ነጥቦች ላይ የተመረኮዘ መሆኑን ይግለጽ፡፡ከዚህ ጋር የተያያዘውን
ቻርት ለተሳታፊዎች ያሰራጩ፡፡
49
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION
50
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
▫▫ ቅበላ
▫▫ ቅጥርና ጉዞ
▫▫ የሥራ ውልና በመዳረሻ ሀገር የስደተኛ ሰራተናውን የሕጋዊነት ደረጃ የሚመለከቱ
ሌሎች ድንጋጌዎች
▫▫ ወደ መነሻ(ውልደት)ሀገር መመለስ
▫▫ የሥምምነት እና አፈጻፀሙ አስተዳደር
የመነሻ ሃገራት ዜጎች በሁለትዮሽ የስራ ቅጥር ስምምነቶች መሰረት መንገዶች የቅድሚያ
የቅበላ እድል ሊሰጣቸው ይችላል፡፡
▫▫ የልዩ ምድቦች ሰራተኞች
• የተወሰኑ የስራ ምድቦች ሰራተኞች ቅጥር(በተለይም ዝቅተኛ ሙያ ወይም
ከፊል ሙያ-ነክ) በሁለትዮሽ የስራ ቅጥር ስምምነት አማካይነት ይካሄዳል፡፡
▫▫ የቅድሚያ ኮታ
• በሁለትዮሽ የስራ ቅጥር ስምምነቶች ስር ተደራጁ የውጪ ሓገር ሰራተኞችን
የመመልመልና የመቅጠር ኃላፊነት ከፍተኛ ስፍራ የሚሰጠው ስራ ነው፡፡
• ይህና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በክፍል “መ” የውጪ ሃገር ሰራተኞች ጥበቃ፡-
የሥራ ውል
▫▫ የሥራ ውል የፍልሰተኛ ሰራተኞች ከፍትሐዊ አያያዝ ተጠቃሚ መሆናቸውን
ለማረጋገጥ እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡
▫▫ የሁለትዮሽ የሥራ ስምሪት ስምምነቶች የሥራ ውሎች ሊያካትቷቸው የሚገቡ ዋና
ዋና ድንጋጌዎችን መዘርዘር ይኖርበታል፡፡
▫▫ ይህ ጉዳይ በስልጠና ሰነዱ ክፍል “መ”የውጪ ሃር ሰራተኞች ጥበቃ አማራጭ
ፖሊሲዎች ለመነሻ ሐገራት” በሚለው ርዕስ ስር በዝርዝር ይዳስሳል፡
ሕጋዊ ሁኔታዎች
እንደተለመደው ማህበራዊ ዋስትና በሚመለከታቸው ሐገራት መካከል በሚደረግ
ተጨማሪ የሁለትዮሽ ሥምምነት ይወሰናል፡፡
እንደዚህ አይነቱ አሰራር ከሌለ የሁለትዮሽ የሥራ ሥምሪት ስምምነቶች የየትኛው ሐገር
51
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION
52
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
53
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION
3.7.6 የቡድን ክንዋኔ “ሀ” እና “ለ” ሐገራት የሁለትዮሽ የሥራ ሥምሪት ስምምነቶች
ለማድረግ የሚያካሂዱት ድርድር
እናንተ የመነሻ(ውልደት) ሀገር”ለ” ተወካዮች ናችሁ፡፡ ሐገራችሁ ከ”ሀ”ሐገር ጋር የሁለትዮች
የሥራ ሥምምነት ለማድረግ ፍላጎቷን ገልፀለች፡፡
ዳራ
የሐገራችሁ ዜጎች ለሥራ ወደ ሁለተኛ ወገን ሐገራት በሄዱበት ወቅት ያልተገባ አያያዝና በደል
እንደሚደርስባቸው ከሙያ ማህበራትና ሌሎች አካላት በርካታ ቅሬታዎች ቀርበዋል፡፡ በተለይም
በሥራ ዝቅተኛ ክፍያ፣ ረዢም የሥራ ጊዜ ማሰራትን፣ ጾታዊ ጥቃትና ሰራተኞች በሙያ ማህበራት
ጋር ግንኙነት እንዲያደርጉ ፈቃደኛ ሆኖ አለመገኘትን በተመለከተ ክሶች ሲቀርቡ ቆይቷል፡፡ከሀገር
“ሀ” አንጻር ውጭ ሀገር ዜጎችን የመጥላት ባሕሪይ እና ውጭ ሀገር ሰራተኞች የሀገሬው የሥራ
እድል እየሞጨለፉ(እየነጠቁ) ነው የሚል አቤቱታ እየበዛ ስለመምጣቱም ሰምታችኋል፡፡
የናንተ ተግባር፡
• ከሐገር ”ሀ” ተወካዮች ጋር በምታደርጓቸው ተከታታይ ስብሰባዎች ወቅት አቋማችሁን
ለማስጠበቅ የሚረዱ ተያያዥ ጠቃሚ የማሳመኛ ሀሳቦችን ማዘጋጀት/ማደራጀት
• ለምስል ድርድሩ የሚጠቅሙ የማሳመኛ ነጥቦችን(ሀሳቦችን) ለማራጀት የ15 ደቂቃዎች ጊዜ
አላችሁ፡፡
• ከሐገረ ”ሀ” ጋር የሚደረገው ድርድር 10 ደቂቃዎች ይፈጃል፡፡
54
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
55
MODULE C
INTERNATIONAL COOPERATION FOR THE FACILITATION OF LABOUR MIGRATION
ILO, Migrant Workers (Supplementary Provisions) Convention (C143), 24 June 1975. Available from
www.ilo.org/dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_ILO_CODE:C143
ILO, Migration for Employment Convention (Revised) (C97), 1 July 1949. Available from www.ilo.org/
dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312242
ILO, Recommendation concerning Migrant Workers (R151), 24 June 1975. Available from www.ilo.org/
dyn/normlex/en/f?p=NORMLEXPUB:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312489
ILO, Recommendation concerning Migration for Employment (Revised 1949) (R86), 1 July 1949. Available
from www.ilo.org/dyn/normlex/en/f?p=1000:12100:0::NO::P12100_INSTRUMENT_ID:312424
IOM, World Migration 2008: Managing Labour Mobility in the Evolving Global Economy (IOM, Geneva,
2008), pp. 355‒392. Available from https://publications.iom.int/system/files/pdf/wmr_1.pdf
IOM, National Labour Migration Management Assessment: Ethiopia. Final revised report prepared for
the IOM (IOM Addis Ababa, 2017).
OSCE, Guide on Gender-Sensitive Labour Migration Policies (OSCE, Vienna, 2009), pp. 13‒26.
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 27‒36, 85‒99.
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies (Mediterranean
Edition) (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2007), pp. 187‒213 . Available from https://publications.iom.int/
system/files/pdf/osce_iom_ilo_medhandbook_en.pdf
UN General Assembly, International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers
and Members of Their Families, 18 December 1990, A/RES/45/158. Available from www.ohchr.org/
Documents/ProfessionalInterest/cmw.pdf
P. Wickramasekara, Bilateral Agreements and Memoranda of Understanding on Migration of Low
Skilled Workers: A Review (ILO, Geneva, 2015).
መልመጃ 2፡የተሳታፊዎች መምሪያ
የአፍሪካና መንግሥት እና የጉልፎሪያ መንግሥት፣ ከዚህ በኋላ አካላት (ወገኖች) ተብለው የሚጠቀሱት፣
ያላቸውን ልዩ ባሕላዊና አካባቢያዊ ትሥሥርን መሰረት በማድረግ በመካከላቸው ያለው የሰው ኃይል ፍልሰት
ፍሰት በእኩልነታችን የጋራ ጥቅም ላይ ተመርኩዞ በሥርዓት እንዲመራ ለማድረግና ባላቸው የጋራ ፍላጎት
በመነሳሳት እና የቤት ውስጥ ሰራተኞች ከዚህ በኋላ የቤት ሰራተኞች የሚሰሩትን ወደጉልፎሪያ በመላክ ረገድ
በትብብር ለመሥራት ባላቸው ፍላጎት መሰረት በሚከተለው ሁኔታ ስምምነት አድርገዋል፡፡
አንቀጽ 1 ቅጥርና ጉዞ
አንቀፅ2
አንቀፅ 3
ወደ ሀገር መመለስ
አንቀጽ 4
አስተዳደርና አተገባበር
ይህ ስምምነት ለ3 ዓመታት የሚቆይ ሲሆን ስምምነቱ ሥራ ላይ የሚውለው የየሀገሪቱ አካላት የሀገር ውስጥ
የህግ አፀዳደቅ ቅድመ ሁኔታዎች መጠናቀቃቸውንና ስምምነቱ ሥራ ላይ ሊውል የሚችል መሆኑን ሕጋዊ
በሆነ ደብዳቤ ሲያሳውቁ ነው፡፡
የስምምቱ የሚፀናት ጊዜ ከመጠናቀቁ ከ100 ቀናት በፊት አንደኛው ወገን በጽሁፍ ካላሰወቀ በስተቀር ስምምነቱ
እንደታደሰ ይቆጠራል፡፡
ይህ ስምምነት እኩል ተቀባይነት ባላቸው በአፍሪካና ጉልፎሪ ቋንቋዎች በተጻፈ ኦርጅናል ቅጂዎች ሁለቱም
እኩል የህግ ተቀባይነት ኖሯቸው በአፍሪካና በጉልፎርያ ( ቀን )ተፈርሟል፡፡
ስለአፍሪካ ስለጉልፎሪያ
56
4
ማንዋል “መ”
ለስራ ወደ ውጪ ሃገራት
የሚሄዱ ሰራተኞች ጥበቃ፡
የፖሊሲ አማራጮች
ለመነሻ ሀገራት
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
59
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN
ማጠቃለያ
ለአወያዩ ዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች
ዕዝል 1፡- ደረጃዎች እና ለግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ
ኤጀንሲዎች ፈቃድ የሚሰጥባቸው መመዘኛዎች/ማረጋገጫዎች/
ዕዝል 2፡- የግል ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ኮንፌዴሬሽን አባላት ለአለም-አቀፍ
የሰራተኞች ገበያ ጤናማ አሰራር ያላቸው ቁርጠኝነት
ዕዝል 3፡- ለየውጭ ሐገር የሥራ ሥምሪት አገልግሎት የሚሰጡ አካላትየሥነምግባርና የበጎ
ተግባር ደምብ(ቃለመሃላ)
60
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
ርዕሰ-ጉዳዩን ማስዋወቅ
ዝቅተኛ የሥራ ቅጥር መሥፈርቶች እና የሥራ ውሎች ይዘት
▫▫ ዝቅተኛ የሥራ ቅጥር መሥፈርቶች ምን ምን ያካትታሉ፣እና
▫▫ የሥራ ውሎችና ሲቀርፁ የቅጥር መመዘኛዎች ሲቀርጽ ከግምት ውስጥ መግባት
የሚገባቸው ነጥቦች
ዝቅተኛ የሥራ ቅጥር መሥፈርት 5 ለማሟላት እና የሥራ ውል ለማድረግ ብቁ ስለመሆን
▫▫ የቡድን ውይይት
▫▫ ለመነሻ ሐገራት የሚሆኑ የፖሊሲ አማራጮች
▫▫ ማጠቃለያ
▫▫ ለአወያዩ ዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች
▫▫ ዕዝል፡ከሀገረ ፊሊፒንስ ውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት አስተዳደር የተገኘ ናሙና የሥራ
ውል
61
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN
• ዲፕሎማሲያዊ ጥበቃ
የቡድን ተግባር
ማጠቃለያ
ለአወያዩ ዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች
62
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
63
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN
64
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
65
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN
ኬኒያ ከዚህ አሰራር አንፃር እንደሀገር ጠቃሚ ልምድ አላት፡፡ ልምዱም ከሁለቱም አንፃር
ማለትም መንግስት ካወጣውና በኬንያ የግል የስራና ሰራተኛ ኤጀንሲዎች ማህበር አማካይነት
በወጣው የውስጠ ደምብ አንፃር የሚታይ ነው፡፡ ማህበሩ በስሩ በርካታ ኢጀንሲዎች አገልግሎት
የሚሰጥ ሲሆን በ2006 እ/ኤ/አ አባላቱ የሚመሩበትን የስነ ምግባር ደምብ አፅድቋል፡፡ ይህም
የተለያዩ ጉዳዮችን የሚያነሳና ትልቅ ጠቀሜታ ያለው መሳሪያ /ህግ/ ነው፡፡ የሚያካትታቸው
ጉዳዮችም፡-
▫▫ የማህበሩ አላማ
▫▫ የማህበሩ አጠቃላይ ሁኔታ
▫▫ ከመሰረታዊ የህግና የስራ መመዘኛዎች ጋር ያለው አግባብነት
▫▫ ወጥነትና የሙያዊነት አግባብ
▫▫ የሀገራዊ ፖሊሲዎች፤ ህጎችና ምርጥ ልምዶች እውቀትና አተገባበር
▫▫ ከአድሎ የፀዳና ስርአተ ፆታ ተኮር
▫▫ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር አስተሳሰብ፤ ኢ-ስነምግባራዊ የሆነ የህፃናትና የአካል
ጉዳተኞች ቅጥርን መከላከል
▫▫ ውጤታማ የአገልግሎት አሰጣጥ
▫▫ ከማህበሩ አባላት ጋርና ከሌሎች ኤጀንሲዎች አባላት ጋር ስለመስራት
▫▫ ከአሰሪዎች/ ከኃላፊዎቻቸው/ጋር ስለመስራት
▫▫ ከስራ ፈላጊዎች ጋር ስለመስራት
▫▫ ደንቡን መጣስና የሚያስከትለው ውጤት
በስተመጨረሻም የደንቡ ትኩረት መሟላት ስለሚገባው ስነምግባር መሆኑን ከላይ ከተዘረዘሩት
ነጥቦች መረዳት ይቻላል፤-
66
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
በቅድመ ዝግጅቶች በተደገፈና በተደራጀ መልኩ የውጭ ሀገር የስራ እድልን ማፈላለግ
▫▫ ከውጭ በደብዳቤ የሚመጡ የሰራተኛ ፍላጎት ጥያቄዎች ላይ ከማተኮር በተጨማሪ
የተወሰኑ የስራ ዕድሎችን ደግሞ በተለያዩ ሀገራት ሰራተኛ ገበያ ፍላጎት ላይ
ማፈላለግ አጋዥ ሊሆን ይችላል፡፡
▫▫ ይህ አሰራር በኢትዮጵያ አግባብነት ያላቸውን ዕጩ ሰራተኞች ለማግኘትና ወጣት ስራ
ፈላጊዎች ለማበረታታትና አሰራሩን ዘለቄታዊ ለማድረግ አጋዥ ነው፡፡ አሰራሩ በዚህ
አይነት የተመለመሉት ሰራተኞች ከመጓዛቸው በፊት አስፈላጊው ክህሎትና ሌሎች
67
MODULE D
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF ORIGIN
68
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
አንድ ቀን አልማዝ ቤተሰቧንና ራስዋን መደገፍ እንድትችል የውጭ የስራ እድል እያፈላለገች እንዳለች
ለጓደኛዋ ነገረቻት፡፡ ጓደኛዋም የኢትዮጵያ መንግስት ኢትዮጵያውያን ወደ ውጭ ሀገር ተጉዘው ስራ
መስራት እንደሚችሉ የሚደነግግ ህግ ማውጣቱንና ለዚህም ዜጎች የግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች
እገዛ ማግኘት እንደሚችሉ ለአልማዝ ነገረቻት፡፡ ጓደኛዋም አልማዝን እናንተ እንድታናግርና ምክራችሁን
እንድታገኝ ለአልማዝ ነገረቻት፡፡
የቡድን ተግባር
የሚከተሉትን ለአልማዝ ግለፅላት፡
2. እርሷ እና ኤጀንሲው ወይም የውጭ ሀገር አሰሪው ሊሸፍኑ የሚገባቸውን ክፍያ ጨምሮ ወደ
ውጭ ከመጓዟ በፊት እርሷና ኤጀንሲው ሊከተሏቸው የሚገባቸውን ቅደም ተከተልና ስርዓት
4. በውጭ ሀገር የስራ ጊዜዋን አጠናቃ ወደ ሃገር ከተመለሰች በኋላ በሀገር ቤት ሊደረግላት የሚገባ
ድጋፍ
69
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
70
5
ማንዋል “ሠ”
ለስራ ወደ ውጭ ሃገራት
የሚሄዱ ሰራተኞች ጥበቃ፡
የፖሊሲ አማራጮች
ለመዳረሻ ሀገራት
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
73
MODULE E
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF DESTINATION
ማጠቃለያ
ለአሰልጣኙ (አስተባባሪ) ዝግጅት የሚረዱ የመረጃ ምንጮች
የውጭ ሃገራት ሰራተኞች የቤተሰብ የጤና ስርዓት በተባለው አሰራር ካልታቀፈ ከጤና
ጥበቃ ስርዓት የመጠቀም ዕድልን ከማግኘት ይገለላሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በግል የመታከም
መብትና የህክምና ሚስጥራቸው የሚጠበቅበት አሰራር የለም፡፡
ሌላ መታወቅ ያለበት ጉዳይ ቢኖር የትኛውም የባህረሰላጤ ሀገር የአለም አቀፍ የስራ
ድርጅት ስምምነት (የቤት ውስጥ ሰራተኞች ስምምነት - 189 /2011) ይህ ስምምነት ለቤት
ውስጥ ሰራተኞች መሰረታዊ የስራና የማህበራዊ ዋስትና ጥበቃ እንዲደረግ ይደነግጋል፡፡
በባህረሰላጤ ሀገራት መማክርት የፀደቀውና ለቤት ውስጥ ስራ ጥቅም ላይ የሚውለው
ሞዴል የስራ ውል በህመም ወቅት የሚሰጥ የህክምና አገልግሎት (የጤና ክብካቤን) እና
በስራ ላይ ለሚያጋጥሙ ጉዳቶች ካሳን ይደነግጋል፡፡
ይሁን እንጂ ካሳ የሚከፈለው የሚመለከተው ሀገር የውስጥ የህግ ስርዓት ይህን ጉዳይ
የደነገገው እስከሆነ ድረስ ብቻ ነው፡፡
74
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
ስለዚህ በአለም ደረጃ ለሰራተኛ ማህበራት ቁንጮ የሆነው የአለም - አቀፍ ሰራተኛ ማህበራት
ኮንፌደሬሽን ሰፊ የስራና ማህበራዊ ጥበቃ ህግ ድንጋጌዎች እንዲያካትት ይቻል ዘንድ
የስራ ውል ሞዴላቸውን እንዲያሻሽሉ ለባህረሰላጤ ሀገራት መማክርት ጥሪ አስተላልፏል፡፡
(የአለም አቀፍ የሰራተኞች ህብረት ኮንፌዴሬሽን፤ የባህረሰላጤ ሀገራት የቤት ሰራተኞችን
የውል ጉዳይ ማሻሻል አለባቸው፤ ጁላይ(ሃምሌ) 2./2013 ይመልከቱ)
ተዘዋዋሪ የማህበራዊ ዋስትና ጥቅሞችን በተመለከተ ምንም አይነት ድንጋጌ አልተካተተም፡
፡ የባህረ ሰላጤ ሀገራት ውስጥ የሚሰራ ውጭ ሃገር ሰራተኛ ለማህበራዊ ዋስትና ስርዓት
ውስጥ ታቅፎ ድርሻውን እንዲያዋጣና ከዚያም እንዲጠቀም የማይደረግ እስከሆነ ድረስ ይህ
ድንጋጌ ብዙም ጠቃሚ ነው ተብሎ አይታሰብም፡፡
እንዲሁም በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያና በባህረሰላጤ ሀገራት መካከል የተደረገ የሁለትዮሽ
የማህበራዊ ዋስትና ስምምነት የለም፤ እንደዚህ ያሉ ስምምነቶች ግን ለማህበራዊ ዋስትና
ጥቅሞች መመቻቸትና ዝውውር ጠቃሚ ናቸው፡፡ ከሁኔታዎች ጋር የተጣጣመ የማህበራዊ
ዋስትናን አገልግሎት የማስፈን ጉዳይ ከነዚህ ሀገራት ጋር በአሁኑ ወቅት በተደረገውና
ወይም ወደፊት ሊደረግ በታሰበው የሁለትዮሽ ስምምነት ውስጥም አልተሸነፈም፡፡
ከላይ የተገለፀው ትንተና የሚያመለክተው ወደ ባህረ ሰላጤ ሀገራት ለሚጓዙ የውጭ ሃገር
ሰራተኞች ትክክለኛ የደህንነት አጠባበቅን መዘርጋቱንና ስራ ላይ መዋሉን እውን ለማድረግ
ተገቢውን የማስተካከያ እርምጃ የመውሰድን አስፈላጊነት ነው፡፡
• በአስተሳሰብ ደረጃ እነዚህ ጉዳዮች በሁለትዮሽ ስምምነት ውስጥ መካተት
ያለባቸው ጉዳዮች ናቸው፡፡
በባህረሰላጤ ሀገራት የሚገኙ የውጭ ሃገራት ሰራተኞችን ሁኔታ አስፍተን ካየነው የአለም
የስራ ድርጅት እንደሚለው እጅግ የተስፋፋና ግልፅ የሆነ ብዝበዛና ያልተገባ አጠቃቀም
የሚስተዋልበት ነው፡፡ (አለም አቀፍ ውጭ ሃገር ሰራተኞች መብት ተኮር አተያይ (አለም
አቀፍ የስራ ድርጅት፤ ጄኔቫ 2010፤ 153)
በውጪ ሃገር ሰራተኞች በተለያየ መልኩ የሚቀጠሩበትና በእጅጉ እየተተቸ ያለው የ “ከፈላ”
ወይም በአሰሪው የሚመራ የአቀጣጠር ስርዓት በአሁኑ ወቅት እንደኳታር ባሉ አንዳንድ
የባህረ ሰላጤ ሀገራት እየተገመገመ ይገኛል፡፡
75
MODULE E
PROTECTION OF MIGRANT WORKERS: POLICY OPTIONS FOR COUNTRIES OF DESTINATION
አሰሪው ፈቃድ ስራውን መቀየር ወይም ሌላ ቦታ ሊቀጠር ይችላል፡፡ በስራ ደላሎች አማካኝነት
የሚካሄዱ የኮንትራት (ወቅታዊ) እና ጊዜያዊ ሰራተኞችን የሚመለከቱ የቅጥር ሁኔታዎችን
የሚፈፀሙት የሰራተኛው መብት፤ የእረፍት ቀናት፤ የመደራደር መብት፤ ማህበራዊ ጥበቃና
የመሳሰሉት ጉዳዮች በሰራተኛው ጥቅምና ፍላጎት ላይ ተሞርኩዘው የሚፈፀሙ ናቸው፡፡ በአለም
አቀፍ የሰራተኞች ህብረት ኮንፌዴሬሽን ሪፖርት መሰረት ጥፋት በመፈፀማቸውና ህገወጥ ድርጊት
ላይ ተሰማርተው የተገኙ ኤጀንሲዎች ምንም ሳይቀጡ እንደሚቀሩና ከተቀጡም የተጣለባቸው
ቅጣት የውጭ ሃገር ሰራተኛው ላይ ከሚደርሰው በደል ወይም ጉዳት ጋር የማይመጣጠን ነው፡፡
ከነዚህ ምክንያቶች የተነሳ የቅጥርና በአጠቃላይ በስራ ሁኔታዎች በስደተኛ ሰራተኞች አያያዝ ላይ
ተፅዕኖ ያሳድራሉ፡፡ አንዳንዶች ከባርነት ባልተናነሰ ሁኔታ ዕዳ ውስጥ ተዘፍቀው ለቀጣሪዎችና
ለአዘዋዋሪዎች እንዲከፍሉ ይገደዳሉ (አለም አቀፍ የሰራተኞች ፍልሰት መብት ተኮር ቅኝት
(አለም አቀፍ የስራ ድርጅት፤ ጄኔቫ፤ 2010 / 78 -79 /
(International labour migration: A rights based approach (ILO, Geneva, 2010):78‒79).
Abiye, Y., 2014 Ethiopia: MoLSA to Lift Year-Long Travel Ban to Middle East. 27 December, The Reporter
(Addis Ababa).
African Union, Declaration on Migration, 2015, Doc. Assembly/AU/18(XXV).
African Union, The Migration Policy Framework for Africa, EX.CL/276 (IX) (Banjul, the Gambia, 2006).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA AUC/ILO/IOM/ECA, Joint Labour Migration Programme – Powerpoint
presentation on Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa: A bold
initiative (February 2015).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative (2014).
AUC-RECs-ILO-IOM-UNECA, Labour Migration Governance for Development and Integration in Africa:
A bold initiative, Programme brief (2014).
OSCE, IOM and ILO, Handbook on Establishing Effective Labour Migration Policies in Countries of Origin
and Destination (OSCE, IOM and ILO, Vienna, 2006), pp. 27‒36, 85‒99.
R. Cholewinski, “The Human and Labor Rights of Migrants: Visions of Equality”, Georgetown
Immigration Law Journal, 22(177):177‒219 (2008).
R. Cholewinski, R. Perruchoud and E. Macdonald (eds.), International Migration Law: Developing
Paradigms and Key Challenges (T.M.C. Asser Press, The Hague, 2007).
R. Cholewinski, Migrant Workers in International Human Rights Law: Their Protection in Countries of
Employment (Clarendon Press, Oxford, 1997).
FDRE, Constitution of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (1995).
FDRE, Proclamation to Provide for Employment Exchange Services (Proclamation 632/2009) (2009).
FDRE, A Proclamation to Provide for the Prevention and Suppression of Trafficking in Person and
Smuggling of Migrants (Proclamation No. 909/2015) (2015).
FDRE, Ethiopia’s Overseas Employment Proclamation 2016 (Proclamation No. 923/2016) (2016).
FDRE, National Human Rights Action Plan 2013-2015. (Addis Ababa, 2013).
M. Gebeyehu, T. Achacoso and R. Messele, Report of Labour Migration Assessment in Ethiopia (IOM,
Addis Ababa, 2013).
76
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
77
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
3 እነዚህ ሁኔታዎች የከተሉትን ያካትታሉ፡ ሀ/የሰራተኛው መሰረታዊ መብቶችና ክብሮች በመዳረሻ ሀገር እንደሚጠቃ ማረጋገጫ መስጠት ለ/
በሰራተኞች ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መመሪያ መሰረት ከመዳረሻ ሀገር ውስጥ የሕይወትም የአካል ጉዳት ኢንሹራንስ ሽፋን መገዛቱሐ/ከሥራ
ውሉ ጋር አግባብነት ያለው አየር ወይም የመንገድ መጓጓዝ አገልግሎት መመቻቸቱ ተያይዞ መቅረቡ፡ እና መ/በቀጥ ቅጥር ለተፈቀዱ ክፍት
የሥራ መደቦች የሚወጣው ማስታወቂያ ‹‹በሚኒስቴሩ ወይም በተገቢው የሥልጣን አካል ብቻ የሚከናወን ))ይሆናል፡፡›› ኢፌዴሪ 2008፡ አንቀጽ
6(3)እና(4)፤አንቀጽ 62ንም ያንብቡ፡፡
--------------------------
79
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
4. በአንቀጽ 62 መሰረት አሰሪው የሕይወትና የአካል ጉዳት መድን ከሀገር ውስጥ የመድን ገበያ ይገዛል፡ኤጀንሲዎች ወይም ሰራተኛው ይህን የመድን ፖሎሲ ሰነድ ከሥራ ውሉ
ጋር ለሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ማቅረብ አለባቸው፡፡
80
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
81
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
▫▫ አንድ ኤጀንሲ ወይም ባለቤቱ ስራ አስኪያጁ ወይም ሰራተኛው በጉዞ ወኪል ወይም
የአየር መንገድ ቲኬት ቢሮ ውስጥ በአመራር ወይም በሰራተኝነት በቀጥታም ሆነ
በተዘዋዋሪ መንገድ ተሳታፊ ሆኖ መገኘት
▫▫ ፍቃድ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ አለማሳደስ
▫▫ የሰራተኛ ቅጥርንና ስምሪትን በሚመለከተው (በሚገባው) መልኩ አለማከናወን
▫▫ ዕድሜው ከ18ዓመት በታች የሆነን ሰው መመልመል
▫▫ በኢትዮጵያና በመዳረሻው ሀገር መካከል የሁለትዮሽ ስምምነት ባልተደረገበት ሁኔታ
ወይም ክልክል መሆኑ ወደተገለፀበት መዳረሻ ሰራተኛን ማሰማራት
▫▫ የህዝብን ጤና ወይም ስብዕና በሚጎዳ ወይም ገፅታ በሚያጠለሽ አገልግሎት ሰራተኛን
ማሰማራት
▫▫ የአዋጁን ድንጋጌ በመጣስ የስራ ፈቃዱን ባለቤትነት ማስተላለፍ ወይም መለወጥ
5 እገዳን ከሚያስከትሉት ጥፋቶች መካከል ዋናዎቹ የሚከተሉትን ያካትታሉ (አንቀፅ42(2)፡-የዕገዳው ጊዜው ከሶስት ወራት እስከ 12 ወራት ይህም ዕገዳው ለመጀመሪያ ፤ ለሁለተኛ ወይም ለሶስተኛ ጊዜ ከመሆኑ ጋር ይያያዛል፡
፡ እገዳው ለአራተኛ ጊዜ ከሆነ ግን ፈቃዱ መሰረዝ አለበት (አንቀጽ 47 (1) እና (2)
6 ሌሎች እገዳን የሚያስከትሉ የሕግ ጥስቻና የሚከተሉትን ይጨምራሉ፡- ቀጣሪው በተወሰነ ኤጀንሲ የተመዘገቡ ሰራተኞችን ብቻ እንዲቀጥር ማግባባት ወይም ለማግባባት መሞከር፤ በሚኒስቴሩና አግባብነት ባለው የክልል
መንግስት አካል የሚተላለፍ አሰራሮችነ እና መመሪያዎችን ስራ ላይ አለማዋል፤ ፈቃድን በሚታይ ቦታ አለማስቀመጥ፤ በአዋጁ በተቀመጠው መሰረት የሚፈለገውን የዋስትና ማረጋገጫ ገንዘብ አለማስተላለፍ (አንቀጽ 42 2))
ከአንቀጽ (60 (2)) ጋር የሚገናዘብ ፡፡
82
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
7የፍቃድ መሰረዝ የሚያስ የሚያስከትሉ ሌሎች ጥፋቶች የሚከተሉትን ይጨምራሉ፡ የሚፈልጉትን ሰራተኛን ለመቅጠር በማሰብ የተሳሳተ ማስረጃ ወይም ሰነድ ወይም ማስታወቂያ ማቅረብ፤ የሰራተኛን የጉዞ ሰነድ ሆን ብሎ
83
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
ይግባኝ የማቅረብ መብት፡- የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም አግባብ ያለው
የክልል የስልጣን አካል በሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ወገን ውሳኔው በደረሰው በ15 ቀናት
ውስጥ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም በክልል ስልጣን ለተሰጠው ፍርድ ቤት አቤቱታ
ወይም (ይግባኝ) ማቅረብ ይችላል፡፡ በፍርድ ቤት ታይቶ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ
ይሆናል (አንቀጽ 59)
የዋስትና አገልግሎት፡- በአዋጁ በርካታ ጉዳዮች ተደንግገዋል፡፡
▫▫ የዋስትና ገንዘብ፡- ማንኛውም ኤጀንሲ ለሰራተኛው መብት ዋስትና ማስረከቢያ
የሚውል 100,000 የአሜሪካ ዶላር ወይም ተመጣጣኙን የኢትዮጵያ ብር በዝግ
ሂሳብ በባንክ ማስቀመጥ አለበት ሠራተኛው የስራ ጊዜውን ቢያጠናቅቅ ከባድ የአካላዊ
ጉዳት ሲደርስበት ወይም በሞት ሲለይ ኤጀንሲው ሰራተኛውንና ንብረቶቹን የማጓጓዝ
ተግባሩን ሳይወጣ ከቀረ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በተሰጠው ስልጣን
መሰረት ለዚህ ተግባር የሚውለውን የገንዘብ መጠን ከዋስትና ገንዘቡ ወጪ በማድረግ
ለዚሁ አላማ ያውላል የሚመለከተው ኤጀንሲ ወጪ የተደረገውን የገንዘብ መጠን
በ10 የስራ ቀናት ውስጥ ይተካል፡፡ የዋትና ገንዘቡ የሚለቀቀው ኤጀንሲው ስራ
ሲያቆምና በኤጀንሲው ላይ አቤቱታ ወይም ጥያቄ ያልቀረበ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው
(አንቀጽ 60)
▫▫ የውጭ አሰሪዎች የዋስትና ፈንድ፡- በውጭ ሀገር ስራ ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች በስራ
ውል መጣስ ምክንያት የሚያነሱአቸውን የገንዘብ ክፍያ ጥያቄዎች መሸፈን እንዲቻል
የውጭ አሰሪዎች ለቀጠሩት ለእያንዳንዱ ሰራተኛ 50 የአሜሪካ ዶላር ሂሳብ ለዚሁ
84
TRAINING OF TRAINERS MANUAL
NATIONAL LABOUR MIGRATION MANAGEMENT: ETHIOPIA
---------------\\ //---------------
85
የአሰልጣኞች የስልጠና
ማኑዋል
ብሔራዊ የሰራተኞች ፍልሰት
አመራር፡ በኢትዮጵያ