Professional Documents
Culture Documents
12
12
መግቢያ
ኢትዮጵያ በታሪኳ በርካታ መንግስታትና መሪዎችን ያስተናገደቸ እድሜ ጠገብ አገር ብትሆንም
የእድሜዋንና በዘመናዊ የመንግስት ምስረታ ውስጥ ያላትን ታሪክ ያህል በዲሞክራሲና በሰብዓዊ አያያዝ
የመንግስት መዋቅር ምስረታ ይልቅ የተቆናጠጡትን ስልጣን በጉልበት ለማስጠበቅ በወሰዷቸው የሃይል
እርምጃዎች ምክንያት ለብዙ ሰብዓዊ ቀውስ ምክንያት የሆኑበትን ታሪክ ገዝፎ እናገኘዋለን፡፡
በዘመናዊው የአገረ መንግስት ምስረታም የአገራችን ታሪክ በግጭቶችና በእርስ በእርስ ጦርነቶች
የተቆናጠጡት የወቅቱ ኮሎኔል በኋላም የአገሪቱ ፕሬዝዳን የሆኑት ፕሬዝዳንት መንግስቱ ኃ/ማርያም
ወንበሩን የተቆናጠጡበት ወቅት በአገሪቱ ታሪክ የፖለቲካ ትኩሳትና ተሳትፎው እጅግ ከፍተኛ ደረጃ ላይ
የደረሰበት ከመሆኑም በተጨማሪ የተለያየ የፖለቲካ ፍላጎት ያላቸው በአውሮፓና በሰሜን አሜሪካ
የተፈጠሩ የፖለቲካ አስተሳሰቦች አገር በቀል ከሆኑ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ተዳምረው የፖለቲካ
ጡዘቱን የጨመሩበት ወቅት ነበር፡፡ ይህም እጅግ የተለያየ ፍላጎት ያላቸው ቡደኖችን በአንድ አውድ ላይ
በማገናኘት አገሪቱ ውስጥ ያልተፈለገ መስዋእትነት ያስከፈለ መሆኑ እሙን ነው፡፡ በወቅቱ ለተፈጠሩ
ግጭትና ውድመቶችም የአንበሳውን ድርሻ ወሳጅ መሆን አለባቸው ተብሎ የተበየነባቸው ፕሬዝዳንት
ፕሬዝዳንቱ የንጉሱን ሹማምንት ጅምላ ግድያ ፣ የቀይ ሽብር አዋጅን ተከትሎ በከተማዎች የተካሄደውን
የወጣቶች እልቂት ጨምሮ በትግራይ ፣ በኤርትራና በሌሎቹም የአገሪቱ ክፍሎች በተካሄዱ ጦርነቶች
ፕሬዝዳንቱ የነበራቸውን አገር ፍቅር ፣ በግል ስብእናቸው ከሌሎቹ የአፍሪካ መሪዎች በተለየ ሁኔታ
ሙስናን የሚፀየፉ ያላቸውን ጊዜ ፣ ጉልበትና የፋይናንስ አቅም ለአገር ፍቅር ያዋሉ መሪ ናቸው
2. የፕሮፖዛሉ ዓላማ
የዚህ ፕሮጀክት (ፕሮፖዛል) ዋና ዓላማ የወቅቱን ፖለቲካ ሲመሩ የነበሩትን ጓድ መንግስቱ ኃ/ማርያም
የማውገዝና የማወደስ ሳይሆን ፕሬዝዳንቱ አንድን ትልቅና ገናና አገር በመምራት ለ17 ዓመታት የቆዩ
ቢኖሩም የነበራቸውን የአገር ፍቅር ከምንም በላይ ደግሞ በኢትዮ ሱማሊያ ጦርነት ወቅት ውድ
አባቶቻቸው ለአገር ለሰሩት ውለታ ልጆቻቸውን በማሰባሰብ የአበዮታዊት ኢትዮጵያ ህፃናት አምባን
አገሪቱ አንድነቷ እንደተጠበቀ ከውጪ ወራሪና ከውስጥ የተለያየ ፍላጎት ያላቸው ሃይሎች አገሪቷን
ለአደጋ እንዳይዳርጓት ለወቅቱ ይዋጃል ብለው ባሰቡት የፖለቲካ እሳቤ ለአገሪቱ ላደረጉት ውለታ ይሆን
ዘንድ በስማቸው አንድ ግብረ ሰናይ ድርጅት (ፋውንዴሽን) ለማቋቋም የቀረበ መነሻ ሃሳብ ነው፡፡