You are on page 1of 3

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፫ 24th Year No.3


አዲስ አበባ ሕዳር ፲፭ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ADDIS ABABA 24th November, 2017
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፶፭/፪ሺ፲ ዓ.ም Proclamation No.1055/2017
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ Agreement between the Government of the Federal
መንግስት እና በጂቡቲ ሪፐብሊክ መንግስት መካከል Democratic Republic of Ethiopia and the
በመንገደኞች ትራንስፖርት አገልገሎት የተደረገዉን Government of the Republic of Djibouti on
ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ ………ገጽ ፱ሺ፱፻፶፮ Passenger Road Transport Service Ratification
Proclamation ………………………..………….. --
Page 9956

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፶፭/ ፪ሺ፲ ዓ.ም PROCLAMATION NO. 1055/2017


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ A PROCLAMATION TO RATIFY THE
AGREEMENT BETWEEN THE GOVERNMENT
መንግስት እና በጂቡቲ ሪፐብሊክ መንግስት መካከል OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF
በመንገደኞች ትራንስፖርት አገልግሎት የተደረገዉን ETHIOPIA AND THE GOVERNMENT OF THE
REPUBLIC OF DJIBOUTI ON PASSENGER ROAD
ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ TRANSPORT SERVICES

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ WHEREAS, the Agreement between the


ሪፐብሊክ መንግስት እና በጂቡቲ ሪፐብሊክ Government of the Federal Democratic Republic of
መንግስት መካከል በመንገደኞች ትራንስፖርት Ethiopia and the Government of the Republic of
አገልግሎት ስምምነት ጥር ፴ ቀን ፪ሺ፯ ዓ.ም Djibouti on Passenger Road Transport Service was
በጂቡቲ የተፈረመ በመሆኑ፤ signed on February 07, 2015;
ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ WHEREAS, the House of peoples’
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት Representatives of the Federal Democratic Republic
ጥቅምት ፳፫ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ of Ethiopia has ratified the said Agreement at its
ያፀደቀው በመሆኑ፤ session held on the 2nd day of November, 2017;
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ NOW, THEREFORE, in accordance with
ሪፐብሊክ ሕገ መንግሰት አንቀጽ ፶፭ /፩/ እና /፲፪/ Article 55 (1) and (12) of the Constitution of the
መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ Federal Democratic Republic of Ethiopia, it is
hereby proclaimed as follows.

፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ አዋጅ ‹‹በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ This Proclamation may be cited as the


“Agreement between the Government of the
ሪፐብሊክ መንግስት እና በጂቡቲ ሪፐብሊክ
Federal Democratic Republic of Ethiopia and the
መንግስት መካከል በመንገደኞች ትራንስፖርት
Government of the Republic of Djibouti on
አገልገሎት የተደረገዉን ስምምነት ለማፅደቅ Passenger Road Transport Service Ratification
የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፶፭/፪ሺ፲›› ተብሎ ሊጠቀስ Proclamation No.1055/2017’’.
ይችላል።

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፫ ሕዳር ፲፭ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 3 24th November, 2017 …..page 9957

፱ሺ፱፻፶፯
2. Ratification of the Agreement
፪. ስምምነቱ ስለመፅደቁ
1/ The Agreement between the Government of
፩/ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ the Federal Democratic Republic of Ethiopia
መንግስት እና በጂቡቲ ሪፐብሊክ መንግስት and the Government of the Republic of
መካከል ጥር ፴ ቀን ፪ሺ፯ ዓ.ም በመንገደኞች Djibouti on Passenger Road Transport
ትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ ለመተባበር Service, signed on February 07, 2015, is
የተደረገዉ ስምምነት በዚህ አዋጅ ፀድቋል፡፡ hereby ratified.
2/ According to the constitution of the Federal
፪/ በስምምነቱ አንቀፅ 3(1) የተመለከተው Democratic Republic of Ethiopia we
ብሔራዊ ቋንቋ የሚለው አገላለፅ የኢትዮጵያ understand as working language the one
ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በህገ which expressed as National language in
መንግስቱ በተመለከተው መሠረት የፌደራል
Article 3(1) of the agreement.
የሥራ ቋንቋ በሚል ይረዳዋል
3. Implementing Organs
፫. አስፈፃሚ አካል
The Ministry of Transport is hereby empowered
ይህን ስምምነት እንዲያስፈፅም የትራንስፖርት to undertake all acts necessary for the
ሚኒስቴር በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ implementation of the Agreement.

4. Effective Date
፬. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
This Proclamation shall come into force up on
ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ publication in the Federal Negarit Gazettee.
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
Done at Addis Ababa, this 24th day of
አዲስ አበባ ሕዳር ፲፭ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም November, 2017

MULATU TESHOME (Dr.)


ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር)
PRESIDENT OF THE FEDERAL
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፫ ሕዳር ፲፭ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 3 24th November, 2017 …..page 9958

You might also like