Professional Documents
Culture Documents
ምንነት
1
መግቢያ
በሀገራችን ልማታዊና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ለመገንባት በተደረገ
ጥረት
4
መግቢያ የቀጠለ…
የሀገራችንን ህልውና በእጅጉ እየተፈታተነ የሚገኝ የብሔራዊ ደህንነት ስጋት እየሆነ በመሄድ ላይ
ይገኛል።
በመሆኑም የህግ አስከባሪ አካላት አዋጁን ሲፈጽሙ፣ የአዋጁን ድንጋጌዎች በተሟላ መልኩ
ተገንዝበው የህግ ጥሰት ሳይፈፅሙ፣
አዋጁ ተግባራዊ ለማድረግ እንዲቻል፣ በአዋጁ እና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ኦረንቴሽን ለመስጠት
የተዘጋጀ ሰነድ ነው።
6
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ትርጉምና ምንነት
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማለት
አንደኛው ቁልፍ ጉዳይ፣ ያጋጠመው አደጋ ቀላል ያልሆነ ከባድ ተጽዕኖ
ያለው ሲሆን ፣
ሁለተኛው ደግሞ አደጋው ጊዜ የማይሰጥና በአጭር ርብርብ አፋጣኝ ምላሽ
እና መፍትሔ የሚሻ ሲሆን፣
ይህም አደጋ በተለመደው ህጋዊና አስተዳደራዊ አካሄድ ለመቆጣጠር
የሚያስችል ሁኔታ በማይኖርበት ጊዜ ከተለመደው አካሄድ ወጣ ያለ
ፈጣንና ብቃት ያለው ውጤት ለማምጣት የሚያስችል ህጋዊ ድንጋጌ ነው።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግስት የተፈጠረውን ችግርና አደጋ
በአፋጣኝ መፍትሔ እንዲያገኝ የሚያስችለው ህጋዊና ሌሎች አቅሞች
እንዲኖረው ያደርጋል።
7
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ትርጉምና ምንነት
የቀጠለ…
ይህ አቅም ከልዩ ሁኔታው በመነጨ ምክንያት የሚያገኘው ስለሆነ፣
በአጣዳፊው ክስተት ወቅት ብቻ የሚያገለግል ተጨማሪ ሀይል ሆኖ
ያገለግላል።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አላማ፣
ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱንና ህገ-መንግስቱን ለመጠበቅ፣
በዲሞክራሲና ሰብዓዊ መብቶች ላይ የተጋረጠ አደጋን በመከላከል ህግና
ስርዓት እንዲረጋገጥ ማድረግ ነው።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በአለማችን ብዙ አገሮች አስቸኳይ መፍትሔ የሚሹ
ሰው ሰራሽ ወይም የተፈጥሮ አደጋ ሲያጋጥማቸው ይጠቀሙበታል።
በቅርቡ በአሜሪካ፣ የከተማው ከንቲባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጀዋል።
ሄርከን ማቴው የባህር አውሎነፋስ፣ በፍሎሪዳ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
ታውጇል።
8
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ትርጉምና ምንነት
የቀጠለ…
ግብፅ እኤአ ከ1967 እስከ 2012 በአረብና እስራኤል ጦርነት ሰበብና
ምክንያት በአስቸኳይ ጊዜያዊ አዋጅ ስር ቆይታለች።
የተፈጥሮ አደጋና የህዝብን ጤንነት አደጋ ላይ የሚጥል በሽታ ሲያጋጥም እንደሆነ በህገ-
መንግስታችን በአንቀጽ 93 ተደንግጓል።
10
የህገ-መንግስታችን ድንጋጌዎች የቀጠለ …
12
የህገ-መንግስታችን ድንጋጌዎች የቀጠለ …
ንዑስ አንቀጽ ሁለት
13
የህገ-መንግስታችን ድንጋጌዎች የቀጠለ …
ንዑስ አንቀጽ ሦስት
15
የህገ-መንግስታችን ድንጋጌዎች የቀጠለ …
ንዑስ አንቀጽ ስድስት
አንድን ህዝብ ከሌላው ህዝብ ላይ በማነሳሳት መልኩ የሚገለጽ ግጭት እንዲሆን የሚያደርግ
ዝንባሌዎች በመታየት ላይ ናቸው።
በድምሩ እነዚህ ድርጊቶች ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን አደጋ ውስጥ የሚከቱ ሆነው በመገኘታቸው
አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ተደርጓል።
17
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ያደረጉ ምክንያቶች
የቀጠለ…
3.1 የተቀሰቀሰው ሁከት ወደመላው ሀገሪቱ እየተስፋፋ በመሆኑና የሁከቱ ባህሪ እየተቀየረ
በመምጣቱ፣
በአለፈው አመት በኦሮሚያ የተለየዩ ዞኖች እና በአማራ ክልል፣ በተለይም በሰሜን ጎንደር ፀረ-
ሰላም ሀይሎች የቀሰቀሱት ሁከት፣ አሁንም በተሟላ ሁኔታ በቁጥጥር ስር የዋለ አይደለም።
በቅርቡም በቢሸፍቱ ሀይቅ በተካሄደው የኤሬቻ በዓል ፀረ-ሰላም ሀይሎች በፈጠሩት ግርግር፣
በሰላማዊ ዜጎች የህይወትና የአካል ጉዳት መድረስ ተከትሎ፣ በተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖች ግጭቶች
እየተስፋፉ ይገኛሉ።
በቅርቡም በደቡብ በዲላ ከተማ ግጭቶች ተፈጥረው በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት
ደርሷል።
ሁከቱ ሲጀመር በመንግስት በኩል ህዝቡ ይጎድላል ያለውን ጥያቄ ያቀላቀለ የነበረ ቢሆንም፣
አሁን ግን ባህሪውን ቀይሮ
ጠቅላላ ስርዓት ለመቀየር አላማ ያደረገና በህዝብ እና በኢኮኖሚ ያነጣጠረ ሁከትና ብጥብጥ
በመሆኑ፣ ከፍተኛ ኪሳራና ጉዳት እያስከተለ መሆኑ ነው።
18
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ያደረጉ ምክንያቶች
የቀጠለ…
3.2 ሁከቱ በህዝቦችና በሀይማኖቶች መካከል መቃቃር እንዲፈጠር የሚያደርግ እየሆነ
መምጣቱ፣
ለአብነትም
21
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ያደረጉ ምክንያቶች
የቀጠለ…
3.5 ኢንቨስትመንትን አላማ ያደረገ ጥቃት እየሆነ በመምጣቱ፣
የውጭ ኢንቨስተሮች የኢንቨስትመንት ተቋም እየተዘረፉ፣ እየተቃጠሉ ይገኛሉ።
ፋብሪካዎች፣ የእርሻና የአበባ ልማቶች ላይ፤ እንዲሁም በግልና በመንግስት
የልማት ተቋማት ላይ ቀላል የማይባል ጉዳት አድርሰዋል።
በሀገራችን ኢኮኖሚ ስራ ከመፍጠር አኳያ ብቻ የማይታይ፣ ምርቶቻቸውን
ወደውጭ ኤክስፖርት በማድረግ
ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኙ የነበሩ ፋብሪካዎችና እርሻዎች ወድመዋል።
ይህ በቀጣይ የሀገራችን እድገት በውጭ ምንዛሬ እየገነባቸው ባሉት ትላልቅ
ፕሮጀክቶች ላይ የራሱ ከፍተኛ ተፅዕኖ የሚያሳድር ነው።
ይህ አይነት ተግባር እየቀጠለ ከሄደ የአገራችን ገጽታ በማበላሸት፣
በቀጣይ በአገራችን የኢኮኖሚ እድገትና ኢንቨስትመንት ለመሳብ እየተደረገ ባለው
በጎ ጅምር ላይ አሉታዊ ሁኔታ የሚፈጥር ስለሆነ ነው።
22
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ያደረጉ ምክንያቶች
የቀጠለ…
3.6 መንግስት ሰላማችንን የሚያረጋግጡ አስቸኳይ እርምጃ
እንዲወሰድ የሚጠይቅ የህዝብ ግፊት እያጨመረ መምጣቱ፣
23
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ያደረጉ ምክንያቶች
የቀጠለ…
3.7 ሁከቱ ከሚገባው ጊዜ በላይ በመቆየቱ ትዕግስት አስጨራሽ
ሁኔታ እያስከተለ በመምጣቱ፣
24
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ያደረጉ ምክንያቶች
የቀጠለ…
3.8 የውጭና የአገር ውስጥ ፀረ-ሰላም ሀይሎች በህዝቡ የተነሱ
የመልካም አስተዳደር ቅሬታዎች ጠልፈው በመውሰድ
ስርዓቱን በሀይል የማፍረስ ግብ ይዘው ተቀናጅተው
እየተንቀሳቀሱ በመሆኑ፣
26
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር /2009 ማብራሪያና
ዝርዝር ይዘት
2. ትርጓሜ
የህግ አስከባሪ አካል ማለት
የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር፣ የብሔራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት፣
የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን፣ የክልል ፖሊስ እና ሌሎች የፀጥታ አካላት ማለት
እንደሆ ተመልክቷል፡፡
ሌሎች የፀጥታ አካላት ማለት
የክልል ልዩ ሀይል ፖሊስ፣ ሚሊሻ፣ ተጠባባቂ ጦር እና የተቋማት ጥበቃ
ያካትታል፡፡
የመከላከያ ሰራዊት በህገመንግስቱ አንቀፅ 86/3/ ላይ ከመደበኛ የሀገር
ሉአላዊነት የማስከበር ስራው በተጨማሪ
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተፈፃሚነት ወቅት የሚሰጡትን ተግባራት
እንደሚያከናውን በተመለተከው መሰረት የተካተተ ነው፡፡
በአጠቃላይ በህግ አስከባሪነት የተመለከቱት አካላት በጋራና በአንድ እዝ
በአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስት ስር ተቀናጅተው እንዲፈፅሙ ለማስቻል
ታስቦ ነው፡፡ 29
4. የአዋጁ ማብራሪያና ዝርዝር ይዘት የቀጠለ …
3. የተፈፃሚነት ወሰን
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተፈፃሚነት ወሰን “በመላ ሀገሪቱ አካባቢ” መሆኑ
በአዋጁ ተመልክቷል፡፡
ይህም ማለት በሀገሪቱ በሙሉ ተግባራዊ የሚደረግና አዋጁን ለማስፈፀም
በጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚመራው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት
እርምጃዎች እንደሚወሰዱ የሚያመለክት ነው፡፡
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት በሚወስነው መሰረት ተፈፃሚ
ሊሆንባቸው የሚገቡ አካባቢዎችና ጊዜ ይወሰናል፣
የሚወሰዱ እርምጃዎች አይነት በኮማንድ ፖስቱ ይመረጣል፡፡
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ቀሪ ሊያደርግና ሊያስቆም ይችላል፡፡
በዚህም እርምጃዎቹ ተፈፃሚ የሚሆኑባቸው ቦታዎችንም ሊገድብ ወይም
ቀሪ ሊያደርግ ይችላል፡፡
30
4. የአዋጁ ማብራሪያና ዝርዝር ይዘት የቀጠለ …
31
4. የአዋጁ ማብራሪያና ዝርዝር ይዘት የቀጠለ …
32
4. የአዋጁ ማብራሪያና ዝርዝር ይዘት የቀጠለ …
35
4. የአዋጁ ማብራሪያና ዝርዝር ይዘት የቀጠለ …
37
4. የአዋጁ ማብራሪያና ዝርዝር ይዘት የቀጠለ …
38
4. የአዋጁ ማብራሪያና ዝርዝር ይዘት የቀጠለ …
9. የወንጀል ተጠያቂነት