You are on page 1of 17

የ 2012 ዓ.


አማራ ሐኪሞች ህብረት
መብራቱ ደምስ(ማህቶት)
ዝርዝር ሀሳቦች
① የህብረቱ አስፈላጊነት፣ አላማና እና ግብ
② የህብረቱ አደረጃጀት እና የስራ ክፍፍል
③ የአባላት ተሳትፎ
④ የአጭር እና ረጅም ጊዜ እቅድ
⑤ የመሰብሰቢያ ቦታ እና ጊዜያት
⑥ አጋር አደረጃጀቶች ጋር የሚኖር ግንኙነት
⑦ ማጠቃለያ
አስፈላጊነት
 አንድንነትን ያጠናክራል
 የጋራ አቋም እንዲኖር ይረዳል
 የሚገጥሙ ተግዳሮቶችን በቀላሉ ለመወጣት ያግዛል
 ነገሮችን ቀድሞ ለመረዳትና ለመዘጋጀት ያግዛል
የመረጃ ልውውጥን ያፋጥናል
አላማ
 የተለያዩ አስተሳሰቦችን ወደ የጋራ አላማ ማምጣት
ግብ
 የጠቅላላ ሐኪሞችን አንድነት መፍጠር
 ለሚነሱ ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ ማፈላለግ
አደረጃጀት
 ጽህፈት ቤት
 አባላት ማስተባበሪያ
 መረጃ ክፍል
 ኦዲት ክፍል
የክፍሉ ተጠሪዎች የክፍሉን እቅድ ያቅዳሉ
ተጠራዎት እና ምክትሉ ለጽፈት ቤት አጀንዳያስይዛሉ
የኃላፊነት ክፍፍል
ጽፈት ቤት
 ተጠሪ -
ስብሰባውን ይመራል
የውጭ የሚደረጉ ግንኙነቶችን የመራል
አጀንዳዎችን ከየክፍሉ ተጠሪዎች ጋር በመሆን ይቀርጻል
የየሚወጡ ደብዳቤ ይቆጣጠራል
ጽህፈት ቤት
 ምክትል ተጠሪ
ከተጠሪው ጋር በትብብር ይሰራል
ተጠሪው በማይገኝባቸው ጊዜ ተክቶ ይሰራል
 ጸሐፊ
የሚደረጉ ስብሰባዎች አጀንዳ መያዝ
የሚላኩና የሚገቡ ደብዳቤዎችን መያዝና ማዘጋጀት
የሰው ሀይል ክፍል
 ከየ ግቢው የተመረቁ አማራ ሀኪሞችን ይመዘግባል
 ከመረጃ ክፍል ጋር በመተባበር የአባላት ተሳትፎ ያቀላጥፍ

 አባላትን ያሳትፋል
 የክፍሉን ተጠሪና ምክትል ተጠሪ የመድባል
 የክፍሉ እቅድ ያቅዳል
 ከጽህፈት ቤት ጋር በአጀንዳዎች ይወያያል
መረጃ ክፍል
 የሐገሪቱን ጠቅላላ ሐኪሞች መረጃ ያሰባስባል ወደ አባላት
ክፍል ይልካል
 የሀገሪቱን የክልሉን እና የሆስፒታሎችን መረጃ ይሰበስባል
 በጤና ዙሪያየሚነሱ መረጃዎችን ይሰበስባል
 የመረጃ መረብ እና ክምችት ያዘጋጃል
ኦዲት ክፍል
 ለስራው የሚስፈልጉ ገቢና ወጪ ይቆጣጠራል
 የተደረጉ ገቢ እና ወጪ ሪፖርት ያቀርባል
 የወጡ እቅድ እና ስራዎች በጊዜው መሰራታቸውን ይከታ
ተላል
የአጭር ጊዜ እቅድ
 የአማራ ሐኪሞችን ጠንካራ ህብረት መፍጠር
 የአማራ ሐኪሞች መስራት በሚችሉበት እና በሚመቻቸ
ው ቦታ እንዲቀጠሩ መስራት
የአማራ ሐኪሞችን ጥቅም ማስከበር
 የክልሉን የጤና አሰጣጥ እና የሆስፒታሎች የሰው ሀይልና
ሌሎችንም መረጃዎች መሰብሰብ
 ክልሉ መቅጠር አቅም በላይ ለሆኑ ሀኪሞች የአማራጭ
መፍትሔ ላይ መስራት
የረጅም ጊዜ እቅድ
 የስራ የግዴታ ሰዓትና አሰራር አሰተዳደራዊ ችግሮችን መፍ
ትሔ እንዲያገኙ መስራት
 የመኖሪያና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን ማስጠበቅ
 የዝውውር፣ የአገልግሎት ግዴታ እና የላይሰንስ አቀባበል ች
ግሮች መፍትሔ ማፈላለግ
 የሬዚደንትሽፕ ወመዳደሪያ ችግሮችን መፍትሔ ማፈላለ

የመሰባሰቢያ ጊዜና ቦታ
 በአባላቱና ተጠሪዎች ውይይት እና ምቾት ይወሰናል
 ቋሚ የመሰብሰቢያ ቀን ይመሰናል
አጋር አደረጃጀት ጋር የሚኖር ግንኙነት
 ከአማራ ሀኪሞች ማህበር
 የኢትዮጵያ ሀኪሞች ማህበር
 ከአማራ የጤና ባለሙያ ማህበራት
 ከሌሎች ክልሎች ሐኪም ማህበራት
 ከአማራ ተማሪዎች ማህበር
ማጠቃለያ
 ጠንካራ የ 2012 ዓ.ም አማራ ሐኪሞች ህብረት መፍጠር
 በጋራ እና በህብረት ተግዳሮቶችን መፍታት
አመሰግናለሁ!

You might also like