Professional Documents
Culture Documents
Reporter Issue 1605 PDF
Reporter Issue 1605 PDF
ረቡዕ| | Saturday
| መስከረም መስከረም |5February
5 ቀን 2008 ቀን 200822, 2014 ith
w r
e |ገጽ 1 |1
v iew oth
r r
te b
in r’s
የረቡዕ እትም e ke
siv jac
x clu hi
E the
Page 7
ቅፅ 21 ቁጥር 1605 አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00
New Age
ድርጅትን ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲመራ ጎሳዬ፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በኢነርጂ
ልማት ዳይሬክተር ሆነው አገልግለዋል:: ፖሊስ አባል ለቡ
በነበረው የህንዱ ኩባንያ ምትክ አቶ ጎሳዬ ኢኮኖሚክስ ስኮትላንድ በሚገኘው ዳንዲ አካባቢ በሚገኝ
HailemedHin abera
መንግሥቴ በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ተሾሙ:: ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል:: የአቶ ጎሳዬን ሹመት አስመልክቶ
መዝናኛ ቤት ውስጥ
ሪፖርተር ያነጋገራቸው የውኃ፣ መስኖና
discovers oil,
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ እ.ኤ.አ. ከ2001 እስከ 2005 ድረስ ሰኞ ምሽት አንዲት
ኢነርጂ ሚኒስትሩ አቶ ዓለማየሁ ተገኑ፣ ‹‹አቶ
የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የመገናኛና በቀድሞው የመሠረተ ልማት ሚኒስቴር ውስጥ ወጣት መግደሉ
ጎሳዬ በኢነርጂ ኢኮኖሚክስ የማስተርስ ዲግሪ
ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትርና የኢትዮጵያ የኃይል ማስፋፊያና የልማት ዲፓርትመንት ተሰማ:: ግለሰቡ ራሱን
ያለው፣ የረጅም ጊዜ የሥራ ልምድ እንዲሁም
gas in Elkuran-3
ኤሌክትሪክ አገልግሎት ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ኃላፊ ሆነው ያገለገሉ ሲሆን፣ ይህ ኃላፊነት ለማጥፋት ቢሞክርም
የዘርፉን መውጫ መግቢያ የሚያውቅ ነው::
ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ በህንዱ ኩባንያ ወደ ማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር በተላለፈበት ተርፎ በሕክምና ላይ
በመሆኑም ለውጥ ያመጣል ብለን የምናምንበት
ኢንዲያ ፓወር ግሪድ ምትክ ባለፈው ሳምንት ወቅት ወደዚሁ ተቋም በመዘዋወር በተመሳሳይ ይገኛል::
ነው፤›› ብለዋል::
በዋና ሥራ አስፈጻሚነት የሾሟቸው አቶ ጎሳዬ፣ ኃላፊነት እ.ኤ.አ. ከ2005 እስከ 2009
በተለያዩ ተቋማት የኃይል አቅርቦትና ጥናት አገልግለዋል:: አቶ ጎሳዬ መንግሥቴ ወደ ገጽ 8Byዞሯል ወደBekele
Kaleyesus ገጽ 8 ዞሯል ሟች ሰሎሜ ጉልላት
በ
neighbors, knew his name. In fact, they knew sample zones. At the base of the well,
አቶ ሞላ አስገዶም የተመሩ የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ትሕዴን) አባላት ከኤርትራ a flow of gas was encountered and the
him by another
መንግሥት moniker
ታጣቂዎች ጋር –ድንበር
Tadé, short
አካባቢ ውጊያforበማድረግ ጳጉሜን 6 ቀን 2007 ዓ.ም. አመሻሽ ላይ
Tadlo,ሱዳን
which
ገብተው፣is translated
መስከረም 2 ቀንas 2008
“he is lucky”.
ዓ.ም. ወደ ኢትዮጵያ እንደገቡ መንግሥት ገልጿል:: መንግሥት drilling is suspended in order to mobilize
ከዚህ ታጣቂ
The hijacker ቡድን
took ጋር ለአንድ
those ዓመት የቆየ
who knew himሚስጥራዊ
and ግንኙነት ማድረጉንም አስታውቋል:: ትሕዴን test equipment to evaluate this zone. A
በ1993
the ዓ.ም.
rest በ30world
of the ታጣቂዎች የተቋቋመ and
by surprise አማፂis ቡድን
now ሲሆን፣ ‘ሕወሓት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት decision has also been taken to deepen
የከፈለበትን የትግል ዓላማ ወደ ጎን የተወ በመሆኑ ሊወገድ ይገባል’ በሚል ዓላማ ወደ ትጥቅ ትግል የገባ the well to below the initial planned
considered
ነው:: በተመድ to እስከbe20,000
an unlucky person.የተነገረለት
ታጣቂ እንዳለው Pictured
በኤርትራ የቀረው ትሕዴን ጥቂት አባላቱን በማጣቱ
above is Hailemedhin target depth of 2,300m, to evaluate
ጉዳቱ የተጋነነ አይደለም ሲል፣ in Khartoum.
መንግሥት The አክትሟል ብሏል:: የተገኘውም ስኬት ትልቅ
ግን ህልውናው
Photo By Reporter
ነው ሲል was
picture ገልጾታል::
takenአቶ byሞላ አስገዶም የቀድሞ
his brother, የሕወሓት ታጋይ ሲሆኑ፣ በ1987 ዓ.ም. ከተቀነሱ የጦር
Endalamaw the deeper sandstone zone which is
ኃይሉ አባላት
Abera (MD),አንዱ2 ናቸው::
years ከ2000 ዓ.ም. ጀምሮon
ago. Pictured የትሕዴን
the ሊቀመንበር ነበሩ:: አቶ ሞላ ከመንግሥት ጋር considered to have a significant gas
ባደረጉትisጥልቅ
right ውይይትofአቋማቸውን
the house መለወጣቸውን
Hailemedhin guardedሲናገሩ፣
by ኤርትራ እንዳሉ የገለጹት ምክትል ሊቀመንበሩ condensate potential,” the source said.
አቶ መኰንን ተስፋይ ግን የአመራር ብቃታቸው ጥያቄ ተነስቶበት ነበር ብለዋል:: ነገር ግን በቅርቡ ኤርትራ
federal police officers. SEE FULL STORY ON
ውስጥ የሚገኙ ሸማቂ ቡድኖች ‘አገር አድን ንቅናቄ’ የተባለ ጥምረት ሲፈጥሩ፣ ምክትል ሊቀመንበር እንዲሆኑ
PAGE
ተመርጠው 6. ነበር:: ይሁንና ከሦስት ቀናት በኋላ ከ800 በላይ ታጣቂዎቻቸውን ይዘው ኢትዮጵያ ገብተዋል::
ዝርዝሩን በገጽ 6 ላይ ይመልከቱ::
New Age... page 28
Advertisment
www.thereporterethiopia.com
በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ
ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87 ፋክስ: 011-661 61 89
ርእሰርእሰ
አንቀጽ
አንቀጽ
የሥልጣን ድልድልና ሹም
ሽር ሥነ ምግባርንና ብቃትን
ማዕከል ያደረገ ይሁን!
በአዲሱ ዓመት ትልቅ ግምት ከሚሰጣቸው ዓበይት ጉዳዮች መካከል፣ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት
የመንግሥትን አስፈጻሚ አካል በሚመራው ካቢኔና በተዋረድ በሚገኙ የመንግሥት መዋቅሮች ውስጥ የሚካሄደው
የሥልጣን ድልድልና ሹም ሽር ነው:: በቅርቡ አሥረኛውን ጠቅላላ ጉባዔ ያካሄደው ኢሕአዴግ ከሕዝብ የተሰጠውን
አደራ ለማስፈጸም በመልካም አስተዳደር ዕጦት፣ በሙስናና በፍትሕ ችግሮች ላይ ቁርጠኛ አቋም መያዙን
አስታውቋል:: በዚህም መሠረት ሕዝብ ብዙ ነገሮች ይጠብቃል:: ብቃትና ሥነ ምግባር ያላቸው እንዲመሩት
ይመኛል:: ቃልና ተግባርም ይገናኙ ዘንድ ይፈልጋል:: የሥልጣን ድልድልና ሹም ሽሩም ሥነ ምግባርንና ብቃትን
ማዕከል እንዲያደርግ ይጠብቃል::
ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ በተለያዩ የግምገማ መድረኮቹ ከላይ የተጠቀሱት ችግሮች ለሥርዓቱ ጭምር
ፀር መሆናቸውን ተረድቶ ሊዘምትባቸው መሆኑን በግልጽ ተናግሯል:: ነገር ግን በኢሕአዴግ ውስጥ ግምገማ
ባህል ቢሆንምና ከዚህ በፊት በተደረጉ ግምገማዎች ወሳኝ የተባሉ ዕርምጃዎች ቢወሰዱም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ
የሚስተዋለው ቁርጠኝነት ግን እየተልፈሰፈሰ ነው:: በኢሕአዴግ የግምገማ ባህል መሠረት ብቃት የሌላቸውና
አጥፊ ሹማምነት ቢገመገሙም፣ ውጤቱ እየታየ አይደለም:: ያጠፋ ተገምግሞ ከኃላፊነቱ መነሳት ሲኖርበት ወይ
ሹመት ይጨመርለታል፣ ወይም የያዘውን ሹመት ይዞ ሌላ ቦታ ይዛወራል:: እንዲህ ዓይነቱ አሠራር ግምገማውን
አፈር ያበላዋል::
ሕዝቡ በመልካም አስተዳደር ጉድለት፣ በሙስና፣ በፍትሕ እጦትና በተለያዩ አስተዳደራዊ ጉድለቶች
ማስታወቂያ
የሚያለቅስባቸው ሹማምንት በግምገማ ወቅት ሒሳቸውን ካወራረዱ በኋላ፣ ምንም ሳይነኩ ተኩራርተው
ይቀጥላሉ:: በዚህም ምክንያት የሕዝብ ምሬት እየባሰበት ይሄዳል:: ግምገማ በራሱ ውጤት ባይሆንም፣ ለለውጥ
መንገድ ካላመቻቸ እርባና ቢስ ይሆናል:: በተለይ በገዥው ፓርቲ ግምገማ የተካሄደባቸው አመራሮችና አባላት
በሹመት ላይ ሹመት እየተደረበላቸው ግምገማን ጡንቻ አልባ ሲያደርጉት፣ ሌላውም ግምገማን በመናቅ የፈለገውን
ለማድረግ ይነሳል:: ሕዝብም ማልቀሱን ይቀጥላል:: ስለዚህ ግምገማ ጡንቻውን ያሳይ:: ለሕዝብ የአገልጋይነት
መንፈስ የሌላቸው ሹማምንትም ይሰናበቱ:: በሕግም ይጠየቁ:: በተግባር ይረጋገጥ::
ሌላው ኢሕአዴግ ለዓመታት ሲሸሸው የቆየው አንዱ ጉዳይ ሹመት ብቃትን መሠረት ያላደረገ መሆኑ ነው::
የፓርቲ አባልነትንና ታማኝነትን ታሳቢ ያደረገው ይኼ የተለምዶ የሹመት አሰጣጥ አገርን እየበደለ ከመሆኑም
በላይ፣ ሥራና ሙያተኛን እየለያየ ነው:: ወሳኝ የተባሉ ሹመቶችን ብቃት የሌላቸው ግለሰቦች እየተቆጣጠሩዋቸው
ሥራን መሥራትም ሆነ መምራት የማይቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሷል:: በአመራርም ሆነ በኤክስፐርት ደረጃ
ለተለያዩ ቦታዎች የሚመጥኑ ሰዎች እያሉ፣ አቅምም ሆነ ብቃት የሌላቸው እየተሾሙ ሥራዎች እየተበደሉ ነው::
አገርን በተገቢው መንገድም ማስተዳደር እያስቸገረ ነው::
አገራቸውን ለማገልገል የሚፈልጉ የሥነ ምግባር፣ የትምህርት ዝግጅትም ሆነ የሥራ ልምድ ያላቸው ብቁ
ዜጎች በፖለቲካ አቋም ልዩነት ቢኖራቸው እንኳ፣ ለቦታው እስከመጠኑ ድረስ መሾም አለባቸው:: የእነሱ ኃላፊነት
ለአገር መሥራትና በፖሊሲው መሠረት ማስፈጸም እንጂ የግድ የድርጅት አባልነት አይጠበቅባቸውም:: እንዲህ
ዓይነት ብቁና ንቁ የሆኑ ባለሙያዎችና አመራሮች የሚፈለጉት ከፖለቲካው ይልቅ አገር ስለምትበልጥ ነው::
ከፍተኛ ሥነ ምግባር፣ የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ ያላቸው ዜጎች ቁጥር ደግሞ ብዙ ነው:: አገሪቷ
አንጡራ ሀብቷን ከስክሳ ያስተማረቻቸው ዜጎች በመብራት እየተፈለጉ ኃላፊነት ይሰጣቸው:: ከምንም ነገር በፊት
ቅድሚያ ለአገር ይሰጥ:: መንግሥት በዚህ ጉዳይ ላይ በአንክሮ መክሮ ውሳኔ ላይ መድረስ አለበት:: ሥነ ምግባርና
ብቃት ያላቸውን ያፈላልግ::
በአሁኑ ጊዜ በተለያዩ የመንግሥት መዋቅሮች ውስጥ የሚታየው አደገኛ ጉዳይ ራሳቸውን ከሕግ በላይ ያደረጉ
ግለሰቦችን ይመለከታል:: እነዚህ በቢሮክራሲው ውስጥ በስፋት የተሰገሰጉት ሥነ ምግባርና ብቃት የሌላቸው
ኃይሎች ሕዝብን ካለማክበራቸውም በላይ፣ ለአለቆቻቸውም ጭምር አይታዘዙም:: እነዚህ በማናለብኝነት ስሜት
ራሳቸውን የቆለሉ ግለሰቦች ከሕጋዊ አሠራር ይልቅ ሕገወጥነትን በማስፋፋት፣ የግልጽነትንና የተጠያቂነትን
አሠራር በማዳፈን፣ የዜጎችን ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች በማፈን፣ ሙስናን እንደ ሰደድ እሳት በማቀጣጠል፣
ቡድንተኝነትን በማጠናከርና ሕዝብን በማስለቀስ ይታወቃሉ:: እነዚህ አደገኛ ኃይሎች ተጠራርገው ካልወጡ
በስተቀር ሥራን ማከናወንም ሆነ መምራት አይቻልም:: በግምገማ ወቅት ተቧድነው ገብተው ንፁኃንን አንገት
በማስደፋት ሥልጣናቸውን እያጠናከሩ ለአገርም ለሕዝብም ጠንቅ ሆነዋል:: ሥነ ምግባርና ብቃት የሌላቸው
እነዚህ ኃይሎች በአሻጥር ተሳስርው አገር እየጎዱ ነው:: በአስቸኳይ ይወገዱ:: በፍጥነት::
መንግሥት ከሚታማባቸው በርካታ ችግሮች መካከል የማስፈጸም አቅም ማነስና የአቅመ ቢሶች መብዛት
ነው:: ዕቅድ ተለጥጦ ይያዝና አፈጻጸሙ አይረቤ ሲሆን፣ የአፈጻጸም ችግር ነበር ተብሎ እንደ ዋዛ ይነገራል:: ይኼ
ለዓመታት ሲንከባለል የመጣ ችግር አገሪቱ በሙሉ አቅሟ እንዳትንቀሳቀስ ሰቅዞ ይዟታል:: ግምገማዎችም ለብ
ለብ በመሆናቸው የሚሠራውም የማይሠራውም አንድ ላይ አብሮ ይነጉዳል:: አቅም የሌላቸው አቅም እንዲገነቡ፣
ብቃት የሌላቸውም ብቃት እንዲያገኙ ማድረግ ሲገባ ከመነዳሪው ተቀዶ፣ ጎማው ተቦትርፎ በቸርኬ እንደሚነዳ
መኪና አገር ለአደጋ እየተጋለጠች ነው:: በጣም በርካታ ባለሙያዎችና ልሂቃን ባሉበት አገር ውስጥ የአመራር
ተሰጥኦ የሌላቸው ሰዎች እስከ መቼ እንቅፋት እንደሆኑ ይቀጥላሉ? ይኼ በብርቱ ሊታሰብበትና አጣዳፊ መፍትሔ
ሊፈለግለት የሚገባ ጉዳይ ነው:: የብቃት ያለህ መባል አለበት::
መንግሥት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን በብቃት ለማሳካት፣
አገሪቱን ሰንጎ የያዛትን ድህነት ለመቀነስ፣ የበለፀገችና የታፈረች ዴሞክራሲያዊት አገር ለመገንባትና የተጀመረውን
ልማት ዘላቂ ለማድረግ የሚፈልግ ከሆነ፣ የሥልጣን ድልድሉንና ሹም ሽሩን በሚገባ ሊያስብበት ይገባል::
መንግሥት የሕዝብ አደራ አለብኝ ሲል ለይስሙላ መሆን የለበትም:: ሕዝብ በአሁኑ ጊዜ ብዙ ነገሮችን እየጠበቀ
ነው:: መልካም አስተዳደር ይስፈን፣ ፍትሕ ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ይሁን፣ የሕግ የበላይነት ይኑር፣ ሰብዓዊና
ዴሞክራሲያዊ መብቶች ይከበሩ፣ አስፀያፊው ሙስና ይዘመትበት፣ ወዘተ እያለ ነው:: የሕዝብ አደራ አለብኝ
የሚለው መንግሥትም ሥነ ምግባርና ብቃት ያላቸውን ይሹም:: ብቃትና ሥነ ምግባር የሌላቸውን ያራግፍ::
ግምገማ የይስሙላ አይሁን:: በመሆኑም የሥልጣን ድልድልና ሹም ሽር ሥነ ምግባርንና ብቃትን ማዕከል ያደረገ
ይሁን!
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት በአዲስ አበባ ከተማ የሚታየውን የትራንስፖርት
ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመን ጨምሮ የተለያዩ ማኔጅመንት ችግር ለመፍታትና ዘመናዊ የትራፊክ ሥርዓት
የሚኒስትር መሥሪያ ቤቶችንና አመራሮቻቸውን ለመዘርጋት፣ ከዓለም ባንክ 170 ሚሊዮን ዶላር ብድር መገኘቱ
ሊሸልም መሆኑ ተገለጸ:: ተገለጸ::
ንግድ ምክር ቤቱ መስከረም 6 ቀን 2008 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ
የሚካሄደውን ጠቅላላ ጉባዔ አስመልክቶ መስከረም 3 እንደገለጹት፣ የዓለም ባንክ በሰጠው ብድር የከተማውን
ቀን 2008 ዓ.ም. በሰጠው መግለጫ ላይ እንደተገለጸው፣ የትራንስፖርት ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ የማሻሻል ሥራ
ለግል ዘርፉ ዕድገት እገዛ በማድረግና ጠንካራ የግል ይከናወናል:: የከተማውን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት
ዘርፍ እንዲፈጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገውልኛል ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲካሄድ የቆየው ጥናት በመጠናቀቁ፣
ሥራውን ተግባራዊ ለማድረግ ለከተማው አስተዳደር የገንዘብና
ላላቸው ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ዕውቅና
ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ዋስትና በመስጠቱ የዓለም ባንክ
የሚሰጥበት ልዩ ፕሮግራም አዘጋጅቷል:: ለፕሮጀክቱ ብድር ለማቅረብ ስምምነት ላይ መደረሱን ከንቲባው
የንግድ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን
አፈወርቅ እንደገለጹት፣ ሁሉም የመንግሥት አካላት ወደ ገጽ 8 ዞሯል
ለግል ዘርፉ የተለያዩ ድጋፎችን ያደረጉ ቢሆንም ይበልጥ
ድጋፍ በማድረግ ለተመረጡት ዕውቅና ይሰጣል::
ከእነዚህም ተሸላሚዎች መካከል አንዱ ፕሬዚዳንት
የውጭ ምንዛሪ ፍላጐት
ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ መሆናቸውንም ጠቁመዋል::
ግንባታዎች የተከለሉ በመሆናቸው ሌላ ቦታ በማፈላለግ
የአፍሪካ ንግድ ማዕከል የመጀመርያ ደረጃ ዲዛይን
ይቆጣጠራሉ::
ለማሟላት ዳግም የቦንድ
ይህ ያልተለመደ የንግድ ምክር ቤቱ አሠራር ቢሆንም
ሊበረታታና ሊቀጥል የሚገባው ተግባር ነው ብለዋል:: ላይም ነው ተብሏል:: ይህ ማዕከል በውስጡ በርካታ አገልግሎቶች ሽያጭ ሊደረግ ነው
ሌሎችንም በማበረታታት ረገድ ጠቀሜታ ይሰጣልም ይህ ማዕከል በተለያዩ ምዕራፎች ተከፋፍሎ ሊሰጥ በሚችሉ ሕንፃዎችን በማካተት ዲዛይን የተደረገ
በዮሐንስ አንበርብር
ሲሉ አክለዋል:: የሚሠራ ሲሆን፣ የሚያስፈልገውን ፋይናንስ ነው:: አራት ዋና ዋና ግንባታዎችን የያዘው ይህ
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ለማግኘትም የተለያዩ አማራጮች መገኘታቸውን ማዕከል ለተለያዩ የንግድ ትርዒት ማሳያ የሚሆኑ
በአዲስ አበባ ከተማ ለተለያዩ አገልግሎቶች ሊውል የንግድ ምክር ቤቱ ኃላፊዎች ይገልጻሉ:: ይህ ከፍተኛ ሕንፃዎች፣ የፓን አፍሪካን ቻምበር ዋና መሥሪያ አገሪቱ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን
የሚችል የአፍሪካ የንግድ ሃብ ማዕከል ለመገንባት 64 ወጪ ይጠይቃል የተባለው ማዕከል የሚያስፈልገውን ቤት፣ ባለአምስት ኮከብ ሆቴል፣ የሥልጠና ማዕከል፣ ዕቅድ የሚያስፈልጋትን የውጭ ምንዛሪ ፍላጐት ለማሟላት
ፋይናንስ ለማግኘት በተደረገ ጥረት፣ እስካሁን ሦስት የቋሚ ኤግዚቢሽኖች ማሳያ ሥፍራና ለመሳሰሉት በአውሮፓና በአሜሪካ ገበያዎች ዳግም የቦንድ ሽያጭ
ሺሕ ካሬ ሜትር የመሬት ጥያቄም አቅርቧል::
ኩባንያዎች ፍላጎታቸውን ያሳዩ መሆኑም ተገልጿል:: አገልግሎቶች የሚውሉ ሕንፃዎችን ያካተተ ነው:: እንደምታቀርብ፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር
ከንግድ ምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ አስታወቀ::
በዚህ ፕሮጀክት ለመሳተፍ ፕሮፖዛላቸውን ካቀረቡት የፓን አፍሪካ ቻምበር መቀመጫ በመሆኑ ለፓን አፍሪካ
እንደሚያስረዳው፣ የአፍሪካ የንግድ ሃብ ማዕከል የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሐጂ ኢብሳን
ሦስቱ ኩባንያዎች ውስጥ ሁለቱ ለግንባታው ሠራተኞች የሚሆኑ የመኖሪያ ቤቶች ግንባታም በዚሁ
እንዲያገለግል የታሰበው የዚህ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ጠቅሶ ሮይተርስ እንደዘገበው፣ በመስከረም ወር መጨረሻ
የሚሆን ፋይናንስ በማቅረብና ፕሮጀክቱን በመገንባት ፕሮጀክት ውስጥ ተካትቷል:: የኢትዮጵያ ንግድ ምክር
ደረጃ ዲዛይን ሥራው ተጠናቋል:: ጠቅላላ የፕሮጀክቱ አዲሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ካቢኔ ከተመሠረተ በኋላ ቦንዱ
ካጠናቀቁ በኋላ፣ የማኔጅመንቱንም ሥራ በማከናወን ቤት ሕንፃና የአፍሪካና የኢትዮጵያ ባህላዊ ቁሳቁሶች
ወጪውም 354.5 ሚሊዮን ዩሮ እንደሚደርስ ለውጭ ገበያ ይቀርባል::
ወጪያቸውንና ትርፋቸውን በማስላት ክፍያቸውን የሚሸጡበት የየራሳቸው ሕንፃም ይኖሩታል:: በተለይ
ተገምቷል:: ለዚህ ፕሮጀክት የሚፈለገውን 64 ሺሕ
የሚወስዱ ናቸው:: አገሪቷ ምርቶቿን በቋሚነት የምታስተዋውቅበት ጉዳዩን በተመለከተ ሪፖርተር ያነጋገራቸው አቶ ሐጂ
ካሬ ሜትር ቦታ ለማግኘትም ላቀረበው ጥያቄ ከአዲስ ኢብሳ ኢትዮጵያ ወደ ቦንድ ሽያጭ ዳግም እንደምትገባ
እነዚህ ሁለት ኩባንያዎች ያወጡትን ወጪና ቋሚ የኤግዚቢሽን ማዕከላት የሌሉዋት በመሆኑ፣
አበባ አስተዳደር አወንታዊ ምላሽ በማግኘቱ ቦታ መረጣ አረጋግጠዋል:: ይሁን እንጂ መቼ ሽያጩ እንደሚከናወን፣ ምን
ትርፋቸውን አክለው ከወሰዱ በኋላ፣ ፕሮጀክቱን ይህ ማዕከል ለዚህ አገልግሎት የሚውል ሰፊ ሥፍራ
ውስጥ መግባቱን፣ ከንግድ ምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ ያህል የውጭ ምንዛሪ ማግኘት እንደሚፈለግ፣ እንዲሁም ለምን
ለማስረከብ እንችላለን ብለው ሐሳብ ያቀረቡ ናቸው ይኖረዋል::
ያስረዳል:: እስካሁንም ለዚህ አገልግሎት ይሆናሉ ዓይነት ፕሮጀክቶች እንደሆነ ገና አለመወሰኑን ገልጸዋል::
የተባሉ ቦታዎችን ንግድ ምክር ቤቱ እንዲጠቁም ዕድል ተብሏል:: ኩባንያዎቹ ወጪያቸውን እስከነትርፋቸው የንግድ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን
በዚህ ወር መጨረሻ አካባቢ በአሜሪካ የፋይናንስ
የተሰጠው ቢሆንም፣ የጠቆማቸው ቦታዎች ለሌሎች እስኪያስመልሱ ድረስ ፕሮጀክቱን በበላይነት ወደ ገጽ 8 ዞሯል ወደ ገጽ 8 ዞሯል
ማስታወቂያ
ማስታወቂያ
ማስታወቂያ
መንበር መሆኑ በኢትዮጵያ መንግሥት የተሰጠውን ግዳጅ በማድረግ፣ ዶ/ር ብርሃኑ ሳይወዱ ተገደው ወደ አስመራ በግንቦት 7 ጥሪ እንደተደረገላቸው ተገልጿል:: ትግል የሕወሓትን ዕድሜ ከማራዘም ባሻገር ለውጥ ያመጣል
ለመወጣት መልካም አጋጣሚ እንደፈጠረለትም ተመልክቷል:: እንዲገቡ መደረጉም እንደ ስኬት ተገልጿል:: የዶ/ር ብርሃኑ አቶ ሞላ አስገዶም ማን ናቸው? ብለው እንደማያስቡም ይገልጹ ነበር::
በዚህም የተነሳ ‹‹አጠቃላይ ሒደቱን መንግሥት በሚፈልገው ነጋ አስመራ ለመሄድ መገደድ እንደ ስኬት የተወሰደበት ትሕዴን ከተቋቋመ ጀምሮ እስከ 2000 ዓ.ም. ድረስ በአቶ
አቶ ሞላ አስገዶም በተለያዩ ጊዜያት ለሚዲያ ከሰጧቸው
መንገድ ሲመሩት ከቆዩ በኋላ ግዳጃቸውን እጅግ አኩሪ ምክንያት ግን አልተገለጸም:: ፍሰሐ ኃይለ ማርያም ተድላ ይመራ ነበር:: በ2000 ዓ.ም. አቶ
ቃለ ምልልሶች ለመረዳት እንደሚቻለው የሕወሓት ታጋይ
በሆነ መንገድ ፈጽመው ኃይላቸውን እንዳለ ከነሙሉ እርግጥ ነው ውህደቱ በመከናወኑ ደስተኛ የነበሩትን ፍሰሐ ከተገደሉ በኋላ ነው አቶ ሞላ ትሕዴንን መምራት
ነበሩ:: ከድል በኋላ እስከ 1987 ዓ.ም. አዲስ አበባ ተመድበው
ትጥቁ በመያዝ ወደ እናት አገራቸው ተመልሰዋል፤›› ሲል የኤርትራን መንግሥትና ግንቦት 7ን ከውህደቱ በመውጣት የጀመሩት:: አቶ ፍሰሐ የተገደሉት በኢትዮጵያ ነው ወይስ
የተለያዩ ወታደራዊ አገልግሎቶችን ሰጥተዋል:: ሆኖም
መግለጫው ያትታል:: ወሸመጣቸው እንዲቆረጥ ማድረጉ ተመልክቷል:: ይህ ዶ/ር በኤርትራ የሚለው ጉዳይ ላይ እስካሁን የተረጋገጠ መረጃ
በ1987 ዓ.ም. ከተቀነሱት የጦር ሠራዊቱ አባላት አንዱ
ኅብረቱ ከተመሠረተ ከጥቂት ቀናት በኋላ እነ ሞላ ብርሃኑ ደስታቸውን ለመግለጽ ወደ አስመራ በተጓዙ ማግስት ሆነዋል:: ይህንን ውሳኔ ‘ሰለባ ሆንኩበት’ ሲሉም ይገልጹታል:: አልተገኘም::
መልቀቃቸው ምን ያህል የታሰበበት ነው? ለምንስ ለቀቁ? መከናወኑ ለኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ተጨማሪ ደስታ ይህን ቂም ቋጥረው የቆዩት አቶ ሞላ በ1993 ዓ.ም. ትሕዴን አቶ ሞላ ለትግራይ ሕዝብ ወይም ለኢትዮጵያ ሕዝብ
ለሚለው ጥያቄ አጥጋቢ ምላሽ የተሰጠበት አይመስልም:: እነ መፍጠሩን ማየት ይቻላል:: ነገር ግን ይኼ ‘እጅግ አኩሪ’ ሲቋቋም ከመሠረቱት 30 ሰዎች አንዱ ሆነዋል:: የቆመ ድርጅት እየመሩ መቀመጫቸውን ኤርትራ ለምን
ሞላ ከኤርትራ መንግሥትና ከሌሎች አማፂያን የሚያገኙትን ግዳጅ ነውን? ነው ወይስ ዶ/ር ብርሃኑ ወደ አስመራ ሲጓዙ እንዳደረጉ ተጠይቀው ሲመልሱ፣ ‹‹ድጋፍ እናገኛለን ማለት
ከኤርትራ ወደ ሱዳን ከዚያም ወደ ኢትዮጵያ የገቡት የትሕዴን አባላትና መሪያቸው አቶ ሞላ አስገዶም ፎቶግራፍ፡- ኢትዮጵያ ፈርስት ዶት ኮም
እንደ አቶ ሞላ ገለጻ፣ ትሕዴን የተቋቋመው የሕወሓት ዓላማችንን እነሱ [የኤርትራ መሪዎች] ይመራሉ ማለት
መረጃ ለብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት በማቀበል እንደ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የመጥለፍ ያልተሳካ ዕቅድ ነበር? አይደለም:: ተፅዕኖ እስካልተፈጠረብን ድረስ ድጋፍና እገዛ
መሪዎች የሕዝቡን ፍላጎት፣ የታገለበትንና ብዙ መስዋዕትነት
አስፈላጊ ጥንቃቄ እንዲደረግ ማገዛቸውም ተጠቅሷል:: መስከረም 2 ቀን 2008 ዓ.ም. ከኢትዮጵያ ፈርስት ዶት ካገኘን ከኤርትራም፣ ከሱዳንም፣ ከግብፅም ይሁን ከአሜሪካ
የከፈለበትን ዓላማ ወደ ጎን በመተው ወደ ግል ጥቅማቸው
በተጨማሪም በመንግሥት በአሸባሪነት የተፈረጀው የግንቦት ኮም ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የትሕዴን ሊቀመንበር አቶ ችግር የለውም፤›› ብለው ነበር:: በተጨማሪም የኤርትራ
አተኩረው ሕዝቡ ላይ ብዙ ግፍና በደል እያደረሱ
7 ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ አሜሪካ ተቀምጠው አርበኞች ሞላ፣ ‹‹ከመንግሥት ጋር እየሠራን ስለነበር እኛ ነን ሆን መንግሥት ለኢትዮጵያ አንድነትና እኩልነት እንደሚሠራና
በመምጣታቸው ነው:: ይህን መስመር ለማስያዝና ሕወሓትን
ግንባርን ጨምሮ የተፈጸመውን ውህደት በሊቀመንበርነት ብለን ጥምረቱን የመሠረትነው፤›› ያሉ ሲሆን፣ በመግለጫው ከሥልጣኑ ማስወገድ የሚቻለው በትጥቅ ትግል ብቻ ወደ ገጽ 8 ዞሯል
መምራት የለባቸውም የሚል የጋራ አቋም እንዲይዙ ላይ ግን ጥምረቱን እንዲቀላቀሉ በኤርትራ መንግሥትና እንደሆነም በተደጋጋሚ ሲገልጹ ነበር:: ሰላማዊና ፖለቲካዊ
ማስታወቂያ
Request for Expression of Interest Abay Bank S.C
GIZ Office - No 91092533 Invitation to Local Competitive Bid (LCB)
Bid No: FM/05/IT-1/2015/16
Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit (GIZ) invites 1. Abay Bank S.C invites all interested bidders by this Local competitive bid for
interested suppliers to submit their “EXPRESSION of INTEREST” to the supply of the following items category.
bidding for the supply and delivery of SOIL LABORATORY EQUIP-
MENT in Addis Ababa. No. Description of Materials Remark
01 Supply of Router and Firewall Suppliers must present Cisco MAF
The GIZ Standard Form to filling and submitting of the Expression of In-
terest is freely accessible online in the website “www.biethiopia.com” link
2. The bid document shall be obtained commencing September 16, 2015 from
http://www.biethiopia.com/giz/005
Procurement Division, cited at Abay Bank S.C, Facility & Procurement Di-
rectorate, Jemo keniyata road around Bambis against payment of a non-
WHAT IS REQUIRED TO SEND THE EXPRESSION OF INTERST? refundable fee of Birr 50.00 (Fifty) during office hours(Monday to Friday
8:00-12:00 am, 1:00- 5:00 p.m and Saturday 8:00-12:00 am). Presentation
1. Access on the website www.biethiopia.com copy of renewed trade license, Tax clearance certificate and VAT registra-
2. Clink on the link http://www.biethiopia.com/giz/005 tion certificate is a must.
3. Get readily posted FORM to fill in the required answers about the 3. Tenders must be supported with 3% security bond of the total quoted bid
relevant company. value (Re-fundable) in shape of CPO or Bank Guarantee in favor of Abay
4. Send completed FORM with copies of valid license, VAT & TAX Payer Bank S.C
certificates, via mail pcc@giz.de. 4. All bids must be deposited in the tender box prepared for this purpose at
5. Wait until the GIZ communicates with the request to participate in the Procurement Division, cited at Abay Bank S.C, Facility & Procurement Di-
formal restricted bidding. rectorate during office hours before Oct 06, 2015 at 6:00 Local time.
6. Last day for the submission of completed EXPRESSION OF IN- 5. Bid opening shall be held in the presence of bidders and / or their legal
TERST is set for 25.09.2015, 16:00 agents who wish to attend Oct 06, 2015 at 8:00 Local time.
6. Interested eligible bidders may obtain further information from the office of
Adderss: Facility & procurement Directorate, P.O. Box 5887, Addis Ababa, Ethiopia,
Tell. 251-11-554-97-41, 251-11-557-07-53
German Development Cooperation Office (GIZ). Kazanchis- behind 7. The Abay Bank S.C the right to accept or reject any or all bids.
Intercontinental Hotel-
Tel. 0115-180200/01/02 Abay Bank S.C
አበል ይከፈላቸዋል:: - ለመሆኑ እየተዘጋጁ ነው? - መተኛት አለብዎት፤ በቂ ዕረፍት - ለዳያስፖራው እንደዚያ ስታሸረግዱ::
- በርካታ እንግዶችን ስለሚያስተናግዱ - ለደስታ ወይም ለሐዘን:: - የዓመት ዕረፍት ልውሰድ ታዲያ? - አገር ውስጥ ያሉ ጀግኖች ይወደሱ::
ተብሎ:: - የምን ደስታና ሐዘን ነው? - ሌላ ዕረፍት ቢወስዱ አይሻልም? - እነሱም ይወሰዳሉ::
- ደመወዝ ይከፈላቸዋል አይደል እንዴ? - ወቅቱን ረሱት እንዴ? - ሌላ ምን ዕረፍት? - ለመሆኑ ክቡር ሚኒስትር…
- እንደውም በወር የሚያገኙት የውሎ - እኮ ምንድነው? - ከሥልጣን ዕረፍት ቢወስዱስ! - ለመሆኑ ምን?
አበል ክፍያ ከደመወዛቸው ጋር - ያው በዘመኑ መጀመሪያ ላይ በዓላት [ክቡር ሚኒስትሩ ከሾፌራቸው ጋር ወደ ቤት እየሄዱ - ኤርትራ የቀሩት በአሥር ሺሕ
ሲነፃፀር የትዬለሌ ነው:: አሉ ከዚያም የእኛ ዋናው በዓል አለ:: ነው] የሚቆጠሩ ናቸው ይባላል::
- ጭራሽ? - የትኛው በዓል? - ክቡር ሚኒስትር በጣም ነው የገረመኝ:: - ይህ የፕሮፓጋንዳ ሥራ ነው::
- አዎን ክቡር ሚኒስትር:: - ሹም ሽሩ ነዋ:: - ምኑ ነው የገረመህ? - እንዴት?
- ምን ተሻለ? - እ… - በኤርትራ ያሉት ተቃዋሚዎች ጉዳይ:: - የቀሩት ጥቂቶች ናቸው::
- የሚሻለውማ ለሌሎቹም መክፈል - ለማንኛውም አንድ ኮሚቴ ተቋቁሟል:: - እኮ ምኑ ገረመህ? - ማናቸው የቀሩት?
ነው:: - የምን ኮሚቴ? - መጣላታቸው ነዋ:: - በሽተኞች፣ አቅመ ደካሞችና የኪነት
- ምንድነው የሚከፈለው? - ተሿሚዎችን የሚመለምል:: - መቼ ተስማምተው ያውቃሉ? አባላት ናቸው::
- የውሎ አበሉ ነዋ:: - እኔ የሌለሁበት? - ደግሞ ከመንግሥት ጋር ለዓመት - ስለዚህ ከኪነት አባላቱ እንጠብቃ::
- እሱ ነው የአንተ ምክር? - አዎን ክቡር ሚኒስትር:: ያህል ይገናኙ ነበር:: - ምን?
- ከልጅ ልጅ ቢቆዩ ዓመትም አይቆዩ - እ… - መረጃ ያቀብሉን ነበር:: - ነጠላ ዜማ!
ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰሎሞን
አቶ ጋሻው ደበበ እና አቶ ሰለሞን አፈወርቅ
በዳዊት ታዬ አንቀጾች በመለየትና ማሻሻያዎቹን በማከል ጠቅላላ ጉባዔው ቤቶች ሚና ከፍተኛ የመሆኑን ያህል በዚህ ረገድ የተሠሩት ብለዋል::
እንዲያፀድቀው ይቀርባል ተብሏል:: የመተዳደሪያ ደንቡ ማሻሻያ ሥራ አጥጋቢ ባለመሆናቸው ቅሬታዎች ስለመፈጠሩ ይነገራል:: በንግድ ምክር ቤቱ ተጠንተው ከመንግሥት ጋር
እንዲደረግበት የተፈለገበት የራሱ የሆነ ምክንያት ያለው ሲሆን፣ እንዲያውም ንግድ ምክር ቤቱ ምንም እየጠቀመን አይደለም ከተወያዩባቸውና አወንታዊ ምላሽ የተገኘባቸው ብለው
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት የሁለት
ከዚህ ቀደምም ንግድ ምክር ቤቱም ሆነ አባል ንግድ ምክር ቤቶች የሚሉ አስተያየቶች የሚነሱ በመሆኑ በዚህ ዙሪያ የንግድ ምክር ያስቀመጡትም ነጥብ ነበር:: የምክክር መድረኩ ከተቋሙ
ዓመት ሪፖርቱን የሚያቀርብበት ጠቅላላ ጉባዔውን እንደሚያካሂድ
ከጊዜው ጋር የሚራመድ ማሻሻያ የማድረግ ልምድ ያለ በመሆኑ ቤቱ ምላሽ ምንድነው? የሚል ጥያቄ አስነስቷል:: በዕለቱም ባለፉት አራት ዓመታት ወደ አንድ መቶ የሚጠጉ አጀንዳዎች
አስታውቋል:: የንግድ ምክር ቤቱ አመራሮች ከትናንት በስቲያ ሰኞ
አሁንም ተጨማሪ ማሻሻያ በማስፈለጉ እንደሆነ ተጠቅሷል:: ይህንኑ አስተያየት መሠረት ያደረገ ጥያቄ ቀርቧል:: ተቀርፀው ከተመከረባቸው በኋላ 36 የሚሆኑት ተፈጻሚነት
መስከረም 3 ቀን 2007 ዓ.ም. በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ
የዘንድሮው ጠቅላላ ጉባዔ ከዚህ በፊት ባልተለመደ ሁኔታ የሁለት ከዚህ ቀደም በመተዳደሪያ ደንቡ ውስጥ የነበረና አሁን ግን ለእነዚህ ጥያቄዎች አቶ ሰለሞን በሰጡት መልስ ‹‹አሉ በማግኘታቸው የንግዱን ኅብረተሰብ ጥያቄ እንዲመለስ በማድረጉ
ዓመት ሪፖርት የሚቀርብበት ምክንያት አለው ይላሉ:: በዚህ ካለው ዕድገት ጋር መራመድ የሚኖርባቸው አንዳንድ አንቀጾችን በሚባሉ ችግሮች ዙሪያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ረገድ ውጤት እንደተገኘም አብራርተዋል:: ቀሪዎቹንም ጉዳዮች
ጠቅላላ ጉባዔ ያልተለመደ ነው የተባለው ሌላው ክስተት ደግሞ ለማሻሻልም የክልል ንግድ ምክር ቤቶች ይካተትልኝ ያሉትን ተወያይተናል፤›› ይላሉ:: ከንግድ ኅብረተሰቡ የሚቀርቡትን ለማስፈጸም ከመንግሥትና ከግሉ ዘርፍ የተውጣጡ ኮሚቴዎች
በጠቅላላ ጉባዔው ላይ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመንና ሌሎች ሐሳብ የያዘ ጭምር ስለመሆኑ ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል:: የማሻሻያ ጥያቄዎችና አሉብኝ ያላቸውን ችግሮች በመያዝና በማስጠናት ጉዳዩን እየተከታተሉት ነው ተብሏል:: ከመንግሥት ጋር በተደረገ
የመንግሥት ባለሥልጣናትን የሚሸልምበት በመሆኑ ነው:: ከዚሁ ሐሳቡ ወደ ጠቅላላ ጉባዔው ከመቅረቡ በፊትም በተለያዩ መድረኮች ጭምር እንዲመከርባቸውና መፍትሔ እንዲያገኙ ጥረት ምክክር መፍትሔ አግኝተዋል ከተባሉት ጉዳዮች አንዱ የአክሲዮን
መግለጫ ጋር ተያይዞ ጋዜጠኞች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥያቄ ላይ የተመከረባቸው ናቸው:: በተለይ በሐሙሱ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ መደረጉንም ገልጸዋል:: ከጥናቱ ጐን ለጐንም የተጠቀሱትን ኩባንያዎች መቋቋም አንድ ሺሕ አባላት ካሉት ሁሉም ሄደው
ያቀረቡ ሲሆን፣ በተለይ የሁለት ዓመት ሪፖርት በአንድ ላይ ይፀድቃል ተብሎ ከሚጠበቀው የንግድ ምክር ቤቱ ማሻሻያ ውስጥ ችግሮች መፍታት ደግሞ ሰላማዊ ንግድ እንዲኖር የሚያስችል እንዲፈርሙ የሚያስገድደው አሠራር ነው:: በዚህ አሠራር
ለምን ቀረበ? ንግድ ምክር ቤቱ የንግዱ ኅብረተሰብ ጥያቄ በአግባቡ የንግድ ምክር ቤቱን የአመራር አባላት አመራረጥና የምርጫ በመሆኑ፣ መንግሥት ለራሱም ሲል ችግሮቹን እንዲፈታ አንድ አክሲዮን ማኅበር ተመዝግቦ ሥራ ለመጀመር አንድና
እየመለሰ አይደለም የሚሉና ሌሎች ጥያቄዎችም ቀርበው ነበር:: ሥርዓቱን የሚመለከቱ አንቀጾች ይገኙባቸዋል:: ለማድረግ ተደረጉ ያሉትን ጥረቶች በዝርዝር ጠቅሰዋል:: ሁለት ዓመት ይፈጅ ነበር:: ይህ አካሄድ ችግር ያለበት መሆኑን
ጋዜጣዊ መግለጫና ከጋዜጠኞች ለቀረቡ ጥያቄዎች የንግድ ምክር በዚህም መሠረት በንግድ ምክር ቤቱ ውስጥ በአመራር ንግድ ምክር ቤቱ ችግሮቹ እንዲፈቱ የቱንም ያህል ቢጥር በማሳየት ባቀረብነው ሐሳብ መሠረት የባለአክሲዮኖች ፊርማ
ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ሰለመን አፈወርቅና ዋና ጸሐፊው አቶ አባልነት የተቀመጡ ተመራጮች የኃላፊነት ጊዜን የሚገድብ ግን ሙሉ ለሙሉ ተቀርፏል ማለት እንደማይቻልም ተናግረዋል:: በተወካዮች እንዲካሄድ ለማድረግ ተችሏል:: እንደ ጉምሩክ
ጋሻው ደበበ የተሰጠውን መልስ በማጠናከር እንደሚከተለው አንቀጽ እንዲካተት ይደረጋል:: በሚሻሻሉት አንቀጾች ዙሪያ የንግድ ኅብረተሰቡ ደግሞ ችግሩ ሙሉ ለሙሉ ካልተቀረፈለት ያሉ መሥሪያ ቤቶች የአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲጀመር
ቀርቧል:: የንግድ ምክር ቤቱ ኃላፊዎች በዝርዝር ማብራሪያ ባይሰጡም፣ ደግሞ መጮሁ አይቀርም ያሉት አቶ ሰለሞን፣ ያልተፈቱ ለማድረግ የተሠራው ሥራውም ሌላ መገለጫ ነው ተብሏል::
በንግድ ምክር ቤቱ በምርጫና በአመራር አባልነት የጊዜ ገደብ ችግሮችን እያሳየን እንዲፈቱ የማድረጉ ሥራ ግን አሁንም ንግድ ምክር ቤቱና አጋጠሙኝ ያላቸው ተግዳሮቶች
የንግድ ምክር ቤቱ ጉባዔና የሁለት ዓመት ሪፖርት
ዙሪያ ክፍተት የሚታይ በመሆኑ ለዓመታት በቦርድ አባልነት እንደቀጠለ መሆኑን ተናግረዋል::
ንግድ ምክር ቤቱ የዘንድሮው ጠቅላላ ጉባዔ የሁለት ዓመት በዚህ መግለጫ ላይ የንግድ ምክር ቤቱ ተግዳሮቶች
የቆዩ የቦርድ አባላት በሌሎች እንዲተኩና አዳዲስ ኃይል ‹‹የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ሪፖርት የሚቀርብበት መሆኑ ያልተለመደ ነው:: ይህ ለምን ሆነ? ምንድናቸው የሚል ይገኝበታል:: አቶ ሰለሞንም ብዙ የሚያጋጥሙ
እንዲመጣ ለማድረግ የሚያስችል ማሻሻያ ይደረጋል ተብሏል:: ከተቋቋመባቸው ዓላማዎች መካከል ግንባር ቀደሞቹ ሦስት
የሚለውን ጥያቄም መልስ የሚያሻው ነው:: የንግድ ምክር ቤቱ ችግሮች አሉ ይላሉ:: የግል ዘርፉም የራሱ የሆነ ችግር አለ::
በተደጋጋሚ ለቦርድ አባልነት ለመመረጥ የሚደረገው እንቅስቃሴ ናቸው፤›› በማለት ተጨማሪ ማብራሪያ የሰጡት አቶ ጋሻው
ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አፈወርቅ ግን የሁለት ዓመት ሪፖርት የአቅም ችግር አለ:: ብዙ ሥራዎችን የምንሠራው ከዕርዳታ
ለማስቀረት አዲስ አንቀጽ በመተዳደሪያ ደንቡ ውስጥ መካተቱ ደበበም ችግሮችን ለመፍታት በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን
የሚቀርበው በምክንያት ነው ይላሉ:: ሰጪዎች በሚገኝ ድጋፍ እንደሆነ የገለጹት አቶ ሰለሞን፣ እንዲህ
ጠቀሜታ ያለው በመሆኑ ማሻሻያው እንዳስፈለገ ተጠቅሷል:: ተናግረዋል::
እንደሳቸው ገለጻ ከዚህ ቀደም የተደረገው ጠቅላላ ጉባዔና ያሉ ክፍተቶች በራሳችን እንዳንጠናከር የሚያደርጉ በመሆኑ
እንደ ምንጮች ገለጻ ከሆነ ደግሞ አሁን ባለው መተዳደሪያ ንግድና ኢንቨስትመንትን ማስፋፋት፣ አመቺ የሆነ የንግድና የፋይናንስ አቅም አንዱ ፈተና እንደሆነ ተናግረዋል:: ሆኖም
ምርጫ የተካሄደው ሚያዚያ 30 ቀን 2006 ዓ.ም. ነበር:: በኋላ
ደንብ ውስጥ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ ሰዎች ተመልሰው ኢንቨስትመንት ከባቢ እንዲፈጠር የውትወታ (የአድቮኬሲ) ግን ይህንን ችግር በጥንካሬ እየተወጣን አቅም እየፈጠርን ነው
በዓመቱ ግንቦት 2007 ዓ.ም. እንዳናካሂድ ደግሞ በሁለት
በሌላ ጊዜ እንዳይወዳደሩ የሚያደርግ ክልከላ የሌለው፣ አዳዲስ ሥራዎችን መሥራትና የግሉን ዘርፍ አቅም ማሳደግ በመሆኑ ብለዋል:: ይህም ጥንካሬ በተለያዩ አጋጣሚዎች ከመንግሥት ጋር
ምክንያቶች አስቸጋሪ ነበር:: ‹‹አንዱ ምክንያት አምስተኛው
አመራሮች እንዳይመጡ እንቅፋት ስለሆነ የተሻሻለው አንቀጽ ግን ንግድ ምክር ቤቱ በዚህ ረገድ ብዙ መሥራቱንም አስታውሰዋል:: እንድንመክር ዕድል የሰጠንም ነው ይላሉ::
አገራዊ ምርጫ የሚካሄድበት ወቅት ስለነበርና ብዙ አባሎቻችን
በዚህ ላይ ተሳታፊ ሊሆኑ ስለሚችሉ፤ እንዲሁም መራጮችም ይህንን ክልከላ የሚያስቀምጥ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል:: አንድ ንግድና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት ባለፉት ሁለት ንግድ ምክር ቤቱ እንደተግዳሮት የሚያየው ሌላው ጉዳይ
ስለሆኑ በዚህ ወቅት ጉባዔውና ማካሄድ አስፈላጊ ባለመሆኑ የንግድ ምክር ቤት አባል መስፈርቶች ምን መሆን አለባቸው ዓመታት የአገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶችን ሥራዎችን ደግሞ ከታክስ ጋር ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ያጋጠሙ ችግሮች
ነው፤›› ብለዋል:: በመሀል ላይም የሰኔ ወር የበጀት መዝጊያ የሚለውን ጉዳይ በዝርዝር የሚመልስ አንቀጽም ይካተታል:: ማገናኘትና በአገር ውስጥ ደግሞ የቢዝነስ ፎረሞችን የማዘጋጀት መኖራቸው ነው:: በንግድ ምክር ቤቶች አደረጃጀት ላይ ያለውን
ወቅት ስለሆነ አንደኛውኑ የሁለቱን ዓመት ሪፖርት ማቅረብ ከዚህም ሌላ የብሔራዊ ንግድ ምክር ቤቱ አባል የሆኑ ሥራ ተሠርቷል ይላሉ:: ችግርም ተጠቅሷል:: ከዚህም ሌላ የግል ዘርፉ ወደ ማኑፋክቸሪንግ
ይሻላል ከሚል እምነት የሁለቱን ዓመት ሪፖርት አንድ ላይ ንግድ ምክር ቤቶች ዓመታዊ መዋጮዎቻቸውን በተቀመጠላቸው ባለፉት ሁለት ዓመታትም 36 የሚሆኑ የቢዝነስ ፎረሞች ዘርፍ እንዲገባ ማድረግም ሌላው ችግር ነበር:: የግል ዘርፉ ወደ
ማድረጉ እንደተመረጠ አስረድተዋል:: ሌላው ፕሬዚዳንት ዶ/ር የጊዜ ገደብ እንዲከፍሉ የሚያስችል ሥርዓት እንዲኖር ለማድረግ በማዘጋጀት አንድ ሺሕ የውጭ ባለሀብቶችና አራት ሺሕ የአገር ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እንዲገባ ግፊት የሚያደርጉ መሆኑንም
ሙላቱ ተሾመ በጉባዔው ላይ እንዲገኙ ላቀረቡት ጥያቄ ምላሽ የሚያግዝ አንቀጽ በማሻሻያ ውስጥ ተካትቷል ተብሏል:: እነዚህ ውስጥ ባለሀብቶች እንዲገናኙ በማድረግ ለንግድና ኢንቨስትመንት ገልጸዋል:: ነገር ግን መገፋፋቱና ሕግ ማውጣት ብቻ ሳይሆን
ለማግኘት የተወሰነ ጊዜ ማግኘት ስለነበረባቸውም ጉባዔው ጊዜ ማሻሻያ አንቀጾች ግን ሥራ ላይ የሚውሉት ጠቅላላ ጉባዔው አመቺ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን በምሳሌነት ጠቅሰዋል:: ሕጉ ራሱ ተግባራዊ ያልነበረበትና መንግሥትም ራሱ የቤት
እንዲራዘም ስለመደረጉም ገልጸዋል:: ሲያፀድቃቸው እንደሆነም አቶ ሰለሞን ተናግረዋል:: ከዚህም ሌላ ኢትዮጵያ ውስጥ ለንግድና ኢንቨስትመንት ሥራውን ያልሠራበት መሆኑን ያመነበት ቢሆንም፣ ይህም ሥራ
በ2006 አጋማሽ ላይ ምርጫ ሲደረግ የ2006 ዓመታዊ የንግዱ ኅብረተሰብ ጥያቄ አመቺ የሆነ ከባቢ እንዲፈጠር የተለያዩ ጥናቶች በማስጠናት ፈታኝ ነበር ብለዋል::
ሪፖርት አለመቅረቡን ያስታወሱት አቶ ሰለሞን፣ በቀድሞ በተለያዩ ወቅቶች እንደተሰማው ንግድ ኅብረተሰቡ የተለያዩ ከመንግሥት ጋር በመመካከር ችግሮችን ለመፍታት የተሠራው ስለዚህ የግል ዘርፉ ከሸቀጥ ዝውውር ባለፈ ደረጃ እንዲያይ
አመራርና የተሠራውን ሥራ ጨምሮ የ2006 እና የ2007 ዓ.ም. ችግሮች ያሉበት የመሆኑን ያህል ለችግሮቹ መፍትሔ እያገኘ ሥራ ውጤታማ እንደነበሩ አቶ ጋሻው ተናግረዋል:: እየሠራን ነው ብለዋል:: እነዚህ ተግዳሮቶች ግን በኢንቨስትመንት
ሪፖርት ይቀርባል ብለዋል:: አይደለም የሚለው አስተያየት በተደጋጋሚ ይነሳል:: በተለይ ይህንንም አባባላቸውን በምሳሌ ለመግለጽ ባለፉት ሁለት ላይ ተፅዕኖ ይፈጥራሉ የሚለውን ሐሳብ በማቅረብ ጭምር
መተዳደሪያ ደንቡና የሚሻሻሉ አንቀጾች በታክስ ጉዳይ ብዙ ችግሮች ያለበት የመሆኑን ያህል ይኼ ነው ዓመታት ከአሥር በላይ የሚሆኑ ጉዳዮችን በማስጠናት እንመክርበታለን ብለዋል:: በተለይ የንግድ ምክር ቤቶች
ከዓመታዊ ሪፖርቶቹ ሌላ በሐሙሱ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የሚባል መፍትሔ አልተገኘም የሚለውም ጉዳይ የብዙዎች ከመንግሥት ጋር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት ጭምር ከተለያዩ አደረጃጀት ጋር ተያይዞ ያለውን ክፍተት በተመለከተ መፍትሔ
ቦርዱ ሊሻሻሉ ይገባቸዋል ያላቸውን አንዳንድ የመተዳደሪያ ደንቡ አስተያየት ሆኖ ቆይቷል:: ችግሮቹ እንዲፈቱ የንግድ ምክር መንግሥታዊ መሥሪያ ቤት ኃላፊዎች ጋር ምክክር ተደርጓል ሐሳብ እያዘጋጀን ነው ሲሉ ገልጸዋል::
በብርሃኑ ፈቃደ
Invitation to Bid for the Sale Invitation to Bid for the Sale
of Used Construction Camp Facilities, Furniture and Machineries of Used Construction Camp Facilities, Furniture and Machineries
Ahmet Aydeniz –KMC Joint Venture, the Seller is a Turkish-Indian Joint Ahmet Aydeniz Construction Tourism Food Education Instruction Import Export
Venture currently operating in Road Construction Works in Ethiopia. and Trade Inc. Ethiopian Branch, shortly referred to as “Ahmet Aydeniz Construction
Inc. Ethiopian Branch”, the Seller is a Turkish originated Construction Company
1- Now the Seller invites Interested Bidders to buy different varieties of Used currently operating in Ethiopia and having a Branch Office in Addis Ababa.
Construction Camp Facilities, Furniture and Machineries, such as
1- Now the Seller invites Interested Bidders to buy different varieties of Used
• Office Furniture Construction Camp Facilities, Furniture and Machineries, such as
• Bed Room Furniture
• Electronics Items • Office Furniture
• Water Tankers • Bed Room Furniture
• Fuel Tankers • Canteen Furniture and Utensils
• Construction Material and Related Items • Electronic Items
• Prefabricated Houses • Steel Mold Items
• Houses Made of Corrugated Iron Sheet • Mechanical Items
• Oil and Lubricant • Garage and Workshop Items
• General / Miscellaneous Items • Soil, Concrete and Asphalt Quality Testing Laboratory Items
• Used Machineries / Equipment and Scrap / Spare Parts • Surveying Equipment
• Used Machineries / Equipment and Scrap / Spare Parts
in their present condition in the Seller’s Camp Located near Kibre Mengist Town in
Oromia and as a package in each Category, Sub-category and/or individual item in their present condition in the Seller’s Camp Located near Kibre Mengist Town in
(whichever deems necessary as arranged in the said list). Oromia and as a package in each Category, Sub-category and/or individual item
(whichever deems necessary as arranged in the said list).
2- A set of Bid Document providing detail information of the Construction Camp
Facilities, Furniture and Machineries stated above and Instruction to Bidders 2- A set of Bid Document providing detail information of the Construction Camp
can be obtained from the Branch Office at the address below by paying a non- Facilities, Furniture and Machineries stated above and Instruction to Bidders
refundable fee of Birr 500.00 (five hundred) during the working hours between can be obtained from the Branch Office at the address below by paying a non-
8:30 AM to 12:30 PM and 1:30 PM to 5:30 PM through Monday to Friday and refundable fee of Birr 500.00 (five hundred) during the working hours between
8:30 AM to 12:30 PM on Saturday before the closing of the Bid Submission 8:30 AM to 12:30 PM and 1:30 PM to 5:30 PM through Monday to Friday and
Date. 8:30 AM to 12:30 PM on Saturday before the closing of the Bid Submission
Date.
3- Bids shall be valid for a period of 60 (Sixty) days after the Bid Opening Date
determined by the Seller and must be accompanied by Bid Security of 8 (eight) 3- Bids shall be valid for a period of 60 (Sixty) days after the Bid Opening Date
percent of the Total Price quoted by the Bidder for each Category, Sub-category determined by the Seller and must be accompanied by Bid Security of 8 (eight)
and/or individual item (whichever deems necessary as arranged in the said list) percent of the Total Price quoted by the Bidder for each Category, Sub-category
separately in the form of CPO issued by Commercial Bank of Ethiopia by and/or individual item (whichever deems necessary as arranged in the said list)
adding 90 days beyond the Bid Submission Date. The Beneficiary’s Name of separately in the form of CPO issued by Commercial Bank of Ethiopia by
the Bid Security should read as: “Ahmet Aydeniz – KMC Joint Venture”. Bids adding 90 days beyond the Bid Submission Date. The Beneficiary’s Name of
without a CPO, or with a CPO not in line with the requirements shall be rejected. the Bid Security should read as: “Ahmet Aydeniz Construction Inc. Ethiopian
Branch”. Bids without a CPO, or with a CPO not in line with the requirements
4- The Sealed Bid must be prepared in two separate Envelopes, the one to be shall be rejected.
marked as “Financial Offer” consisting of the Priced List of Used Camp
Facilities, Furniture and Machineries; and the second one to be marked as 4- The Sealed Bid must be prepared in two separate Envelopes, the one to be
“Technical Documents” consisting of relevant documents mentioned in the marked as “Financial Offer” consisting of the Priced List of Used Camp
Instruction to Bidders, together with the Bid Security in the form of CPO. The Facilities, Furniture and Machineries; and the second one to be marked as
two separate Envelopes should be put in one outer cover Envelope and labeled “Technical Documents” consisting of relevant documents mentioned in the
as instructed in the Instruction to Bidders. Then after, it should be delivered Instruction to Bidders, together with the Bid Security in the form of CPO. The
by hand to the address below on or before 09 October 2015, Friday at 16:00 two separate Envelopes should be put in one outer cover Envelope and labeled
hours (4:00 PM). Late Bids shall be rejected. Bids will be opened and closed as instructed in the Instruction to Bidders. Then after, it should be delivered
at the discretion of the Seller and in the presence of its Evaluation Committee by hand to the address below on or before 09 October 2015, Friday at 16:00
Members. Bidders are reminded that the Bid submission date is unlikely to be hours (4:00 PM). Late Bids shall be rejected. Bids will be opened and closed
extended and hence are advised to visit the items at the respective sites timely. at the discretion of the Seller and in the presence of its Evaluation Committee
Members. Bidders are reminded that the Bid submission date is unlikely to be
5- Successful Bidders shall be called for concluding Sales Agreement and/ extended and hence are advised to visit the items at the respective sites timely.
or negotiation or clarification, whichever deems necessary by the Seller
after evaluation of the Bids is completed. However, it is very likely that the 5- Successful Bidders shall be called for concluding Sales Agreement and/
Seller might not enter into negotiation and therefore the Bidders are highly or negotiation or clarification, whichever deems necessary by the Seller
encouraged to submit their best and final offer. Bid Security of unsuccessful after evaluation of the Bids is completed. However, it is very likely that the
Bidders shall be returned upon completion of the Bid Evaluation and award to Seller might not enter into negotiation and therefore the Bidders are highly
the successful Bidders is made. encouraged to submit their best and final offer. Bid Security of unsuccessful
Bidders shall be returned upon completion of the Bid Evaluation and award to
6- The successful Bidder shall have the obligation to sign the Sales Agreement and the successful Bidders is made.
to settle the full amount of payment by depositing into Ahmet Aydeniz –KMC
Joint Venture’s bank account within 7 (seven) days from the date the signature 6- The successful Bidder shall have the obligation to sign the Sales Agreement
of Sales Agreement. However, if the Bidder fails to sign the Sales Agreement or and to settle the full amount of payment by depositing into Ahmet Aydeniz
fully settle the payment as mentioned above, then the Bid Security submitted by Construction Inc. Ethiopian Branch’s bank account within 7 (seven) days
the Bidder will be forfeited and the Seller will not be accountable for the damage from the date the signature of Sales Agreement. However, if the Bidder fails to
or loss it may occur. sign the Sales Agreement or fully settle the payment as mentioned above, then
the Bid Security submitted by the Bidder will be forfeited and the Seller will not
7- Dismantling, loading, unloading and transporting of the Used Construction Camp be accountable for the damage or loss it may occur.
Facilities, Furniture and Machineries that are under the Bid from Seller’s Camp
to the Bidder’s premises will be the sole responsibility of the Bidder and at his 7- Dismantling, loading, unloading and transporting of the Used Construction Camp
own cost. Whereas, the V.A.T. and all taxes, duties and/or such other payments Facilities, Furniture and Machineries that are under the Bid from Seller’s Camp
(if any) shall be made by the successful Bidder (Buyer) in case awarded. to the Bidder’s premises will be the sole responsibility of the Bidder and at his
own cost. Whereas, the V.A.T. and all taxes, duties and/or such other payments
8- Bidders are advised to physically visit and observe the Used Construction (if any) shall be made by the successful Bidder (Buyer) in case awarded.
Camp Facilities, Furniture and Machineries under Bid. The location and time
8- Bidders are advised to physically visit and observe the Used Construction
of the visit shall be informed by the Branch Office during collection of
Camp Facilities, Furniture and Machineries under Bid. The location and time
the Bid Documents. Failure to physically visit and observe the Camp of the visit shall be informed by the Branch Office during collection of the Bid
Facility, Furniture and Machineries on time before the Bid Submission Documents. Failure to physically visit and observe the Camp Facility, Furniture
deadline would be the sole responsibility of the Bidder. and Machineries on time before the Bid Submission deadline would be the sole
9- Bidders can get further information from the Branch Office addressed responsibility of the Bidder.
here under during the working days and hours: 9- Bidders can get further information from the Branch Office addressed here
under during the working days and hours:
Ahmet Aydeniz – KMC Joint Venture
Bole Kefle Ketema, Woreda 06, House No. 541-A, Addis Ababa, Ethiopia Ahmet Aydeniz Construction Inc. Ethiopian Branch
Bole Kefle Ketema, Woreda 06, House No. 541-B, Addis Ababa, Ethiopia
The Branch Manager, Tel: 0911 200 825
The Branch Manager, Tel: 0911 200 825
The Contract Manager, Tel: 0911 215 907 The Contract Manager, Tel: 0911 215 907
10- Ahmet Aydeniz – KMC Joint Venture reserves the right to accept or 10- Ahmet Aydeniz Construction Inc. reserves the right to accept or reject all or
reject all or parts of any of the Bids. parts of any of the Bids.
For further information call @0911701362 Address: CMC in front of civil service collage
RIM 7 Bldg# 503-504
MANAGING BOARD OF THE ORGANIZATION Email:-etcof.trading@yahoo.com
Vacancy Announcement
The Addis Ababa City Government Executive Organs Organization & Restructuring
Project Office is established by Regulation no. 59/2014.
The project office is now announces the following position for recruitment on a
contractual basis for one year, with a possibility of extension.
Application process:
Interested applicants who meet the above minimum requirement are invited to submit:
1. Application letter with a full curriculum Vitae which clearly shows the
applicant’s qualifications and experience and includes the applicant’s full
contact details and the names and contact details of two relevant references:
2. Non-returnable copies of their credentials.
Instruction to Application:
1. Application should be submitted to the HR Office of the City Government
of Addis Ababa Organization & Restructuring project Office, Within 5
days of this advertisement.
Address:
ለለውጥ ይዘጋጁ! በተለይም ለድርጅቶ ቢሮ የግዥ/ፋይ/ንብ/ አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 በመቅረብ
የጨረታ ሰነዱን በብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ መግዛት የምትችሉ ሲሆን
በ2008 አዲስ ዓመት፣ ራዕይን፣ ስትራቴጂንና የአፈጻጸም ሲስተምን ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15
አጣምሮ ቢያዘው ባላንስድ ስኮርካርድ ተግባር ተኮር ስልጠና በእረፍት /አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ለዚህ በተዘጋጀው የጨረታ
ጊዜዎ ቅዳሜና እሁድ በአማርኛ ቋንቋ ስናዘጋጅ በታላቅ ደስታ ነው:: ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፣
የስልጠና ዋጋ፣ ለአንድ ሰው:: ቫትን ጨምሮ 9999 ብር ብቻ
9. ጨረታው በ15ኛው ቀን ከጠዋቱ 2፡30 ይዘጋና ተጫራቾች ወይም
ለበለጠ መረጃ 0911 68 06 46 ዶ/ር አቡሽ
0911 67 27 82 እንድሪስ ብለው ይደውሉ:: ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 3፡30 ላይ ይከፈታል::
ለተጨማሪ ማብራሪያ
ተወዳጇ ሜዲካል መጸሔትም ዘወትር ቅዳሜ በስልክ ቁጥር፡- 01251-1160 61/0251-117926 በመደወል
ማለዳ በእጅዎ ላይ ነች መጠየቅ ይችላሉ::
Our organization is currently implementing a rapid emergency response project in Borena zone of Oromia national regional state with the fund from UNOCHA, The project is being
implemented in six kebeles selected from two target woredas – Diree and Dillo woredsas.
To this end, HelpAge International Ethiopia Program Office here would like to invite potential local Transporter company or Local Inland Freight Owner association that could supply
suitable trucks to transport Animal Feed (roughage enriched with essential micro nutrients and vitamins), from Adama to the six different PAs of Dire and Dillo woredas.
Therefore, your company is invited to make a firm Quotation for the following destination:
z ¡ Wü
ማስታወቂያ
Invitation for Bid (Ref No.
Ethiopian Road Construction Corporation invites capable applicants for the following vacant Administration, Banking Grade Branches
position. & Finance or related
No Position Education Experience Salary Employment Place of Work
fields of study
Conditions
1 Organizational MA Degree in 2 years Grade IX Permanent Project
Development Management/ relevant 4,871.00 2 Motorcyclist High School complete 2 years of relevant
Officer Public experience & possession of 1st work experience Addis
Administration or grade Driving License Ababa
related fields
Or
BA Degree In
Management/
public Salary: Per the Salary Scale of the Bank and attractive fringe benefits
Administration or
related fields Deadline: Ten working days from this vacancy announcement.
ጥንቅር፡-በመላኩ ገድፍ
ግዥ በጀት ዓመት ለተለያዩ መንግስት 110 35 50 ይደውሉ:: ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡-
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡ መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ
------------------------------------
- የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የፅዳት አገልግሎት:: በጨረታ አወዳድሮ
ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቀዎች ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡ መሸጥ የሚፈልገው፡- የፌዴራል
ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት::
እና ፈርኒቸሮችን:: - የኢትዮጵያ ኤርፓርቶች ድርጅት:: ማረሚያ ቤቶች አስተደደር ንብረት
በጨረታ አወዳድሮ መግዛት
በጨረታ አወዳድሮ መግዛት
የሚፈልገው፡- የአይሲቲ ጥገና ------------------------------------ የሆኑ የዳቦ መጋገሪያ ማሽኖችን::
የሚፈልገው፡- የተለያዩ ህትመቶችን፣
አገልግሎት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የፅዳት ዕቃዎችን፣ የፅህፈት
ቁጥር 011 554 93 00 ይደውሉ:: 122 37 08 ይደውሉ::
የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ መሣሪያዎችንና ቶነሮችን:: ለበለጠ
------------------------------------ ልማት ኢንስቲትዩት:: በጨረታ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0116 65 ------------------------------------
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡ 05 82 ይደውሉ::
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡
ስኳር ኮርፓሬሽን:: በጨረታ አወዳድሮ - ለላብራቶሪ የሚያገለግሉ
------------------------------------ - የየካ ክ/ከተማ አስተዳደር መ/ል/
መግዛት የሚፈልገው፡- የኤሌክትሪክ የኢንቫይሮመንታል መሣሪያዎችን
ማስተካከል፣ ኮሚሽን ማድረግ፣ ሽያጭ ማ/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ
ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ
ስልጠና መስጠት:: ለበለጠ መረጃ፡- መሸጥ የሚፈልገው፡- የባህር ዛፍ
ቁጥር 011 552 64 93 ይደውሉ:: ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡
በስልክ ቁጥር 011 439 20 10 ደን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር
------------------------------------ - የመንግስት የልማት ድርጅቶች
ይደውሉ:: 0118 62 54 97 ይደውሉ::
ባለአደራ ቦርድ (አዲስ አበባ):: በጨረታ
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡ ------------------------------------ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡ ------------------------------------
- የኢትዮጵያ መንገድ ኮንስትራክሽን - ከአቃቂ ብረታ ብረት ፋብሪካ
ኮርፓሬሽን:: በጨረታ አወዳድሮ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ኪራይ
የተረከበውን በአቃቂ ክ/ከተማ ውስጥ
መግዛት የሚፈልገው፡- የሲቪል ቤት፡- የሻሸመኔ ከተማ ገንዘብና ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡-
በፋብሪካው መግቢያ በስተግራ በኩል
ኢንዱስትሪያል ፈንጂና አቀጣጣይ:: ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ የኢፌዲሪ ስኳር ኮርፓሬሽን:: በጨረታ
የሚገኘውን የመዝናኛ ክበብ ህንፃ
ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡ አወዳድሮ መከራየት የሚፈልገው፡
በይዞታ ማረጋገጫ ቁጥር 38820/
0115 53 81 71 ይደውሉ:: - የደንብ ልብሶችን፣ አላቂ - ከጅቡቲ ወደ ተለያዩ ቦታዎች
የቦታው ስፋት 14632 ካሬ ሜትር
የጽህፈት መሣሪያዎችን፣ የቢሮ (ጣቢያዎች) 75,000 ቶን ስኳር
------------------------------------ ያለውን በጨረታ አወዳድሮ ባለበት
የጽዳት ዕቃዎችን፣ ኤሌክትሮኒክስ የሚያጓጉዝለት ድርጅት:: ለበለጠ
ሁኔታ ለመሸጥ ይፈልጋል:: ለበለጠ
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡ መሣሪያዎችን፣ ቋሚ የቢሮ
መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0114 16 መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0115 52
- የአዳማ ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ዕቃዎችን፣ ሞተር ሳይክል፣ እና
87 96 ይደውሉ:: 64 93 ይደውሉ::
ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ የተለያዩ የተሽከርካሪ ጐማዎችን::
መግዛት የሚፈልገው፡- ለ2008 ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 ------------------------------------ ------------------------------------
ማስታወቂያ
Jhpiego’s Vision
At Jhpiego, we value our customers who have our respect, responsiveness, and commitment to excellence; our staff and global network of colleagues
who bring cultural diversity, innovation, and a wealth of world experience; and our work culture, which is reflected in our team spirit, transparent
communication, mutual respect, flexibility, and dedication.
Following the USAID requests for applications from qualified and eligible Leadership
organizations to manage and implement the TRANSFORM/PRIMARY • Manages the finance team of TRANSFORM/PHCU program
HEALTH CARE UNIT (PHCU) Program, a program with the goal of adopting a team approach; this includes training, supervising,
supporting the Government of Ethiopia (GoE) through the implementation mentoring, and developing staff capacities and recognizing
of its new Health Sector Transformation Plan (HSTP) to Ending Preventable outstanding performance as well as areas for development;
Child and Maternal Deaths (EPCMD), Jhpiego Ethiopia Country Office • Maintain an up to date knowledge and awareness of changes to
is bidding for the United States Agency for International Development national laws/regulations and propose changes or amendments to
(USAID) funded, TRANSFORM/PRIMARY HEALTH CARE UNIT (PHCU) Jhpiego policies and procedures as required;
Program Award, as Leader/Prime. Jhpiego aims to lead a consortium of • Ensure cost effective operations of the program; identify areas to
other notable international and local partner organizations operating in reduce costs whilst maintaining quality;
Ethiopia. • Sets standards to deliver efficient and transparent financial
management system of the program;
The USAID, through TRANSFORM/PHCU Program, intends to achieve the • Advise the Chief of Party and Country Director and country
following key results over its five (5) year period: Improved performance of management team on financial matters of the program and propose
RHBs, zonal and woreda health offices to provide accessible, equitable, solutions to address bottlenecks;
and quality care, including improved management capacity; Increased
sustainable Quality Improvement/Assurance across the PHCU’s Award and Contracts Management
continuum of care; Increased capacity of healthcare providers to provide • Ensure all programs are compliant with the award terms and
practical technical state-of-the-art interventions; Improved household conditions and conduct regular compliance checks, and ensure
and community practices and health seeking behaviors; and Enhanced same for sub-grantees and associate awardees;
program learning to impact EPCMD-related policy and programming. • Resolve complex contractual issues regarding terms and conditions
of contractual documents to minimize risks;
Accordingly, Jhpiego Ethiopia seeks qualified and competent professional
• Provide support in negotiating the terms and conditions of awards,
for Project Finance Director Position under the TRANSFORM/PHCU
contracts, grants, etc. and participate in the preparation of Sub-
Program:
agreement/Technical Service Contract and Modification, if any;
1. PROJECT FINANCE DIRECTOR • Analyze financial, administrative implications of contractual
requirements and propose solutions to the Chief of Party and
- Grade: F/G (depending on the selected candidate’s merits)
Country Director in areas that require strengthening;
- Department/Duty Station: Ethiopia Department Office, Addis
• Follow up timely submission of financial and activity reports with
Ababa
the sub-grantees/sub-contractors, associate awardees;
- Position Reports To: Chief of Party, having functional
• Support the development of /and or adapt existing internal
responsibilities for the Country Finance & Administration Director
procedures and processes to effectively monitor, execute and close
- Position Supervised: Finance & Grant Managers, Officers, and grants in accordance with donor and Jhpiego regulations;
others
Budgeting
Summary scope of work: • Develop annual budgets of the program, ensuring proper budgeting
The Project Finance Director is responsible for the fiscal oversight, standards;
compliance, grants and management of the TRANSFORM/PHCU Project • Ensure whether program budget is tracked according to funding
fund for over USD 100 million. S/he is responsible for ensuring on-site ceilings and ensure monthly reporting on expenditure;
financial accounting and bookkeeping system, ensuring compliance with • Alert the Chief of Party and the Country Director immediately of any
donor, Government of Ethiopia and Jhpiego rules and regulations, and variances including under or over spending and propose immediate
ensuring the financial integrity of all of the project financial and administrative solutions;
operations. The Project Finance Director will act as the primary focal point
for the TRANSFORM/PHCU project finance maintaining relationships with Financial Management & Policies and Procedures
Associate Awardees, sub-grantees and other partners. S/he supervises • Develop financial policies and procedures in accordance with
the activities of the project finance team and oversees their functions. This General Accepted Accounting Principles and ensure they are
position is contingent upon an award from USAID. complaint with Government, donor and Jhpiego regulations and
ensure their effective utilization;
Major responsibilities:
Project/Program Title: Institutional Strengthening for the Forest Sector Development in Ethiopia
Duty Station: Addis Ababa/regional District offices
Salary: Negotiable for all positions
Duration: One year, with a possibility of extension upon individual performance and availability of additional funding.
Expected Start Date: Immediately after concluding the contract agreement
1. Administration and Finance Officer (6)
Overall responsibilities:
The Administrative and Finance Officer shall manage administrative, human resources and financial activities, under the direction of the DPC. This support will include bud not be
limited supervision and coordination of all administrative, personnel and financial support activities required to the project, ensuring that appropriate control reporting structure are
maintained in accordance with the government and UNDP Rules and Regulations.
Specific Activities
• Co-ordinate and plan for office services, such as accommodation, relocations, equipment, supplies, forms, disposal of assets, parking, maintenance and security services
• Conduct analyses and oversee administrative operations related to finance and budgeting, contracting and project planning and management processes.
• Assist in preparation of operating budget and maintain inventory and budgetary controls
• Oversee and co-ordinate office administrative procedures and review, evaluate and implement new procedures.
• Establish work priorities, delegate work to office support staff, and ensure deadlines are met and procedures are followed.
• Manage the repair and maintenance of cars and office equipments
• Oversees training and technical support to project implementation, logistics and administrative staff for skills improvement in the areas of accounting, financial reporting and
internal control.
• Perform other related tasks assigned by the NPC.
Selection criteria including knowledge, skill and experience
• A minimum BA degree in Management, Business Administration Logistics and Supply Chain Management.
• Excellent written and verbal skills in the English language.
• Able to function effectively in a complex work environment and to set appropriate priorities and deal effectively with numerous simultaneous requirements.
• Ability to carry out responsibilities independently with minimal technical support.
• Good communication skills that function across a diversity of cultures.
General professional experience:
• A minimum BA degree and 8 years of relevant experience in the field of Management or Business Administration.
• Extensive experience in working with computerized systems.
• Knowledge of basic human, financial and material resources administration principles.
• Ability to establish and maintain effective working relationships with stakeholder
Duty Station: Selected Ditricts of Amhara (Meket/Wadla, Dessi-Zuria, Delanta), Tigray (Endamehoni- Ofla/Alaje) and selected Districts of SNNPRS.
2. Store keeper (6)
Under the overall supervision of the Administration and Finance Officer, the Storekeeper performs receipt of items, supplies and equipments for the project implementation,
• Receives, stores, and issues supplies and equipment and compiles records of transactions
• Verifies that supplies received are listed on requisitions and invoices.
• Stores supplies and equipment in storerooms.
• Issues supplies.
• Inventories supplies and equipment at end of each period.
• Compiles report of expenditures.
• May be designated according to department worked in as Storekeeper, Deck; Storekeeper, Engineering; Storekeeper, Steward.
Minimum Qualifications
• Diploma on Logistics and supplies management, management.
• At least one (1) year work experience
• Experience in communication skills, utilizing computers including work processing, and spreadsheet is desirable
• Fluency in both spoken and written English language
Duty Station: Selected Ditricts of Amhara (Meket/Wadla, Dessi-Zuria, Delanta), Tigray (Endamehoni/Ofla/Alaje) and selected Districts of SNNPRS
3. Messenger and Office Assistant (6)
Dutics and Responsibilities
The Office Assistant will offer administrative support including front office management, office clerical duties, office logistics and organization.
Specific Responsibilities
• Ensure that all visitors are well received and attended to and that the office is kept clean.
• Receive and transmit all faxes and keep record and the accounts/ projects to be charged.
• Ensure that officers on field trips receive necessary logistical support to make their trip/s successful.
• Provide filing services, archiving and offer circulation of mail service within the office.
• Provide document faxing services as requested.
• Assist relevant officers in the project on arrangement materials for workshops, field trips and meetings.
• All other duties as assigned by the Administrative officer.
Selection criteria including knowledge, skill and experience
• A minimum of Diploma in Secretarial Science and office Management, Computer Science, English, Economics and other related fields
• Good skills in English language.
• Good Communication skills that function across a diversity of cultures.
General Professional experience:
• 0 year of relevant experience
• Abiliyty to establish and maintain effective working relationships with stakeholders
Duty Station: Selected Ditricts of Amhara (Meket/Wadla, Dessi-Zuria, Delanta), Tigray (Endamehini/ ofla/Alaje) and selected Districts of SNNPRS
The application should be submitted in the following address within ten days starting from the posting of this position on News letter
Application should include;
1. Application Letter
2. Academic Credentials
3. CV
4. List of References
N.B. Registration for all positions can be made at the following offices:
1. Bahirdar, Woldya and Combolcha, Amhara Forest Enterprise Offices
2. Mekele, Bauro of Agriculture, Human Resources Dep’t,
3. Hawassa, Beauro of Agriculture, Human Resource Dep’t
መደመር ነው፡፡
ዓ.ም. የሚጀምረው (የሚውለው) ዓርብ ነው እንደሚል፣ አቆጣጠር መሠረት በመስጠታቸው፣ በአውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር ዓመተ
ምሕረቱን ለማግኘት በኢትዮጵያ ዘመን
ይህ ስህተት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አጀንዳ በአንዳንድ ሰዎች ላይ ሊያስከትል
መስከረም ፩………………………………………………….……መስከረም ፲፩
የመጀመሪያው እንዳልሆነ ጭምር ነግሮናል:: ጽሑፉ ይህን የሚችለውን ችግር ለማስወገድ ነው:: …………………………. መስከረም ፩…………….መስከረም ፲፪
ስህተት የሠራው ፓርላማው ያሳተመው የ2007 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ፩ መስከረም ፳፩…………. መስከረም ፳…………….ጥቅምት ፩
አጀንዳ ብቻ አለመሆኑንም ይገልጻል:: የኢትዮጵያ ንግድ ጥቅምት ፩………………………………………………………ጥቅምት ፲፩
ዓመት እያንዳንዱ ወር ፴ ቀናት ያሉት
አቆጣጠር ላይ ፯ ዓመት
ጥር ፳፬………………...ጥር ፳፫………..…የካቲት ፩
በወጣው መግለጫ፣ “መስከረም 9 ቀን 2004 ዓ.ም. ቀናት በሚሆንበት ጊዜ መስከረም የካቲት ፩…………………………………………………..የካቲት ፰
የሚከበረውን በዓል በልዩ ድምቀት ለማክበር” ተብሎ ፲፪ ቀን ይሆናል:: ይህም ልዩነት …………………………………..የካቲት ፩…………....የካቲት ፱
ዝርዝሩ መቅረቡ በዓሉ ከሰኞ ወደ ማክሰኞ ተቀየረ ወይ የካቲት ፳፪……………….የካቲት ፳፪………….መጋቢት ፩
የሚሆነው በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር
አስብሎ ነበር:: መጋቢት ፩…………………መጋቢት ፩……………መጋቢት ፲
የዓመት የመጀመሪያ ቀን (መስከረም
መደመር ነው፡፡
The Extended Date for Proposal Submission is September Aquaculture. The planned duration of a project for projects to
29, 2015; 5:00 PM be funded under this call is for a maximum of 10 months.
Eligible applicants for Matching Grant Fund
Background Eligible organisations for this 4th Matching Grant Fund call for
proposals are Small and Medium
The Food Security and Rural Entrepreneurship Fund (FSRE- Enterprises (SMEs), Producer Organisations (POs), Cooperatives,
Fund) is financed by the Embassy of the Kingdom of the NGOs (mainly involving in value chain development), Research
Netherlands (EKN) in Addis Ababa, Ethiopia and managed by Organisations (e.g. Universities linked with smallholder farmers),
ICCO- Cooperation on behalf of AgriProFocus. ICCO’s portfolio in Chambers of Commerce and Business Associations. Eligible
Ethiopia is managed by its Regional Office in Kampala, Uganda. SMEs are those that are having less than € 0.5 million annual
The Regional Office for Central and Eastern Africa is contractually turnover and less than 50 employees.
responsible for the implementation of this fund. All potential applicants must be legally registered and operational
in Ethiopia.
AgriProFocus (APF) is a Dutch-rooted partnership promoting
farmer entrepreneurship and food security. AgriProFocus FSRE-Fund support
Ethiopia has 60 organisations and more than 1100 individual The FSRE-Fund will finance projects with €20,000 - €40,000
network members in Ethiopia including producer organisations, matching grant (50%), equivalent amount in Ethiopian Birr per
financial institutions, private agri- business, NGOs, government proposal. All applicants are required to request a grant amount
institutions and individuals. within the ceiling and provide a detailed budget breakdown on
how the grant and their own
ICCO-Cooperation is a Dutch based development organization 50% contribution to the proposed project will be spent. There
which is adopting a new ‘social entrepreneurship’ approach in its should be clear and strong evidence of the applicant’s side
work. In this approach the internal processes, the relations with contribution to complement the grant. Note that existing fixed
partners and the method of financing its activities are changed; assets can’t be considered as own contribution.
internally ICCO- Cooperation has changed from input-driven
to result oriented and partnerships change into programmatic For those who are interested to apply, an application guideline,
partnerships with specific role divisions in the teams of partners, proposal and budget formats as well as scoring criteria can be
rather than a donor-recipient relation. ICCO-Cooperation is also accessed from AgriProFocus website, on the Matching Grant
more and more developing social business- based relations Page: http://agriprofocus.com/matching-grant-fund
with a greater diversity of funding partners, institutional donors In case if you face difficulties to access these documents, you
and the private sector and private foundations. In its FSRE- can approach Gizaw Legesse, Webmaster and Communication
Fund implementation, ICCO-Cooperation aims to adapt a more Officer at AgriProFocus Ethiopia online platform through his email
innovative approach. address: glegesse@agriprofocus.com
Only applications that focus on the above listed four value chains
Call for Proposal – Matching Grant Fund and strictly follow the application guidelines will be considered.
The purpose of this call for proposal is to provide a fair and
competitive opportunity for interested organizations, institutions Please note that:
and companies to submit proposals for matching grant funding · Proposal could only be submitted through email address:
from the ICCO-Cooperation for boosting food security and rural fsref@icco-cooperation.org
entrepreneurship in rural Ethiopia in the value chains listed below. · No costs associated with the development of a proposal will
be covered by MGF.
The Matching Grant fund will be flexible and open to finance all · FSRE-Fund reserves the right to fund any or none of the
types of activities that focus on innovations that benefit farmers, proposals submitted.
POs and SMEs linked to smallholders. The activities that can be · The extended closing date for proposal document submission
financed cover designing, testing, adapting, disseminating or up- is September 29, 2015; 5:00 PM.
scaling of new inputs, technologies, products or markets, financial · No cost associated with admin (refer to the application
products or new skills and knowledge. Purchase of equipment guideline) will be covered by MGF, except audit fees.
and materials supporting innovations in agricultural production, · Only shortlisted applicants will be contacted by the FSRE-
processing and value chains that put a new idea or technology Fund.
into use can also be financed. Moreover, consultancy services · Only 10 pages of proposal in electronic word
and capacity building activities linked to the investment can be document will be accepted through the indicated email
included. address. Budget proposal will be presented in the provided
th
In its 4 50% Matching Grant Fund call for proposals the FSRE- excel format and
Fund will support up to 10 competitive projects that have a the additional requested documents can be annexed.
potential to sustainably improve any of the following four value · No telephone calls will be accepted.
chains: poultry, horticulture specifically fruits and vegetables, Kampala, Uganda
potato (Irish as well as Sweet Potato) and Fish Farming/ September 11, 2015
Bid Invitation
Invitation to Bid for Primary Clinic Services
The Ethiopian Public Health Association (EPHA) wishes to invite eligible bidders for the
purchase of the following items:
East Africa bottling S.C is a franchise bottler of Coca- 1. Dell Server (qty 2) refer detail specification in the ToR
2. MacBook Pro (qty 8) refer detail specification in the ToR
Cola products in Ethiopia. The company wants to invite
1. A complete set of Bidding Documents (ToR) may be purchased by interested
potential bidders for the provision of medical services
bidders at the address below at and upon payment of a non-refundable fee of
under the primary clinic for Dire Dawa plant. Birr 100.00 (hundred birr). The method of payment will be in cash.
2. All bid documents (technical and financial) shall be sealed and inserted in the
bid box prepared for this purpose at or before the closing date and time
To be eligible, bidders should meet the following criteria:- 3. Bidders are required to submit VAT registration certificate and renewed
business license.
- Able to deploy primary clinic standard staffs required 4. Bid shall be accompanied by 2% bid bond in the form of Cash Payment Order
(CPO) in the name of Ethiopian Public Health Association.
- Have the capacity to deliver the service in Dire Dawa 5. The bid shall be closed on October 1,2015 at 2:00PM
plant 6. Bid opening shall be held at the meeting hall of EPHA ground floor in the
presence of bidders and/or their representatives on October 1, 2015 at
- Have proven experience of providing similar service in 2:30Pm.
the industry (minimum of 5 years’ experience) 7. Interested eligible bidders may obtain further information from the EPHA office
East Africa Bottling Share Company, Jimma Road, Megenagna around Lem Hotel in front of NOC gas station
Addis Ababa, Ethiopia P.O.Box 13367/ Email – wact@ethionet.et or wactaction@yahoo.com
Water Action, Addis Ababa
ፎቶ በሪፖርተር/ዳንኤል ጌታቸው
ዋዜማው
የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት የ2008 ዓ.ም. መባቻን ምክንያት በማድረግ ያሰናዳው መርሐ ግብር ጳጉሜን 6 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን
ጨምሮ በርካታ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች ዝግጅቱን ታድመዋል:: በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የሚያከናውኗቸውን ካሳወቁ መካከል የግብርና ሚኒስቴር፣ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ትምህርት ሚኒስቴር፣
ንግድ ሚኒስቴር፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ የከተማ ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር፣ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ይገኙበታል:: በዝግጅቱ ላይ ወጣትና አንጋፋ ድምፃውያንም ሲያቀነቅኑ፣ የፌዴራል ፖሊስ ማርሽ
ባንድም በፎቶው እንደሚታየው ዝግጅቱን አቅርቧል::
(ፎቶ በዳንኤል ጌታቸው)
1. Position: Teacher
- Information Communication Technology (ICT)
- Economics and Business Education
- Kindergarten level
- Music
2. Position: Assistant Teacher
3. Position: Librarian
4. Position: System Administrator
5. Qualification: Minimum bachelor Degree in education field for all the above positions from a recognized institution.
6. Experience: Minimum of two years for all positions.
7. Salary: Very attractive and based on the scale of the school
Note: Any interested applicant can submit his/her CV, and non-returnable copies of relevant documents within 10
days of this announcement to the school office.
ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰሎሞን
የአርቲስት ሰብለ ተፈራ ሥርዓተ ቀብር በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በተፈጸመበት ዕለት
ሞት ምነው ቸኮለ
በአዲስ ዓመት ብስራት ገና በጠዋቱ
ደምቃ ስትፈካ ወጥታ ጠሀይቱ
ሳቅና ጨዋታ ነበር ልማዳችን
ሐዘንና ለቅሶ አይደለም ወጋችን
ብለን ሳናበቃ እንኳን አደረሰን
ገና ከጅምሩ ማኩረፍሽ ደረሰን
ሰብሊ እህት ዓለም
ቀኑ ያንቺ አይደለም
ሞትን ደገሰልሽ ወርሃ መስከረም
ሩጫሽ ተገታ ምኞትሽ ከሰመ
መንገድሽ ተዘጋ ሞት ካንቺ ቀደመ
ትዝብት አተረፈ ሞትስ ይብላኝለት
ነፍስሽን ያኑረው ፈጣሪ በገነት
ፍሬ ከ ናፍር
ያልተማከለ የኃይል ዝርጋታ
በአዲሱ ዕቅድ እንደሚኖር ተገለጸ
በታደሰ ገብረማርያም ኤሌክትሮኒካል ኢንጂነር አሶሴሽን
የሚወጡ የጥናት ውጤቶችና የሚከናወኑ
የዕውቀት ሽግግሮች ከፍተኛ አስተዋጽኦ
ከዘንድሮ ጀምሮ ሥራ ላይ በዋለው
እንዳላቸው፣ በዚህ ዙሪያም መንግሥት ‹‹አሜሪካና ሌሎች የጥላቻ
በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን
ከአሶሴሽኑ ጋር አብሮ ለመሥራት ዝግጁ
ዕቅድ ዘመን ያልተማከለ የኃይል ዝርጋታ
አገልግሎት ይኖራል:: ለዚህም እውን
መሆኑን አስረድተዋል:: ኃይሎች በያዙት የጥላቻ መንገድና
መሆን ከዋናው መስመር ውጭ የሆኑ ዶክተር ኢንጂነር ደረጄ ኃይለ በአሻጥር ከቀጠሉ ሰሜን ኮሪያ
የኃይል ምንጮች (ኦፍግሪድ) የሚል ማርያም፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በማንኛውም ጊዜ በኑክሌር ኃይል
ስትራቴጂ በዕቅዱ ውስጥ መቀረጹንና የአዲስ አበባ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት
መካተቱን ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ኤሌክትሪካልና ኮምፒውተር ምሕንድስና ለመጋፈጥ ዝግጁ ናት::››
ሚካኤል በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ትምህርት ቤት ረዳት ፕሮፌሰር፣
ማዕረግ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር በዓለም ውስጥ ኤሌክትሮኒክስ ዙሪያ
የሰሜን ኮሪያ የአቶሚክ ኤጀንሲ
አስተባባሪና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን በብቸኝነት ትኩረት ያደረገው ይህ
ዳይሬክተር መናገራቸውን የዘገበው የአገሪቱ
ሚኒስትር አስታወቁ:: ማኅበር ቴክኖሎጂውን የሚመሩ በርካታ የዜና አገልግሎት ነው:: ሰሜን ኮሪያ
ሚኒስትሩ ይህንን ያስታወቁት፣ ደረጃዎችን ያወጣል:: ማክሰኞ ዕለት ባወጣችው መግለጫ የኑክሌር
ኢንስቲትዩት ኦፍ ኤሌክትሪካል ኤንድ ከሚያወጣቸውም ደረጃዎች ኃይሏን በማዘመንና ጥራቱንና መጠኑን
ኤሌክትሮኒክ ኢንጂነርስ አሶሴሽን መካከል የዋይፋይ፣ በሞባይል በመጨመር፣ ከአሜሪካም ሆነ ከአጋሮቿ
የአፍሪካ ቅርንጫፍ ያዘጋጀውንና ዙሪያ የዳታ ኮሚዩኒኬሽን የመሳሰሉ የሚሰነዘርባትን ማንኛውም ጥቃት ለመከላከል
እንደምትጠቀምበት አስተውቃለች:: በዚህም
በኢነርጂና በኮሙኒኬሽን ዘርፎች እንደሚገኙባቸው፣ ኢትዮጵያም የዚህ መሠረት ሁሉንም የኑክሌር ጣቢያዎቿን ዝግጁ
ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያተረፉና በሳል አሶሴሽን አካል የመሆን ፍላጎት በማድረግ ሥራ ማስጀመሯም ተገልጿል:: በጉዳዩ
ባለሙያዎቹ የተሳተፉበትን ጉባኤ እንዳላትና ለዚህም ጠንክራ እንደምትሠራ ላይ አስተያየት የሰጡ የፖለቲካ ተንታኞች
አስመልክተው ለጋዜጠኞች ባደረጉት አስረድተዋል:: የተገለለችውና ድህነት የሚጫጫናት ሰሜን
ገለጻ ላይ ነው:: ማኅበሩ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ኮሪያ የኑክሌር ፕሮግራሟን ዓለም አቀፍ ጫና
ያልተማከለ የኃይል ዝርጋታ መፍጠሪያ እያደረገች ነው ይላሉ:: የኑክሌር
ከአዲስ አበባ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና
አረሮቿም የአሜሪካ ግዛቶችን ሊመቱ ይችላሉ
አገልግሎት ባዮጋዝ፣ የነፋስና የፀሐይ ከመገናኛና ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር ጋር በማለት ሥጋታቸውን ይገልጻሉ:: ይህ የሰሜን
ኃይልን እንደሚያካትት፣ እንደ እነዚህ በመተባበር ከመስከረም 3 ቀን እስከ ኮሪያ መግለጫ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን
ዓይነት የኃይል ምንጮች እንዲኖሩ መስከረም 6 ቀን 2008 ዓ.ም. በተባበሩት መነጋገሪያ ሆኗል:: በምሥሉ ላይ የአገሪቱ
ያስፈለገውም፣ በተለይ በገጠር የኢነርጂ መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ወጣቱ ኪም ጆንግ ኡን በወታደራዊ
ሥራዎችን ለመዘርጋት ዓመታት የስብሰባ አዳራሽ በሚያካሂደው ላይ በዚህ ሹማምንቶች ተከበው ይታያሉ::
ከመጠበቅና ተመልሶ ተበላሸ ከሚባሉት ጉባኤ ላይ 200 ጥናታዊ ጽሑፎችና
ልዩ ልዩ ችግሮች ለመላቀቅ እጅግ ፖስተሮች ቀርበዋል:: ከእነዚህም መካከል
ጠቃሚ ሆኖ በመገኘቱ ነው:: 45 የሚሆኑ ጽሑፎችና ፖስተሮች
በዚህ ዓይነቱም ሥራ ላይ በኢትዮጵያውያን ምሁራን መቅረቡን
ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል ከኢንስቲትዩት ኦፍ ኤሌክትሮኒክ ኤንድ ለማወቅ ተችሏል::
ማስታወቂያ
Menschen fϋr Menschen (MfM) is a Humanitarian Organization, involved in various long- The International Rescue Committee (IRC) has received funds from UNHCR
term development projects in different parts of Ethiopia.Among the projects undertaken by and DFID for the supply installation and training of solar pump sets
MfM are construction projects of Education & Health facilities, bridges, rural water supply and hereby requests sealed bids (one original plus one copy in separate
infrastructures and others. All our projects are implemented in the rural and mostly remote envelopes)
parts of Ethiopia
The complete set of bidding documents in English for the aforementioned
Our procurement policy requires a two-phased tender process, in which the technical Supplies can be purchased from IRC AA office during working hours from
pre-qualification of contractors for any construction project is mandatory. MfM September 16, 2015~ September 22,2015 at the address mentioned bellow
thereforemaintains an updatedlist of qualified contractors. Inorder to be considered to bid and upon payment of a nonrefundable fee of ETB 100 (Ethiopian Birr One
on construction projects, contractors must first become pre-qualified in accordance with Hundred only). The method of payment will be in cash and the prospective bidder
the requirements set by MfM. Bids will be solicited only from prequalified firms. shall present his company’s name, copy of the license and sign to acknowledge
receipt of the bid documents
In-order to prequalify contractors for additional construction projects that shall be
undertaken in the 2015 budget year, MfM hereby announces soliciting Contractor Pre- Two copies of the Bid in separate envelopes marked ‘Original’’ and ‘Copy
Qualification Application for the third time. Accordingly, should be submitted in sealed covered envelope at the office of the International
Rescue Committee not later than 10:00 am Wednesday September 23, 2015.
1. Those Contractors, who have already registered on MfM tender website, should
complete and update their company information latest by September 25, 2015 -
All Bids should include the aforementioned Bid Documents and be accompanied
17.00 hours local Ethiopian time. by the firm profile, past performance record on similar works and other relevant
2. Those Contractors, who haven’t yet registered on MfM tender website and meets the credentials, as well as a bid security in the form of a CPO for 1% (One Percent)
Eligibility and Qualification Criteria set by MFM, are hereby invited to register on MfM of the bid amount including VAT
tender website on the following web address: http://tender.menschenfuermenschen.
org(To be considered for the 2015 budget year construction projects, new Contractors Bids will be opened in the presence of Bidders’ representatives who choose to
should register on the tender web site before September 25, 2015 - 17.00 hours attend at 10:30 am Wednesday September 23, 2015 at the conference Hall of
local Ethiopian time) IRC- Ethiopia, Addis Ababa Office.
Detail information regarding the tendering/registration process, Qualification and Eligibility The international Rescue Committee office is located on the 6th Floor of the
Criteria is available on the aforementioned MfM tender web site. Should any firm require TK international building, near bole airport NOC fuel station, Addis Ababa; Tel :
clarification on the use of the website and/or filling the online forms, he/she may contact 0116636735/6 Fax 0116620019
MfM Help Desk with the following telephone numbers:
The International Rescue Committee reserves the right to reject the whole or
011 440 2871 OR 011 440 2872 part of any or all bids.
አስቴርና ማዲንጎ
በምሕረተሥላሴ መኰንን
በ‹‹እወድሃለሁ››
እየተፈራረቀች አስደምጣለች::
ከምሽቱ ስድስት ሰዓት ሊሆን አሥር ሰኮንዶች
2008 ዓ.ም. ሊገባ ሰዓታት ቀርተዋል:: አብዛኛው ሲቀሩት ጀምሮ ያሉት ሰኮንዶች ተቆጥረው (ካውንት
የመዲናችን መንገዶች እንቁጣጣሽን ለመቀበል በጓጉ ዳውን ተደርጎ) ሲጠናቀቅ ርችት ተተኩሷል:: ሰማዩ
ሰዎች ተሞልተዋል:: ወደ ግዮን ሆቴል የሚወስደው በህብረ ቀለማት ደምቆ ሳለ በየዓመቱ አዲስ ዓመት
መንገድ ደግሞ ከሌሎች ጎዳናዎች በተለየ ተጨናንቋል:: መምጣቱን ከሚያበስሩ ሙዚቃዎች አንዱ የሆነው
‹‹እወድሃለሁ›› የሚል ስያሜ የተሰጠውን የአስቴር የአስቴር ‹‹እዮሀ አበባዬ… መስከረም ጠባዬ››
አወቀና ማዲንጎ አፈወርቅ የአዲስ ዓመት ኮንሠርት ተደምጧል:: በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር መሠረት
ለመታደም ከአመሻሹ ጀምሮ ታዳሚዎች ወደ ቦታው አዲስ ዓመት የሚገባው እኩለ ሌሊት ላይ እንዳልሆነ
አቅንተዋል:: የሚያስረዱ ባለሙያዎች በበኩላቸው፣ 12፡00 ሰዓት
ላይ የአዲስ ዓመት መባቻ ርችት መተኮስ እንዳለበት
በሆቴሉ አቅራቢያ የአስቴር ፎቶግራፍ
ተናግረዋል::
የታተመባቸው ቲሸርቶች ይሸጡ ነበር:: ቲሸርቱን
ይገዙ የነበሩት በአመዛኙ ወጣቶች ሲሆኑ፣ ኮንሠርቱን
የታደሙት ደግሞ በተለያየ ዕድሜ ክልል የሚገኙ
ናቸው:: በዕድሜ የገፉ ጥንዶች፣ ጎልማሶች እንዲሁም
በቡድን የሄዱ ወጣቶች በቦታው ተገኝተዋል::
አርቲስት ሰብለ ...
በታዳሚዎቹ መካከል የሚታየው የዕድሜ ልዩነት ከገጽ 29 የዞረ
ከሌሎች ኮንሠርቶች አንፃር የሰፋ ነው ለማለት ይቻላል::
መድረኩ ለሰዓታት የተመራው በዲጄዎች ነበር:: ሰላም አስከባሪ ኃይል ያቀረበችው ተውኔት
በዐል ተኮር እንዲሁም ሌላ ሙዚቃ ካስደመጡ መካከል ከኢትዮጵያ ውጪ ሥራዎቿ መካከል ይጠቀሳል::
ዲጄ ዊሽ ይገኝበታል:: ‹‹ሴት ወንድሜ›› የተሰኘ ቴአትር በእስራኤል፣
‹‹የኛ እድር›› የተባለ ቴአትር በእንግሊዝና ‹‹የዳዊት
መጀመሪያ ወደ መድረክ የመጣው ድምጻዊ እንዚራ›› ን በደቡብ አፍሪካ አሳይታለች:: በቅርቡ
ማዲንጎ አፈወርቅ ነበር:: ሞቅ ያለ አቀባበል የተደረገለት ለስድስት ወራት ያህል ‹‹የኛ እድር››ን በአሜሪካ
ማዲንጎ፣ በቅርቡ ካወጣው ‹‹ስወድላት›› የተባለ አቅርባለች:: በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ቤተ
አልበሙ ላይ የመረጣቸውን አቀንቅኗል:: ማዲንጎ ክርስቲያኖችንና ገዳማትን በማገልገል በመንፈሳዊ
አልበሙን ካወጣ በኋላ ከኃይሌ ሩትስ ጋር ተጣምሮ ማኅበራት ትሳተፍ እንደነበር ከታሪኳ ለማወቅ
በላፍቶ ሞል ያቀረበው ኮንሠርት ይጠቀሳል:: ተችሏል::
አስቴር አወቀ ማዲንጐ አፈወርቅ
በኮንሠርቱ ‹‹አይደረግም›› ከተባለውና ከጥቂት በ1999 ዓ.ም. ከአቶ ሞገስ ተስፋዬ ጋር ትዳር
ዓመታት አስቀድሞ ከወጣው አልበሙ መካከልም የመጀመርያ ዘፈኗ የሆነውን ‹‹አገሬን አልረሳም››ን አስቆጥራለች:: በዕለቱ ከቀደሙት ሥራዎቿ ተወዳጅ የመሠረተችው ሰብለ፣ ሕይወቷ ያለፈው የአዲስ
ዘፍኗል:: በተለይም በባህላዊ ሙዚቃዎቹ ብዙዎች ስታቀነቅንም፣ ብዙዎች አብረዋት ይዘፍኑ ነበር:: የሆኑ ዘፈኖቿን አቅርባለች:: መድረክ ላይ ከወዲያ ዓመት ዕለት ንፋስ ስልክ አካባቢ ከባለቤቷ ጋር
ትከሻቸውን ሲፈትሹ ተስተውሏል:: አብዛኛው ታዳሚ ስሟን አቆላምጠው እየጠሩ ፍቅራቸውን የሚገልጹ፣ ወዲህ እያለች ስትወዛወዝ ታዳሚዎች ሞቅ ያለ ድጋፍ ይጓዙ በነበረበት ወቅት በደረሰባቸው የመኪና
በሆቴሉ ፋውንቴን አካባቢ የነበረው መድረክ ስር በሞባይሎቻቸው ለመቅረፅ ከቁመታቸው በላይ አሰምተዋል:: እሷም በመድረክ ላይ ከአድናቂዎቿ ጋር አደጋ ነው:: አደጋው የደረሰው ባለቤቷ ያሽከረክር
ተገኝቷል:: ለቪአይፒ በተሰጠው ፎቅ ላይ ሆነው የሚንጠራሩም ነበሩ:: በመገናኘቷ የተሰማትን ሀሴት በተደጋጋሚ ገልጻለች:: የነበረው መኪና ከቆመ ከባድ መኪና ጋር ተጋጭቶ
ኮንሠርቱን የተከታተሉም ነበሩ:: ‹‹ናፍቄአችኋለሁ… ፍቅራችሁ ያጠግበኛል… ነው:: ከአደጋው በኋላ ባለቤቷ ቢታሰርም በዋስ
አስቴር በአዲስ ዓመት ዋዜማ በኢትዮጵያ
አስቴር ወደ መድረክ የወጣችው ወደ አምስት የመጨረሻ ኮንሠርቷን ያካሄደችው ከአምስት አበጃችሁ ጨፍሩ››ና ሌሎችም በየዘፈኖቿ መካከል እንደተለቀቀም ለማወቅ ተችሏል:: በ40ኛ ዓመቷ
ሰዓት ገደማ ነበር:: ከመዝፈኗ አስቀድሞ ታዳሚው ዓመት በፊት በሚሊኒየም አዳራሽ ነበር:: የመጨረሻ ጣል ጣል ያደረገቻቸው አስተያየቶች ነበሩ:: አስቴር ላይ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው ሰብለ ሕልፈት
ዘለግ ባለ ጭብጨባና ፉጨት ተቀብሏታል:: የኮንሠርቱ አልበሟ ‹‹እወድሃለሁ››ን ከለቀቀች ሁለት ዓመት ዘመን ተሻጋሪና ተወዳጅ ዜማዎቿን ከማዲንጎ ጋር እንደተሰማ ብዙዎች ሐዘናቸውን በተለያዩ
መንገዶች ገልጸዋል::
ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ የበርካቶችን ሕይወት
ኢትዮጵያውያን ቤተ እስራኤሎች
እየቀጠፈ ያለው የመኪና አደጋ ጉዳይም መነጋገሪያ
ሆኖ ሰንብቷል:: በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይም
ይኸው ጉዳይ ተነስቶ ነበር:: ሰብለ በኪነ ጥበቡ አያሌ
ሥራዎችን ማበርከት ስትችል በድንገት መቀጠፏ
Bank of Abyssinia
Vacancy Announcement
No.031/2015
INVITATION TO BID Bank of Abyssinia (BoA) invites qualified applicants for the following positions.
VACANCY ANNOUNCEMENT
I. Background
The COMESA - Leather and Leather Products Institute (COMESA/LLPI) is an autonomous Inter-Governmental Institute with a Board of Directors appointed
by the COMESA Council of Ministers to manage, administer and determine the policy of the Institute is accordance with the provision of its Charter.
Its Mission is to promote and develop the Regional (COMESA) leather sector through research and development, investment, capacity building, international
cooperation and trade for enhanced productivity.
COMESA/LLPI is headed by an Executive Director who is the principal Executive Officer and assisted by various professionals, support and subordinate staff.
It is funded from assessed annual contributions of member countries, service charge fees, consultancy, grants and extra-budgetary funds from cooperating
partners.
As part of building its capacity there is a need to recruit an Administration Assistant to enable it to implement its mandated objectives.
Plans, manages and oversees the human resources, administrative and operational activities of the Institute and to ensure that office and properties of the
organization are insured, properly maintained and safeguarded day and night.
V. Terms of Employment (Tenure): Three years contract with possible extension depending on the performance and institutional programmes, of
course, it needs three months prohibition period.
IV. Specific Functions and Responsibilities
Under the overall supervision of the Head of Administration, Budget and Finance of COMESA/LLPI, the Administration Assistant will:
• Assist the Head of Administration, Budget and Finance in managing fixed assets and ensure these are being well maintained and secured and carry
out comprehensive annually inventory;
• Monitor office security and supplies and ensure the cleanliness of the premises is maintained;
• Assist the Head of Administration, Budget and Finance on administrative and human resources procedures and ensure they are being adhered to;
• Ensure the occupational safety and health programme and life/group insurance scheme of employees;
• Monitor the daily activities and attendance of drivers, security guards, cleaners and gardeners and ensure their performance appraisal is conducted;
• Prepare periodic reports on human resources and other general service activities and submit to Head of Administration, Budget and Finance;
• Play a vital role in the implementation on administering of Quality Management (QMS) and Environmental System (EMS) requisite towards the Institute’s
compliance.
• Undertake all other duties and responsibilities as assigned by Head of Administration, Budget and Finance.
8. Position: Secretary
Qualification: Degree or Diploma or 10+3 in Secretarial Science and office management or
related field of study from a recognized institution with very good command
of English language
Gender Female
9. Position: Cashier
Qualification: Degree or Diploma or 10+3 in Accounting or related field of study from a
recognized institution
Gender: Female
All interested applicants need to apply in person at School of tomorrow, Lem branch which is
located around Lem Hotel, megenagna during working hours. Applicants need to submit their
application letter, CV and copy of their credential starting from September 16, 2015 until October
2,2015. If you have any question please do not hesitate to call us at 011-6-63-19-11 or 011-6-
18-21-98
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጥላሁን ሣራካ ለባለድርሻ አካላትና ለነዋሪዎች ተወካዮች ገለጻ ሲያደርጉ
ዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር አሳታሚ ሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984
ቅፅ 21 ቁጥር 1605