You are on page 1of 23

በአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት

የንግዴ፣ ኢንደስትሪና ገበያ ሌማት ቢሮ


ወዯ ሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክና ክሊስተር ማዕከሊት የሚገቡ
የኢንደስትሪ ፕሮጀክቶችን ምሌመሊና የመሬት መጠን አወሳሰን መመሪያ
ቁጥር 1/2010

ጥር 2010 ዓ.ም
ባህርዲር

0
በአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የንግዴ፣ ኢንደስትሪና ገበያ ሌማት ቢሮ ወዯ ሁሇገብ
ኢንደስትሪ ፓርክና ክሊስተር ማዕከሊት የሚገቡ የኢንደስትሪ ፕሮጀክቶችን ሇመመሌመሌ እና
የመሬት መጠን ሇመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1/2010

መግቢያ
በክሌሊችን ተመጋጋቢ የሆኑ አነስተኛ፣ መካከሇኛና ከፍተኛ አምራች ኢንደስትሪዎችን
በማቋቋም፣ በማስፋፋትና በማሳዯግ የክሌለን ብልም የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ወዯ ሊቀ ዯረጃ
በማሸጋገር በየዯረጃው የሚገኘውን የህብረተሰብ ክፍሌ ተጠቃሚ ማዴረግ ተገቢ ነው፡፡

በመሆኑም በኢኮኖሚው ዘርፍ የሊቀ አስተዋጽኦ ሉያበረክቱ የሚችለ የማኑፋክቸሪንግ


ኢንደስትሪዎችን በሌዩ ሁኔታ ሇመዯገፍ፣ ሇኢንደስትሪ ሌማት አገሌግልት የሚውሌ የተፈጥሮ
ሀብትና መሰረተ ሌማት አቅርቦትን /መንገዴ፣ ውኃ፣ መብራት/ ሇተገቢው ዓሊማ በቁጠባና
ውጤታማ በሆነ መንገዴ ጥቅም ሊይ እንዱውሌ ሇማዴረግ፤
በኢንደስትሪ ፖርኮች ውስጥ ግሌጽና ተጠያቂነት ያሇው የመሬት አሰጣጥ ስርዓት መፍጠር
አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱና በክሌለ ከዚህ በፊት በሇሙና በቀጣይም በሚሇሙ የኢንደስትሪ
ፓርኮችንና ክሊስተር የሚገቡ ፕሮጀክቶችን የሚሇዩበትን አሰራር መወሰን በማስፈሇጉ፤
በዚህም መሰረት በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርኮች አጠቃቀም ቢሮውና አጋር አካሊት በጋራ
የሚፈፅሟቸውን ተግባራት ሇይቶ ማስቀመጥ አስፈሊጊ በመሆኑ የአብክመ ን/ኢ/ገ/ሌማት ቢሮ
የአማራ ብሄራዊ ክሌሊዊ መንግስት አስፈፃሚ አካሊት ስሌጣንና ተግባር ሇመወሰን በወጣው
አዋጅ ቁጥር 230/2008 አንቀጽ 11 ንዑስ አንቀጽ 1/ሠ በተሰጠው ስሌጣን መሰረት ይህን
መመሪያ አውጥቷሌ፡፡

1
ክፍሌ አንዴ
አጠቃሊይ ሁኔታ

1. አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ “በአማራ ብሄራዊ ክሌሊዊ መንግስት ንግዴ፣ ኢንደስትሪና ገበያ ሌማት ቢሮ ወዯ
ኢንደስትሪ ክሊስተር እና ሁሇገብ የኢንደስትሪ ፓርክ የሚገቡ ፕሮጀክቶችን ሇመወሰን የወጣ
መመሪያ ቁጥር 1/2010” ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አግባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-

1. “ቢሮ” ማሇት የአማራ ብሄራዊ ክሌሊዊ መንግስት ንግዴ፣ ኢንደስትሪና ገበያ ሌማት
ቢሮ ማሇት ነው፡፡
2. “ኮርፖሬሽን” ማሇት የኢፌዳሪ መንግስት ኢንደስትሪ ፖርኮች ሌማት ኮርፖሬሽን፣
የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት ኢንደስትሪ ፖርኮች ሌማት ኮርፖሬሽንና በክሌለ
ፓርኮች ሌማት ኮርፖሬሽን ስር የተዋቀሩ ተቋማት ማሇት ነው፡፡
3. “ቦርዴ” ማሇት በክሌለ ውስጥ የሚካሄዯውን የኢንደስትሪ ፖርኮች ሌማት እንቅስቃሴ
በበሊይነት የሚመራ አካሌ ነው፡፡
4. “የኢንደስትሪ ክሊስተር ማዕከሊት” ማሇት ከሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክና ከተቀናጀ
ኢንደስትሪ ፓርክ ትስስር ሉፈጥር የሚችሌ የኢንደስትሪ ዕዴገት አሊማዎችን እንዯ
መንገዴ፣ ውሃ፣ የኤላክትሪክ ሃይሌ፣ የአንዴ ማዕከሌ አገሌግልትና የመሳሰለት
አስፈሊጊ የመሰረተ ሌማት አውታሮች ተሟሌተውሇት ጥሬ እቃዎችን ተቀብል በከፊሌ
ሉያምርቱ የሚችለ አነስተኛና መካከሇኛ ኢንደስትሪዎችን ሇማሌማት የሚቋቋምና ወሰን
ያሇው ቦታ ሁኖ ከዚህ በፊት ሇአነስተኛ ተቋማት መስሪያና መሻጫ የተገነቡ ህንጻዎችና
ሸድችን ይጨምራሌ፡፡
5. “ሸዴ” ማሇት ወዯፊት እንዯ ሁኔታው ግንባታውን በባሇቤትነት በሚያካሂዯው ዴርጅት
ወይም በቢሮው በሚገሇጽ ዝርዝር ዱዛይን ወይም አሰራር መሰረት የአምራች ሃይለን፣
የማምረቻ ማሽኖችን፣ ላልች ቁሳቁሶችን ወዘተ በማቀናጀት የኢንደስትሪ ምርት
ሇማምረት የሚውሌና ሇዚሁ ዓሊማ እንዱያመች ሆኖ ሇኪራይ ዓሊማ የሚገነባ ህንጻ
ማሇት ነው፡፡

2
6. የኋሌዮሽና የፊትዮሽ የኢኮኖሚ ትስስር ማሇትም የግብአት አቅራቢነትና የምርት
ተቀባይነት ትስስር ማሇትም በአካባቢው የሚመረተውን የግብርናና የኢንደሰትሪ ውጤት
በግብአትነት የሚጠቀም፣ የአመረተውን ምርት ሇላልች ኢንደስትሪዎች በግብአትነት
ሉያቀርብ የሚችሌ ነው፡፡
7. “ያሇቀሇት የኢንደስትር ምርት” ማሇት ማሽንን ወይም መሳሪያን ተጠቅሞ ጥሬ ዕቃን
ወይም በከፊሌ የተቀነባበረ የኢንደስትሪ ውጤትን በማቀነባበር የመጠን፣ የቅርፅ ወይም
የይዘት ሇውጥ በማዴረግና በማሻሻሌ ሇውጭ ገበያ ወይም ሇተጠቃሚ የሚቀርብ ምርት
ነው፡፡
8. “ሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርክ” ማሇት ከተቀናጀ የኢንደስትሪ ፖርክ ውጭ ያሇ ሆኖ
ሁለም አይነት ኢንደስትሪዎች የሚቋቋሙበት፣ በየዘርፎቻቸው የሚዯራጁበትና
አስፈሊጊ መሰረተ ሌማት የተሟሊሇት የኢንደስትሪ ክሊስተር ወይም የኢንደስትሪ ዞንን
እና የኢንደስትሪ ሸድችን የያዘ ፖርክ ነው፡፡
9. “አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪ“ ማሇት የኢንደስትሪዉን ባሇቤት፣ የቤተሰቡን
አባሊትና ተቀጣሪ ሰራተኞችን ጨምሮ ከ6 እስከ 30 ሰዎች የሚያሰማራና የጠቅሊሊ
ካፒታለ መጠኑ ህንጻን ሳይጨምር በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ከብር 100,001 እስከ
1,500,000 ብር (አንዴ መቶ ሺህ አንዴ ብር እስከ አንዴ ሚሉዮን አምስት መቶ ሺህ
ብር) የሆነ ኢንደስትሪ ነዉ፡፡
10. “መካከሇኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪ“ ማሇት የኢንደስትሪዉን ባሇቤት፣ የቤተሰቡን
አባሊትና ተቀጣሪ ሰራተኞችን ጨምሮ ከ31 እስከ 100 ሰዎች የሚያሰራና የጠቅሊሊ
ካፒታሌ መጠኑ ህንጻን ሳይጨምር በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ከብር 1,500,001 እስከ ብር
20,000,000 (አንዴ ሚሉዮን አምስት መቶ ሺህ አንዴ ብር እስከ ሃያ ሚሉዮን ብር)
የሆነ አምራች ኢንደስትሪ ነዉ፡፡
11. “ከፍተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪ“ ማሇት የኢንደስትሪዉን ባሇቤት፣ የቤተሰቡን
አባሊትና ተቀጣሪ ሰራተኞችን ጨምሮ ከ100 ሰዎች በሊይ የሚያሰራና የጠቅሊሊ ካፒታሌ
መጠኑ ህንጻን ሳይጨምር በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ከብር 20,000,000 (ሃያ ሚሉዮን
ብር ) በሊይ የሆነ አምራች ኢንደስትሪ ነዉ፡፡
12. “የወጭ ምርት” ማሇት በአገር ውስጥ ኢንደስትሪዎች ተመርቶ ሇውጪ ገበያ የሚቀርብ
ሸቀጥ/ምርት ማሇት ነው፡፡

3
13. “አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንደሰትሪ” ማሇት በአብዛኛው የግብርና ምርቶችና፣ የዯን እና
እንስሳት ውጤቶችን በግብዓትነት በመጠቀም እሴት የተጨመረሇት ምርት የሚያመርት
ወይም የሚያቀነባብር ኢንደስትሪ ማሇት ነው፡፡
14. “የማሽን ላይ አውት” ማሇት ማሽኑ ሉያርፍበት የሚችሌ የመሬት መጠን በካሬ ሜትር
ስፋት ማሇት ነው፡፡
15. “የፕሊንት ላይ አውት” ማሇት በአንዴ ፋብሪካ ውስጥ የሰው ሃይለን፣ ቁሳቁሶችን
የማምረቻ ማሽኖችን እና የአሰራር ስሌቶችን ቅንጅትና ውጤታማነት ሇማረጋገጥ
በሚያስችሌ ዯረጃ ሇማሽኖች እና ላልች የማቀነባበሪያ መሳሪያዎች እንዱሁም
ሇአገሌግልት የስራ ክፍልች የሚያስፈሌግን የቦታ መጠን በአግባቡ አዯራጅቶ የያዘ
ማሇት ነው፡፡
16. “ማኑፋክቸሪንግ“ ማሇት ማሽንን፣ መሳሪያን ወይም ጉሌበትን በመጠቀም ጥሬ ዕቃ ሊይ
የቅርጽ፣ የመጠን ወይም የይዘት ሇዉጥ በማዴረግ የተሻሇ ዋጋ ያሇዉ ምርት ማምረት
ነዉ፡፡
17. ”የቴክኖልጂ ሽግግር” ማሇት ዕቃዎችን ከመሸጥ ወይም ከማከራየት ውጭ ሆኖ
ምርትን ሇማምረት ወይም የአመራረት ሂዯትን ተግባራዊ ሇማዴረግ ወይም ሇማሻሻሌ
ወይም አገሌግልት ሇመስጠት የሚረዲ ሥርዓት ያሇው ዕውቀት ማስተሊሇፍ ሲሆን
የሥራ አመራር እና የቴክኒክ ዕውቀት፣ የግብይት እና ቴክኖልጂንም ይጨምራሌ፡፡
የሚዯረግን ግንኙነት አይሸፍንም፡፡

3. የተፈፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ በማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪ ሇመሰማራት ፍሊጎት ያሊቸውን ፕሮጀክቶች
በኢንደስትሪ ክሊስተር እና ሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርክ በተከሇሇባቸው፣ በሇማባቸው እና ወዯ
ፊትም በሚከሇሌባቸው እና በሚሇማባቸው ከተሞች ወይም እንዯ አስፈሊጊነቱ በክሌለ
ሇማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪ በሌዩ ሁኔታ በሚመረጡ ቦታዎችና አካባቢዎች ሁለ ተፈፃሚ
ይሆናሌ፡፡

4
ክፍሌ ሁሇት
በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገቡ ፕሮጀክቶች ማሟሊት ያሇባቸው ቅዴመ ሁኔታ፣
መመሌመያ መስፈርትና የመሬት መጠን አወሳሰን

4. በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገቡ የአምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች ማሟሊት ያሇባቸው


ቅዴመ ሁኔታዎች፤
1. በሁሇገብ የኢንደስትሪ ፓርክ የሚገቡ ፕሮጀክቶች ያሇቀሇት የኢንደስትሪ ምርት
የሚያመርቱ መካከሇኛ እና ከፍተኛ የአምራች ኢንደስትሪዎች ናቸው፡፡
2. በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገቡ አምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች አግባብ ባሇው ህግ
የሚጠየቁ የአካባቢ ዯህንነትን ከመጠበቅ አኳያ ማህበራዊና ተፈጥሯዊ ዯህንነትን
በብናኝ፣ በንዝረት፣ በመጥፎ ሽታ፣ በኃይሇኛ ዴምጽ፣ በዝቃጭ፣ በፍሳሽ፣ ጭስና
በላልች ማንኛውም ብክሇት የሚያጋሌጥ ሁኔታ የተፅዕኖ ግምገማ ያሇፉና ተፅዕኖውን
መከሊከሌ የሚያስችሌ ቴክኖልጅ ካሊሟለ በኢንደስትሪ ፖርኩ ውስጥ እንዱገቡ
አይፈቀም፤
3. መስፈርቱን ያሟለ የኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች በፓርኩ ውስጥ ሇሚወስደት ቦታ በሉዝ
አዋጁ የተቀመጡ መነሻ የሉዝ ኪራይ እና በፓርኮች ኮርፖሬሽን መመሪያ ቁጥር 5 እና
4/2009 መሰረት የሸዴ ኪራይ መክፈሌ የሚችለ መሆን አሇባቸው፡፡
4. በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገቡ ፕሮጀክቶች የፕሮጀክት ፕሮፖዛሌና
የኢንቨስትመንት ካፒታሌ አቅርበው በእጩነት ከተመዘገቡ ሇፕሮጀክቱ በጠቅሊሊው
ከሚያስፈሌግ ወጭ በቅዴሚያ 30 በመቶ የባንክ ትራንዛክሽን ያሊቸው መሆኑን ከባንክ
ማቅረብ አሇባቸው፤
5. የወጭ ንግዴን ሇማበረታታት ሲባሌ ከሚያመርቱት ምርት ውስጥ በሁሇገብ ኢንደስትሪ
ፓርክ 40 በመቶ እና ከዚያ በሊይ ተቀባይነት ያሇው የወጭ ምርት /export product /
ወዯ ውጭ የሚሌኩ ኢንደስትሪዎች ትኩረት ይሰጣቸዋሌ፤
6. ወዯ ሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገቡ ፕሮጀክቶች በአራቱ ንዑስ ዘርፎች ይሆናለ፡፡
ሀ. በጨርቃጨርቅ ቆዲና አሌባሳት ንዑስ ዘርፎች
ሇ. በአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ምግብና ፋማሲዮቲካሌ ንዑስ ዘርፎች
ሐ. በእንጨትና ብረታ ብረት ንዑስ ዘርፎች

5
መ. በኮንስትራክሽን ግብዓትና ኬሚካሌ ንዑስ ዘርፎች (ከብልኬት፣ ጠጠርና መሰሌ
ምርቶች ውጭ ያለትንማሇት ነው)፡፡
5. በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርኮች የሚገቡ የአምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች መመሌመያ
መስፈርት፤
ከሊይ በአንቀፅ 4 የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርኩ በማምረቻና
ማቀነባበሪያው ዘርፍ ውስጥ ሇመሰማራት የሚቀርብ ፕሮጀክት ከየዘርፋቸው አኳያ የነጥብ
ክብዯቱ እየታየ ነጥብ የሚመዘኑ ሲሆን የማወዲዯሪያ መስፈርቶች የወጭ ምርት መጠን 20
በመቶ፣ የስራ ዕዴሌ ፈጠራ 13 በመቶ፣ የኢንቨስትመንት ካፒታሌ መጠን 25 በመቶ፣ የሃገር
ውስጥ ጥሬ ዕቃ አጠቃቀም 15 በመቶ፣ የቴክኖልጅ ዕዴገት አስተዋጽኦ 12 በመቶ፣ የኋሌዮሽና
የፊትዮሽ ኢኮኖሚያዊ ትስስር 15 በመቶ ካገኙት ውጤት ሊይ የሚዯመር የሴቶች ማበረታቻ 5
በመቶ ባሇቤትነት የሚለት ይሆናለ፡፡
1. የወጭ ምርት መጠን 20 በመቶ የሚይዝ ሆኖ፡-
1.1. አግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ምግብና ፋርማሲዮቲካሌ ንዑስ ፕሮጀክቶች የወጭ ምርት መጠን
ከአጠቃሊይ ምርታቸው ውስጥ 50 በመቶ እና በሊይ ወዯ ውጭ ገበያ የሚሌክ ፕሮጀክት
ወይም የተገሇጸውን መጠን ሇውጭ ገበያ ሇሚያቀርቡ ፋብሪካዎች በግብዓትነት የሚያቀርብ
ፕሮጀክት 20 ነጥብ የሚያዝሊቸው ሆኖ፤ ከአጠቃሊይ ምርታቸው ውስጥ ከ50 በመቶ በታች
የሚሌኩ ፕሮጀክቶች የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
1.2. ጨርቃጨርቅ፣ አሌባሳት፣ ቆዲና የቆዲ ውጤቶች ንዑስ ዘርፍ ፕሮጀክቶች ከአጠቃሊይ
ምርታቸው ውስጥ 60 በመቶ እና በሊይ ወዯ ውጭ ገበያ እንዯሚሌክ የገሇፀ ፕሮጀክት
ወይም የተገሇጸውን መጠን ሇውጭ ገበያ ሇሚያቀርቡ ፋብሪካዎች በግብዓትነት የሚያቀርብ
ፕሮጀክት 20 ነጥብ የሚያዝሊቸው ሆኖ ከአጠቃሊይ ምርታቸው ውስጥ ከ60 በመቶ በታች
የሚሌኩ ፕሮጀክቶች የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴረግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
1.3. እንጨት፣ ብረታብረት ንዑስ ዘርፍ ፕሮጀክቶች ከአጠቃሊይ ምርታቸው ውስጥ 40 በመቶ
እና በሊይ ወዯ ውጭ ገበያ እንዯሚሌክ የገሇፀ ፕሮጀክት ወይም የተሇጸውን መጠን ሇውጭ
ገበያ ሇሚያቀርቡ ፋብሪካዎች በግብዓትነት የሚያቀርብ ፕሮጀክቶች 20 ነጥብ የሚያዝሊቸው
ሆኖ ከአጠቃሊይ ምርታቸው ውስጥ ከ40 በመቶ በታች የሚሌኩ ፕሮጀክቶች የከፍተኛውን
ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
1.4. ኮንስትራክሽን ግብዓት እና ኬሚካሌ ማምረቻ ንዑስ ዘርፍ ፕሮጀክቶች ከአጠቃሊይ
ምርታቸው ውስጥ 40 በመቶ እና በሊይ ውጭ ገበያ እንዯሚሌክ የገሇፀ ፕሮጀክት ወይም

6
የተገሇጸውን መጠን ሇውጭ ገበያ ሇሚያቀርቡ ፋብሪካዎች በግብዓትነት የሚያቀርብ
ፕሮጀክት 20 ነጥብ የሚያዝሊቸው ሆኖ ከአጠቃሊይ ምርታቸው ውስጥ ከ40 በመቶ በታች
የሚሌኩ ፕሮጀክቶች የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
2. የስራ ዕዴሌ 13 በመቶ የሚይዝ ሲሆን የኢንደስትሪ ፕሮጀክቱ ከየንዑስ ዘርፍ አኳያ
ሲቋቋም ሉፈጥር የሚችሇው ቋሚ የስራ ዕዴሌ እየታየ የሚመዘን ይሆናሌ፡፡ በዚህ
መሰረት፡-
2.1. ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት 100 እና በሊይ ሇሆኑ ዜጎች ቋሚ የስራ ዕዴሌ
የሚፈጥር ከሆነ 13 ነጥብ ይሰጣሌ፡፡
2.2. ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክቶ ከ100 በታች ሇሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የስራ ዕዴሌ
የሚፈጥር ከሆነ የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት ከ31 በታች ሇሆኑ ዜጎች ቋሚ የስራ ዕዴሌ የሚፈጥር
ከሆነ የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡
3. የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 25 ነጥብ የሚይዝ ሆኖ፡-
3.1. ሇአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ምግብና ፋማሲዮቲካሌ ንዑስ ዘርፍ ፕሮጀክቶች ሇግምገማ
የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 50 ሚሉዮን ብር እና በሊይ ያስመዘገበ
ከሆነ 25 ነጥብ የሚያዝሊቸው ሆኖ ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት
ካፒታሌ 50 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት
የሚሰራ ይሆናሌ፡፡ ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ
ሇዯ/ብርሃን፣ ኮምቦሌቻ፣ ባህርዲርና ጎንዯር ከ30 ሚሉዮን ብር በታች ላልች ከተሞች
ከ20 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡
3.2. ጨርቃ ጨርቅና አሌባሳት፣ ቆዲና የቆዲ ውጤቶች ንዑስ ዘርፍ ፕሮጀክቶች ሇግምገማ
የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 60 ሚሉዮን ብር እና በሊይ ያስመዘገበ
ከሆነ 25 ነጥብ የሚያዝሊቸው ሆኖ ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት
ካፒታሌ 60 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት
የሚሰራ ይሆናሌ፡፡ ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክቶ የኢንቨስትመንት ካፒታሌ
ሇዯ/ብርሃን፣ ኮምቦሌቻ፣ ባህርዲርና ጎንዯር ከ30 ሚሉዮን ብር በታች ላልች ከተሞች
ከ15 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡

7
3.3. እንጨት፣ ብረታብረት ንዑስ ዘርፍ ፕሮጀክቶች በብረታብረት ሇሚሰማሩ አምራች
ኢንደስትሪዎች ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 100 ሚሉዮን
ብር እና በሊይ ያስመዘገበ ከሆነ 25 ነጥብ የሚያዝሊቸው ሆኖ ሇግምገማ የቀረበው
ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 100 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የከፍተኛውን
ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡ ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት
የኢንቨስትመንት ካፒታሌ ሇዯብረብርሃን፣ ኮምቦሌቻ፣ ባህርዲርና ጎንዯር ከ45 ሚሉዮን
ብር በታች ላልች ከተሞች ከ30 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፤
በእንጨት ማቀነባበር ዘርፍ ሇሚሰማሩ አምራች ኢንደስትሪዎች ሇግምገማ የቀረበው
ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 60 ሚሉዮን ብር እና በሊይ ያስመዘገበ ከሆነ 25
ነጥብ የሚያዝሊቸው ሆኖ ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 60
ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ
ይሆናሌ በዚህም መሰረት ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ
ሇዯ/ብርሃን፣ ኮምቦሌቻ፣ ባህርዲርና ጎንዯር ከ30 ሚሉዮን ብር በታች ላልች ከተሞች
ከ20 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡
3.4. ኮንስትራክሽን ግብዓት እና ኬሚካሌ አምራች ንዑስ ዘርፍ ፕሮጀክቶች ሇግምገማ
የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 60 ሚሉዮን ብር እና በሊይ ያስመዘገበ
ከሆነ 25 ነጥብ የሚሰጠው ሆኖ ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት
ካፒታሌ 60 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት
የሚሰራ ይሆናሌ፡፡ ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ ሇዯብረ
ብርሃን፣ ኮምቦሌቻ፣ ባህርዲርና ጎንዯር ከ40 ሚሉዮን ብር በታች ላልች ከተሞች ከ25
ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡
4. የሀገር ውስጥ ጥሬ ዕቃ አጠቃቀም /15 ነጥብ/ የሚያዝ ሆኖ በሀገር ውስጥ የሚገኝ
የተፈጥሮ ሀብትንና የግብርናውን ምርት ውጤት እንዱሁም ላልች የሀገር ውስጥ ጥሬ
ዕቃዎችን መጠቀም የሚመሇከት ነው፡፡
4.1. ፕሮጀክቱ ሲገመገም ከፕሮጀክቱ የአመራረት ባህሪ በመነሳት የዋና ግብዓታቸው መገኛ
75 ከመቶ በሊይ ከሀገር ውስጥ ጥሬ እቃ ከሆነ 15 ነጥብ ይሰጠዋሌ፡፡
4.2. ከአጠቃሊይ ምርታቸው የዋና ግብዓታቸው መገኛ 75 ከመቶ በታች ከሀገር ውስጥ
ጥሬ እቃ አቅርቦት ከሆነ የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ
ይሆናሌ፡፡

8
5. የቴክኖልጅ ዕዴገት አስተዋጽኦ /12/ ነጥብ/
የሚቋቋመው የኢንደስትሪ ቴክኖልጅው ሇሀገራችን አዱስ የሆነ ወይም አዱስ ባይሆንም
ቴክኖልጅው ምርትን በጥራት፣ በመጠን፣ በአሰራር ሇማምረት የተሻሇ ከሆነ፣ የአካበቢውን
የተማረ የሰው ሃይሌ የሚጠቀም፣ የአካባቢን ግብዓት የሚጠቀም እና የማምረት አቅሙ
ከፍተኛ የሆነ፣ የሚጠቀመው ሃይሌ መጠን አነስተኛ እና ከአካባቢው ባህሌና እሴት ጋር
የማይቀረን፣ በአካባቢውን ተፈጥራዊና ማሕበራዊ ተጽዕኖው ዝቅተኛ የሆነ እንዱሁም
የአእምሯዊ ፈጠራ ውጤትን በማሳዯግ በኩሌ የሚኖረውን አስተዋጽኦ የሚያካትት መሆኑ
ይታያሌ፡፡
5.1. ፕሮጀክቱ የሚጠቀመው ቴክኖልጅው ሇሀገራችን አዱስ የሆነ ወይም አዱስ ባይሆንም
ቴክኒዎልጀው ምርትን በተሻሇ ጥራት፣ መጠን ሇማምረት የአካበቢን የሰው ሃብት
ጉሌበትና የተማረ ሰው ሃይሌ የሚጠቀም፣ የአካባቢን ግብዓት የሚጠቀም እና
የሚጠቀመው ሃይሌ መጠን አነስተኛ እና ከአካባቢው ባሕሌና እሴት ጋር የማይቀረን፣
በአካባቢውን ተፈጥሯአዊና ማሕበራዊ ተጽዕኖው ዝቅተኛ የሆነ እንዱሁም አእምሯዊ
ፈጠራ ውጤትን በማሳዯግ በኩሌ የሚኖረውን አስተዋጽኦ የሚያካትት ከሆነ 12 ነጥብ
ያገኛሌ፡፡
5.2. ፕሮጀክቱ የሚጠቀመው ቴክኖልጅው ሇሀገራችን አዱስ የሆነ ወይም አዱስ ባይሆንም
ቴክኖልጅው ምርትን በተሻሇ ጥራት፣ መጠን ሇማምረት የአካበቢን የሰው ሃብት
ጉሌበትና የተማረ ሰው ሃይሌ የሚጠቀም፣ የአካባቢን ግብዓት የሚጠቀም እና
የሚጠቀመው ሃይሌ መጠን አነስተኛ እና ከአካባቢው ባህሌና እሴት ጋር የማይቀረን፣
በአካባቢውን ተፈጥሯአዊና ማሕበራዊ ተጽዕኖው ዝቅተኛ ከሆነ 8 ነጥብ ይሰጠዋሌ፡፡
5.3. ፕሮጀክቱ የሚጠቀመው ቴክኖልጅው ሇሀገራችን አዱስ የሆነ ወይም አዱስ ባይሆንም
ቴክኖልጅው ምርትን በተሻሇ ጥራት፣ መጠን ሇማምረት የአካበቢን የሰው ሃብት
ጉሌበትና የተማረ ሰው ሃይሌ የሚጠቀም፣ የአካባቢን ግብዓት የሚጠቀም እና
ከአካባቢው ባህሌና እሴት ጋር የማይቀረን ከሆነ 4 ነጥብ ይሰጠዋሌ፤
5.4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሐ አንደን ካሇሟሊ የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡
6. የኢኮኖሚ ትስስር /15 ነጥብ/ ያሇው ሲሆን ከፊትም ሆና ከኋሊ በተቀባይነትና በመጋቢነት
ወይም ከሁሇቱ በአንደ ትስስር ያሊቸው የኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች እንዯ ትስስር ስፋታቸው
ተመዝነው ውጤት ይሰጣቸዋሌ፡፡

9
6.1. የኋሌዮሽና የፊትዮሽ የኢኮኖሚ ትስስር ማሇትም የግብዓት አቅራቢነትና የምርት
ተቀባይነት ትስስር ማሇትም በአካባቢው የሚመረተውን የግብርናና የኢንደሰትሪ
ውጤት በግብዓትነት የሚጠቀም፣ የአመረተውን ምርት ሇላልች ኢንደስትሪዎች
በግብዓትነት ሉያቀርብ የሚችሌ እንዱሁም ላልች ኢንደሰትሪዎች ሇመፈጠር
ምክንያት ሉሆን የሚችሌ 15 ነጥብ ይሰጠዋሌ፡፡
6.2. የኋሌዮሽ የኢኮኖሚ ትስስር ያሇው ማሇትም ግብዓት ከአካባቢው የግብርና ወይም
የኢንደሰትሪ ውጤት የሚጠቀም እንዱሁም ኢንደሰትሪዎች ሇመፈጠር ምክንያት
ሉሆን የሚችሌ 10 ነጥብ ይሰጠዋሌ፣
6.3. የፊትዮሽ የኢኮኖሚ ትስስር ያሇው ማሇትም የአመረተውን ምርት ሇላልች
ኢንደስትሪዎች በግብዓትነት ሉያቀርብ የሚችሌ እንዱሁም ኢንደሰትሪዎች ሇመፈጠር
ምክንያት ሉሆን የሚችሌ 8 ነጥብ ይሰጠዋሌ፤ የፊትዮሽም ሆነ የኋሌዮሽ ትስስር
ከላሇው የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡
7. በሴቶች ባሇቤትነት ሇሚቀርቡ ፕሮጀክቶች 5 ተጨማሪ ነጥብ ይሰጣሌ
8. ሁኖም በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ አንዴ እሰከ ንዑስ አንቀጽ ሰባት የተገሇፀው
እንዯተጠበቀ ሁኖ በውዴዴሩ እኩሌ ነጥብ ካመጡ መዯራጀትን ሇማበረታታት በአክሲዎን
ሇተዯራጁ ኢንደስትሪዎች ቅዴሚያ ይሰጣሌ፡፡
6. የመሬት መጠን መወሰን፤
1. በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርክ ውስጥ መሬት እንዱሰጠው ጥያቄ ሇሚያቀርብ ፕሮጀክት

የሚሰጥ የቦታ መጠን የሚወሰነው ባሇሃብቱ በሚያቀርበው ማሽን ሇአይ አወትና ፕሊንት
ሇአይ አውት ነው፡፡ ሇዚህ ተግባር በማስረጃነት የሚቀርበው ማሽን ሇአይ አውት በቀጥታ
ከፕሮፎርማ ወይም ከካንፓኒው የመረጃ መረብ ሲሆን ፕሊንት ሇአይ አውንቱ ዯግሞ
በፕሮጀክት ፕሮፖዛሌ ዝርዝር መሰረት የኢንደስትሪ መሀንዱስ፣ ሲቭሌ መሀንዱስ፣
ኢኮኖሚስትና ኢንቫሮመንታሉስት በየዘርፋቸው በሚያቀርቡት የውሳኔ ሀሳብ በወረዲ
ወይም ከተማ አስተዲዯር ን/ኢ/ገ/ሌማት ዘርፍ ማኔጅመንት እና በኃሊፊው የሚወሰን
ይሆናሌ፡፡
2. ሇፕሮጀክቱ የሚያስፈሌገው የመሬት መጠን ተገምግሞ በበሊይ ኃሊፎዎች ከፀዯቀ በኋሊ

ውጤቱ በፀዯቀበት ቀን ይፋ ይሆናሌ፡፡ በዚህ ሊይ የሚነሳ ቅሬታ ቢኖር በ5 ቀን ጊዜ


ውስጥ ከዚህ በታች በአንቀፅ 7 በተመሇከተው አግባብ ይታያሌ፡፡

10
3. በበሊይ ኃሊፊዎች ፀዴቆ ውጤቱ ይፋ የሆነ ፕሮጀክት የቅሬታ ጊዜው በተጠናቀቀ በ5

ቀን ውስጥ በየዯረጃው ሇሚገኝ ፓርኮች ሌማት ኮርፖሬሽን /መሬት ሌማት ማኔጅመንት


በየዯረጃው በሚገኝ ከንቲቫ/ በአስተዲዲሪ አማካኝነት መገሇጽ አሇበት፡፡

7. ውጤትን ይፋ ማዴረግ እና ቅሬታን ማስተናገዴ፤

1. ፕሮጀክቶች በወረዲ ን/ኢ/ገ/ሌማት በሚገኙ ኢንደስትሪ ሌማት ባሇሙያዎች ከተገመገመ


በኋሊ ሇኢንደስትሪ ዘርፍ ማኔጅመንት ቀርቦ በኃሊፊው ይሁንታ ያገኘ ፕሮጀክት
በየዯረጃው ሇሚገኝ ከንቲቫ ወይም ዋና አስተዲዲሪ ተሌኮ እንዱፀዴቅ ይዯረጋሌ፤
2. በሁሇቱ የበሊይ ኃሊፊዎች ዯረጃውን ጠብቆ የጸዯቀ ፕሮጀክት ውጤቱ ከጸዯቀበት ቀን
ጀምሮ በማስታወቂያ ቦርዴ ሊይ ሇ7 ተከታታይ ቀን መሇጠፍ አሇበት፤
3. ማስታወቂያው በተሇጠፈ 7 ቀናት ውስጥ ቅሬታ ያሇው ፕሮጀክት ቅሬታውን ቀጥል
ሊሇው ንግዴ፣ ኢንደስትሪ ገበያ ሌማት መምሪያ ወይም ቢሮ ማቅረብ ይችሊሌ
በየዯረጃው ቅሬታ የቀረበሇት ንግዴ፣ ኢንደስትሪ ገበያ ሌማት መምሪያ ወይም ቢሮ
ቅሬታው በቀረበ በ5 ቀን ውስጥ ቅሬታውን አይቶ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡
4. በውሳኔው ቅር የተሰኘ አካሌ ቅሬታውን ሇክሌሌ ንግዴ፣ ኢንደስትሪና ገበያ ሌማት ቢሮ
ወይም ቢሮው የወሰነው ከሆነ ሇክሌለ ቅሬታ ሰሚ ያቀርባሌ ቅሬታ የቀረበሇት የንግዴ፣
ኢንደስትሪ ገበያ ሌማት ቢሮ ወይም የክሌለ ቅሬታ ሰሚ የቀረበውን ቅሬታ በዯረሰው
በ10 ቀን ውስጥ የመጨረሻ ወሳኔ ይሰጣሌ፡፡
5. በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ አንዴ እስከ ንዑስ አንቀጽ ሦስት በተገሇጸው መሰረት
ቅሬታውን የሚያዩት አስቀዴሞ በተሰጠው ውሳኔ ያሌተሳተፉ ባሇሙያዎች ናቸው፡፡
6. ቅሬታውን የሚገመግም ባሇሙያ በመጀመሪያው ግምገማ የተሳተፈ መሆን የሇበትም፤
በዚህም ቅዯም ተከተሌ መሰረት የክሌለ ንግዴ፣ ኢንደስትሪና ገበያ ሌማት ቢሮ ኃሊፊ
የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናሌ፡፡
8. የክሌለ ኢንደስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን ከሚያስተዲዴሯቸው ሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርኮችና
ክሊስተር ማዕከሊት ውጭ ያለ የአምራች ኢንደስትሪዎችን በክሊስተር ማዯራጀት፤
1. በኢንደስትሪ ክሊስተር ማዕከሊትና በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክ ውስጥ በአንዴ አካባቢ
የሚመዯቡ ኢንደስትሪዎች ተመሳሳይነት ያሊቸው ወይም የግብዓትና የምርት ውጤት
ቅብብልሽ ሊሊቸው ሉሆን ይገባሌ፡፡ በአንዴ አካባቢ ሁሇትና ከዚያ በሊይ የኢንደስትሪ

11
ፖርክ ሳይቶች ካለት ከፍተኛ ብክሇት ያሊቸውንና በተነጻጻሪ ዝቅተኛ ብክሇት ያሊቸውን
በመሇያየት ይሰፍራለ፡፡
2. በኢንደስትሪ ፖርክ ውስጥ ተመሳሳይነት ወይም ግንኙነት የላሊቸው ኢንደስትሪዎች
በአንዴ ቦታ ሉመዯቡ የሚችለት አንደ ሇላሊው የተፈጥሮና ማሕበራዊ ብክሇት
/Enviromental and Scoial Impact/ የማያስከትሌና የምርት ሂዯቱን የማያስተጓጉሌ
ሲሆንና ተጽኖውን ሉከሊከሌ የሚችሌ ትሪትመንት ፕሊን ሲዘጋጅ ነው፡፡
3. ከፍተኛ ጭስና ብናኝ ያሊቸው የኢንደስትሪዎች ከንፋስ አቅጣጫ በተቃራኒ ጫፍ መሆን
ያሇባቸው ሲሆን ከፍተኛ ፍሳሽ የሚሇቁ ኢንደስትሪዎች ዯግሞ በፖርኩ ዝቅተኛ ወይም
ተዲፋት ወዲሇው አቅጣጫ ይዯራጃለ፡፡
4. ወዯ ኢንደስትሪ ፓርክና ክሊስተር ማዕከሊት ሉገቡ የማይችለ በማበጠርና በተሇያዩ
ዘርፎች በማቀነባበር የተሰማሩ ፕሮጀክቶች በዚህ መመሪያ የሚመሇመለ ሁኖ ከሁሇገብ
ኢንደስትሪ ፓርክና ክሊስተር ማዕከሊት ውጭ በሆነ ኢንደስትሪ ዞን ሉስተናገደ
ይችሊለ፡፡
5. በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርክ ውስጥ የሚሰጡ ቦታዎች ሇመሬት መንሸራተት፣ ሇአፈር
መሸርሸር፣ ከፍተኛ የኤላክትሪክ ተሸካሚ መስመር /high tension line/
በሚያሌፍባቸው እና ላልች ፋብሪካውን ሇአዯጋ ሉያጋሌጡ ከሚችለ ችግሮች የራቁ
መሆን አሇባቸው፡፡

9. የዘርፍ ሇውጥ መፍቀዴ፤


አንዴ ፕሮጀክት ተወዲዴሮ ካሸነፈ በኋሊ አስገዲጅ በሆኑ ምክንያቶች እና ፕሮጀክቱ የዘርፍ
ሇውጥ ቢያዯረግ የሚያስገኘው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ታይቶ ከዚህ በታች
የተዘረዘሩትን ምክንያቶች አሟሌቶ ሲገኝ ጥያቄው በወረዲ ከተማ አስተዲዯሩ ንግዴ፣
ኢንደስትሪና ገበያ ሌማት ፅ/ቤቶች እየቀረበ በኢንቨስትመንት ቦርደ እየተረጋገጠ የዘርፍ ሇውጥ
ሉፈቀዴ ይችሊሌ፣
1. አዱስ የቀረበው ፕሮጀክት ከዚህ በፊት ቀርቦ ከነበረው ፕሮጀክት በካፒታሌ፣ በስራ
ዕዴሌ ፈጠራ በቴክኖልጅ ሽግግር፣ በገበያ ትስስር፣ ኤክስፖርት በማዴረግ ሁለ የሊቀ
ሁኖ ሲገኝ፤
2. አዱስ የሚቀርበው ፕሮጀክት በክሊስተር ማዕከለ፣ በኢንደስትሪ ፖርኩ ካለ
ፕሮጀክቶችና ከአካባቢው ጋር ከአካባቢ ዯህንነት አንጻር ተጽኖ የማያስከትሌ ከሆነ፤

12
3. የዘርፍ ሇውጥ የተጠየቀበት ፕሮጀክት ባሇሃብቱ ከዚህ በፊት ከወሰዯው ቦታ መጠን
አንጻር ሲታይ በአዱስ የቀረበውን ፕሮጀክት ሇመተግበር ቦታው በቂ መሆኑ ሲረጋገጥ፤
4. ቦታ ተረክቦ በግንባታ ወይም በቅዴመ ግንባታ ዯረጃ ሊይ ያሇ ፕሮጀክት ወዯ ተግባር
ሲገባ በራሱ ሊይ ወይም በቦታው በተቋቋሙ ላልች ፕሮጀክቶች ሊይ የብክሇት ችግር
እንዯሚፈጠር ከተረጋገጠና በአዱስ የዘርፍ ሇውጥ በተጠየቀበት ፕሮጀክት ዱዛይንና ስራ
ዝርዝር መሰረት ግንባታውን የሚያካሂዴ ከሆነ የዘርፍ ሇውጥ እንዱፈቀዴ ይዯረጋሌ፡፡

13
ክፍሌ ሦስት
በክሊስተር ማዕከሊት የሚገቡ ፕሮጀክቶች ማሟሊት ያሇባቸው ቅዴመ ሁኔታና መመሌመያ
መስፈርት
10. በክሊስተር ማዕከሊት የሚገቡ የአምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች /ኢንተርፕራይዞች
ማሟሊት ያሇባቸው ቅዴመ ሁኔታዎች፤
1. በክሊስተር ማዕከሊት የሚገቡ ፕሮጀክቶች አነስተኛና መካከሇኛ የማኑፋክቸሪንግ አምራች
ኢንደስትሪዎች ፕሮጀክቶች ወይም ከጥቃቅን ያዯጉ ኢንተርፕራይዞች ናቸው፡፡
2. በክሊስተር ማዕከሊት የሚገቡ አምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች የአካባቢ ዯህንነትን
ከመጠበቅ አኳያ ማህበራዊና ተፈጥሯዊ ዯህንነትን በብናኝ፣ በንዝረት፣ በመጥፎ ሽታ፣
በኃይሇኛ ዴምጽ፣ በዝቃጭ፣ በፍሳሽ፣ ጭስና በላልች ማናኛውም ብክሇት የሚያጋሌጥ
ሁኔታ የተጠና ግምገማ ያሇፈ እና ተፅዕኖውን መከሊከሌ የሚያስችሌ ቴክኖልጅ ካሊሟለ
በክሊስተር ማዕከለ ውስጥ እንዱገቡ አይፈቀም፤
3. መስፈርቱን ያሟለ የኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች /ኢንተርፕራይዞች በክሊስተር ማዕከለ
ውስጥ ሇሚወስደት ቦታ በፓርኮች ኮርፖሬሽን መመሪያ ቁጥር 5 እና 4/2009 መሰረት
የሸዴ ኪራይ መክፈሌ የሚችለ መሆን አሇባቸው፡፡
4. የወጭ ንግዴን ሇማበረታታት ሲባሌ ከሚያመርቱት ምርት ውስጥ 30 በመቶ እና ከዚህ
ተቀባይነት ያሇው የወጭ ምርት /export product/ ወዯ ውጭ የሚሌኩ ወይም ወዯ
ውጭ ሇሚሌኩ ኢንደስትሪዎች ግብዓት የሚያቀርቡ ትኩረት ይሰጣቸዋሌ፡፡
5. ወዯ ክሊስተር ማዕከሊት የሚገቡ አነስተኛና መካከሇኛ ኢንደስትሪዎች በአራቱ ንዑስ
ዘርፎች ይሆናለ፡፡
ሀ. በጨርቃጨርቅ ቆዲና አሌባሳት ንዑስ ዘርፎች
ሇ. በአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ምግብና ፋማሲዮቲካሌ ንዑስ ዘርፎች
ሐ. በእንጨትና ብረታብረት ንዑስ ዘርፎች
መ. በኮንስትራክሽን ግብዓትና ኬሚካሌ ንዑስ ዘርፎች

14
11. በክሊስተር ማዕከሊት የሚገቡ የማኑፋክቸሪንግ አምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች
መመሌመያ መስፈርት፤

በክሊስተር ማዕከሊት በማምረቻና ማቀነባበሪያው ዘርፍ ሇመሰማራት የሚገቡ አነስተኛና መካከሇኛ


ኢንደስትሪዎች ከየዘርፋቸው አኳያ የነጥብ ክብዯቱ እየታየ ነጥብ የሚመዘኑ ሲሆን
የማወዲዯሪያ መስፈርቶች የወጭ ምርት መጠን 20 በመቶ፣ የስራ ዕዴሌ ፈጠራ 13 በመቶ፤
የኢንቨስትመንት ካፒታሌ መጠን 25 በመቶ፣ የሃገር ውስጥ ጥሬ ዕቃ አጠቃቀም 15 በመቶ፣
የቴክኖልጅ ዕዴገት አስተዋጽኦ 12 በመቶ፣ የኋሌዮሽና የፊትዮሽ ኢኮኖሚያዊ ትስስር 15
በመቶ እና ካገኙት ውጤት ሊይ የሚዯመር የሴቶች 5 በመቶ ባሇቤትነት የሚለት ይሆናለ፡፡
1. የወጭ ምርት /20 ነጥብ/ የሚይዝ ሆኖ በክሊስተር ማዕከሊት የሚገቡ የኢንደስትሪ
ፕሮጀክቶች ከየንዑስ ዘርፉ አኳያ ሇውጭ ገበያ የሚያቀርቡት የምርት መጠን እየታየ ነጥብ
እንዱያገኙ ይዯረጋሌ፡፡ በዚህም መሰረት በሁለም ንዑስ ዘርፍ የተሰማሩ የማኑፋክቸሪንግ
ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች፤
1.1. ከአጠቃሊይ ምርታቸው ውስጥ 30 በመቶ እና በሊይ ሇውጭ ገበያ የሚያቀርቡ ወይም
ሇውጭ ገበያ ምርታቸውን ሇሚያቀርቡ ፋብሪካዎች በግብዓት የሚያቀርቡ ፕሮጀክቶች
20 ነጥብ ይሰጣቸዋሌ፡፡
1.2. ከአጠቃሊይ ምርታቸው ውስጥ ከ30 በመቶ በታች ሇውጭ ገበያ የሚያቀርቡ ወይም
ሇውጭ ገበያ ምርታቸውን ሇሚያቀርቡ ፋብሪካዎች ግብዓት የሚያቀርቡ ፕሮጀክቶች
የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
2. የስራ ዕዴሌ 13 ነጥብ የሚይዝ ሁኖ የኢንደስትሪ ፕሮጀክቱ ከየንዑስ ዘርፍ አኳያ ሲቋቋም
ሉፈጥር የሚችሇው ቋሚ የስራ ዕዴሌ እንዯ አንዴ የማወዲዯሪያ ነጥብ ይወሰዲሌ በዚህም
መሰረት፡-
2.1. ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት 31 እና በሊይ ሇሆኑ ዜጎች ቋሚ የስራ ዕዴሌ የሚፈጥር
ከሆነ 13 ነጥብ ይሰጠዋሌ፡፡
2.2. ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት ከ31 በታች ሇሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የስራ ዕዴሌ የሚፈጥር
ከሆነ የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት ከ6 በታች ሇሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የስራ ዕዴሌ የሚፈጥር
ከሆነ የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡

15
3. የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 25 ነጥብ
በሁለም ንዑስ ዘርፎች ፕሮጀክቱ ሲገመገም ከየንዑስ ዘርፍ አኳያ የሚኖረው የኢንቨስትመንት
ካፒታሌ 25 ነጥብ ይይዛሌ
3.1. ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 20 ሚሉዮን ብር እና በሊይ
ያስመዘገበ ከሆነ 25 ነጥብ ይሰጠዋሌ፡፡
3.2. ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ 20 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ
የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴረግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
3.3. ሇግምገማ የቀረበው ፕሮጀክት የኢንቨስትመንት ካፒታሌ ከ1 ሚሉዮን ብር በታች ከሆነ
የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፤
4. የሀገር ውስጥ ጥሬ ዕቃ አጠቃቀም /15 ነጥብ/ የሚያዝ ሆኖ በሀገር ውስጥ የሚገኝ
የተፈጥሮ ሀብትንና የግብርናውን ምርት ውጤት እንዱሁም ላልች የሀገር ውስጥ ጥሬ
ዕቃዎችን መጠቀም የሚመሇከት ነው፡፡
4.1. ፕሮጀክቱ ሲገመገም ከፕሮጀክቱ የአመራረት ባህሪ በመነሳት የዋና ግብዓታቸው መገኛ
75 ከመቶ በሊይ ከሀገር ውስጥ ጥሬ እቃ ከሆነ 15 ነጥብ ይሰጠዋሌ፡፡
4.2. ከአጠቃሊይ ምርታቸው የዋና ግብዓታቸው መገኛ 75 ከመቶ በታች ከሀገር ውስጥ ጥሬ
እቃ አቅርቦት ከሆነ የከፍተኛውን ነጥብ መነሻ በማዴርግ በስላት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
5. የቴክኖልጅ ዕዴገት አስተዋጽኦ 12 ነጥብ ይይዛሌ፤
5.1. አነስተኛ ወይም መካከሇኛ ኢንደስትሪው የሚጠቀመው ቴክኖልጅው ሇሀገራችን አዱስ
የሆነ ወይም አዱስ ባይሆንም ቴክኖልጅው ምርትን በተሻሇ ጥራት፣ መጠን ሇማምረት
የአካበቢን የሰው ሃብት ጉሌበትና የተማረ ሰው ሃይሌ የሚጠቀም፣ የአካባቢን ግብዓት
የሚጠቀም እና የሚጠቀመው ሃይሌ መጠን አነስተኛ እና ከአካባቢው ባህሌና እሴት
ጋር የማይቃረን፣ በአካባቢውን ተፈጥሯአዊና ማሕበራዊ ተጽዕኖው ዝቅተኛ የሆነ
እንዱሁም አእምሯዊ ፈጠራ ውጤትን በማሳዯግ በኩሌ የሚኖረውን አስተዋጽኦ
የሚያካትት ከሆነ 12 ነጥብ ያገኛሌ፡፡
5.2. ፕሮጀክቱ የሚጠቀመው ቴክኖልጅው ሇሀገራችን አዱስ የሆነ ወይም አዱስ ባይሆንም
ቴክኖልጅው ምርትን በተሻሇ ጥራት፣ መጠን ሇማምረት የአካበቢን የሰው ሃብት
ጉሌበትና የተማረ ሰው ሃይሌ የሚጠቀም፣ የአካባቢን ግብዓት የሚጠቀም እና
የሚጠቀመው ሃይሌ መጠን አነስተኛ እና ከአካባቢው ባህሌና እሴት ጋር የማይቃረን፣
በአካባቢውን ተፈጥሯአዊና ማሕበራዊ ተጽዕኖው ዝቅተኛ ከሆነ 8 ነጥብ ይሰጠዋሌ፡፡

16
5.3. ፕሮጀክቱ የሚጠቀመው ቴክኖልጅው ሇሀገራችን አዱስ የሆነ ወይም አዱስ ባይሆንም
ቴክኖልጅው ምርትን በተሻሇ ጥራት፣ መጠን ሇማምረት የአካበቢን የሰው ሃብት
ጉሌበትና የተማረ ሰው ሃይሌ የሚጠቀም፣ የአካባቢን ግብዓት የሚጠቀም እና
ከአካባቢው ባህሌና እሴት ጋር የማይቃረን ከሆነ 4 ነጥብ ይሰጠዋሌ፡፡
5.4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሐ አንደን ካሇሟሊ የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡
6. የኢኮኖሚ ትስስር /15 ነጥብ/ ያሇው ሲሆን ከፊትም ሆና ከኋሊ በተቀባይነትና በመጋቢነት
ወይም ከሁሇቱ በአንደ ትስስር ያሊቸው የኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች እንዯ ትስስር ስፋታቸው
ተመዝነው ውጤት ይሰጣቸዋሌ
6.1. የኋሌዮሽና የፊትዮሽ የኢኮኖሚ ትስስር ማሇትም የግብዓት አቅራቢነትና የምርት
ተቀባይነት ትስስር ማሇትም በአካባቢው የሚመረተውን የግብርናና የኢንደሰትሪ
ውጤት በግብዓትነት የሚጠቀም፣ የአመረተውን ምርት ሇላልች ኢንደስትሪዎች
በግብዓትነት ሉያቀርብ የሚችሌ እንዱሁም ላልች ኢንደሰትሪዎች ሇመፈጠር ምክንያት
ሉሆን የሚችሌ 15 ነጥብ ይሰጠዋሌ፣
6.2. የኋሌዮሽ የኢኮኖሚ ትስስር ያሇው ማሇትም ግብዓት ከአካባቢው የግብርና ወይም
የኢንደሰትሪ ውጤት የሚጠቀም እንዱሁም ኢንደሰትሪዎች ሇመፈጠር ምክንያት
ሉሆን የሚችሌ 10 ነጥብ ይሰጠዋሌ፣
6.3. የፊትዮሽ የኢኮኖሚ ትስስር ያሇው ማሇትም የአመረተውን ምርት ሇላልች
ኢንደስትሪዎች በግብዓትነት ሉያቀርብ የሚችሌ እንዱሁም ኢንደሰትሪዎች ሇመፈጠር
ምክንያት ሉሆን የሚችሌ 8 ነጥብ ይሰጠዋሌ፣ የፊትዮሽም ሆነ የኋሌዮሽ ትስስር
ከላሇው የሚሰጥ ነጥብ አይኖርም፡፡
7. በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ አንዴ እሰከ ንዑስ አንቀጽ ስዴስት የተገሇጸው እንዯተጠበቀ
ሁኖ ፕሮጀክቱ ከሊይ የተገሇጹትን መስፈርቶች ባያሟሊም የፕሮጀክቱን አስፈሊጊነት በማየት
በሌዩ ሁኔታ ሉወሰን ይችሊሌ፡፡
8. በሴቶች ባሇቤትነት ሇሚቀርቡ ፕሮጀክቶች 5 ተጨማሪ ነጥብ ይሰጣቸዋ
9. በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ አንዴ እስከ ንዑስ አንቀጽ ስምንት በተገሇፀው መመሌመያ
መስፈርት የተገመገሙ አነስተኛና መካከሇኛ ኢንደስትሪዎች /ኢንተርፕራይዞች መንግስት
በገነባቸው ሸድች የሚስተናገደ ሁኖ በፓርኮች ሌማት ኮርፖሬሽን እና በማዘጋጃ ቤት ውሌ
እንዱይዙ ይዯረጋሌ/፡፡

17
ክፍሌ አራት
በየዯረጃው የሚገኝ የንግዴ ኢንደስትሪ ገበያ ሌማት ተቋምና የፕሮጀክት ገምጋሚ ኮሚቴ
ተግባርና ኃሊፊነት፤
12. በየዯረጃው የሚገኙ የንግዴ፣ ኢንደስትሪና ገበያ ሌማት መስሪያ ቤቶች፤
1. ከክሌለ ፓርኮች ሌማት ኮርፖሬሽን፣ ከከተማ ሌማት ኮንስትራክሽንና ላልች አጋር አካሊት
ጋር በመተባበር የኢንደስትሪ ክሊስተር ማዕከሊት፣ የሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርኮችና የተቀናጀ
ኢንደስትሪ ፓርኮች የሚሇሙባቸውን ከተሞች እና አካባቢዎች በዚህ መመሪያ መስፈርት
መሰረት አዱስም ሆነ በነባር የሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርክ ሌማት ፍሊጎትን በጥናት በመሇየት
ዕቅዴ ያዘጋጃሌ፤
2. ሁሇገብ የኢንደስትሪ ፖርኮች የሚሇማባቸውን ከተሞችና አካባቢዎች እንዯየ አካባቢዎቹ
የመሌማት አቅም፣ የኢንደስትሪ ፕሮጀክት ፍሰት እና አዋጭነት በመሇየት፣ በየከተሞች
ሇኢንደስትሪ ሌማትና ተያያዥ አገሌግልቶች የተከሇለ ቦታዎችን የካሣ ክፍያ በመፈጸም
መሬቱን ከሶስተኛ ወገን ነጻ ያዯርጋሌ ሳይት ፕሊን በኮርፖሬሽኑ ስም እንዱሰራና
ሇኮርፖሬሽኑ እንዱረከብ ያዯርጋሌ፣ ከፖርኩና ክሊስተር ማዕከለ ይዞታ ውጭ አስፈሊጊ
መሰረተ ሌማቶችን በመዘርጋት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራሌ፤
3. በየከተሞች በኢንደስትሪ ፖርኮችና ክሊስተር ማዕከሊት ውስጥ የሇማውን ነጻ የመሬት
መጠን አስመሌክቶ ከባሇሀብቱ የሚቀርቡ የፕሮጀክት ሰነድችን በአንቀጽ 5 በተቀመጡ
መመሌመያ መስፈርት መሰረት መመሌመሌ እና የተሻሇ ፋይዲ ያሊቸውን በመምረጥ
በየዯረጃው ሇሚገኝ ከንቲቫ /አስተዲዯሪ በማስገምገም ይሁንታ ሲያገኝ ሇኢንደስትሪ ፖርኮች
ሌማት ኮርፖሬሽን /መሬት ሌማት ማኔጅመንት በከንቲቫው ወይም አስተዲዲሪው አማካኝነት
እንዱተሊሇፍ ያዯርጋሌ፤
4. በሁሇገብ የኢንደስትሪ ፖርኮች የገቡ ፕሮጀክቶችን ቴክኒካዊ ዴጋፍና ክትትሌ ስራ ያካሄዲሌ
አፈጻጸማቸውን በተመሇከተም ወቅታዊ አፈጻጸም መረጃ ሇሚመሇከተው ይሰጣሌ፤
5. ሇአንዴ የኢንደስትሪ ፕሮጀክት የሚያስፈሌገውን የቦታ መጠን ከፕሮጀክቱ ባህሪ እና
ከሚቀርበው ፕሊንት ሇአይውት በመነሳት ገምጋሚ ቡዴን በዚህ መመሪያ መሰረት
ይሰይማሌ፣ ሇቡዴኑ በተሰጠው ተግባርና ኃሊፊነት መሰረት በባሇሙያዎች እንዱገመገምና
የውሳኔ ሃሳብ እንዱቀርብ በማዴረግ ይወስናሌ፣ ውሳኔውን ሇሚመሇከተው ከንቲቫ
/አስተዲዲሪ ያስተሊሌፋሌ በመሆኑም የፕሮጀክት ገምጋሚ ኮሚቴ አዯረጃጀት ተግባርና
ኃሊፊነት በሚከተሇው አግባብ ተፈፃሚ ይሆናሌ፡፡

18
ሀ. የክሌሌ ፕሮጀክት ገምጋሚ ኮሚቴ አዯረጃጀት

1. የኢንደስትሪ ዞንና አካባቢ እንክብካቤ ዲይሬክቶሬት ዲይሬክተር.................................ሰብሳቢ

2. ከኢንደስትሪ ሌማት ዘርፍ የዘርፉ ኢንደስትሪ መሀንዱስ..........................................አባሌ

3. ከኢንደስትሪ ዞንና አካባቢ እንክብካቤ ዲይሬክቶሬት ሲቭሌ መሀንዱስ..........................አባሌ

4. ከኢንደስትሪ ዞንና አካባቢ እንክብካቤ ዲይሬክቶሬት ኢንቫሮመንታሉስት.......................አባሌ

5. ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን የፕሮጀክት ክትትሌ ባሇሙያ...............................................አባሌ

6. ከኢንደስትሪ ሌማት ዘርፍ የዘርፉ ዲይሬክቶሬት ማስፋፊያ በሇሙያ............................ፀሀፊ

ሇ. የከተማ አስተዲዯር /በወረዲ ፕሮጀክት ገምጋሚ ኮሚቴ አዯረጃጀት፣

1. የኢንደስትሪ ዞን ቡዴን መሪ………………………………….........................ሰብሳቢ

2. ከኢንደስትሪ ሌማት ዘርፍ የዘርፉ ኢንደስትሪ መሀንዱ....................................አባሌ

3. ከኢንደስትሪ ዞን ሌማት ቡዴን ሲቭሌ መሀንዱስ.............................................አባሌ

4. ከኢንደስትሪ ዞን ሌማት ቡዴን ኢንቫሮመንታሉስት..........................................አባሌ

5. ከኢንቨስትመንት የፕሮጀክት ክትትሌ ባሇሙያ..................................................አባሌ

6. ከኢንደስትሪ ሌማት ዘርፍ ማስፋፊያ ባሇሙያ..................................................ፀሀፊ

ሐ. የክሌሇ ፕሮጀክት ገምጋሚ ኮሚቴ ተግባርና ኃሊፊነት


1. በክሌለ የኢንደስትሪ ክሊስተር ማዕከሊት፣ ሁሇገብ የኢንደስትሪ ፓርክና የአግሮ ፕሮሰሲንግ
የኢንደስትሪ ፓርክ መረጃ አዯራጅቶ ይይዛሌ፤
2. በክሌለ የማኑፋክቸሪንግ ኢንቨስትመንት እንዱስፋፋ ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር በመሆን
የኘሮሞሽን ስራ ይሰራሌ፤
3. በክሌለ ሇማኑፋክቸሪንግ ኢንቨስትመንት አዋጭነት ያሊቸውን ፕሮጀክቶች በጥናት ይሇያሌ፣
አዋጭነት ካሊቸው ዘርፎች ፕሮጀክቶች እንዱሳተፉ በሌዩ ሁኔታ ይዯግፋሌ፤
4. በሁለም አካባቢዎች ስሇ ፕሮጀክት ዝግጅት፣ ግምገማ፣ ዴጋፍና ክትትሌ የስሌጠና ሰነድችን
ያዘጋጃሌ፣ ስሌጠና ይሰጣሌ፣ አፈጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
5. በክሌለ የቀረቡ ፕሮጀክቶች በዚህ መገምገሚያ መስፈርት መሰረት እየተገመገሙ ስሇመሆኑ
ይከታተሊሌ፣ ይዯግፋሌ፣ ያረጋግጣሌ፤

19
6. በክሌለ ፕሮጀክት ሇመገምገም የአቅም ችግር ያሇባቸውን አካባቢዎች በመሇየት ከአካባቢው
አስተዲዯር ጋር በመተባበር ፕሮጀክቶችን ይገመግማሌ፣ ይመዝናሌ፣ የመሬት አቅርቦት
መጠንን ይወስናሌ፣ የተገመገሙ ፕሮጀክቶችን ሇውሳኔ ሰጭ አካሊት ያስተሊሌፋሌ፤
7. በክሌለ ተገምገመው መሬት የወሰደ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ይከታተሊሌ፣ ወዯ ግንባታ
እንዱገቡም ከኢንደስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን፣ መሬት ሌማት ማኔጅመንት፣
ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና ላልች አጋር አካሊት ጋር በመተባበር ይዯግፋሌ፤
8. በፕሮጀክት ግምገማ እንዱሁም በግንባታ ሂዯት ያጋጠሙ ጉዴሇቶችንና ትግዲሮቶችን
በመውስዴ ተሞክሮ በመቀመር ሰነዴ በማዘጋጀት ከጥንካሬውም ይሁን ከችግሩ ትምህርት
እንዱወሰዴበት ሇሁለም አካባቢዎች ያስተሊሌፋሌ፡፡
መ. የከተማ አስተዲዯር /ወረዲ/ ፕሮጀክት ገምጋሚ ኮሚቴ ተግባርና ኃሊፊነት
1. በከተማ አስተዲዯሩ ውስጥ የሚገኙ የኢንደስትሪ ክሊስተር ማዕከሊት፣ ሁሇገብ የኢንደስትሪ
ፓርክና የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንደስትሪ ፓርክ መረጃ አዯራጅቶ ይይዛሌ
2. በከተማ አስተዲዯሩ የማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪን ሇማስፋፋት ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን፣
ከአካባቢው አስተዲዯር ጋር በመተባበር የፕሮሞሽን ስራ ይሰራሌ፤
3. በከተማ አስተዲዯሩ በማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪ ሇመሰማራት ፍሊጎት ያሊቸውን ፕሮጀክቶች
መረጃ ያዯራጃሌ፣ ወዯ መረጃ ቋት ውስጥም በማስገባት ይይዛሌ፤
4. በመመሪያው መሰረት ፕሮጀክቶችን ይገመግማሌ፣ ወዯ ክሊስተር ማዕከሊት፣ ወዯ ሁሇገብ
ኢንደስትሪ ፓርክና አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገቡ ፕሮጀክቶችን ይሇያሌ፤
5. በኢንደስትሪ ክሊስተር ማዕከሊት፣ ሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክና አግሮ ፕሮሰሲንግ
ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገቡ ፕሮጀክቶች የሚያስፈሌጋቸውን የመሬት መጠን የውሳኔ ሃሳብ
ሇሚመሇከታቸው የበሊይ ኃሊፊዎች ያቀርባሌ፤ ያስፀዴቃሌ፤
6. ወዯ ኢንደስትሪ ክሊስተር ማዕከሊት፣ ሁሇገብ ኢንደስትሪ ፓርክ፣ አግሮ ኢንደስትሪ ፓርክ
የገቡ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ይከታተሊሌ፣ ይገመግማሌ፣ ይዯግፋሌ፤
7. ከግምገማ ውጤቱ በመነሳት ጉዯሇትና ጥንካሬዎችን በመቀመር ትምህርት እንዱወሰዴ
ያዯርጋሌ፡፡

20
ክፍሌ አምስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
13. ግዳታዎች እና ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች ግዳታዎች

1. ባሇሃብቱ መሬቱን ከተረከበ በኋሊ የፕሮጀክቱን አፈፃፀም በግንባታ ዕቅደ መሰረት


ሳይቆራረጥ በየሶስት ወሩ በየዯረጃው ሇሚገኙ የንግዴ፣ ኢንደስትሪና ገበያ ሌማት፣
ሇኮርፖሬሸኑ፣ ሇከተማ ሌማት ቤቶች ኮንስትራክሽን ተቋማት ሪፖርት ማዴረግ አሇበት፣
2. ምርታቸውን ወዯ ውጭ አገር እንዯሚሌኩ ውሌ ገብተው ቦታ የተረከቡ ባሇሀብቶች ወይም
ምርታቸውን ወዯ ውጭ ሇሚሌኩ ፋብሪካዎች ግብዓት የሚያቀርቡ በገቡት ውሌ መሰረት
እየፈጸሙ ስሇመሆናቸው ምርት በጀመሩበት ዓመት መጨረሻ ጀምሮ በገቡት ውሌ መሰረት
በየዓመቱ የግዥና ሻጭ ውሌና ዯረሰኝ ማረጋገጫ በየዯረጃው ሇሚገኝ ንግዴ፣ ኢንደስትሪና
ገበያ ሌማት ቢሮ መዋቅር ማቅረብ አሇባቸው፡፡
3. የኢንደስትሪ ፕሮጀክቱ ሉያሟሊቸው የሚገቡ ላልች ቅዯመ ሁኔታዎችን አሟሌቶና
በመስፈርቶች ተወዲዴሮ ቦታ እንዱሰጠው ሲወሰን የግንባታ ፈቃዴ እንዱያገኝ ከመዯረጉ
በፊት ፕሮጀክቱ እንዱሰጠው የተረጋገጠሇትን ቦታ ሁኔታ መነሻ በማዯረግ በአካባቢ ተጽዕኖ
ግምገማ ሂዯት ውስጥ በማሇፍ የይሁንታ ፈቃዴ የተሰጠው መሆኑን የሚያረጋግጥ ከአካባቢ
ጥበቃ ዯንና ደር አራዊት ቢሮ ወይም በስሩ ካለ ተቋማት ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
4. የማስፋፊያ ስራ የሚከናወን ከሆነም ፕሮጀክቱ በተመሳሳይ ሂዯት አሌፎ መስፈርቶችን
ሲያሟሊ የግንባታ ፈቃዴ ይሰጠዋሌ፡፡
5. በአንቀጽ 5 ስር በተዘረዘሩት መስፈርቶች መሰረት ተወዲዴረው መሬት የተሰጣቸው
ባሇሃብቶች ማወዲዯሪያ መስፈርቶችን ሇማሟሊታቸው በሰጡት መረጃ መሰረት
በተቀራራቢነት የመፈጸም ግዳታ አሇባቸው በገባው ውሌ መሰረት ያሌፈጸመ ባሇሃብት
አግባብ ባሇው ህግ ተገናዝቦ የሚቀጣ ይሆናሌ፡፡
6. በገቡት ውሌ መሰረት ወዯ ስራ ባሌገቡ ፕሮጀክት ሊይ ኮርፖሬሸኑ ወይም የመሬት ሌማት
ማኔጅመንት መሬት የማስመሇስ ስራ ይሰራሌ፡፡
7. ኮርፖሬሸኑ ባሇሀብቱ ባሇማሌማቱ የተመሇሰን ቦታ ወይም ግንባታ የወጣውን ወጭ ቀዯም
ሲሌ ከነበረው ግምት ተገምቶ የግምቱንና 10% ቅጣት በማስከፈሌ እና ቀሪውን ወጪ
መሸፈን ሇሚችለ ላልች አሌሚዎች ማስተሊሇፍ ይችሊሌ፡፡
8. ባሇሃብቱ ባቀረበው ፕሮጀክት መሰረት ቦታ ከተረከበና የግንባታ ፈቃዴ ከወሰዴ በኋሊ
ሸድችንና ላልች ህንጻዎችን በጸዯቀው የግንባታ ዱዛይን መሰረት መገንባት አሇበት፡፡

21
14. መመሪያውን ስሇማስፈፀም
1. ሇሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርክና ክሊስተር ማዕከሊት የተመዯበ ቦታን የማስተዲዯርና
አጠቃቀምን በተመሇከተ በየዯረጃው የሚገኙ የኢንደስትሪ ፖርኮች ሌማት ኮርፖሬሽን
መስሪያ ቤቶች በህግ በተሰጣቸው ስሌጣን መሰረት ይህንን መመሪያ ተፈፃሚ ያዯርጋለ፡፡
2. ከዚህ በፊት በየከተማ አስተዲዯሮች ከሚገኙ የከተማ ሌማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤቶች
/መምሪያዎች በሁሇገብ ኢንደስትሪ ፖርኮች ሇማምረቻና ማቀነባበሪያ አገሌግልት መሬት
የወሰደ ባሇሃብቶች በገቡት ሉዝ ውሌ መሰረት ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡
3. የፕሮጀክቱ እንቅስቃሴ ከቅዴመ ግንባታ ጀምሮ እሰከ ምርት ሂዯት ዴረስ በመመሪያው
መሰረት እየተከናወነ ስሇመሆኑ በየዯረጃው የሚገኙ ኢንደስትሪ ሌማት መስሪያ ቤቶች
ይገመግማለ፣ ይከታተሊለ፣ ጉዯሇቶችን ሇይተው ይዯገፋለ፣ የኢንደስትሪ ኤክስንቴሽን
አገሌግልት ይሰጣለ፣ በኢንደስትሪ ክሊስተር ማዕከለና ፓርኩ ውስጥ በኮርፖሬሸኑ ይህ
መመሪያ ሙለ በሙለ ተግባራዊ መዯረጉን ይቆጣጠራለ፡፡
15. መመሪያውን ስሇማሻሻሌ፤
አስፈሊጊ በሆነ ጊዜ ቢሮው ይህን መመሪያ ሉያሻሽሇው ይችሊሌ፡፡
16. ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ህጎች፤
1. በቀዴሞው የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት ኢንደስትሪና ከተማ ሌማት ቢሮ
በኢንደስትሪ መንዯር ውስጥ እንዱቋቋሙ የሚፈቀዴሊቸውን የመካከሇኛና ከፍተኛ
የኢንደስትሪ ፕሮጀክቶችን ዓይነት ሇመወሰን ተሻሽል የወጣው መመሪያ ቁጥር
ኢከሌ/001/2006 ዓ/ም በዚህ መመሪያ ተሽሯሌ፡፡
2. ከዚህ መመሪያ ጋር የሚቃረን ማናቸውም መመሪያ ወይም ሌማዲዊ አሰራር ይህ መመሪያ
ከፀዯቀበት ጊዜ ጀምሮ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
3. ይህ መመሪያ በቢሮ ኃሊፊው ከተፈረመበት ጥር 7 ቀን 2010 ዓ/ም ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡

22

You might also like