Professional Documents
Culture Documents
Students' Discipline Rules and Regulation
Students' Discipline Rules and Regulation
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቆመላቸውን የማስተማር፣ For the missions that Addis Ababa
ጥናትና ምርምር፣ ማህበራዊ አገልግሎት ዓላማዎቹን University is founded: teaching, researching,
በላቀ ደረጃ ከግብ ለማድረስ በሚደረገው ጥረት and social services, in a great way students
ተማሪዎች በየዕለቱ በግልም ሆነ በጋራ በትምህርት፣
individually as well as collectively have a
በሥራ እና በማህበራዊ ኑሮ ዙሪያ የሚያደርጓቸው
high level of personal and professional
እንቅስቃሴዎች ከፍተኛ ሥፍራ አላቸው፡፡
engagement on a daily, co-educational,
working, and social setting.
የዩኒቨርስቲው ዓላማዎች በአመዛኙ የሚያተኩሩት Because of the objectives of the university,
በተማሪው ገንቢ የሆነ የባህሪ ለውጥን በማስገኘት ላይ in particular, are to provide a positive
ስለሆነ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው የተስተካከለ behavioral change of the student, and to
ባህሪና የተሟላ ስብዕና ያላቸው ጠቃሚ ዜጋ እንዲሆኑ make students a good citizen with modified
ያለሰለሰ ጥረት ሊደረግ የሚገባ ሲሆን ለዚሁ and worthy member at the university; it
ዩኒቨርሲቲውና ተማሪዎች የጋራ ኃላፊነት አለባቸው፡፡ should be done with efforts and to ensure
this, the university and students have shared
responsibilities
ተማሪዎች በመማሪያ ክፍሎች ፣ በአብያተ መጻሕፍት ፣ Students are served together in classrooms,
በምግብ፣ በመኝታና በመዝናኛ ሻይ ቤቶች በጤና libraries, cafes, dormitory, and
አገልግሎት መስጫዎች ፣ በመሰብሰቢያ አዳራሾች ወዘተ. entertainment cafes and at health centers,
በጋራ ይገለገላሉ፡፡ ስለዚህ የግልም ሆኑ የጋራ ባህርያትና meeting halls, and so on. So, the personal, as
ድርጊቶች በመማር ማስተማር ሂደትና በማህበራዊው well as the common characteristics and
ደህንነትና ሕልውና ላይ ተፅዕኖ ይኖራቸዋል፡፡ ይህም actions of the students behaviors influence
በመሆኑ የተማሪዎች የትምህርት እንቅስቃሴና የማህበራዊ the process of learning and the social well-
አኗኗር ዘይቤ በደንብና በሥርዓት ሊመራ የሚገባ ሲሆን
being and survival. As a result, students'
ተማሪዎች ሥርዓቱን ጠንቅቀው በማወቅ ሊመሩበትና
academic and social life style must be well-
ሊገለገሉበት ይገባል፡፡ የትምህርትንና የማህበራዊ ኑሮ
አገልግሎትን ሥርዓት በአግባቡ ከተጠቀሙ ተማሪዎች managed and students should be carefully
የግልና የጋራ ዓላማዎቻቸውን እውን እንዲያደርጉ understood, guided and served by the
ይረዳቸዋል፡፡ system. It can help students to make a real
difference in their personal and common
goals, if they use the system of education
and social life-skills properly.
1
የመመማር ማስተማሩ ሂደትም ሆነ የተማሪዎችና This Students Discipline Rules and
የዩኒቨርቲው ማኀበረሰብ መልካም ግንኙነት በተማሪዎች Regulation has been issued to enable the
አሉታዊ ባህሪ እንዳይደናቀፍ ተማሪዎችን በመጠበቅ፣ Protection, correcting and defending for the
በማረም እና በመከላከል ጤናማ የመማር ማስተማር learning process, and the good relationships
አከባቢ ሁኔታ ለመፍጠር እንዲቻል እና የአካዳሚ ነፃነት
between students and the University’s
ለማስጠበቅ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲው የተቋቋመለት ዓላማ
እንዲሳካ ገዢ ህጎችና ደንቦች ተፈፃሚ እንዲሆኑ community not to be hindered with students'
ለማስቻል ይህ የተማሪዎች የሥነ ሥርዓት ደንብ negative behavior and to enable the creation
እንዲወጣ ተደርጎዋል፡፡ of a healthy teaching environment and to
protect academic freedom, as well as to
enforce regulatory rules and regulations for
the achievement of the goals that the
University was established.
---------------------------------------------------- ----------------------------------------------------
2. ትርጓሜ 2. Definition
2
2.3. “የዩኒቨርሲቲ ማኀበረሰብ” ማለት 2.3. "The Community of University”
የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣የአስተዳደር means the university’s teachers,
ሰራተኞች፣ ተማሪዎች፣ ህመምተኞችና administration staff, students,
አስታማሚዎች ማለት ሲሆን ከዩኒቨርቲው patients and caregivers, and anyone
ጋር ቀጣይ ግንኙነት ኖሮት በግቢዎች
who continues to be in contact with
ውስጥ የሚገኝ ማንኛዉንም ሰው
ይጨምራል፡፡ the university.
2.4. “ስነ ምግባር” ማለት ማንኛውም ዓይነት 2.4. "Ethics" means a characteristic that
በግለሰብም ሆነ በተቋሙ ላይ አሉታዊም can have negative or positive
ሆነ አዎንታዊ ተጽዕኖ ሊያሳርፍ የሚችል influence on any individual or
ባህሪ ሆኖ በድርጊት ሊገለጽ የሚችል institution, which can be expressed
ነው፡፡ by action.
2.7. “ዲን” ማለት በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችን 2.7. "Dean" means the highly authorized
ጉዳይ በበላይነት እንዲመራ ስልጣን individual or representative, whom
የተሰጠው ግለሰብ ወይም ተወካይ ነው፡፡ oversees the affairs of students in
the university.
3
3. የተፈጻሚነት ወሰን 3. Scope of implementation
3.2. ደንቡ ተፈጻሚ የሚሆነው ተማሪው 3.2.The regulation will be effective from
በተማሪነት ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ ተመርቆ the date the student is enrolled as a
ወይም በሌላ ምክንያት ተማሪነቱ እስኪያበቃ student until he released the campus
ነው፡፡ due to graduation or other reasons.
3.3. አንድ ተማሪ በዩኒቨርሲቲው ግቢዎች ውስጥም 3.3.A student will be subject to the
ሆነ ከትምህርት ወይም ተማሪነት ጋር በተያያዘ violence of the rules in the
ወይም ዩኒቨርሲቲውን ወይም የዩኒቨርሲቲውን compound of the University, as well
ማኅበረሰብን የሚጎዳ ከግቢው ውጭ as outside of the campus in relation
በሚፈጽማቸው የደንብ ጥሰቶች ላይ ተፈጻሚ to the schooling or the student or the
ይሆናል፡፡ university or university community.
3.4. በሌላ ደንብ ወይም ሁኔታ የሥነ ሥርዓት 3.4.This rule will be enforced unless
እርምጃ እስካልተወሰደ ድረስ ይህ ደንብ disciplinary action is taken by other
በተማሪ በተሰራ ጥፋት ላይ ተፈጻሚ
rules or condition.
ይሆናል፡፡
3.5. ይህ ደንብ በጊዜያዊነት ለትምህርት፣ 3.5.This rule will apply to students who
ለልምምድ ወይም በሌላ ሁኔታ በዩኒቨርሲቲው work temporarily in the course of
በሚገኙ ተማሪዎች፣ ተለማማጆች ወይም study, practice, or otherwise, as
የምርምር ስራ በሚሰሩ ተማሪዎች ላይ students at the University, seminars
ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ or research teams.
4
4. ዓላማ 4. Purpose
የቃላት አገባቡ የተለየ ትርጉም የሚያሰጥ እስካልሆነ The singular gender includes both
ድረስ በተባዕት ፆታ የተገለጸው አንስታይ ጾታንም genders, unless the wording expression
ያካትታል፡፡ implies different meaning.
---------------------------------------------------- -------------------------------------------------
6. Principle
6. መርህ
6.1. እያንዳንዱ ተማሪ በተማሪነት ከተመዘገበበት 6.1.Each student is responsible for his
ቀን ጀምሮ ዲፕሎማውን እስኪቀበል ወይም behavior, since he is enrolled as a
በሌሎች ምክንያቶች ዩኒቨርሲቲውን student, and until he accepts his
እስከሚለቅበት ዕለት ድረስ ለሚያሳየው ባህሪ diploma or expired due to other
ኃላፊነት አለበት፡፡ reasons from the university
5
6.3. ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው ክልል ውጭ 6.3.Students who are not affiliated with
ከመማር፣ ከምርምር ወይም ከማኀበረሰብ the research or community service
አገልግሎት ጋር ባልተያያዘ ነገርግን outside of the university, but the
ተማሪነታቸው በሚለይበት ሁኔታ የሚያሳዩት behavior that characterizes their
ባህሪ የዩኒቨርሲቲውን መልካም ዝና
students in different ways must not
የማያጎድፍ መሆን አለበት፡፡
affect the status of the university.
7. ክብር መስጠት 7. providing Respect
8. እውነተኝነት 8. Truthfulness
8.1. ተማሪዎች እንዲያሳውቁ የሚጠበቅባቸውን 8.1.Students must make sure about the
ጉዳይ እውነት ብቻ እንደሆነ ማረጋገጥ truthfulness of the information they
አለባቸው፡፡ expect to give notice.
8.2. ተማሪዎች ለውሳኔ አሰጣጥ አስፈላጊ የሆኑ 8.2.Students have an obligation to speak
ፍሬ ነገሮችን እንዲገልጹ በሚያስፈልግበት ጊዜ
or express only the truth and when it
እውነትና ሙሉ እውነቱን ብቻ የመናገር
ወይም የመግለጽ ግዴታ አለባቸው፡፡ is needed to describe the significance
of the need for decision-making.
9.1. ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲውን ንብረት በተገቢው 9.1.Students must use the resources of
ጥንቃቄ፣ ለሌሎች እድል በመስጠትና the university with due care, giving
በመጋራት መጠቀም አለባቸው፡፡ and sharing opportunities for others.
6
9.3. የደረሰው ጉዳት በዩኒቨርሲቲው ንብረት ላይ 9.3. If the damage is on the property of
ከሆነ በገንዘብ መካስ ያልቻለ ተማሪ ማኀበራዊ the University, and the student
አገልግሎት እንዲሰጥ ሊጠይቅና ሊፈቀድለት cannot recompense, then he/she may
ይችላል፡፡ request and permit to provide
community services.
10. ደንብ ማክበር 10. Respecting Rules
10.1. Any student shall observe
10.1 ማንኛውም ተማሪ ሕግን፣ በዩኒቨርሲቲው the rules, rules and regulations issued
የሚወጡ መመሪያዎችንና ደንቦችን ማክበር by the university, and comply with
እንዲሁም በተገቢው አካል የሚሰጥን ሕጋዊ any lawful instruction and decree
መመሪያና ትህዛዝ ማክበር አለበት፡፡ issued by the appropriate authority.
12.1 ከዚህ በላይ የተመለከቱትን መርሆዎች፣ 12.1. The principles stated above,
በዚህ ደንብ የተመለከቱና እና ተቀባይነት those viewed by this rules and acts
ያላቸውን ደንቦችን የሚጥሱ ተግባራት that violate acceptable rules implies
የተከለከሉ ተግባራት በመሆናቸው ተፈጽመው a punitive Offence as a result of a
ሲገኙ ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች ናቸው፡፡ prohibited practice.
7
13. ማሳወቅ 13. Notification
13.1 የተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት አዲስ ተማሪዎች 13.1. The Students' Dean Office
ትምህርት ከመጀመራቸው በፊት ይህን ደንብ organizes a promotional program for
እንዲያውቁ የማስተዋወቂያ ዝግጅት
new students to gain awareness of
ያደርጋል፡፡
the rules before starting classes.
13.2 ደንቡ ለተማሪዎች ተደራሽ እንዲሆን
ያደርጋል፡፡ 13.2. It makes the rule to be
accessible for students.
---------------------------------------------------- ----------------------------------------------------
14.2 ተማሪ ጥፋት ወይም የሥነ ሥርዓት ጥሰት 14.2.Student is said to have committed
ፈጽሟል የሚባለው an Offence or violation of
discipline.
8
14.1.3. በአገሪቱ ሕግ ጥፋት ወይም የወንጀል 14.1.3. When discriminatory or
ድርጊት ተብለው የተመለከቱና ከመማር criminal acts that are considered
ማስተማር ወይም ከአግልግሎት ጋር to be a violation of the laws of
ቀጥታ ግንኙነት ያላቸው ድርጊቶች the country and activities that are
ሲፈጽም directly related to learning or
services are performed.
15.1.2. ጾታዊ ጥፋቶች ከስነ ጾታ ጋር ዝምድና 15.1.2. Sexual Offences are Offences
ያላቸው ጥፋቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ጥፋቶች related to sex. Such offences are
አግባብነት ባለው ደንብ የሚያስጠይቁ not punishable again by this
እስከሆኑ ድረስ በዚህ ደንብ በድጋሚ regulation unless they are
አያስቀጡም፡፡ required by applicable law.
15.1.3. ተቋማዊ የሚባሉት ከአካዳሚክ እና ጾታዊ 15.1.3. Institutional offences are out
ጥፋቶች ውጭ የሆኑ ከአገልግሎት ጋር of academic and sexual abuse but
የተያያዙ ጥፋቶች ናቸው፡፡ service-related Offences.
9
16. የወንጀል ድርጊቶች 16. Acts of Offence
16.1. በኢትዮጵያ ሕግ የወንጀል ድርጊት ተብለው 16.1. Disciplinary action will be taken
የተለዩና ከዚህ ደንብ ዓላማ አንጻር ተማሪው against a student who has been
የስነ ምግባር ጥሰት ፈጽሟል የሚያስብሉ
found to be in violation of the Code
ወይም ተማሪውን የዩኒቨርሲቲው ማኀበረሰብ
አካል ሆኖ ለመቀጠል ብቁ የማያደርጉት of Conduct in accordance with the
ወይም ከሚማረው ትምህርት ወይም provisions of the Ethiopian law and
ከተማሪነቱ አንጻር የብቁነት ጥያቄ የሚያስነሱ who considers that the student has
ተግባራትን ፈጽሞ የተገኘ ተማሪ በወንጀል been subjected to a moral
መጠየቁ እንደተጠበቀ ሆኖ የሥነ ሥርዓት misconduct or that he or she
እርምጃ ይወሰድበታል፡፡ continues to be a member of the
University.
17.1. የቃል ማስጠንቀቂያ የሚያሰጡ ጥፋቶች 17.1. Offences that grant oral word of
warning,
17.1.1. በልዩ ሁኔታ የሚፈቀድላቸው ካልሆኑ 17.1.1. not to wait the turns at the point
በስተቀር አገልግልት መስጫ ቦታዎች ላይ of service (Unless specifically
ተራን አለመጠበቅ፤ permitted),
10
17.1.4. ወንበሮችንና ጠረጴዛዎችን ጨምሮ 17.1.4. Moving and using of utilities,
መጠቀሚያዎችን ከተመደበላቸው ቦታ including chairs and tables,
ውጭ ማውጣት፣ መጠቀም፤
outside of their assigned area,
17.1.5. መመገቢያ እቃዎችን ወደ ቦታቸው 17.1.5. Not to return the eating utensils
አለመመለስ፤ to their proper place,
17.1.6. ውሃና ኤሌክትሪክ ያለ አግባብ መጠቀም 17.1.6. Abusing and wasting of water
ወይም ማባከን፤ and electricity,
17.1.9. ፍራሽ ከአልጋ አውርዶ መገኘት፤ 17.1.9. Removing of a mattress from the
bed,
17.1.10. የታጠበ ልብስን ከልብስ ማስጫ ቦታ 17.1.10. Putting of the washed clothes
ውጭ ማስጣት፤ outside of the proper site ,
11
17.2.3. ከተፈቀደ ቦታ ውጭ በዩኒቨርሲቲው ግቢ 17.1.3. Throwing dirt in a University
ውስጥ ቆሻሻ መጣል፤ compound, outside of the
allowed location,
17.2.4. የመኝታ ክፍልን በንጽህና አለመያዝ፤ 17.1.4. The problem of being not
keeping the bedroom clean,
17.2.5. ግድግዳ በሚስማር ወይም በመሰል ነገር 17.1.5. Piercing of Walls by nail or other
መብሳት፤ sharp materials,
17.2.6. በምግብ ቤት ውስጥ እጅን መታጠብ፤ 17.1.6. Washing of hands in the kitchen,
18.1. የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ የሚያሰጡ ጥፋቶች 18.1. Offences that give written warning
18.1.1 . ከደንብ ቁጥር 17.1 እስከ ደንብ 18.1.1. Violation of one of the
ቁጥር 17.2 ከተጠቀሱት አንደኛውን alleged violations of rule number
የስነ ስርዓት ጥሰት ተፈፅሞ 17.1 up to 17.2, and if one
በተወሰደው ቅጣት መሻሻል ሳይታይና
perform again the same or similar
ያንኑ ወይም ተመሳሳይ የስነ ስርዓት
ጥሰት መፈጸም፤ violation of rule without
improving the previous one,
12
18.2. ለአንድ ወሰን ትምህርት /አንድ ሴሚስተር/ 18.2. Offences that block from education
ከትምህርት የሚያሳግዱ ጥፋቶች for about a semester
18.2.2. የተለጠፉ ሕጋዊ ማስታወቂያዎችን 18.2.2. The act of taking off some
ማንሳት፤
legalized posters,
18.2.4. ጫትን በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ይዞ 18.2.4. Being found with chat in the
መገኘት፣ መጠቀም፣ ወደ ዩኒቨርሲቲው university, using, take it inside
ማስገባት እና መሸጥ፤ and selling within the campus,
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ከባድ ቅጣት የሚያስከትሉ The following are serious Offences
ጥፋቶች ናቸው፡- that could result with serious
penalties:
19.1. ለአንድ የትምህርት ዓመት ከትምህርት 19.1.Offences that block from education
የሚያሳግዱ ጥፋቶች for about a year
13
19.1.1. ከደንብ ቁጥር 18.1. እስከ ደንብ ቁጥር 19.1.1. Failure to comply with one of
18.2. ከተጠቀሱት አንደኛውን የስነ ስርዓት the disciplinary violations,
ጥሰት ፈፅሞ በተወሰደው ቅጣት መሻሻል
ሳያሳይ ለሁለተኛ ጊዜ ያንኑ ወይም mentioned in rule number 18.1 -
ተመሳሳይ የስነ ስርዓት ጥሰት ተፈፅሞ 18.2, and if one committed
ሲገኝ፤ violation of the same or similar
disciplinary breach for the second
time without showing
improvement for the previous
penalty.
19.1.2. Cheating, mock or trying to
19.1.2. ፈተና መኮረጅ፣ ማስኮረጅ ወይም ሙከራ
ማድረግ፤ cheat
19.1.6. አጥር ዘሎ መግባት ወይም መውጣት፤ 19.1.6. The act of jumping on the
fence to enter or exit,
14
19.1.8. አደንዛዥ ዕጽ ወይም መጠጥ 19.1.8. The act of selling or using any
በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ይዞ መገኘት፣ addiction drug or alcohol, in the
መጠቀም፣ ወይም ወደ ዩኒቨርሲቲው University compound.
ማስገባት፣መሸጥ፤
15
19.3. ለሁለት የትምህርት ዓመት ከትምህርት መርሃ 19.3. Offences that block from
ግብር የሚያሳግዱ ጥፋቶች education for about two year
19.3.1 በፈተና ወይም ምርምር ላይ 19.3.1. Engaging in cheating or co-
የማጭበርበር ተግባር መፈጸም
ወይም ለዚህ ተባባሪ መሆን፤ operating practice in exam or
research activities
19.3.7 ማንኛውም የጦር መሳሪያ፣ ፈንጂ፣ 19.3.7. Bringing or being found with
ጩቤ ወይም ተመሳሳይ መሳሪያ any weapon, explosive, a knife or
ወደ ዩኒቨርሲቲው ማስገባት፣ ይዞ similar device to the University
መገኘት፤
16
19.3.11 ሌሎች መሰል የስነ ስርዓት 19.3.11.Other similar offences
ጥሰቶች
19.4. ለሁለት ዓመት የትምህርት ማስረጃ 19.4. Offences that make to hold
የሚያስይዙ ጥፋቶች educational document for about
two years
19.5. ከዩኒቨርስቲ የትምህርት መርሃ ግብር 19.5. Offences that imply expulsion
መሰናበትን/መባረርን የሚያስከትሉ ጥፋቶች from the university education
program
19.5.1. በደንብ ቁጥር 19.1 እስከ ደንብ ቁጥር 19.3. 19.5.1. Failure to comply with one of
ከተጠቀሱት አንደኛውን የስነ ስርዓት
the disciplinary violations,
ጥሰት ፈፅሞ በተወሰደው ቅጣት መሻሻል
ሳያሳይ ለሁለተኛ ጊዜ ያንኑ ወይም mentioned in rule number 19.1
ተመሳሳይ የስነ ስርዓት ጥሰት ፈፅሞ ሲገኝ - 19.3, and if one committed
violation of the same or similar
disciplinary breach for the
second time without showing
improvement for the previous
penalty,
19.5.3. ድምፅ ባለው ወይም በሌለው 19.5.3. By using a device with a voice
መሳሪያ የዩኒቨርስቲ አባል ፣ እንግዳ ወይም or voiceless, harm or attempt to
ጎብኚ መጉዳት ወይም ለመጉዳት መሞከር harm staff member, guest or
visitor,
17
20. የቅጣት አወሳሰን 20. Determination of Penalties
20.1. ቅጣት የሚወሰነው የጥፋቱ ክብደት እና 20.1. The penalty is based on the severity
የተማሪው የግል ሁኔታ ግምት ውስጥ ገብቶ of the Offence and takes the
ለማስተማር፣ ለማረም ወይም ጥፋቱ
student's personal circumstances into
እንዳይደገም ለማድረግ ነው፡፡
consideration in order to teach,
correct or not to repeat the Offence
twice.
20.2. ጥፋት መፈጸሙ የተረጋገጠበት ተማሪ ላይ 20.2. The penalty imposed on the
የሚጣለው ቅጣት ክብደት፣ የጥፋቱ ዓይነት፣ student, who has committed a
የደረሰው ጉዳት መጠን፣ በተበዳይ ላይ violation will be determined based
የደረሰው ጉዳት፣ ጥፋቱ በዩኒቨርሲቲው up on the weight and type of
ማኀበረሰብ ላይ ያለው ውጤት እና መሰል Offence, the damage suffered the
ሁኔታዎች ከግምት ገብተው በኮሚቴው
injured person, the consequences of
የሚወሰን ይሆናል፡፡
the damage to the University
community and similar
circumstances are taken in to
consideration.
20.5. ለአንድ ጥፋት ከአንድ ጊዜ በላይ ቅጣት 20.5. For one Offence, one can't be
አይጣልም፡፡ punished more than one.
18
20.7. ተቋማዊ ጥፋት ሲፈጸም የተማሪዎች ዲን፣ 21.7.When the institutional destruction
የትምህርት ክፍሉ ወይም አገልግሎት ሰጪው occurs, the students' Dean, the
ክፍል ጉዳዩን ለዲሲፕሊን ኮሚቴ ማቅረብ department or service provider may
ሳያስፈልገው የቃል ማስጠንቀቂያ እና የጽሑፍ issue a verbal warning and a written
ማስጠንቀቂያ መስጠት ይችላል፡፡ አካዳሚክ
warning, without directing to the
ጥፋት ሲፈጸም በአካዳሚክ ክፍሉ ቅጣቱ
ሊጣል ይችላል፡፡ የተወሰደው እርምጃ disciplinary committee. While an
የተማሪው ሪከርድ አካል መደረግ አለበት፡፡ academic offence happen, the
በዚህ አንቀጽ መሰረት በተወሰደው እርምጃ academic class may be subject to
የማይስማማ ተማሪ ውሳኔው በዲስፕሊን impose the penalties. The measure
ኮሚቴ እንዲታይለት አቤቱታ ማቅረብ taken must be made the part of the
ይችላል፡፡ student’s record. A student who
does not agree to the implemented
action of this Article may present
complain to the Disciplinary
Committee.
20.8. የተማሪው ጥፋተኝነት ከተረጋገጠ ኮሚቴው 21.8.If the student's fault is proven by
ተገቢ ነው ያለውንና ለምድቡ የተቀመጠውን the appropriate committee, then the
ቅጣት ከወሰነ በኋላ የቅጣት ማቅለያ እና penalty determined will be imposed
ማክበጃ ሁኔታዎች ግምት ውስጥ በማስገባት accordingly.
ቅጣቱን ሊያከብደው ወይም ሊያቀለው
ይችላል፡፡
20.9. በዚህ ደንብ የሚወሰን ቅጣት ጥፋተኛ 21.9.The penalties to this regulation for
የተባለውን ተማሪ ያደረሰውን ጉዳት ከመካስ the student who caused damage will
ወይም በሌላ ሕግ ያለበትን ተጠያቂነት not guarantee for other law.
አያስቀርም፡፡
21.1. ተማሪው ከዚህ በፊት በሌላ የዲሲፕሊን ጥፋት 22.1.If the student has been subjected to
ተከሶ የተቀጣ ወይም በቃል ማስጠንቀቂያ a disciplinary grievance previously
የታለፈ ከሆነ
or verbal warning is transmitted,
19
21.1. ጥፋተኛው ድርጊቱን በድጋሚ ወይም 21.1.If the offender has repeatedly or
በተደጋጋሚ የፈጸመ ከሆነ repeatedly committed this act,
21.2.የሞራል ወይም የአካል ጉዳት የደረሰበት 21.2.If there is anyone faced a moral or
ግለሰብ ካለ
physical disability,
21.3. በጥፋቱ ምክንያት የደረሰ ጉዳት ካልተካሰ 21.3.If the damage caused due to the
event is not compensate yet,
22.3. በጥፋቱ ምክንያት የደረሰውን ጉዳት መካስ 22.3.Compensate of the damage caused
by the event,
23. የቅጣት አፈጻጸም 23. Implementation of Penalties
23.2. ተማሪው የማኀበረሰብ አገልግሎት እንዲሰጥ 23.2. When the student is asked to
ሲወሰን የአገልግሎቱን ዓይነትና provide community service, the
የሚያስፈጽመው ክፍል መወሰንና ትዕዛዙ type of the service and the order
እንዲደርሰው መደረግ አለበት፡፡ የሚሰጠው must be made available. The
service is professional or labor-
አገልግሎት የሙያ ወይም የጉልበት ሲሆን
intensive, including cleaning,
የጽዳት፣ የመላላክ፣ የሙያ፣ የጽህፈት፣
messenger, professional, writing,
የማስተናገድ፣ እቃ ማጠብ እና መሰል
hosting, washing of the items, and
አገልግለቶችን ያካትታል፡፡ አገልግሎቱ ተሰጥቶ related services. When the service
ሲጠናቀቅ አሰሪው ክፍል ይህንኑ ለተማሪዎች is complete; the employer section
ዲን የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡ obliged to inform the students Dean
20
23.3. የሚወሰደው እርምጃ የተማሪው ሪከርድ አካል 23.3. The action taken will be part of
ይሆናል፡፡ የትምህርት ክፍሉና ተገቢው አካል the student record. The department
እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡ የተፈጸመው and the appropriate body will be
ጥፋት አካዳሚያዊ ከሆነ ቅጣቱ የአካዳሚ notified. If the Offence is
ሪከርዱ አካል ይሆናል፡፡ ሌሎች ጥፋቶች
academicals, the penalty will be part
የዲሲፕሊን ሪከርድ አካል ይሆናሉ፡፡
of the academic record. Other
Offences will be part of a
disciplinary record.
21
ክፍል አራት SECTION FOUR
የሥነ ሥርዓት እርምጃ አወሳሰድ IMPLEMENTATION OF
DISCIPLINARY ACTION
24.2. ለተማሪዎች ዲን በቀጥታ እርምጃ 24.2.Other than those students who have
እንዲወስድ ተለይቶ ከተመለከተው ውጭ የሥነ been specifically determined to take
ሥርዓት ጥሰት ፈጽመዋል ተብሎ ክስ action directly by the Students’
የቀረበበት ተማሪ የቀረበበትን ክስ የማወቅ Dean, a student who claimed with a
ራሱን የመከላከል እና የመሰማት መብት disciplinary dispute has the right to
አለው፡፡
defend and know the claim that
made against him.
24.3. የሥነ ሥርዓት ጥሰት መፈጸሙ ከተረጋገጠ 21.2. If disciplinary violations have been
ከጥፋቱ ጋር ተመጣጣኝ ቅጣት መጣል verified, the Offence must be
አለበት፡፡ punished with a corresponding
penalty.
22
25.2. የተማሪዎች ዲን ከጉዳዩ አጣዳፊነት አንጻር 25.2. The students' Dean may be
ወይም ተጨማሪ ጉዳት እንዳደይርስ ወይም temporarily suspend the student, by
ተጨማሪ የሞራል ጉዳት እንዳይደርስ ወይም taking in to consideration the
የዩኒቨርሲቲውን ወይም የዩኒቨርሲቲውን urgency of the problem to avoid
ማኀበረሰብ አባል ጥቅም ወይም ደህንንት
further harm or further moral
ለመጠበቅ አሳማኝ ሁኔታ ሲኖር ተማሪውን
ለጊዜው ማገድ ይችላል፡፡ ጊዜያዊ እገዳው damage or for keeping a safe or the
በፕሬዝዳነቱ ካልተራዘመ በስተቀር ከአስር benefit of the University. The
ቀን ሊበልጥ አይችልም፡፡ temporary suspension shall not
exceed ten days, except decided by
the President.
26.2. ጥሰቱ የደረሰው አካል ጉዳዩን መርምሮ በቂ 27.3.If the alleged victim examines the
ማስረጃ አለ ብሎ ካመነ አቤቱታ ያቀርባል፡፡ case and beliefs for the presence of
ማስረጃው በቂ ካልሆነ ተጨማሪ ምርመራ the necessary evidences, then he
እንዲደረግ ወይም ጉዳዩን ለመዝጋት
can appeal. If the evidence is
ይችላል፡፡
insufficient, it may result in further
investigation or closure.
27.1. ተገቢው የትምህርት ክፍል፣ የተማሪዎች ዲን 27.1. Any offended person, who is a
ጽ/ቤት ወይም ዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ member of the appropriate
አባል የሆነ ማንኛውም ተበዳይ ሰው
department, the Students' Dean
የሥነስርዓት በፈጸመ ማንኛውም ተማሪ ላይ
Office, or a member of the
አቤቱታ ማቅረብ ይችላል፡፡
University Community, can appeal
against any student who has been
committed a disciplinary damn.
23
27.2. በዚህ ደንብ የተመለከቱ ጥፋቶች 27.2.A written report will be sent to the
ተፈጽመው ሲገኙ ወይም ለመፈጸም ሙከራ Dean's Office for Students or the
ሲደረግ የተደረሰባቸዉን የጥበቃ ክፍል Dean's Office for the College to
በመመርመር፣ በማጣራት፣ ከተጨባጭ ማስረጃ which the student is enrolled after
ጋር እንደ ጉዳዩ አግባብነት ለተማሪዎች ዲን
the appropriate investigation and
ጽ/ቤት ወይም ተማሪዉ ተመዝግቦ
ለሚማርበት ኮሌጅ ወይም ተቋም ትምህርት filtering with factual evidence as
ቤት ዲን ጽ/ቤት የጽሁፍ ሪፖርት ይልካል፡፡ appropriate, if any Violation that
has been pointed by this regulation
being done or attempted to do so.
27.6. አቤቱታው እንደደቀረበ ሁሉንም ሂደቶች 27.6.A file to record all processes and
እና ውሳኔ የሚመዘገብበት ፋይል ተከፍቶ decisions will be opened and
ለኮሚቴው ይቀርባል፡፡ presented to the committee.
24
29. መስማትና ምርመራ 29. Hearing and evaluation
29.1. ኮሚቴው በቀነ ቀጠሮ ግራ ቀኙን አስቀርቦ 29.1.The committee will check the non-
ግልጽ ባልሆኑ ጉዳዩች ላይ ማጣራት obvious issues by observing the
ያደርጋል፡፡ የአንዱ ወገን አለመቅረብ የጉዳዩን
right and left-hand side of the case.
መሰማት አይከለክልም፡፡
The absence of one's side does not
prohibit the hearing.
29.2. እያንዳንዱ ተከራካሪ ወገን ጉዳዩን የማስረዳት 29.2.Each party shall have a
ኃላፊነት አለበት፡፡ ሆኖም ተማሪው አስፈላጊ responsibility to explain the case.
ሆኖ ካገኘው በአማካሪ ሊረዳ ይችላል፡፡ However, the student may be able
አማካሪው የዩኒቨርሲቲው ማኀበረሰብ አባል to assist by the counselor, if needed.
የሆነ ተማሪውን በበጎ ፈቃድ የሚረዳ The counselor can be any member
ማንኛውም ሰው ነው፡፡ የትርጉም አገልግሎት of the university community, who is
የሚፈልግ ተማሪ በዩኒቨርስቲው ወጪ
willing to support the student.
አስተርጓሚ ይመደብለታል፡፡
Student seeking translation service
is assigned an interpreter at the
university's expense.
29.3. ኮሚቴው በግራ ቀኙ የቀረቡትን ማስረጃዎች 29.3.The committee will hear and
ይሰማል፤ ይመረምራል፡፡ አስፈላጊ ሆኖ investigate the evidence on both
ሲያገኘው ከየትኛውም የዩኒቨርሲቲው አካል sides. Where necessary, it may be
ማስረጃዎች እንዲቀርቡለት ወይም ምስክሮች provided with evidence from any
ቀርበው እንዲሰሙ ማድረግ ይችላል፡፡ university or witnesses.
25
30. የውሳኔ ሐሳብ 30. Recommendation of the Decision
30.1. ኮሚቴው የውሳኔ ሐሳቡን ከአንድ ወር 30.1.The committee must give the
ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ መስጠት አለበት፡፡ recommendation within no less than
one month.
30.2. የውሳኔው ሐሳብ በጽሑፍ ሆኖ ለተማሪዎች 30.2.Recommendation of the decision
ዲን መቅረብ አለበት፡፡ must be presented to the Students'
Dean in written form.
30.4. ውሳኔው በሙሉ ድምጽ ካልተሰጠ 30.4.If the decision is not given in full,
የአብላጫው ድምጽ ውሳኔ የኮሚቴው ውሳኔ then the majorities' vote shall be
ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ taken as the committee's decision.
31.1. የተማሪዎች ዲን ወይም የኮሌጅ ዲን ወይም 31.1.When the Students’ Dean, College
የተማሪዎች ተባባሪ ዲን የውሳኔው ሐሳብ Dean or Students’ Associate Dean
በደረሰው ከአንድ ሳምንት ባልበለጠ ጊዜ receive the recommendation,
ውሳኔ ይሰጣል፡፡ immediately will give a decision
within a week.
26
32. ይግባኝ 32. Appeal
27
ክፍል አራት SECTION FOUR
የዲሲፕሊን ኮሚቴ DISCIPLINARY COMMITTEE
33.1. የተማሪዎች ዲን በእያንዳንዱ ኮሌጅ አንድ 33.1.The Students’ Dean will establish
ቋሚ የዲሲፕሊን ኮሚቴ እንዲቋቋም one permanent Disciplinary
ያደርጋል፡፡ የሚመለከተው ኮሌጅ Committee in each college.
የመሰብሰቢያ ቦታ ማዘጋጀትን ጨምሮ Including the preparation of a
ለኮሚቴው ተገቢውን ድጋፍ ያደርጋል፡፡
meeting place, the relevant college
shall provide the appropriate
support to the Committee.
33.2. እያንዳንዱ ኮሚቴ ስድስት አባላት 33.2.Each committee will have seven
ይኖሩታል፡፡ የአባላቱ ውክልና members. Member's representation
እንደሚከተለው ይሆናል፡- will be as follows፡
28
34. የኮሚቴው አባላት 34. Members of the committee
34.1. ኮሚቴው ስድስት አባላት የሚኖሩት ሲሆን 34.1.The committee will have six
አባላቱ የሚመረጡት በሚከተለው መስፈርት members and its members shall be
ነው፡፡
elected by the following criteria
34.1.1. በመልካም ስነ ምግባር የሚታወቅ 34.1.1. Well known for good ethical
character,
34.1.2. በስነ ምግባር ጉድለት ተቀጥቶ የማያውቅ 34.1.2. The person who has been not
punished due to ethical case,
34.1.3. በዩኒቨርሲቲው ቢያንስ የስድስት ወር 34.1.3. At least six months service or
አገልግሎት ወይም ቆይታ ያለው duration at the university,
29
36.4. አብላጫው የኮሚቴ አባል ከተገኘ ስብሰባውን 36.4.If the majority of the member is
ማካሄድ ይቻላል፡፡ ውሳኔ ለማሳለፍ ግን present, the meeting can be held.
የሁሉም አባላት ድምጽ ያስፈልጋል፡፡ ይህ But, all members' votes are required
ሊሟላ አለመቻሉ በተማሪዎች ዲን to make a decision. If this gap is
እንዲያውቀው ሲደረግ የጎደለው አባል
known by the students Dean, this
እንዲተካ ወይም ባሉት አባላት ውሳኔ
እንዲሰጥ ሊፈቅድ ይችላል፡፡ office may allow replacing a missed
member or can allow the members
to make decisions.
30