Professional Documents
Culture Documents
አምስተኛ ክፍል
Email
office@eotc-gssu.org
YouTube
https://www.youtube.com/channel/
UC83LE1vp0FBsV2TEfcpSmUg
Facebook
http://facebook.com/EOTC.GSSU
Telegram
https://t.me/EOTCNSSU
Website
https://eotc-gssu.org/a/
Twitter
https://twitter.com/tibeb_felege
Copyright ©
2015
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት
ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም
ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት
ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ
አስኪያጅ እና የባህርዳር ሁገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ማውጫ
መግቢያ
ምዕራፍ አንድ
፩. መንፈሳዊ ሰው-------------------------------------- ፯
፩.፩ በመንፈሳዊ ሕይወት ጸንተን ለመኖር ምን እናድርግ..... ፱
፩.፪. መንፈሳዊ ሰው በቤተሰቦቹ መካከል---------------------- ፲፪
፩.፫. መንፈሳዊ ሰው በአካባቢው-------------------------------፲፬
፩.፬. መንፈሳዊ ሰው በትምርት ቤቱ--------------------------፲፮
፩.፭. መንፈሳዊ ሰው የትም ቦታ................................... ፲፯
ምዕራፍ ሁለት
፪.፩. ክፉውን በክፉ አለመመለስ ---------------------፳፩
፪.፪. ሰላማዊ ሰው ስለመሆን--------------------------፳፫
፪.፫. ሰላማዊ ሰው አለመሆን በማኅበራዊ ሕይወት የሚያስከትለው
ችግር..................................................................... ፳፭
፪.፬ ደስታና የደስታ ምንጮች-----------------------------፳፯
ምዕራፍ ሦስት
፫.፩. ዓለማዊነት እና መገለጫዎቹ---------------------፴፩
፫.፪. የስጋ ሥራ እና ውጤቱ---------------------------፴፪
፫.፫. ከዓለም ርኩሰት ራስን ለእግዚአብሔር ስለመለየት-... ፴፫
ምዕራፍ አራት
፬.፩. የጥበብ ምንነት ጥቅምና ምንጭ------------------፴፱
፬.፪. ጥበብ ስጋዊ እና ጥበብ መንፈሳዊ-----------------፴፱
፬.፫. ከጠቢብ ሰው የሚገኙ ነገሮች----------------------፵
፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
መግቢያ
፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ምዕራፍ አንድ
መንፈሳዊ ሰው
ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
ማስጀመርያ ጥያቄዎች
፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ቁልፍ ቃላት
፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
† መንፈሳዊ ሰው የምንለው
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙሩ ላይ እንዲህ ይላል፡፡ ቃሉን
ወይም ህጉን በቀንና በሌሊት የሚመለከት የሚአሰላስል፣ የሚያወጣ፣
የሚያወርድ ወይም በራሱን በመንፈስ ቅዱስ መስታወት የሚያይ ሰው
በውኃ አጠገብ እንደተተከለች ፍሬዋን በየጊዜው እንደምትሰጥ ቅጠሏም
እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል መዝ ፩÷፫-፬ ነቢዩ ቅዱስ ዳዊት በውኃ
አጠገብ የተተከለች ብሎ የመሰለው በቁሙ ተክል ሳይሆን የሚናገረው
ስለ መልካም ሰው (መንፈሳዊ ሰው) ህይወት ነው፡፡
ሐ. ጾምና ጸሎት
ጸሎት ማለት ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር፤ እግዚአብሔርን
ማመስገን፣ መለመን፣ መጠየቅ መማጸን ማለት ነው። እንዲሁም ሰው
ሃሳቡን ለእግዚአብሔር የሚገልጥበት፣ እግዚአብሔር የሰውን ልመና
ተቀብሎ ፍቃዱን የሚፈፅምበት ረቂቅ ምስጢር ነው። ጾምና ጸሎት
ሁለቱ የማይለያዩ የእግዚአብሔር የበረከት ስጦታዎች ናቸው። እርሱ
አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዲያብሎስን ፈተና በጾምና በጸሎት ድል
እንደምንነሳው በገዳመ ቆሮንቶስ ለ፵ ቀንና ለ፵ ሌሊት ጾሞና ጸልዮ
አሳይቶናል። ማቴ ፬፥፩ ከዚህም በተጨማሪ ጾምና ጸሎት ወደ ፈተና
፲
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
እንዳንገባ የምንጠበቅበትና ከፈተናም የምንወጣበት ታላቅ መሳሪያ
መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳናል። “ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጾም
በቀር አይወጣም” /ማቴ ፲፯፥፳፩/
መ. ትዕግሥት
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንደተናገረው ትዕግሥት ከመንፈስ ፍሬዎች
አንዱ ነው። /ገላ ፭፥፳፪-፳፫/ የመንፈስ ፍሬ ብሎ የዘረዘራቸው ምግባረ
ሰናያት እርስ በእርሳቸው ግንኙነት አላቸው። ዕምነት ያለው ሰው
የውሃት፣ ቸርነት፣ በጎነት ሊኖረው ይገባል፤ ፍቅር ያለው ሰው ደስታ፣
ሰላም ከእነዚህም ጋር ትዕግሥትም አለው። ፍቅርና ዕምነት ያለው ሰው
እራሱን መግዛት ይችላል። ፍቅር ይታገሳል እንዲል /፩ቆሮ ፲፫፥፬/። ጠቢቡ
ሰሎሞን “ለሁሉም ጊዜ አለው” /መክ ፫፥፩/ እንዳለ ጸሎታችን ልመናችን
መልስ የሚያገኝበት፣ የሚያስፈልገን ሥጋዊ ነገር የምንናገኝበት፣ እጅግ
አስቸጋሪ መስሎ የሚታየን የብቸኝነት የስደት ኑሮ የሚያበቃበት ጊዜ
አለና ይህን በትዕግሥት መጠበቅ ይኖርብናል። “ቢዘገይም በእርግጥ
ይመጣልና ታገሰው እርሱ አይዘገይም” /ዕን ፪፥፫/
† ልጆች ለወላጆች
ሰው ወደዚህ ዓለም ከመጣበት ከመጀመሪያው ሰዓት አንስቶ ያልተለዩትን፤
በማልበስ፤ በመመገብና በመምከር ያሳደጉትን ስለ ልጆቻቸው ያለማቋረጥ
የሚጨነቁትን ወላጆቹን መርሳት የለበትም፡፡ምክንያቱም አባት እና
እናቱን የሚያከብር ወላጆቹን የሚያስብ ልጅ ዕድሜው ረጅም ኑሮውም
መልካም ይሆንለታል፡፡
፲፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፲፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ምዕራፍ ሁለት
ክፋት
ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
ማስጀመርያ ጥያቄዎች
፩. ክፉ ምንድን ነው?
፪. በእናንተ አመለካከት ክፉ የሚባል ሰው ምን የሚሠራ
ነው?
፲፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ቁልፍ ቃላት
፳
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፳፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፳፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
“የእግዚአብሔር ፍቅር የሁሉም ጥሩነት፣ የሁሉም መልካምነት፣
የሁሉም የሥነ-ምግባር ጥንካሬ ስር ነው።”......መጽሐፋችንም በማቴ5:44
ላይ እንዲህ ይላል፦ «ለሚጠሏችሁም መልካም አድርጉ።» የሁለም
ሰው መልካምነት፣ የሁሉም ሰው ቸርነት ስሩና ምንጩ የአምላካችን
የክርስቶስ ቸርነትና ደግነት ነው።«አትበቀሉ፥... በቀል የእኔ ነው፥ እኔ
ብድራቱን እመልሳለሁ ይላል ጌታ» በማለት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ
ለሮማ ክርስቲያኖች የጻፈው በወንጌል መድኃኒታችን «ክፉውን በክፉ
አትቃወም» በማለት ካስተማረው በመነሣት ነው።
፳፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፳፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ሰላማዊ መሆን በጎነት ነው፡፡ ጻድቁ ኢዮብ እንዲህ ይለናል፡፡ ‹‹አሁንም
ከእርሱ ጋር ተስማማ ፣ሰላምም ይኑርህ፣ በዚያም በጎነት ታገኛለህ፡፡››
(መ.ኢዮብ ፳፪፥፳፩) ሰላማዊ መሆን ከእግዚአብሔር ጋር መኖር ነው፡፡ ያለ
ሰላም እግዚአብሔርን ማስደሰት አይቻልም፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ከሁሉ ጋር
ወደ ሰላም ሩጡ›› (ዕብ. ፲፪፥፲፬) ሰላማዊ ሰው መሆን ፍላጎትን ማሳኪያ
መንገድ ነው፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ ‹‹ትእዛዜን ብትሰማ ኑሮ
ሰላምህ እንደ ወንዝ፣ ጽድቅህም እንደ ባሕር ሞገድ በሆነ ነበር ዘርህም
እንደ ባሕር አሸዋ የሆድህም ትውልድ እንደ ምድር ትቢያ በሆነ ነበር፡
፡›› (ት.ኢሳ.፵፰፥፲፰) በማለት እንደተናገረው፣ ሰላማዊ መሆን ለራስም
ለሌሎችም ደስታን መፍጠር ነው፡፡ ቅዱስ ዳዊት ‹‹የዋሆች ግን ምድርን
ይወርሳሉ በብዙም ሰላም ደስ ይላቸዋል›› እንዲል፡፡ (መዝ. ፴፮፥፲፩)
ሰላማዊ መሆን ከመለያየት ይልቅ አንድነትን ማምጣት ነው፡፡ ሐዋርያው
ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ወንድሞች ሆይ ሁላችሁ አንድ ንግግር እንድትናገሩ
በአንድ ልብ እና በአንድ ሐሳብም የተባበራችሁ እንድትሆኑ እንጅ
መለያየት በመካከላችሁ እንዳይሆን በክርስቶስ ስም እለምናችኋለሁ››
በማለት በአጽንኦት ይመክረናል፡፡ (፩ኛ.ቆሮ. ፩፥፲)
፳፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፳፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፳፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
የማጠቃለያ ጥያቄዎች
፩. ክፉውን በክፉ መቃወም ማለት ምን ማለት እንደሆነ በዝርዝር
አስረዳ፡፡
፪ ሰላም እንዴት እንደሚገኝ እና ሰላማዊ ሰው ምን እንደሚያስፈልገው
አስረዳ፡፡
፫ ደስታ ማለት ምን ማለት ነው?
፬ የደስታ ምንጮች ምን ምን እንደሆኑ በዝርዝር አስረዳ፡፡
፳፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ምዕራፍ ሦስት
ዓለማዊነት እና መገለጫዎቹ
ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
ማስጀመርያ ጥያቄዎች
፳፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ቁልፍ ቃላት
፴
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ሀ) ዓለማዊነት
ዓለማዊነት ማለት የእግዚአብሔርን ፍቅር ትቶ እግዚአብሔር
እንድንጠቀምባቸው ከፈጠራቸው ፍጥረታት ጋር መጣበቅ ነው፡፡ ስለዚህ
ዓለማዊነት የፍቅርን አቅጣጫ ከእግዚአብሔር ወደ ዓለም ማዞር ነው::
ከዚህም አልፎ ኃጢአትንና ራስ ወዳድነትን ህጋዊ ማድረግም ነው፡፡
ለ) ዓለማዊነት መገለጫዎቹ
ዓለማዊያን ዓለምንና በዓለም ላይ ያሉ ነገሮችን የሚወዱ ናቸው፡
፡ ዓለማዊያን ደስታንና እርካታን ሁሉ ከዓለም ማግኘት ስለሚፈልጉ
ደስታቸው ጊዜያዊ ነው፡፡ ጊዜያዊ ደስታቸውን ለማግኘት ሲሉ ግን
፴፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፴፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፴፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
የምዕራፉ ማጠቃለያ
. ዓለማዊነት በልቡና ውስጥ የእግዚአብሔር ፍቅር መጥፋት እና
ኃጢአትንና አላፊውን የዚህ ዓለም ተድላ ደስታ መውደድ ነው፡፡
. ‹‹የሥጋ ሥራ የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት ፣ ርኩሰት ፣ መዳራት
፣ ጣኦት ማምለክ ፣ ሟርት ፣ ጥል ፣ ክርክር ፣ ቅናት ፣ ቁጣ ፣
አድመኝነት ፣ መለያየት ፣ መናፍቅነት ፣ ምቀኝነት ፣ መግደል ፣ ስካር
፣ ዘፋኝነት እና የመሳሰሉት ናቸው (ገላ ፭፥፲፱/
. ምክንያቱም የሥጋ ሥራ ውጤቱ ዘላለማዊ ሞት ነው፤/ ሮሜ ፰፥፮/
ስለ ሥጋ ማሰብ በእግዚአብሔር ዘንድ ጥል ነው/ ሮሜ ፰፥፯/፤ ስለ ሥጋ
ማሰብ ዘላለማዊ ፍርድና በዘለዓለማዊ እሳት መቃጠል ነው/ ይሁ ፩፥፯/
. ከዓለማዊነት ራሳችንን ለመጠበቅ፡- የክርስትናን መሠረታዊ እሴቶች
በደንብ ማወቅ፤ ከኃጢአት ጋር መዋጋት እና ለክርስቲያናዊ ሥራ
መትጋት፤ ከምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አለመለየት፤ የግልና የማኅበር
ጸሎትን በትጋት መሳተፍና የመሳሰሉትን መፈጸም ይገባል፡፡
የማጠቃለያ ጥያቄ
፩. የዓለማዊነት መገለጫዎች ምን ምን እንደሆኑ በዝርዝር ጻፍ፡፡
፪. የሥጋ ፍሬዎችንና የመንፈስ ፍሬዎችን በዝርዝር ጻፉ፡፡
፫. ራስን ለእግዚአብሔር መስጠት ማለት ምን ማለት እንደሆነ አስረዳ፡፡
፴፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ምዕራፍ አራት
ጥበብ
ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
ማስጀመርያ ጥያቄዎች
፴፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ቁልፍ ቃላት
፴፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
፬.፫.ጥበብ መንፈሳዊ
ጥበብ መንፈሳዊ ማለት መንፈሳዊ ጥበብ ማለት ነው፡፡ የመንፈሳዊ ጥበብ
ምንጩ መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ መንፈሳዊ ጥበብ የሥጋን ደካማ ጠባይ
ለማሸነፍና ለነፍስ ባሕርይ ለመገዛት አስተዋይነት መያዝ ነው፡፡ ይኸውም
ጥበብ ሙሉ የሚሆነው የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራትና
እንደ ፈቃዱ ሲኖር ነው፡፡ ሃይማኖት /ይሁ ፩፥፳ ፪ኛጢሞ ፬፥፯/፡ በጎ
ሥነ ምግባር /ዘጸ ፳፥፯ – ፲፯ ያዕ ፪፥፯/፡ እግዚአብሔርን መፍራት /ምሳ
፯፥፯/ እና የመሳሰሉትን ሁሉ ጥበብ መንፈሳዊ ብለን እንጠራቸዋለን ።
የምዕራፉ ማጠቃለያ
. ጥበብ ማለት ዕውቀት፡ ብልኃት፡ ፈሊጥ፡ ፍልስፍና እና የመሳሰሉት
ናቸው፡፡ በመጀመሪያ ጥበብ ማለት እግዚአብሔርን መፍራት ማለት
ነው፡፡ መዝ ፻፲፩፥፲ ምሳ ፯፥፩ ጥበብ ብልህነት ነው፡፡
. ሥጋዊ ጥበብ የሚባለው ብረቱን አቅልጦ፣ እንጨቱን አለዝቦ፣ ቁርበቱን
ጎልቦ፤ ድንጋዩን ጠርቦ፣ መገልገያ መሳሪያዎችን መሠራትና ለሥጋዊ
ኑሮ ስኬታማነት ብልሃትን በአግባቡ መጠቀም ማለት ነው፡፡
. ጥበብ ጥበብ ሥጋዊና ጥበብ መንፈሳዊ በመባል በሁለት ዋና ዋና
ክፍሎች ይከፈላል፡፡ሥጋዊ ጥበብ የሚባለው ብረቱን አቅልጦ፣ እንጨቱን
አለዝቦ፣ ቁርበቱን ጎልቦ፤ ድንጋዩን ጠርቦ፣ መገልገያ መሳሪያዎችን
መሠራትና ለሥጋዊ ኑሮ ስኬታማነት ብልሃትን በአግባቡ መጠቀም
ማለት ነው፡፡ መንፈሳዊ ጥበብ የሥጋን ደካማ ጠባይ ለማሸነፍና ለነፍስ
ባሕርይ ለመገዛት አስተዋይነት መያዝ ነው፡፡
የማጠቃለያ ጥያቄ
፩. ሥጋዊ ጥበብና መንፈሳዊ ጥበብ የሚባሉት እነማን ናቸው?
፪. ከጠቢብ ሰው ከሚገኙ ነገሮች የተወሰኑትን ጥቀስ፡፡
፵፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አምስተኛ ክፍል
ዋቢ መጻሕፍት
መጽሐፍ ቅዱስ
ወንጌል ቅዱስ- ተስፋ ገብረ ሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ-ታህሣሥ ፳፬/፲፱፻፹፰
ዓ.ም
የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ንባብ እና ትርጓሜ
ፍትሐ ነገሥት-ትንሣኤ ማተሚያ ድርጅት ፲፱፻፺- አዲስ አበባ
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባራት ፳፻፯ ዓ.ም. እትም (ክሥም ፫፻፭ )-
ማኀበረ ቅዱሳን
በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ ፪ መንፈሳዊ ሰው በቤተሰቦቹ
መካከልየመንፈስ ፍሬዎች (የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያ ፓትርያርክ
ብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሦስተኛ እንደጻፉት ኅዳር ፳፻፬ ዓ.ም)
ስምዐ ጽድቅ ጋዜጣ ፳፯ኛ ዓመት መስከረም ፳፻፲፪ ዓ.ም.- ማኀበረ
ቅዱሳን
ብሂለ አበው -በመምህር ማሞ ከበደ-መጋቢት ፳፻፬ ዓ.ም- አዲስ አበባ
፵፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
የሰንበት ት/ቤት አመራር እና መምህራን እንዲሁም
ተማሪዎችና ወላጆች በመጽሐፉ ላይ ያላችሁን
ማንኛውም አስተያየት እና ግብዓት በሚከተለው
አድራሻ ላኩልን
office@eotc-gssu.org
https://t.me/GSSUCurriculum_bot