Professional Documents
Culture Documents
ሪያሊቲስ
...በእየለቱ የሚነበብ መንፈሳዊ መጸሐፍ
Chris Oyakhilome
u}K¾ G<’@ “M}Ökc ue}k` G<KU Øpf‹
ŸSÅu—¨< ¾SêNõ pÆe ¾}¨cÆ “†¨<::
All rights reserved under International Copyright Law. Contents and/or cover
may not be reproduced in whole or in part in any form without the express written
permission of Christ Embassy (LoveWorld Publishing).
መግቢያ
የ 2010 ዓ.ም. ተወዳጁ “ የራኘሶዲ ኦፍ ሪያሊቲስ “ እትም፣ የመንፈሳዊ ህይወትህ
እርምጃና እድገት ለማሳደግ በተለየና ባማረ ሁኔታ ለተሻለ ነገር በሚያነሳሳ
መልኩ የተዘጋጀ ነው፡፡ በመረጃና በመገለጥ ከተሞሉ ፁሁፎች በተጨማሪ የዚህ
ወር ዕትም በየዕለቱ የእግዚአብሔርን መለኮታዊ መገኘት ለማወቅ በምታደርገው
ጉዞ እምነትህን በእግዚአብሔር ቃል ላይ እንድታሳድግ በተመቻቸ ሁኔታ ተዘጋጅቶ
ቀርቦልኃል፡፡ በየቀኑ ባጠናኽው፣ ባሰላሰልከውና በአፍህ በተናገርከው ወይም
ደግሞ ባወጅከው መጠን እየታደስክ ትሄዳለህ፡፡
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ወይም በአዲሱ የሁለት ዓመት የመጽሐፍ
ቅዱስ ጥናት በሚገባ አንብቡ
eU
݃^h
eM¡
ራፕሶዲ ኦፍ ሪያሊቲስ
...በእየለቱ የሚነበብ መንፈሳዊ መጸሐፍ
www.rhapsodyofrealities.org
አርብ
1
ዛሬ እናንተ የእርሱ ምስክሮች ናችሁ
ጸሎት
ውድ የሰማይ አባት ሆይ፥ የአንተን ኃይል፥
ክብር እና ጸጋ ለዓለም እንዳሳይ ውጤታማ
ምሥክር እንድሆን ስላደረግከኝ አመሰግናለሁ::
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ኃጢአተኞችን ከጨለማ ወደ ብርሃን ፥
ዱስ ጥናት
ከኃጢአት ወደ ጽድቅ በመምራት እንደ
ወጤታማ የወንጌል አገልጋይ ስፍራዬን 1 ኛ ቆሮንጦስ
እይዛለሁ፤ በኢየሱስ ስም:: አሜን:: 15:35-58
መጽሀፈ ምሳሌ 8-9
ለተጨማሪ ጥናት:
የሐዋርያት ስራ 26:16-18; 2 ኛ ቆሮንጦስ 3:5-6; የማርቆስ ወንጌል 16:15
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ቅዳሜ
2
በክርስቶስ ያለን የድል ህይወት ንቃተ ህሊና
የእምነት አዋጅ
ውድ አባት ሆይ፥ በእኔ ውስጥ ቃልህ
ስላስቀመጠው የድል፥ የስኬት እና የክብር
ንቃተ ህሊና አመሰግንሀለሁ:: ስኬታማ ነኝ::
በጤንነት እኖራለሁ:: እኔ ባለጸጋ ነኝ:: እኔ ንቁ የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
፥ ጠንካራ እና ብርቱ ነኝ:: በእኔ ውስጥ ያለው
የክርስቶስ ህይወት ከሰው እንድልቅ፥ ለዘላለም 1 ኛ ቆሮንጦስ 16:1-24
ድል አድራጊ አድርጎኛል! እግዚአብሔር መጽሀፈ ምሳሌ 10-11
ይባረክ!
ለተጨማሪ ጥናት:
1 የዮሐንስ ወንጌል 5:4; 1 ኛ ቆሮንጦስ 15:57
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
እሁድ
3
በእናንተ ውስጥ የሚሰራው ኃይል
amharic
የሚያስፈልጋችሁ ኃይል ነው:: እርሱ በእናንተ ውስጥ ይኖራል:: አንድ ሁኔታ
እና ፍላጎት ሲኖር ቃሉን በማሰላሰል እና በልሳኖቻችሁ በመናገር በመንፈስ
ቅዱስ እራሳችሁን አነሳሱ:: ይህን ስታደርጉ የመንፈስ ቅዱስ ኃይል በእናንተ
ውስጥ ይሠራል::
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ፥ መልካም ፈቃድህን መሻትንም
ማድረግንም በእኔ ውስጥ የምትሰራው አንተ
ስለሆንክ አመስግንሃለሁ:: ዛሬ በረከቶችን እና
ተዓምራቶችን ለማምጣት የአንተ ኃይል በእኔ የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ውስጥ ይሠራል:: እኔ በቃሉ ስለምኖር ህይወቴ
በበቂ ወሃ ያገኘ የአትክልት ሥፍራ እንደ ሆነ 2 ኛ ቆሮንጦስ
እና በወቅትም ያለ ወቅትም ፍሬ እንደማፈራ 1-2:1-4
አውጃለሁ፤ በኢየሱስ ስም:: አሜን:: መጽሀፈ ምሳሌ 12-13
ለተጨማሪ ጥናት:
1 የዮሐንስ ወንጌል 4:4: ኤፌሶን 3:20-21 AMPC
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ሰኞ
4
የምንጸልየው በኢየሱስ ስም ነው
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ፥ ስለሰጠኸኝ በኢየሱስ
ስም መጸለይና መልስን መቀበል ልዩ ጥቅም
አመሰግናለሁ:: በዛ ስም ውስጥ ስላለው ኃይል
አመሰግንሃለሁ:: በኢየሱስ ስም ስልጣን፥ የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
የበላይነት እና ማንነት ስለምጸልይ ለእኔ
የማይቻል ነገር የለም ! ሁል ጊዜ ድል አድራጊ 2 ኛ ቆሮንጦስ
ነኝ፤ ለዘለአለማዊ ፍሬአማንነት እና ምርታማነት 2:5-3:1-6
መጽሀፈ ምሳሌ 14-15
ተሾሜያለሁ፤ በኢየሱስ ስም:: አሜን::
ለተጨማሪ ጥናት:
የማርቆስ ወንጌል 16:17-18; የዮሐንስ ወንጌል 14:14; የዮሐንስ ወንጌል 15:16
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ማክሰኞ
5
አዲሱ ፍጥረት ‘ የተዋጀ’ አይደለም
የእስራኤል ጌታ አምላክ ይባረክ፥ ጐብኝቶ ለሕዝቡ ቤዛ አድርጎአልና፤
(ሉቃስ 1:68)።
የእምነት አዋጅ
እኔ በክርስቶስ ኢየሱስ በእግዚአብሔር
ህይወት እና ተፈጥሮ የተወለድኩ አዲስ
ፍጥረት ነኝ! ከዚህ በፊት ፈጽሞ ያልነበረ
አዲስ ሰው ነኝ፤ ከተፈጥሮ በላይ በሆነ የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ህይወት በሚገባ እየኖርኩ እና በመንፈሳዊ
ክንፎች በከፍታ እየበረርኩ ነው:: እኔ ባለጸጋ፥ 2 ኛ ቆሮንጦስ
ጤናማ እና ጠንካራ ነኝ፤ በመንፈስ ቅዱስ 3:7-4:1-18
መጽሀፈ ምሳሌ 16-17
በወንጌል ላይ ተፅዕኖ እያመጣሁ ነው:: ክብር
ለእግዚአብሔር ይሁን!
የሁለት ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
የሉቃስ ወንጌል 21:1-9
መጽሀፈ ሳሙኤል
ቀዳማዊ 24
ለተጨማሪ ጥናት:
2 ኛ ቆሮንጦስ 5:17-21; ቆላስያስ 3:8-10; ሮሜ 6:4
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ረቡዕ
6
እርሱ ከመከራ ያወጣችኋል
በውድ ልጁም፥ እንደ ጸጋው ባለ ጠግነት መጠን፥ በደሙ የተደረገ
ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላችን ስርየት (ኤፌሶ ን 1:7)።
ጸሎት
ደግ የሰማይ አባት ሆይ፤- በክርስቶስ ስላለኝ
እጅግ የላቀ ሕይወት አመሰግንሃለሁ! ከእኔ
በላይ በሆነው ዐለት ማለትም ክርስቶስ
ኢየሱስ ላይ ተተክያለሁ! ስለዚህ በሁኔታዎች የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
አልናወጥም:: ሁል ጊዜ አሸናፊ ነኝ ምክንያቱም
ክርስቶስ ነፃ አውጪዩ ነው:: ከማንኛውም 2 ኛ ቆሮንጦስ
መከራ ያወጣኛል እናም ከክብር ወደ ክብር 5:1-6:1-2
መጽሀፈ ምሳሌ 18-19
በድል ይመራኛል፤ በኢየሱስ ስም:: አሜን::
ለተጨማሪ ጥናት:
መዝሙረ ዳዊት 27:1-2 & 5; መጽሀፈ ምሳሌ 12:13; 1 ኛ ቆሮንጦስ 1:30;
መጽሀፈ ምሳሌ 11:8
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ሐሙስ
7
የእናንተን ድርሻ ተወጡ
ይሁን እንጂ፥ መጥቼ ባያችሁ ወይም ብርቅ፥ በአንድ ልብ ስለ ወንጌል
ሃይማኖት አብራችሁ እየተጋደላችሁ፥ በአንድ መንፈስ እንድትቆሙ ስለ
ኑሮአችሁ እሰማ ዘንድ፥ ለክርስቶስ ወንጌል እንደሚገባ ኑሩ
(ፊልጵስዩስ 1:27)።
ጸሎት
እኔ ውጤታማ ነፍሳትን አዳኝ ነኝ፤ ሌሎችን
በጽድቅ በመማረክ፥ በመገንባት እና በማሳደግ
፤ በምድር ላይ የእግዚአብሔርን መንግስት
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
በማስፋፋት እና ብዙዎችን ከጨለማ ወደ
ዱስ ጥናት
እግዚአብሔር ልጅ ነፃነት ለማምጣት ከመንፈስ
ቅዱስ ጋር አብሮ ሰራተኛ ነኝ፤ በኢየሱስ ስም:: 2 ኛ ቆሮንጦስ
6:3-7:1
አሜን:: መጽሀፈ ምሳሌ 20-21
ለተጨማሪ ጥናት:
1 ኛ ቆሮንጦስ 15:58; 1 ኛ ቆሮንጦስ 3:6-9
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
Te ¨h
Te ¨h
amharic
Te ¨h
Te ¨h
አርብ
8
መከራዎች ቦታ የላቸውም
ጸሎት
በዓለም ካለው ይልቅ በእኔ ያለው ታላቅ ነው::
ሁልጊዜ ጌታ በእኔ ውስጥ እና ከእኔ ጋር ስለሆነ
መጨነቅን ወይም መረበሽን እንቢ እላለሁ::
በእኔ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም:: የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
በታላቅ ልዑል እግዚአብሔር ምሥጢራዊ ቦታ
ውስጥ እኖራለሁ ፤እናም ሁልጊዜ በመንፈስ 2 ኛ ቆሮንጦስ 7:2-16
ቅዱስ ብቃት እሰራለሁ፤ በኢየሱስ ስም:: መጽሀፈ ምሳሌ 22-23
አሜን::
ለተጨማሪ ጥናት:
መዝሙረ ዳዊት 91:3-7; ትንቢተ ኢሳያስ 54:17; መጽሀፈ ምሳሌ 24:10
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ቅዳሜ
9
በጽድቅ ፍሬዎች ተሞልታችኋል
ጸሎት
ውድ የሰማይ አባት ሆይ፥ ለእኔ ስለተገለጠው
ቃልህ እና በመንፈሴ ውስጥ ቃልህ እየሰራ ስለሆነ
አመሰግንሃለሁ:: በጽድቅ ፈሬ ተሞልቻለሁ፤
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ስለዚህ ልክ ኢየሱስ እንዳደርገው እንዲሁ
ዱስ ጥናት
ለአለሜ ጽድቅን እገልጣለሁ፤ ምክንያቱም
እርሱ እንዳለ እኔ ደግሞ እንዲሁ በዚህ ዓለም 2 ኛ ቆሮንጦስ 8-9
ነኝና:: ሀሌሉያ! መጽሀፈ ምሳሌ 24-26
ለተጨማሪ ጥናት:
2 ኛ ቆሮንጦስ 5:21; ፈልጵሱዮስ 2:13; 2 ኛ ቆሮንጦስ 9:10
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
እሁድ
10
በእግዚአብሔር የጦር ዕቃ ሁሉ ያጌጠ
የእምነት አዋጅ
የእግዚአብሔርን የጦር ዕቃ ሁሉ በሙሉ
ታጥቄያለሁ፤ በጌታ እና በኃይሉ ችሎት
ጠንክሬያለሁ:: እምነቴ ከክፉ የሚወረወርን
ፍላጻ የምከላከልበት ፣ በጠላትና በመከራዎች የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ላይ ተቃውሞ የማደርግበት እና አሸናፊ
የሚያደርገኝ መሣሪያ ነው:: በክርስቶስ ለዘላለም 2 ኛ ቆሮንጦስ 10:1-18
አሸናፊ ነኝ:: እግዚአብሔር ይባረክ! መጽሀፈ ምሳሌ 27-28
ለተጨማሪ ጥናት:
ኤፌሶን 6:13-17
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ሰኞ
11
በየቀኑ አምልኩት
“የኮርማዎችና የፍየሎች ደም ኃጢአትን እንዲያስወግድ የማይቻል
ነውና። ስለዚህ ወደ ዓለም ሲገባ። መሥዋዕትንና መባን አልወደድህም
ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ፤” (ዕብራውያን10:4-5)።
ጸሎት
ወድ አባት ሆይ፣ አንተ ብቻ አምላክ ነህ
ግርማዊነትሀን እባርካለሁ አምግስማለሁ፡፡
አምልኮ፣ ክብር፣ አድናቆት፣ ታላቅነት፣ ውበትና
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ፀጋን ሁሉ ላንተ ይገባሃል፡፡ባርኮት፣ ክብር፣
ዱስ ጥናት
ጥበብ፣ ምስጋና፣አክብሮት ኃይልና ብቃት
ለአንተ ከዘላለም እስከዘላለም ይሁን አሜን ፡፡ 2 ኛ ቆሮንጦስ
11:1-15
መጽሀፈ ምሳሌ 29-31
ለተጨማሪ ጥናት:
መዝሙረ ዳዊት 134:1-2; የዮሐንስ ራዕይ 7:11-12; ዕብራውያን 13:15
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ማክሰኞ
12
ጽኑ መሰረት የሆነው ቃሉ
ጸሎት
ወደ አባት ሆይ አስተማማኝና ጽኑ ስለሆነው
ቃልህ አመሰግነሃለሁ፡፡ በቃልህ ላይ ተተክዬ
ሳልናወጥ በጥንካሬ ተማምኜ እደገፋለሁ፡
፡ ፍጹም ታማኝ አስተማማኝና እውነተኛ የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ስለሆነ፣ ቃልህ የተደገፍኩበት አለቴ ነው፡፡
2 ኛ ቆሮንጦስ
በቃልህ ውስጥና በቃልህ በኩል ስላለኝ የድል
11:16-33
ሕይወት ጌታ ሆይ አመሰግንሃለሁ ፤በኢየሱስ
መጽሀፈ መክብብ 1-2
ስም፡፡ አሜን፡፡
ለተጨማሪ ጥናት:
የሐዋርያት ስራ 20:32; የማቴዎስ ወንጌል 7:24-27
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ረቡዕ
13
ከተፈጥሮ በላይ የሆነው በውስጣችሁ ያለ ሕይወት
ጸሎት
ወድ አባት ሆይ የላቀ የክብር፣ የጽድቅ፣ የድል፣
የስኬት፣ የብልጽግና እና የጤና ሕይወት
በክርስቶስ ኢየሱስ ስላለኝ አመሰግናለሁ፡፡ ይህ
ሕይወት የበላይነትና የመግዛት ነው፡፡ በዚህ የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ዓለም ካሉ ገደቦች በላይ እየበረርኩ፣ በክርስቶስ
ያለኝን መለኮታዊ ምንጭና ሕይወት በመረዳት 2 ኛ ቆሮንጦስ 12:1-21
አመላለሳለሁ፤በኢየሱስ ስም ፡፡ አሜን፡፡ መጽሀፈ መክብብ 3-5
ለተጨማሪ ጥናት:
1 የዮሐንስ ወንጌል 5:11-12; ሮሜ 8:11; 1 የዮሐንስ ወንጌል 4:4
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ሐሙስ
14
የላቀ ሕይወት
የመለኮቱ ኃይል፥ በገዛ ክብሩና በበጎነቱ የጠራንን በማወቅ፥ ለሕይወትና
እግዚአብሔርን ለመምሰል የሚሆነውን ነገር ሁሉ ስለ ሰጠን፥
በእግዚአብሔርና በጌታችን በኢየሱስ እውቀት ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።
(2ኛ የጴጥሮስ 1:3)።
amharic
ጸሎት
ወድ አባት ሆይ ሕይወቴን የተዋበና በሁሉም
ነገር የላቀ ስላደረግከው አመሰግንሃለሁ፡፡
በውስጤ ከሚሰራው ቃልህ የተነሳ ባገኘሁት
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ስኬትና መሻሻል አንተ ዛሬ በእኔ ውስጥና
ዱስ ጥናት
በእኔ በኩል ከብረሃል፡፡ የፅድቅህ ተምሳሌትና
2 ኛ ቆሮንጦስ
የክብርህ መገለጫ ስላደረግከኝ አመሰግንሃለሁ፤
13:1-14
በኢየሱስ ስም ፡፡ አሜን፡፡ መጽሀፈ መክብብ 6-8
ለተጨማሪ ጥናት:
መጽሀፈ ምሳሌ 4:18; 2 ኛ ጴጥሮስ 1:3 AMPC; የዮሐንስ ወንጌል 15:8
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
Te ¨h
Te ¨h
amharic
Te ¨h
Te ¨h
አርብ
15
የድል ሕይወት
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ በክርስቶስ ስላለኝ የከበረ
ሕይወት አመሰግናለሁ፤ በጽድቅ እየተመላለስኩ
በህመም፣በዳያቢሎስና በሕይወት አሉታዊ
ተጽእኖች ላይ በበላይነት ዛሬና ሁሌም የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
እራመዳለሁ፤በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን ፡፡
ገላትያ 1:1-24
መጽሀፈ መክብብ 9-12
ለተጨማሪ ጥናት:
ሮሜ 5:17; 2 ኛ ቆሮንጦስ 2:14
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ቅዳሜ
16
የእርሱ መስዋዕትነት ክብር
ጸሎት
በክርስቶስ ለእኔ የሰጠኸኝን
የጤና፣የሰላም፣የብልጽግና፣የለውጥ፣የድልና
የስኬት ሕይወት እያያጣጣምኩኝ እንደ
ንጉስ ወደ ምነግስበትና የምገዛበት ህይወት የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ከጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሃን ስላወጣኸኝ
ጌታ ሆይ አመሰግንሃለሁ፤ በኢየሱስ ስም፡፡ ገላትያ 2:1-21
አሜን፡፡ መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን
1-2
ለተጨማሪ ጥናት:
2 ኛ ቆሮንጦስ 5:21; ኤፌሶን 2:4-7; ሮሜ 6:4
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
እሁድ
17
በቃሉ አማካኝነት መንገሥ
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ፡- በመገኘትህ ውስጥ ድፍረትን
ስለሚሰጠኝ እና በህይወት እንደ ንጉሥ እንድገዛ
ስለሚያስችለኝ የጽድቅ ስጦታህ አመሰግናለሁ፡፡
እኔ በቤተሰቤ፣በጤናዬ፣በንግዴና በአገልግሎቴ የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ለውጦችን የሚያመጡ ትክክለኛ ቃላቶችን
ብቻ እናገራለሁ፡፡ እኔ በጽድቅ እየተመላለስኩ፣ ገላትያ 3:1-14
የጽድቅ ስራዎችን አፈራለሁ፤በኢየሱስ ስም፡ መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን
3-5
፡ አሜን፡፡
ለተጨማሪ ጥናት:
የዮሐንስ ራዕይ 1:6; የማርቆስ ወንጌል 11:23; የማቴዎስ ወንጌል 12:37
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ሰኞ
18
እናንተ የእግዚአብሄር ሕጋዊና ህያው ልጆች ናችሁ
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ፡- የዘላለም ህይወትን ህያው
ልምምድ እውን እንዲሆን ስላደረገው የመዳን
ሕጋዊ አሰራር እኔ አመሰግንሃለሁ፡፡ አንተ እኔን
የመለኮታዊ ተፈጥሮ ተካፋይ፣ ከእግዚአብሄር የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ዓይነቶች ጋር ተባባሪ አድርገኸኛል፡፡
እኔ በህይወት የተሞላሁ ነኝ፤ እናም እኔ ገላትያ 3:15-25
ለአንተ ክብርና ምስጋና በድል አድራጊነት መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን
እኖራለሁ፤በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡ 6-8
ለተጨማሪ ጥናት:
1 የዮሐንስ ወንጌል 3:1-2 CEV; የዮሐንስ ወንጌል 1:12-13
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ማክሰኞ
19
እራሳችሁን በከፍተኛው የእምነት ደረጃችሁ ላይ
ማጽናት
እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ ከሁሉ ይልቅ በተቀደሰ ሃይማኖታችሁ
ራሳችሁን ለማነጽ እየተጋችሁ በመንፈስ ቅዱስም እየጸለያችሁ፥
(ይሁዳ 1፡20)፡፡
amharic
ነገር ግን በተደጋጋሚ በልሳን በመናገር በደረሳችሁበት ከፍተኛ
የእምነት ደረጃ ላይ ራሳችሁን ታንጻላችሁ፤ ከዚያም፣ ያ ደረጃ የማጣቀሻ
ምልክታችሁ ይሆናል፡፡ በሚቀጥለው ጊዜ ያ ከፍተኛው የእምነት ደረጃችሁ
ዝቅተኛው የእምነት ደረጃችሁ ይሆናል፡፡ ከዚያም ከደረሳችሁበት ደረጃ ላይ
ሆናችሁ ወደ ሌላ ከፍተኛ የእምነት ደረጃ ለመድረስ ትሰራላችሁ፤እናም
እንዲያ እያደረጋችሁ ማነጻችሁን ትቀጥላላችሁ፡፡
በልሳን መናገር ላይ የምናተኩርበት አንደኛው ምክንያት ይህ ነው፡
፡ እናንተ የእግዚአብሄርን ቃል ስትቀበሉ፣እምነታችሁ ወደ ከፍተኛ ደረጃ
ይደርሳል፤ነገር ግን በዚያም ላይ ማነጽ አለባችሁ፤በልሳን በመጸለይ በዛ
በደረሳችሁበት ከፍተኛ የእምነት ደረጃ ላይ ጸንታችሁ ትቆማላችሁ፡፡ በዚያ
ደረጃ ላይ ሆናችሁ ምንም ዓይነት መከራ፣ተግዳሮቶች እና ችግሮች እናንተን
አያስፈራችሁም፤ምክንያቱም ከእነርሱ በላይ ሆናችኋል፡፡ ይህንን አድርጉና
ህይወታችሁ ባልተለመደ አኳኋን ሲያድግ ተመልከቱ፡፡
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ፡- ከፍተኛ በሆነው የእምነት
ደረጃዬ ላይ ራሴን ለማነጽ የሚያስለኝን ሰማያዊ
ቃላት የመጠቀም ልዩ መብት ስለሰጠኸኝ
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
አመሰግንሃለሁ፡፡ዓለም ን የሚያሸ ንፈው
ዱስ ጥናት
እምነቴ ነው! እናም በልሳን በመጸለይ
እንደሚበር ንሥር ወደ ከፍታ እወጣለሁ፤ ገላትያ
3:26-4:1-20
ከተግዳሮቶችና ከመከራዎች በላይ በድል ትንቢተ ኢሳያስ 1-2
እመጥቃለሁ፤በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡
ለተጨማሪ ጥናት:
1 ኛ ቆሮንጦስ 14:2 & 4 AMPC; ሮሜ 10:17
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ረቡዕ
20
በከንፈራችሁ ላይ አኑሩት
የእምነት አዋጅ
አንደበቴ ጤናማ በመሆኑ የሕይወት ዛፍ ነው!
በመንፈስ የተነሳሱ ጠንካራና ሕይወት ሰጪ
ቃላትን እናገራለሁ፡፡ እኔ በቃሉ ስለምኖር
በህይወት ስኬታማ ነኝ፡፡ የእግዚአብሄር ቃል የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
በልቤና በአፌ ውስጥ አለ፤ እናም ለዘላለም
አሸናፊ አድርጎኛል፡፡ ክብር ለእግዚአብሄር ገላትያ 4:21-5:1-15
ይሁን! ትንቢተ ኢሳያስ 3-5
ለተጨማሪ ጥናት:
1 ኛ ጢሞቴዎስ 4:15; መዝሙረ ዳዊት 1:1-3; የማርቆስ ወንጌል 11:23
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ሐሙስ
21
የስሙ ስጦታ
ጸሎት
የተባረክህ የሰማይ አባት ሆይ፡ ስለ ኢየሱስ
ስም ስጦታና እንድጠቀምበትም ስለሰጠኸኝ
የውክልና ስልጣን አመሰግንሃለሁ፡፡ እጅግ ከፍ
አድርገህ ባከበርከውና ከስሞች ሁሉ በላይ የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ባደረግከው ይህ ስም፡ በድል አድራጊነት
እየኖርኩ ከሕይወት ሁኔታዎችና ክስተቶች ገላትያ 5:16-26
በላይ ሆኜ እገዛለሁ፡፡ አሜን፡፡ ትንቢተ ኢሳያስ 6-8
ለተጨማሪ ጥናት:
የሐዋርያት ስራ 4:12; ፈልጵሱዮስ 2:8-11; የማርቆስ ወንጌል 16:17
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
Te ¨h
Te ¨h
amharic
Te ¨h
Te ¨h
አርብ
22
የእግዚአብሔር ሕይወትና ተፈጥሮ
amharic
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ፣ ኢየሱስ ክርስቶስን ለእኔ
እንዲሞት በመላክ ስለገለጽከው ለእኔ ያለህ
ታላቅ ፍቅር አመሰግናለሁ፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ
የሕይወቴ ጌታ መሆኑን አውጃለሁ፤ ሕይወቱንና የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ተፈጥሮውን በመንፈሴ ተካፍያለሁ፡፡
የእግዚአብሔርን አባትነት ወደ መረዳት ገላትያ 6:1-18
ደርሻለሁ፤ በዓለሜም የእግዚአብሔርን ፅድቅ ትንቢተ ኢሳያስ 9-10
አሳያለሁ፤ በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡
ለተጨማሪ ጥናት:
1 የዮሐንስ ወንጌል 5:11-13; 2 ኛ ቆሮንጦስ 5:21
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ቅዳሜ
23
በውስጣችሁ ያለው የመንፈስ ቅዱስ ሕይወት
amharic
ዛሬ ሰውነታችሁ በሕመምና በበሽታ ምንም ያህል የተጎዳና የተጎሳቀለ መሆኑ
ለውጥ አያመጣም፤ ለእናንተ የሚያስፈልጋችሁ ፈውስ ሰጪው ማለትም
መንፈስ ቅዱስ በውስጣችሁ እንዳለ ማወቅ ነው፡፡ እርሱ በውስጣችሁ
መኖር ማለት ፥ እንደገና ተነስታችሁ የመራመዳችሁ ተስፋ እና በመለኮታዊ
ጤንነት ቀጣይነት ባለው ሁኔታ መኖር ማለት ነው፡፡
የእምነት አዋጅ
ኢየሱስን ከሞት ያስነሣው ያ መንፈስ በውስጤ
ይኖራል፥ ለሰውነቴ ሕይወትን፣ ጥንካሬንና
ጉልበትን ሰጥቶታል፡፡ እኔን በጤንነት፣
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
በፅድቅና በእግዚአብሔር ክብር ለማቆየት ዱስ ጥናት
በውስጤ በሚንሸራሸረው መንፈስ ቅዱስ ፣ እኔ
በየዕለቱ እመገባለሁ፣ እታደሳለሁ እናም እንገና ኤፌሶን 1:1-14
ወጣት እሆናለሁ፡፡ እግዚአብሔር ይባረክ! ትንቢተ ኢሳያስ 11-12
ለተጨማሪ ጥናት:
1 ኛ ጴጥሮስ 2:24; ሮሜ 8:10 AMPC
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
እሁድ
24
ለማዕበሉ ንገሩት
የእምነት አዋጅ
ውድ አባት ሆይ፦ በኢየሱስ ስላለኝ በረከትና
ስልጣን አመሰግንሃለሁ፡፡ ክርስቶስ የእኔ ሰላም
ነው፤ አሁን በሕይወቴ ላይ፣ በንግዴ ላይ፣
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
በቤተሰቤ ላይና እኔን በሚመለከቱ ነገሮች
ዱስ ጥናት
ሁሉ ላይ ሰላምን አውጃለሁ፡፡ እኔ በመንፈስ
ቅዱስ ክብርና ጸጥታ ተጥለቅልቅያለሁ፡፡ ኤፌሶን 1:15-2:1-10
መንገዴ ለዘላለም የስኬት፣ የደስታና የድል ትንቢተ ኢሳያስ 13-14
ነው፤ በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡
ለተጨማሪ ጥናት:
የማርቆስ ወንጌል 9:23; መጽሀፈ ኢዮብ 22:28; መጽሀፈ መክብብ 8:4
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ሰኞ
25
መኸርን ማጨዳችሁ እርግጥ ነው
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ፡-ዘርቼና ሰጥቼ በረከት የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
የመሆንንና፥ መኸሬን ጠርቼ የማጨድን ልዩ ዱስ ጥናት
ጥቅም ማግኛ ዕድሎችን ስለሰጠኸኝ እወድሃለሁ፡
፡ በአገልግሎቴ፣ በገንዘቤ፣በቤተሰቤ እና ኤፌሶን 2:11-22
በሕይወት ባሉ ማንኛውም ነገሮች ብዙ ትንቢተ ኢሳያስ 15-18
እጥፍ የበረከቶች መኸር ለማፍራት፣ ዘሮቼና
የፍቅር አገልግሎቶቼ በመንፈስህ ተቀድሰዋል፤
የሁለት ዓመት የመጽሐፍ ቅ
በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡ ዱስ ጥናት
የዮሐንስ ወንጌል 1:1-13
መጽሀፈ ሳሙኤል ካልእ
23-24
ለተጨማሪ ጥናት:
2 ኛ ቆሮንጦስ 9:7-11; ገላትያ 6:9; የሉቃስ ወንጌል 6:38
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ማክሰኞ
26
መላእክት ስለኛ ይታዘዛሉ
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ! የእኔ በሆነው በክርስቶስ
ኢየሱስ ያለኝ ስልጣን አመሰግንሃለው፡፡ እኔ
በሁሉም ነገሮች ላይ ከእርሱ ጋር እነግሳለሁና
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
እገዛለሁ፡፡ እኔን ስለሚያገለግሉኝ ቅዱስ
ዱስ ጥናት
መላእክቶችህ አመሰግናለሁ፤ ዛሬ ስለ እነርሱ
ከእኔ ጋር መገኘት እወቅና እሰጣለሁ፡፡ ኤፌሶን 3:1-21
እነዲሁም አሁን እነርሱ ያለ ምንም ገደብ ትንቢተ ኢሳያስ 19-22
የእግዚአብሄርን በረከቶች እና አቅርቦቶች ዛሬ
ለእኔ በነጻነት ያመጡ ዘንድ በኢየሱስ ስም
እልካቸዋለሁ፤በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡ የሁለት ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
የዮሐንስ ወንጌል
1:14-23
መጽሀፈ ነገስት ቀዳማዊ
1
ለተጨማሪ ጥናት:
ዕብራውያን 1:7; ዕብራውያን 1:13-14
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ረቡዕ
27
በጸጋው ላይ ተጣበቁ
ነገር ግን በእግዚሃብሄር ጸጋ የሆንሁ እኔ ነኝ፤ ለእኔም የተሰጠኝ ጸጋው
ከንቱ አልነበረም ከሁላቸው ይልቅ ግን ደከምሁ፤ ዳሩ ግን ከእኔ ጋር
ያለው የእግዚሃብሄር ጸጋ ነው እንጂ እኔ አይደለሁም፡፡
(1ኛ ቆሮ 15፡10)፡፡
ጸሎት
ው ድ አ ባ ት ሆይ ፡ - በ ታ ላቁ ፍ ቅ ር ህ
ስለወደድከኝና በህይወቴ ላይ ስላለው የአንተ
እጅግ የተትረፈረፈ ጸጋህ፤ ስምህ ለዘላለም
ይባረክ፡፡ በነገሮች ሁሉ ለእኔ በቂ መሆኑን የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
በማወቅ፤ በጸጋህ እጠቀማለሁ፡፡ በጸጋህ፣
በህይወት በአሸናፊነት እነግሳለሁና እገዛለሁ፤ ኤፌሶን 4:1-16
በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡ ትንቢተ ኢሳያስ 23-24
ለተጨማሪ ጥናት:
ያዕቆብ 4:6; መጽሀፈ ምሳሌ 3:5; ፈልጵሱዮስ 4:13; ኤፌሶን 2:8
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ሐሙስ
28
የእናንተ የሆነውን ውሰዱ
የእምነት አዋጅ
በክርስቶስ ኢየሱስ በሰማያዊ ስፍራ ሁሉ
በመንፈሳዊ በረከቶች ለባረከኝ ለእግዚአብሄር
ምስጋና ይሁን፡፡ እኔ የክብርና የስኬት ህይወት
አለኝ፤እናም በየዕለቱ አሸንፋለሁ፡፡ በውስጤ የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዱስ ጥናት
ያለውን የእግዚአብሄርን ታላቅ የክብር ውርስ
ለመለየት እና ለመውሰድ መንፈሳዊ አይኖቼ ኤፌሶን
4:17-5:1-2
የበሩ ናቸው፤ በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡ ትንቢተ ኢሳያስ 25-26
ለተጨማሪ ጥናት:
2 ኛ ጴጥሮስ 1:2-3; 2 ኛ ጢሞቴዎስ 2:15; ዕብራውያን 4:16
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
Te ¨h
Te ¨h
amharic
Te ¨h
Te ¨h
አርብ
29
የአማላጅነት ስፍራችሁን ያዙ
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ በስቃይ ላይ ስላሉ ሁሉ
እ ጸ ል ያ ለሁ፤ በ ተ ለ ይ ም ለ ታ መ ሙ ት ፤
ለተሰደዱት፤ ለተጎዱ ወይም በማንናውም
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ዓይነት ሥቃይ ውስጥ ላሉ የእግዚአብሄር
ዱስ ጥናት
ልጆች፤ ፤ በአንተ መንፈስና በመላእክት
አገልግሎ ት በኩል፤ እርዳታ፣ ድጋፍና ኤፌሶን 5:3-21
መጽናናት እንዲሆንላቸው እጸልያለሁ፡ ትንቢተ ኢሳያስ 27-28
፡ በድል አድራጊነት ካሉበት ለመውጣት
የሚያስፈልጋቸውን እምነት፤ ድፍረትና
ጥንካሬ እንዲያገኙ እጸልያለሁ፡፡ በኢየሱስ የሁለት ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ስም አሜን፡፡ ዱስ ጥናት
የዮሐንስ ወንጌል
1:43-51
መጽሀፈ ነገስት ቀዳማዊ 4
ለተጨማሪ ጥናት:
ሮሜ 8:34; ገላትያ 4:19; ትንቢተ ሕዝቅኤል 33:7
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
ቅዳሜ
30
አብዝታችሁ ጸልዩ
በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤ በመከራ ታገሱ፤ በጸሎት ጽኑ
(ሮሜ 12፡12)፡፡
ጸሎት
ውድ አባት ሆይ በጸሎት ስለምለማመደው
መለኮታዊ መቀየርና መለወጥ አመሰግንሃለው፤
ክብርህ ህይወቴን ይሞላዋል፤ ፍቅርህ ነፍሴን
የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅ
ያነቃቃታል፤ በመገኘትህ ውስጥ ማምለክ
ዱስ ጥናት
ምንኛ እወዳለሁ! በጸሎት ካንተ ጋር ህብረት
ለማድረግ ስላለኝ በረከቶችና ልዩ ጥቅም ኤፌሶን 5:22-6:1-9
አመሰግናለሁ፤ በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡
ትንቢተ ኢሳያስ 29-30
ለተጨማሪ ጥናት:
መዝሙረ ዳዊት 55:17; የሉቃስ ወንጌል 21:36; 1 ኛ ተሰሎንቄ 5:17
Leave comments on today’s devotional at www.rhapsodyofrealities.org
የደህንነት ጸሎት
amharic
ስለ ፀሐፊው
Te ¨h
amharic
Te ¨h
Te ¨h
Te ¨h
Te ¨h
amharic
Te ¨h
Te ¨h
Te ¨h
Te ¨h
amharic