Professional Documents
Culture Documents
Proclamation 234 2008
Proclamation 234 2008
ም
21ኛ ዓመት ቁጥር 5 Bahir Dar 19 January, 2016
21th Year No. 5
ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር 234/2008 ዓ.ም Proclamation No. 234/2016
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት The Amhara National Regional State Science,
Technology and Information Communication
የሣይንስ፣ ቴክኖሎጅና ኢንፎርሜሽን
Commission Establishment Proclamation
ኰሚዩኒኬሽን ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ
በክልሉ ውስጥ ኮሚዩኒኬሽን WHERE AS, the sectors, the public and the
የኢንፎርሜሽን
government, having gained , adequate, current and
ቴክኖሎጅን በማልማትና በማስፋፋት ሴክተሮች፣
quality information, to be able to provide their service
ሕዝብና መንግስት በቂ፣ ወቅታዊና ጥራት ያለው
provision in a qualitative and efficiency way through
መረጃ በማግኘት የአገልግሎት አሰጣጣቸውን
developing and expanding the information and
በጥራትና በፍጥነት ማቅረብ እንዲችሉ አግባብ
communication technology in the region, by realizeng
ካላቸው የፌደራል መንግስት አካላት ጋር የጋራ
joint and integrated working system with the
ቅንጅታዊ አሠራርን በማስፈን አስተማማኝ የሆነ
appropriate federal government bodies and thereby
የኢንፎርሜሽንና ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ መሠረተ putting in place reliable infrastructure of information
ልማት በመዘርጋት ለክልሉ ሁለንተናዊ ልማት and communication technology, it has been found
መፋጠንና ለመልካም አስተዳደር መጐልበት necessary to create one way economic society which
በዕውቀትና መረጃ ላይ የተመሠረተ አንድ ወጥ depends upon knowledge and information for the
ኢኮኖሚያዊ ማህበረሰብ መፍጠር አስፈላጊ ሆኖ overall development acceleration and good governance
በመገኘቱ፤ enrichment of the Region;
ይኸው ዘርፍ እንደ አንድ ክፍለ ኢኮኖሚ ተለይቶ WHERE AS, this sector, having been identified as
መልማት በሚገባው ደረጃ እንዲበለፅግና
በክልሉ one sector economy, to be prosperous at a proper level
ልማት ረገድ በዘርፉ የተሠማራው የግል ሴክተር therein, with regard to the development of the region,
it has been found necessary to facilitate situations
የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ የሚያስችሉ ሁኔታዎችን
which enable the private sector engaging in the sector
ማመቻቸትና በዚሁ ዙሪያ የሚገኘውን ዕውቀትና
to make its contribution and utilize those knowledge
መረጃ አይነተኛ የዕድገት መሳሪያ አድርጐ መጠቀም
and information obtained from the sector as a
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
fundamental instrument of development therein ;
የክልሉ ህብረተሰብ ከዓለም አቀፍ ዕውቀትና ከየዕለቱ WHERE AS, it is necessary to produce a human
የመረጃ ፍሰት ተጠቃሚ የሚሆንበትን ዕድል resource having adequate professional knowledge and
በመፍጠርና በሃገራዊ ጉዳዮች ውሣኔ አሰጣጥ skill in the information and communication technology
ተሣታፊ በማድረግ ዲሞክራሲያዊ አስተዳደሩን that enables to further strengthen the democratic
ይበልጥ ማጠናከር የሚያስችልና በኢንፎርሜሽን administration by creating the opportunity, through
which the regional community may be beneficiary in
ቴክኖሎጅ በቂ የሙያ ዕውቀትና ክህሎት ያለው
international knowledge and day to –day information
የሰው ኃይል ማፍራት በማስፈለጉ፤
flow and by making same participant in decision
making of national issues thereof;
ገጽ 3 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር ቁጥር 5 ጥር 10 ቀን 2ዐዐ8 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 5, 19 january,2016 page 3
1) “ሣይንስና ቴክኖሎጅ” ማለት ሀገር በቀል 1) “Science and Technology” means a technology
3) “ኢንፎርሜሽን” ማለት ማናቸውም ዓይነት 3) “Information” means any type of information and that
includes a means through which it may be prepared in
መረጃ ሆኖ ውሣኔ ለሚያሻው
special form and content , so that it may have a better
ለማንኛውም ዓይነት ጉዳይ ይበልጥ
benefit for any kind of matter which seeks a decision
ጠቀሜታ እንዲኖረው ለማድረግ ሲባል thereof;
በተለየ ቅርፅና ይዘት የሚዘጋጅበትን ዘዴ
ይመለከታል፤
4) “ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ” 4) “Information Communication Techonology” means
2) የኮሚሽኑ ተጠሪነት ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር 2) The Commission shall be accountable to the Head of
ይሆናል፡፡ the Region.
ገጽ 5 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 5 ጥር 10 ቀን 2ዐዐ8 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 5, 19 january,2016 page 5
4. ዓላማዎች 4. Objectives
ኮሚሽኑ በዚህ አዋጅ መሠረት የሚከተሉት The commission shall have the following objectives ,
ዓላማዎች ይኖሩታል፡- pursuant to this proclamation:
ኢንዱስትሪያዊ ዕድገት ቀጣይነት imnport , adapt and utilize the foreign technologies
ሁኔታ መፍጠር፤
3) በክልሉ ውስጥ በውጤታማ ቅንጅትና 3) ensure the establishment of science and technology
አካባቢዎች ቅርንጫፍ ወይም ማስተባበሪያ have branches or coordinating offices in other areas
ያስተባብራል፤
4) የኢንፎርሜሽንና ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጅን 4) Produce human resources who are necessary to
መንግስት ያማክራል፤
7) በዘርፉ ልማት ላይ ለተሰማሩ ኩባንያዎች 7) organize centers for companies that have
ማዕከላትን ያደራጃል፣ ከቴክኖሎጅው ጋር participated on the sectors development; render
በተያያዘ የኢንተርፕሬነርሽፕ ሥልጣናዎችን enterpreneourship trainings related with the
ይሰጣል፣ የመስሪያ ቦታዎችና ቁሣቁሶች technology; cause to facilitate the working
እንዲመቻቹላቸው ያደርጋል places and materials therein;
ገጽ 7 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 5 ጥር 10 ቀን 2ዐዐ8 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 5, 19 january,2016 page 7
8) በክልሉ ውስጥ የሚለሙትን የሀርድ ዌርና 8) set working standards for hardware and
የሶፍትዌር ግንባታዎች ስታንዳርድ ያወጣል፣ software development being undertaken in the
ገቢራዊነቱን አፈፃፀሙን ይከታተላል፤ region ; follow-up its implementation;
9) በክልሉ ውስጥ ከሚገኙት የትምህርት፣ 9) Cause to be promoted science and technology,
የምርምር የቴክኒክ ሙያም ሆነ የኢንዱስትሪ as well as, the university and industry linkage
መርምር ተግባራት ተገቢውን የምርምር ስነ- activities , carried out in the region, following
ይቆጣጠራል፤
11) የሣይንሳዊ ምርምር ውጤቶችና የፈጠራ 11) work in integration with the approppriate
ስራዎች ተገቢውን ህጋዊ እውቅናና ጥበቃ federal government institutions, the scientific
እንዲያገኙ አግባብ ካላቸው የፌደራሉ research results and innovations to get the
ይሰራል፤
12) የክልሉን የማህበረሰብ እውቀትና የቴክኖሎጅ 12) Study, register, organize database and protect
ይጠብቃል ፤
13) የተለያዩ የሣይንስና ቴክኖሎጅ መረጃዎች 13) cause the various science and technology
ለተጠቃሚው ህዝብ እንዲሰራጩ ያደርጋል፤ translated with the working language of the
region;
14) በኢንፎርሜሸን ኮሚዬኒኬሽንም ሆነ በሣይንስና 14) work for the women participation promotion
ውጤት ለሚያስመዘግቡ ተማሪዎች ወይም students who shall score better result with
16) በክልሉ ውስጥ በአገልግሎት ላይ እየዋሉ 16) follow up and ensure the caliberation activities
ባሉት የሣይንስ መሣሪያዎች ላይ የካሊብሬሽን performed periodically on science apparatuses
ስራዎች መከናወናቸውን በየጊዜው that are rendering service in the region;
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
17) ምርቶችና አገልግሎቶች የጥራት ደረጃቸውን 17) carry out activities that products and services
አሟልተው እንዲገኙ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው fullfiled the standards of quality , in
አካላት ጋር በተመባበር ይሰራል፣ ባህላዊ collaboration with the pertinent bodies; and
ምቹ ሁኔታዎችን ይፈጥራል፣ ተባብሮ as well as, to the science and technology sectors
thereof; and work jointly;
ይሠራል፤
19) የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ በህግ መሠረት 19) own property, enter into contracts in line with
ውሎችን ይዋዋላል፣ በስሙ ይከሳል፣ ይከሰሳል፤ law, as well as, sue and be sued in its own
name;
20) ዓላማዎቹን ከግብ ለማድረስ የሚያስፈልጉትን 20) prepare and put into effect working manuals
የአሠራር ማንዋሎች አዘጋጅቶ በሥራ ላይ necessary for the attainment of its objectives;
1) ኮሚሽነሩ በዚህ አዋጅ አንቀጽ /6/ ሥር 1) The Commissioner of the Commission shall
ለኮሚሽኑ የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባራት implement powers and duties vested to it under
በሥራ ላይ ያውላል፤ Article /6/ of this proclamation;
2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ስር የሠፈረው 2) Without prejudice to the General provision of sub-
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ኮሚሽነሩ፡- article /1/ of this Article hereof, the commissioner
shall:
ሀ/ የኮሚሽኑን ዓመታዊ የሥራ ዕቅድና a/ prepare and submit to the regional state, the
የማስፈፀሚያ በጀት ረቀቅ አዘጋጅቶ ለክልሉ annual working plan and execution budget
መንግስት ያቀርባል፣ ሲፈቀድም በሥራ ላይ proposal; cause the implementation of same
እንዲውል ያደርጋል፤ upon approval;
ለ/ በፀደቀው የሥራ መርሃ-ግብርና በጀት ላይ b/ withdraw money based upon the working
ተመስርቶ ገንዘብ ወጭ ያደርጋል፤ program and budget approved thereof ;
ሐ/ የኮሚሽኑን ሠራተኞች በክልሉ ሲቪል c/ recruit , administer , and fire the employees of
ሰርቪስ ህጐች፣ ደንቦችና መመሪያዎች the commission, pursuant to the regional civil
መሠረት ይቀጥራል፣ ያስተዳድራል፣ service laws, regulations and directives; study a
ረ/ ተግባርና ኃላፊነቱን በሚገባ ለመወጣት f/ with a view to discharging his duties and
responsibilities, may delegate subordinate work
አስፈላጊ ሆኖ ባገኘው መጠን የኮሚሽኑን
heads and other emoloyees of the commission to the
የበታች የሥራ ኃላፊዎችና ሌሎች
extent he finds it necessary.
ሠራተኞች በመወከል ሊያሠራ ይችላል፡፡
ገጽ 9 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 5 ጥር 10 ቀን 2ዐዐ8 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 5, 19 january,2016 page 9
10. የምክትል ኮሚሽነሮች አሿሿምና ስልጣን 10. Appointment and Powers of the Deputy
Commissioners
1) ምክትል ኮሚሽነሮች በኮሚሽነሩ አቅራቢነት 1) The deputy commissioners shall be appointed by
በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የሚሾሙ ሲሆን the Head of the Region, with the proposal of the
በኮሚሽኑ ውስጥ የሚደራጁትን አበይት direct the major information communication and
ይኖሩታል፡-
ሀ.የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና a. deputy Head of the Region and the Education
ሐ.የክልሉ፣ ሙያና ኢንተርፐራይዝ ልማት ቢሮ c. The Regional Technic Vocation and Enterprise
መ. የክልሉ የግብርና ቢሮ ኃላፊ አባል፤ d. The Agriculture Bureau Head of the Region
member;
ሠ.የክልሉ የጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ አባል፤ e. The Health Bureau Head of the Region
member;
ረ.በክልሉ ውስጥ የሚገኙት ዩኒቨርስቲዎች f. The Universities presidents of the Region
ፕሬዘዳንቶች አባላት፤ member
g. The Commissioner member and
ሰ.ኮሚሽነሩ አባልና ፀሀፊ፡፡
secretary.
12. የምክር ቤቱ ተግባርና ሀላፊነት 12.Duties and Responsibilities of the Council
ምክር ቤቱ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት The council shall have the following particular duties
ዝርዝር ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፡- and responsibilities, pursuant to this proclamation:
1) በውጤታማ ቴክኖሎጅዎች መረጣና 1) advise the commission with regard to selection and
use of effective technologies;
አጠቃቀም ረገድ ኮሚሽኑን ያማክራል፤
2) facilitate the condition that proportional resource
2) ለሣይንስና ቴክኖሎጅ ልማት ተመጣጣኝ
shall be allocated to the science and technolgy
ሀብት የሚመደብበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
development;
ተቋማት መካከል ቅንጅታዊ አሰራር established among the institutions that are
pertinent to technology transfer;
እንዲሰፍን ይሰራል፣ ያበረታታል፤
5) በሣይንስና ቴክኖሎጅ ዘርፍ የሚካሄደውን 5) follow up the capacity building support conducted
የአቅም ግንባታ ድጋፍ ይከታተላል፣ in science and technology sector; and cause in
effect of devising the promoting and incentive
የማትጊያ፣ የማበረታቻ ስርዓት ተነድፎ
system.
በስራ ላይ እንዲውል ያደርጋል፡፡
13. የምክር ቤቱ የስብሰባ ጊዜና የውሣኔ 13.The Time of Meeting and Making Decisions
1) ምክር ቤቱ በ6 ወር አንድ ጊዜ መደበኛ 1) The council shall hold a regular meeting once in six
ሥብሰባ ያደርጋል፤ ሆኖም እንአስፈላጊነቱ months , as deemed as necessary , it may conduct
በማናቸውም ጊዜ አስቸኳይ ስብሰባ ሊያደርግ an urgent meeting at any time;
ይችላል፤
ገጽ 11 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 5 ጥር 10 ቀን 2ዐዐ8 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 5, 19 january,2016 page 11
2) ከምክር ቤቱ አባላት መካከል ከግማሽ በላይ 2) The quorum shall be held where members are
more than half among the council members
የሚሆኑት በስብሰባው ላይ ከተገኙ
attend the meeting ;
ምልዓተ-ጉባኤ ይሆናል፤
3) የምክር ቤቱ ውሣኔዎች በድምፅ ብልጫ 3) The decisions of the council shall be passed with
ያልፋሉ፤ ሆኖም ድምፁ እኩል ለእኩል a majority votes; whereas, when the vote is in tie,
the chair person shall have a decisive vote;
የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው ወሣኝ ድምፅ
ይኖረዋል፤
4) የዚህ አንቀፅ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ 4) Without prejudice to this Article provisions, the
ሆነው ምክር ቤቱ የራሱን የስብሰባ ስነ- council may issue its own meeting procedure
regulation.
ስርዓት ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡
14. ስለ በጀት 14. Budget
የኮሚሽኑ በጀት በክልሉ መንግስት The commission budget shall be allocated with the
regional government.
ይመደባል፡፡
1) ኮሚሽኑ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ 1) The commission shall maintain complete and
መዛግብትን ይይዛል፤ accurate books of account;
2) የኮሚሽኑ የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብም 2) The books of account and other financial or
property related documents belonging to the
ሆነ ንብረት ነክ ሰነዶች በክልሉ ዋና
commission shall be audited by the office of the
ኦዲተር መስሪያ ቤት በየጊዜው
Auditor General of the Regional State on
ይመረመራሉ፡፡
periodic basis.
16. ስለተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው 17. The Repealed and Inapplicable Laws
ህጐች
1) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት 1) An Issued Regulation No. 72/2009 (as
2) ይህንን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ሌላ ደንብ፣ 2) Any other regulation, directives or customary practice
መመሪያ ወይም የተለመደ አሠራር በዚህ አዋጅ inconsistent with this proclamation shall not be
አይኖረውም፡፡
18. ደንብና መመሪያ የማውጣት ስልጣን 18. Power to Issue Regulation and Directives
1) የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የዚህን 1) The Regional Government Council may issue
አዋጅ ድንጋጌዎች በተሟላ ሁኔታ regulations necessary for the full
ለማስፈፀም የሚያስፈልጉትን ደንቦች implementation of this proclamation provisions;
ሊያወጣ ይችላል፤
2) ኮሚሽኑ ይህንን አዋጅና በዚህ አዋጅ 2) The Commission may issue particular directives
መሠረት የሚወጡትን ደንቦች በተሟላ necessary for the full implementation of this
ይህ አዋጅ በክልሉ መንግስት ዝክረ-ህግ ጋዜጣ This proclamation shall come into force as of the date
of its official publication on the Zikre-Hig gazzettee of
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
the Regional State.
ባ/ዳር
Done at Bahir Dar,
ጥር 10 ቀን 2008 ዓ.ም th
This 19 Day of January, 2016
ገዱ አንዳርጋቸው Gedu Andargachew
የአማራ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚዳንት President of the Amhara National Region