You are on page 1of 26

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፯ 27th Year No.7


አዲስ አበባ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ th
ADDIS ABABA 11 January, 2021
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፴፩/፪ሺ፲፫ Proclamation No. 1231/2021
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ The System of Inter-Governmental Relations in the
የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት መወሰኛ አዋጅ Federal Democratic Republic of Ethiopia’s
……………………………….……..………ገጽ ፲፪ሺ፱፲፬ Determination Proclamation…………….Page 12914

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፴፩/፪ሺ፲፫ ዓ.ም PROCLAMATION NO.1231 /2021

A PROCLAMATION ISSUED TO DETERMINE THE


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
SYSTEM OF INTER-GOVERNMENTAL RELATIONS
የመንግስታት ግንኙነት ሥርዓትን ለመወሰን የወጣ IN THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF
አዋጅ ETHIOPIA

WHEREAS, since our country, Ethiopia,


ሀገራችን ኢትዮጵያ ፌደራላዊና ዲሞክራሲያዊ
subscribes to the system of the federal and democratic
የመንግስት አደረጃጀት ሥርዓትን የምትከተል state organization, it has been found necessary to
እንደመሆኗ መጠን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን፣ ዋስትና clearly provide for the regular inter-governmental
ያለው ዲሞክራሲን ለማረጋገጥ፣ ፈጣን ኢኮኖሚያዊና relations that would be instrumental to facilitate the
ማህበራዊ ልማትን ለማስቀጠልና አንድ የፖለቲካና carrying out of multi-sectoral development and good
የኢኮኖሚ ማህበረሰብን ለመገንባት ይቻል ዘንድ governance activities by integrating and combining
ከተናጠል ጥረቶች ይልቅ የየእርከኑን አካላት አቅሞች the capabilities of all the bodies at each and every
በተገቢው መንገድ አቀናጅቶና አዋህዶ ዘርፈ-ብዙ level in an appropriate way instead of conducting
የልማትም ሆነ የመልካም አስተዳደር ተግባራትን isolated efforts so that it would be possible to bring
ለማከናወን የሚያስችሉ መደበኛ የመንግስታት about sustainable peace, ensure a reliable democracy,
ግንኙነቶችን በግልፅ መደንገግ አስፈላጊ ሆኖ continue the rapid social and economic development
as well as build one political and economic
በመገኘቱ፣
community thereof;

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
፲፪ሺ፱፻፲፭
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12915

በስራ ላይ ባለው ፌደራላዊ የመንግስት WHEREAS, although the individual and


አደረጃጀት ውስጥ የፌደራልም ሆነ የክልል መንግስታት collective Powers and Responsibilities of both the
የተናጠልና የወል ሥልጣንና ኃላፊነቶች በህገ-መንግስቱ Federal and State Governments have been duly
ተለይተው የተቀመጡ ቢሆንም የየእርከኑ መንግስታት identified and set out in the constitution by virtue of
በወል ከተሰጣቸው ኃላፊነት ባሻገር በተናጠል the federal system of state organization in operation, it
is believed that the governments at each level need to
በየተመደቡላቸው ሥልጣንና ተግባራት ተቀራርቦና
be backed by a cooperative relations framework that
እርስ በርስ ተናቦ መስራትና ተገቢ ሆኖ ሲገኝ የጋራ
would assist them perform the tasks separately vested
ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን ነድፎ በዉጤታማነት
in them in joint collaboration and with one another
ለመንቀሳቀስ የሚያግዝ ትብብራዊ የግንኙነት ማዕቀፍ beyond those Powers and Duties assigned to them
እንደ ሚያስፈልጋቸው በመታመኑ፣ collectively and thereby effectively function by having
formulated shared policies and strategies, where
deemed appropriate;

በፌደራላዊ ሥርዓተ-መንግስት ውስጥ WHEREAS, in view of the fact that mutual


በመንግስታት መካከል የሚካሄዱ የእርስ በርስ consultations conducted and cooperative agreements
ምክክሮችና፣ የሚደረጉ የትብብር ስምምነቶች concluded as between and among governments within
ከስርዓቱ ባህርይ የሚመነጩ እንደ መሆናቸው መጠን the system of the federal state organization emanate
from the inherent nature of the system itself, it is
ለሥርዓቱ ዘለቄታ ተፈላጊ የሆኑ የጋራ አስተሳሰቦችን
essential to put in place the procedure through which
በመያዝና በማጠናከር ሥርዓቱ በየጊዜው እየጎለበተ
the system is to be strengthened from time to time by
የሚሄድበትን አሰራር መዘርጋት በማስፈለጉ፤
holding and entrenching the common ideals and
values which are of paramount importance for the
sustainability of same;

WHEREAS, in order to maintain the


በፌደራልና በክልል መንግስታት፣ እንዲሁም
strengths noticed and fill the gaps encountered or
በራሳቸው በክልሎች መካከል እርስ በርስ ሲካሄዱ
likely to be encountered as the result of the mutual
በቆዩ ግንኙነቶች እስከ አሁን የታዩትን ጥንካሬዎች consultations which have so far proceeded between
ለማስቀጠልና ያጋጠሙ ወይም ወደፊት ሊያጋጥሙ the Federal Government and the Regional States as
የሚችሉ ክፍተቶችን ለመሙላት፣ ፌደራላዊ well as the State Governments themselves, the
ስርዓቱንም ሆነ የሀገሪቱን ዲሞክራሲያዊ አንድነት creation of a strong and principle-based mode of
ለማጠናከር ብሎም በየእርከኑ መንግስታትና አቻ cooperation as between the levels of government and
ተቋማቱ መካከል በመርህ ላይ የተመሰረተ ጠንካራ their respective institutions would have a significant
የትብብር ሥርዓት መፍጠር ለፌደራላዊ ሥርዓቱ contribution for the healthy development and
ጤናማነትና ቀጣይነት ጉልህ ድርሻ ያለው በመሆኑ፤ continuity of the federal system;

WHEREAS, at the time when each and every


እያንዳንዱ መንግስት የተሰጠውን ሥልጣንና
government formulates and executes its own plan in a
ኃላፊነት ለመወጣት የራሱን ዕቅድ በሚነድፍበትና bid to discharge the power and responsibility
በሚፈጽምበት ጊዜ በተናጠል ከመስራቱ የተነሳ bestowed upon it, so that it may not incur duplication
የወጪ መደራረብና የጊዜ ብክነት እንዳይደርስና of expense and wastage of time due to its unilateral
ከተገልጋዮች ፍላጎት መለዋወጥና ማደግ ጋር effort, and in connection with the changing and
በተያያዘም የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርዶችን growing needs of clients seeking for the service, it has
በጋራ በመንደፍና አዳዲስ አሰራሮችን በመዘርጋት been appropriate to narrow the gap and quality
እንዲሁም በክልሎች መካከል የልምድ ልውውጦችን differences prevailing between them and bring about
በማካሄድ በመካከላቸው የሚታየውን ወጣ-ገባነትና proximate performance between them by formulating
የጥራት ልዩነቶችን ማጥበብና ተቀራራቢ አፈፃፀም common service delivery standards and lay down
እንዲኖር ማድረግ ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ፤ newer working procedures as well as undertake
experience-sharing exchanges involving the regions;
፲፪ሺ፱፻፲፮
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12916

ለዚሁ ያመች ዘንድም የመንግስታት ግንኙነት WHEREAS, it is to facilitate this, necessary


ሥርዓት የሚመራበት ራሱን የቻለ ህግ ማውጣትና to enact and implement an autonomous law in which
ገቢራዊ ማድረግ በማስፈለጉ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ the system of inter-governmental relations is to be
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ guided accordance with Article 55(1) of the
፶፭/፩/ መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ Constitution of the Federal Democratic Republic of
Ethiopia, it is hereby proclaimed as follows:;
ክፍል አንድ
PART ONE
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
GENERAL PROVISIONS
፩∙አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ “በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ This Proclamation may be cited as “The System
ሪፐብሊክ የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት of Inter-Governmental Relations in the Federal
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፴፩/፪ሺ፲፫” ተብሎ Democratic Republic of Ethiopia’s
ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Determination Proclamation No. 1231/ 2021”.

፪.ትርጓሜ
2. Definitions
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
Unless the context requires otherwise, in this
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
Proclamation:

፩/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ 1/ “Region” shall mean any Region specified
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ-መንግስት እውቅና under Art. 47 of the Constitution and
የተሰጠው ክልል ሲሆን ለዚህ አዋጅ ዓላማ may, for the prpuse of this proclamation,
ሲባል በሕግ የተሰጣቸው ሥልጣን include the Addis Ababa City and the
እንደተጠበቀ ሆኖ የአዲስ አበባ ከተማና Dire Dawa Administrations.
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን ይጨምራል፡፡

፪/ “መንግስት ወይም መንግስታት” ማለት እንደ 2/ “State” or “States” shall, as appropriate,


አግባብነቱ የፌደራልና ወይም የክልል describe either the Federal or Regional
መንግስታትን ይገልጻል፡፡ states.

፫/ “የመንግስታት ግንኙነት ሥርዓት ” ማለት 3/ “Inter-Governmental Relations” shall


ይህንን አዋጅ በመከተል እንዳስፈላጊነቱ mean any form of mutual interaction
የፌደራልና የክልል መንግስታት በመካከላቸው፣ exercised vertically or horizontally
እንዲሁም የክልል መንግሥታት በጋራ ወይም between the Federal and Regional states
በጣምራ በተሰጣቸው ስልጣንና or between and among the Regional
በሚያገናኙዋቸው ጉዳዮች ላይ የሚመሰርቱት States themselves, as deemed necessary,
የተዋረድ ወይም የጎንዮሽ ግንኙነት ሲሆን in pursuance of this proclamation.
ግንኙነቶቹ የሚመሩበትን መርሆዎች፣
አሰራሮችና አደረጃጀቶችን የሚያካትት ነው፡፡
4/ ‟Relations Forum” shall mean the
፬/ “የግንኙነት መድረክ” ማለት እንደአግባብነቱ National Legislative Bodies Relations’
ሀገር-አቀፉ የህግ አዉጪ አካላት ግንኙነት Forum, the National Executives’
መድረክ፣ አገር-አቀፉ የህግ አስፈፃሚዎች Relations’ Forum, the National Judicial
ግንኙነት መድረክ፣ አገር-አቀፉ የዳኝነት አካላት Bodies Relations’ Forum, the National
ግንኙነት መድረክ፣ ሀገር-አቀፉ የአስፈፃሚዎች Sectoral Executive Relations’ Forums,
ዘርፋዊ ግንኙነት መድረኮች፣ የፌዴሬሽን ምክር the House of Federation and the
ቤትና የክልሎች ግንኙነት መድረክ ወይም Regional States Relations’ Forum or the
Regional States Relations’ Forum,
የክልል መንግስታት ግንኙነት መድረክ ነው፡፡
whichever may be appropriate.
፲፪ሺ፱፻፲፯
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12917

፭/ “ ሀገር-አቀፍ የአስፈፃሚዎች ዘርፋዊ የግንኙነት 5/“National Executives Sectoral


መድረኮች” የሚለው ሐረግ የዋና ኦዲተር Relations’ Forums” shall, in addition to
መስሪያ ቤቶችን ጨምሮ ማናቸውም የፌደራልና the Office of the Auditor General, include
አቻ ክልላዊ የዘርፍ አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች፣ any forum established by any of the
የህግ አስከባሪና በፌደራልና በክልል መንግስታት Federal executive sectoral offices and
their counterparts in the regions, law
አወቃቀር ውስጥ ተመሳሳይ ተግባራትን
enforcement and such other institutions as
የሚያከናዉኑ ሌሎች የዘርፍ መስሪያ ቤቶች
are entrusted with carrying out similar
በጋራና በሚያገናኟቸው ጉዳዮች ላይ ለመምከር
functions within the regional government
በዚህ አዋጅ መሰረት የተቋቋመን መድረክ setup in an effort to conduct mutual
የሚያጠቃልል ነው፡፡ consultations on those outstanding issues
interconnecting them pursuant to this
Proclamation.
፮/ “የማዕቀፍ ሥልጣን ” ማለት በአንዳንድ የሥልጣን 6/ “Framework Powers” shall mean a system
ዘርፎች ለፌደራልና ለክልል መንግሥታት of distribution of powers in which similar
ተመሳሳይ ሥልጣንና ኃላፊነት የተሰጠበት powers and responsibilities have been
የሥልጣን ክፍፍል ሥርዓት ሆኖ ክልሎች በዘርፉ mandated to both the Federal and Regional
የሚያወጧቸው መንግስታዊ ፖሊሲዎችና ሕጎች States in a range of some power spheres
ከፌደራሉ መንግስት ፖሊሲዎችና ሕጎች ጋር which is designed to ensure that the
governmental policies and laws which the
የተጣጣሙ እንዲሆኑ በማዕቀፍነት የሚያገለግል
Regional States issue are in conformity
ሥልጣን ነው፡፡
with those enacted on the part of the
Federal State.
፯/ “ሴክሬታሪያት” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ
7/ “Secretariat” is a body entrusted with the
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የመንግሥታት undertaking of the administrative and
technical functions with a view to
ግንኙነትን የሚመለከቱ ተግባራትን
coordinating and accelerating the tasks
ለማስተባበርና ለማሳለጥ አስተዳደራዊና ቴክኒካዊ concerning inter-governmental relations in
ጉዳዮችን እንዲያከናውን ኃላፊነት የተሰጠው the Federal Democratic Republic of
Ethiopia.
አካል ነው፡፡

፰/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለፀው የሴትንም ፆታ 8/ Any expression in the masculine gender


ይጨምራል፡፡ includes the feminine.

፫.የተፈጻሚነት ወሰን
3. Scope of Application
፩/ ይህ አዋጅ በፌደራልና በክልል መንግሥታት፣ 1/ This proclamation shall be applicable to the
እንዲሁም በራሳቸው በክልል መንግሥታት relations exercised between the Federal and
መካከል በጋራ እና በጣምራ በተሰጣቸው Regional States as well as those between and
ሥልጣኖች ዙሪያ በሚካሄዱ ግንኙነቶች ላይ among the Regional States themselves.
ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
2/ Without prejudice to the general provision
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ስር የሰፈረው stipulated in Sub-Art. (1) of this Article
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ አዋጁ hereof, the key inter-governmental relations
በተለይ ተፈጻሚ የሚሆንባቸው ቁልፍ and institutions to which the proclamation is
የመንግስታት ግንኙነቶችና ተቋማት ከዚህ በታች to specifically apply shall be the following as
የተመለከቱት ይሆናሉ፡- indicated here-below:
፲፪ሺ፱፻፲፰
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12918

ሀ) በሀገር-አቀፉ የህግ አውጪዎች ግንኙነት A. Vertical relations between the Federal and
መድረክ አማካኝነት በፌደራልና በክልል Regional State legislatures carried out through
መንግስታት መካከል የሚካሄድ የተዋረድ the instrumentality of the National
ግንኙነት፤ Legislatives Forum;
ለ) በሀገር-አቀፉ የህግ አስፈጻሚዎች ግንኙነት B. Vertical relations between the Federal and
Regional Executives carried out through the
መድረክ አማካኝነት በፌደራልና በክልል
instrumentality of the National Executives
መንግሥታት መካከል የሚካሄድ የተዋረድ
Forum;
ግንኙነት፤
ሐ) በሀገር-አቀፉ የሕግ ተርጓሚዎች ግንኙነት C. Vertical relations between the Federal and
መድረክ አማካኝነት በፌደራልና በክልል State judicial bodies carried out through the
የዳኝነት አካላት መካከል የሚካሄድ የተዋረድ instrumentality of the National Judicial
ግንኙነት፤ Forum;
መ) የፌደራልና የክልል ዋና ኦዲተር መስሪያ D. With the Offices of the Federal and Regional
ቤቶችን ጨምሮ በሀገር-አቀፉ የዘርፍ አስፈፃሚ Auditor General included, sector-driven
መድረኮች አማካኝነት በፌደራሉ መንግስት relations between the Federal State sector
አስፈጻሚ አካላትና በክልል አቻዎቻቸው executive bodies and their counterparts in the
መካከል በተናጠል የሚካሄድ ዘርፍ-ተኮር Regional States, separately carried out
through the instrumentality of the National
ግንኙነት፤
Sector Executives Forum;
ሠ) እንደ አጀንዳዎቹ ስፋትና ጥልቀት ሁለት
E. All-embracing and sector-driven relations
ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ ወይም በሁሉም
between or among the Regional States
የክልል መንግሥታት የተናጠል ወይም የጋራ horizontally carried out through the
መድረኮች አማካኝነት የሚካሄድ ሁሉንአቀፍ instrumentality of two or more or all separate
ወይም ዘርፍ-ተኮር የጎንዮሽ ግንኙነት፤ or collective Regional forums, depending on
ረ) በፌደሬሽን ምክር ቤትና በክልሎች መድረክ the vastness and depth of the agenda;
አማካኝነት የሚካሄድ የፌደራልና የክልል F. Federal and State relations carried out through
መንግስታት ግንኙነት፤ the instrumentality of the House of Federation
ሰ) እንደ አስፈላጊነቱ በዚህ አዋጅ መሰረት and Regional States’ Forum;
የሚካሄዱ ሌሎች ግንኙነቶች፣ የሚደራጁ የጋራ G. Any other relations carried out in pursuance
መድረኮችና በተናጠልም ሆነ በጋራ የሚዋቀሩ of this proclamation, jointly organized forums
as well as additional arrangements to be
የዚሁ ግንኙነት አሳላጭ ተጨማሪ
structured with a view to facilitating the
አደረጃጀቶች፡፡
conduct of such relations, as deemed
necessary.

PART TWO
ክፍል ሁለት FUNDAMENTAL PRINCIPLES
መሰረታዊ መርሆዎች
፬.መሰረታዊ መርሆዎች 4. Fundamental Principles
Inter-Governmental relations between the Federal
በዚህ አዋጅ መሰረት የፌደራልና የክልል
State and Regional States as well as among the
መንግስታት እንዲሁም የክልሎች የርስበርስ
Regional States conducted with one another on the
ግንኙነቶች የሚከተሉትን መርሆዎች በጥብቅ
basis of this Proclamation shall be carried out in
በማክበርና በመከተል ይካሄዳሉ፡፡ strict adherence to and observance of the following
principles:
፲፪ሺ፱፻፲፱
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12919

፩/ የሕገ-መንግሥትን የበላይነት ማክበር፤ 1/ Respect for the supremacy of the constitution

፪/ እኩልነትና የእርስበርስ መከባበር፤ 2/ Equality and mutual respect;


፫/ ምክክርና ድርድር፤
3/ Consultation and negotiation;
፬/ ሀገራዊ ራዕዮችንና እሴቶችን ማጎልበት፣ 4/ Collaboration common understanding
፭/ ግልፅነትና ተጠያቂነት፤ 5/ Transparency and accountability;

፮/ አሳታፊነትና ውጤታማነት፤ 6/ Participation and effectiveness


7/ Fostering or developing the national visions
፯/ ትብብርና የጋራ መግባባት፤
and values.

PART THREE
ክፍል ሶስት
ESTABLISHMENT OF INTER-
ስለመንግስታት ግንኙነቶች ሥርዓት አመሰራረት፣ GOVERNMENTAL RELATIONS THEIR
ተቋማዊ አደረጃጀትና ተግባር INSTITUTIONAL SETUP AND FUNCTIONS
5. Establishment
፭. ስለምስረታ The system of regular Inter-Governmental
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ Relations in the Federal Democratic Republic of
መደበኛ የመንግስታት ግንኙነት ሥርዓት ከዚህ Ethiopia, hereinafter referred to as the ‘Inter-
በኋላ “የመንግስታት ግንኙነት ሥርዓት” ተብሎ Governmental Relations System’, is hereby
የሚጠራው በዚህ አዋጅ ተመስርቷል፡፡ established as per this Proclamation.

፮. የመንግስታት ግንኙነት አደረጃጀት 6. Institutional Arrangement of the System


The bodies to be in charge of the system of inter-
የመንግስታት ግንኙነት መድረኮች የሚከተሉት governmental relations are established in a
ናቸው፡- manner indicated herein-below:

፩/ ሀገር-አቀፉ የሕግ አውጭዎች ግንኙነት 1/ The National Legislatives’ Relations Forum;

መድረክ፣
፪/ ሀገር--አቀፉ የሕግ አስፈጻሚዎች ግንኙነት 2/ The National Executives Relations’ Forum;
መድረክ፣
3/ The National Judicial Relations’ Forum;
፫/ ሀገር-አቀፉ የህግ ተርጓሚዎች ግንኙነት
መድረክ፣
፬/ ሀገር-አቀፉ የአስፈፃሚዎች ዘርፋዊ ግንኙነት 4/ The National Sectoral Executives Relations’
Forum;
መድረክ፣
፭/ የፌደሬሽን ምክር ቤትና የክልሎች ግንኙነት 5/ The House of Federation and Regional States
መድረክና፣ Relations’ Forum; and;
፮/ የክልል መንግሥታት የግንኙነት መድረኮች፡፡
6/ The Regional Relations Forum;
፲፪ሺ፱፻፳
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12920

ንዑስ ክፍል አንድ SUB-PART ONE


THE NATIONAL LEGISLATIVES RELATIONS’
ስለ ሀገር-አቀፉ የሕግ አውጪዎች የግንኙነት መድረክ
FORUM
፯. የመድረኩ አባላት ተዋጽኦ
7. Membership Composition of the Forum
፩/ ሀገር-አቀፉ የህግ አዉጪዎች የግንኙነት መድረክ 1. The National Legislatives Relations’ Forum
የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፡- shall have the following members:

ሀ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ፣ A/ Speaker of the House of People’s

ለ) የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ፣ Representatives;


B/ Speaker of the House of Federation;
ሐ) የየክልሉ፣የአዲስ አበባ ከተማና የድሬዳዋ
C/ Speakers of the Regional States ,Addis
አስተዳደር ምክር ቤቶች አፈ-ጉባኤዎች፣ Abeba and Dire Dawa Adminstrations;
መ) የደቡብ ክልል ብሄሮች፣ብሄረሰቦችና ህዝቦች D/ Speakers of the Southern Nations,
ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ፤ Nationalities and Peoples as well as the
Harari Nationality Councils;

፪/ መድረኩ አስፈላጊ ናቸው ብሎ ያመነባቸው


2. The forum may extend invitations to the

የፌደራልም ሆነ የክልል ምክር ቤቶች ቋሚ chair-persons of the Standing committees

ኮሚቴዎች ሰብሳቢዎችና ሌሎች አካላት እንደ of both the Federal and Regional Councils

ተገቢነታቸው በአባልነት ወይም በአስረጂነት and other bodies whom it considers vital

እንዲሳተፉ ሊጋብዝ ይችላል፡፡ so that they would participate in its


sessions, be it in the capacity of a member
or expert, as deemed appropriate.
፰. የመድረኩ ተግባርና ኃላፊነት 8. Duties and Responsibilities of the Forum
ሀገር-አቀፉ የህግ አዉጪዎች ግንኙነት መድረክ The National Legislatives Relations’ Forum shall,
በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት ዝርዝር ተግባርና pursuant to this Proclamation, have the following
ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡- specific Duties and Responsibilities:

፩/ በሕገ-መንግስቱ ለፌደራልና ክልል መንግስታት 1/ Cause the enactment of laws which are

በጋራ የተሰጡ ሥልጣንና ኃላፊነቶችን ተፈፃሚ harmonized and complementing with one
another with a view to enabling one to
ለማድረግ የሚያስችሉ፣ እርስበርስ የተጣጣሙና
execute the Powers and Functions vested in
የተመጋገቡ ሕጎች እንዲያወጡ ምክክር
both the Federal and Regional States
ያደርጋል፣ አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፣
Separately and collectively by virtue of the
ይገመግማል፤
constitution, follow up and evaluate their
implementation thereof;
፲፪ሺ፱፻፳፩
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12921

፪/ በሕገ-መንግስቱ በተናጠል ህግ የማውጣት 2/ Carry out consultations and assist a given level

ሥልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ በየደረጃው የሚገኙ of government in the achievement of a

ምክር ቤቶች ይህንን ተግባራዊ ከማድረጋቸው common understanding before it moves to


materialize its legislative competence so that
በፊት ሌላኛውን የሥልጣን እርከን በአሉታዊ
its action may not adversely affect the other
መንገድ የማይጎዳ ስለመሆኑ ይመክራል፣
hierarchy of Power as well as insure the
መግባባት እንዲፈጠር ይጥራል፣ይኸው በተግባር
implementation of such precaution;
ላይ መዋሉን ይከታተላል፤
3/ Upon prior deliberation on those issues having
፫/ ሀገራዊ እንድምታ ባላቸው ጉዳዮች ላይ በመምከር
cross-national implications, cause the
የህዝቡን የጋራ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ
enactment of laws that would enable to insure
የሚያስችሉ ሕጎች እንዲወጡ ይመክራል፣
the common interests of the people,
አብሮነትን ያጠናክራል፣ የሃገር ግንባታን
strengthen co-existence, closely follow up the
ለማሳካት የተደነገጉ ሕጎችን አፈፃፀም በቅርብ
implementation of those legislations provided
ይከታተላል፣ እንዲሁም በፌደራልና በክልል for in an effort to achieve nation-building as
መንግሥታት የወጡ ወይም ወደፊት የሚወጡ well as bring about harmonization of one with
ህጎችን ተቃርኖ በማስተካከል አንደኛው ከሌላው the other by rectifying the contrast between
ጋር እንዲጣጣሙ የሚያደርጉ ተግባራትን the laws enacted or to be enacted on the part
ያከናውናል፤ of the Federal State and Regional States;

፬/ በፌደራሉ መንግስት ፖሊሲዎች፣ ሕጎችና 4/ See to it that a common understanding be


created in respect of laws, policies and
ስትራቴጂዎች ላይ ተቀራራቢ የአፈፃፀም ደረጃ
strategies of the Federal Government so that
እንዲኖር የጋራ መግባባት ይፈጥራል፤
there may exist proximity at the level of
implementation;
፭/ በአስፈፃሚ አካላት መካከል የተደረሱ ስምምነቶች 5/ Insure that the agreements concluded between
ሕገ-መንግስታዊ ድንጋጌዎችን የተከተሉ the executive bodies are in compliance with
ስለመሆናቸው በጋራ ይመክራሉ፣ በአስፈፃሚዎች the constitutional provisions, oversee the
የጋራ ስምምነቶች ተግባራዊነትና አፈፃፀም ላይ implementation and performance of those joint

ክትትል ያደርጋል፣ የእርምት እርምጃዎች executive deals, take or cause the taking of

እንዲወሰዱ ይመክራሉ፤ corrective measures;

6/ Coordinate the activities of members of the


፮/ የሕዝብ ተወካዮችና የክልል ምክር ቤቶች አባላት
House of People’s Representatives and
የህዝብ ውክልና ግዴታቸውን ለመወጣት
Regional Councils reaching out to their
ወደመረጣቸው ህዝብ ወርደው ተግባርና
respective electoral communities with a view
ኃላፊነቶቻቸውን በጋራና በተቀናጀ መንገድ
to discharging their Duties and
እንዲፈፅሙ ያስተባብራል፣ አፈጻጸሙን Responsibilities so that they would engage in
ይከታተላል፡፡ an integrated and collaborative manner and
thereby follow up the implementation thereof;
፲፪ሺ፱፻፳፪
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12922

ንዑስ ክፍል ሁለት SUB-PART TWO


ስለ ሀገር-አቀፉ የሕግ አስፈጻሚዎች የግንኙነት THE NATIONAL EXECUTIVES RELATIONS’

መድረክ FORUM

፱. የመድረኩ አባላት ተዋጽኦ 9. Membership Composition of the Forum


፩/ ሀገር-አቀፉ የህግ አስፈፃሚዎች የግንኙነት 1. The National Executives Relations’ Forum shall

መድረክ የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፡- have the following members:

ሀ)የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ A) The Prime Minister of the Federal


Democratic Republic of Ethiopia;

ለ) የሁሉም ክልሎች ርእሳነ-መስተዳድሮች፣ B) Heads of Governments of the Nine


Regional States;
ሐ) የአዲስ አበባ ከተማና የድሬዳዋ አስተዳደሮች C) Mayors of the Addis Ababa City and the
ከንቲባዎች፣ Dire Dawa Administrations;
D) The Minister of the Finance;
መ) የገንዘብ ሚኒስቴር፣

E) The Minister of Peace;


ሠ) የሰላም ሚኒስቴር፣

ረ) የብሔራዊ ፕላንና ልማት ኮሚሽን፣ F) The National Planning Commission;

ሰ) የጠቅላይ ዓቃቤ ህግ፣ G) Attorney General.

2/ The forum may extend invitations to the heads of


፪/ መድረኩ አስፈላጊ ነው ብሎ ያመነባቸው ሌሎች
other Federal and Regional institutions whom it
የፌደራል ወይም የክልል ተቋማት ኃላፊዎች
considers vital so that they would participate in
እንደ ተገቢነታቸው በአባልነት ወይም
its sessions, be it in the capacity of a member or
በአስረጂነት እንዲሳተፉ ሊጋብዝ ይችላል፡፡
expert, as deemed appropriate.
፲. የመድረኩ ተግባርና ኃላፊነት 10. Duties and Responsibilities of the Forum
ሀገር-አቀፉ የህግ አስፈፃሚ አካላት ግንኙነት The National Executive Bodies Relations’ Forum
መድረክ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት shall, in pursuance of this proclamation, have the
ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡- following specific Duties and Responsibilities:
1/ Having become the Highest organ in charge of
፩/ የፌደራሉ መንግስትና የክልል አስፈፃሚ አካላት
the overall relations between the Federal State
ግንኙነቶች የበላይ አካል ሆኖ፣ ሁለቱንም
and the Regional Executive bodies, carry out
የመንግስት እርከኖች በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ
discussions and consultations on those issues
ውይይትና ምክክሮችን ያደርጋል፣ በሀገር-አቀፍ
pertaining to the two levels of government as
የፖሊሲ ሀሳቦችና አጠቃላይ በሆኑ ጉዳዮች ላይ
well as policy proposals of national
ዉይይትና ምክክሮችን ያካሂዳል፤ significance and matters of general character;
gA ፲፪ሺ፱፻፳፫ Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12923

፪/ በሀገር-አቀፍ ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች፣ 2/ Conduct discussions and consultative

ፕሮግራሞችና ዕቅዶች ላይ ውይይቶችን deliberations on the nation-wide policies,


strategies, programs and plans, cause the
ያካሂዳል፣ ይመካከራል፣ ወሳኝ በሆኑ ጉዳዮች
creation of a common understanding on vital
ላይ የጋራ መግባባት እንዲፈጠር ያደርጋል፣
issues, monitor the implementation of the
የተደረሰባቸውን የመግባቢያ ስምምነቶች
memoranda of agreements reached in an
አፈፃፀም በተቀናጀ መንገድ ይከታተላል፣
integrated way, evaluate and manage same
ይገመግማል፣ ይመራል፤
3/ Deliberate on the sustainable peace,
፫/ ሀገራዊ አንድምታ ባላቸው የዘላቂ ሰላም፣
democracy, good governance as well as rapid
የዲሞክራሲ፣ የመልካም አስተዳደር፣
and fair socio-economic development issues
እንዲሁም ፈጣንና ፍትሃዊ የማህበረ-
having cross-national implications and
ኢኮኖሚያዊ ልማት ጉዳዮች ላይ
thereby generate recommendations
ይመክራል፣በሚያጋጥሙ ችግሮች ዙሪያ
instrumental to deal with such difficulties as
የመፍትሄ ሀሳቦችን ያመነጫል፤ may be encountered thereto;

፬/ በሕገ-መንግስቱ ለፌደራል መንግስቱና 4/ Formulate a joint implementation strategy with


a view to facilitating the materialization of the
ለክልሎች በጋራ የተሰጡ ሥልጣንና
concurrent powers and responsibilities equally
ኃላፊነቶችን ተፈፃሚ ለማድረግ የጋራ
vested in the Federal State and Regional States
አፈፃፀም ስልት ይነድፋል፣ ይገመግማል፣
by virtue of the constitution, evaluate and
ይመራል፤
direct same;
5/ Where there are encountered issues which are
፭/ የፌደራል መንግስት ሥልጣንና ኃላፊነቱን
cross-sectoral and have not obtained solutions
በክልሎች ተግባራዊ ሲያደርግ ከክልሎች ጋር
at the level of the sectoral executive forums,
ይመክራል፣ አስተያየቶቻቸውን ያዳምጣል፤
carry out consultations on such matters as well
as provide support and follow-up thereof;

፮/ በዘርፋዊ የአስፈፃሚ መድረኮች ደረጃ ዕልባት 6/ Carry out consultations with the Regional
States as well as listen to their respective
ያላገኙና ዘርፍ ተሻጋሪ የሆኑ ጉዳዮች
views and opinions in connection with the
ሲያጋጥሙ በነዚሁ ላይ ይመክራል፣
enforcement of those Powers and
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
Responsibilities of the Federal Government
that would affect the competence of the
regions;
gA ፲፪ሺ፱፻፳፬ Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12924

፯/ ሀገር-አቀፍ አገልግሎት በሚሰጡ ተቋማት 7/ Carry out consultations on the performance


የሥራ አፈጻጸም ዙሪያ ምክክር ያደርጋል፣ of those institutions rendering services

እንዲሁም ክልሎች በውክልና across the nation as well as discuss and


deliberate on the issue of cost-sharing in
በሚያከናዉኗቸው የፌደራሉ መንግሥት
respect of the Federal Government
ስራዎች ላይ የወጪ አሸፋፈንን በተመለከተ
functions which the Regional States are
ውይይትና ምክክር ያካሂዳል፣ መመሪያዎችን
bound to undertake through delegation and
ይሠጣል፤
provide instructions to that effect;
፰/ በመንግስታት ግንኙነት የፖሊሲ አፈጻጸምና 8/ Discuss, conduct consultations, reach
ስትራቴጅያዊ ጉዳዮች ላይ ይወያያል፣ consensus and pass crucial decisions on the
ምክክሮችን ያካሂዳል፣ መግባባት ላይ policy implementation and strategic issues
ይደርሳል፣ አስፈላጊ ውሳኔዎችን ያሳልፋል፡፡ pertaining to inter-governmental relations;

፱/ ስርዓተ-ፆታ በሁሉም የመንግስታት ግንኙነቶች 9/ Follow up gender mainstraiming in all inter-


governmental relations.
ተገቢውን ትኩረት ማግኘቱን ይከታተላል፡፡
SUB-PART THREE
ንዑስ ክፍል ሶስት
THE NATIONAL JUDICIAL RELATIONS’
ስለሀገር-አቀፉ የህግ ተርጓሚዎች የግንኙነት መድረክ FORUM

፲፩.የመድረኩ አባላት ተዋጽኦ 11. Membership Composition of the Forum

፩/ ሀገር-አቀፉ የህግ ተርጓሚዎች የግንኙነት 1/ The National Judicial Relations’ Forum shall
have the following members:
መድረክ የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፡-
President of the Federal Supreme Court;
ሀ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት፣
Presidents of the Regional State Supreme
ለ)የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች
Courts.
ፕሬዚደንቶች፡፡
2/ The forum may extend invitations to the
፪/ መድረኩ አስፈላጊ ናቸው ብሎ ያመነባቸው personnel from among the Federal and
የፌደራልም ሆነ የክልል የዳኝነት አካላት Regional Judicial bodies or other institutions
ወይም ሌሎች ተቋማት ባልደረቦች እንደ whom it considers vital so that they would
ተገቢነቱ በአባልነት ወይም በአስረጂነት participate in its sessions, be it in the capacity
እንዲሳተፉ ሊጋብዝ ይችላል፡፡ of a member or expert informant, as deemed
appropriate.
gA ፲፪ሺ፱፻፳፭ Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12925

፲፪. የመድረኩ ተግባርና ኃላፊነት 12. Duties and responsibilities of the Forum
በሕገ-መንግስቱ አንቀፅ ፹ ስር የተደነገገውን While the existing justice and judicial

የፍርድ ቤቶች ጣምራነትና የዉክልና ጉዳይ consultative bodies previously established in


respect of the concurrent jurisdiction of courts
አስመልክቶ ቀደም ሲል ተቋቁመው በመስራት
and power delegation provided for under Art.
ላይ ያሉት ፍትህና ዳኝነት-ነክ የምክክር አካላት
80 of the constitution will remain operational in
ባሉበት ሁኔታ ተጠናክረው የሚቀጥሉ ሲሆን በዚህ
their present state, the forum organized in
አዋጅ የተደራጀው መድረክ የሚከተሉት ዝርዝር
accordance with this proclamation, shall have
ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡-
the following specific Duties and
Responsibilities :

፩) የዳኝነት አካሉ በቴክኖሎጂ የታገዘ፣ ተደራሽ፣ 1/ Deliberate on and work out common
ቀልጣፋና የተገልጋዩን ህብረተ-ሰብ እርካታ strategies on methods in which the judicial
በየጊዜው እየፈተሸና እያሳደገ በሚኬድባቸው organ ecomes technology-assisted,

አግባቦች ላይ ይመክራል፣ የጋራ ስልቶችን efficient, accessible and capable of meeting


the satisfaction of the community seeking
ይነድፋል፤
for its service by having revisited and
improved same from time to time;

፪) የሕግ የበላይነትና ፍትሀዊነት በሚረጋገጥባቸው 2/ Hold discussions on the issues which are
ጉዳዮች ላይ ውይይቶችን ያካሂዳል፣ pivotal to insure the rule of law and
አፈጻጸማቸውን በቅርብ ይከታተላል፤ primacy of justice and follow the
implementation thereof;

፫) የፌደራል ሕጎች በክልል ደረጃ የተቀራረበ 3/ Carry out consultations in such a way as to
realize the existence of a harmonized
አተረጓጎም እንዲኖራቸው ምክክር ያደርጋል፣
interpretation of the federal laws at the level
የመፍትሄ እርምጃዎችን ይወስዳል፤
of the Regional States and thereby take
measures of solution to that end;

፬) ነፃና ገለልተኛ የሆነና የሕዝብ አመኔታን 4/ Strive towards the building up of the
independent and impartial judicial system
ያተረፈ የዳኝነት ሥርዓት እንዲገነባ ይጥራል፤
having earned the trust of the public at
large;
፭) በውክልና በሚሰጥ የፌደራል የዳኝነት 5/ Carry out discussions in respect of the federal
ሥልጣንና ተያያዥነት ባላቸው ሌሎች judicial powers given through delegation
አስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችን and other administrative matters in
ያካሂዳል፣ የአፈጻጸም ስልት ይቀይሳል፤ connection therewith and devise
implementation mechanism thereof;
gA ፲፪ሺ፱፻፳፮
Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12926

፮) ከዳኝነት ሥርዓቱ ጋር በተገናኙ ጉዳዮች ላይ 6/ Cause the integrated implementation of the


የአቅም ግንባታና ሌሎች የለዉጥ capacity and other reform programs and

ፕሮግራሞች ተቀናጅተው እንዲፈፀሙ thereby issue Directives;

ያደርጋል፣ መመሪያዎችን ይሰጣል፤


7/ Deliberate and discuss on such other issues as
፯) የፍትህና የዳኝነት ሥርአቱን ይበልጥ are related to further strengthen the justice
በሚያጎለብቱ ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ and judicial system.
ይመክራል፣ ይወያያል፡፡
SUB-PART FOUR
ንዑስ ክፍል አራት THE NATIONAL SECTORAL EXECUTIVE
RELATIONS’ FORUM
ስለ ሀገር-አቀፉ የአስፈፃሚዎች ዘርፋዊ የግንኙነት
መድረክ
13. Membership Composition of the Forum
፲፫. የመድረኩ አባላት ተዋጽኦ
1/ The National Sectoral Executive Relations’
፩/ ሀገር-አቀፉ የህግ አስፈፃሚዎች ዘርፋዊ Forum shall have the following members:

የግንኙነት መድረክ የሚከተሉት አባላት


ይኖሩታል፡- a. Heads of each and every Federal Sectoral

ሀ) የየዘርፉ የፌደራል መንግስት መስሪያ ቤቶች Executive Offices;

የበላይ ኃላፊዎች፤ b. Heads of the Nine Regional States’ as well


ለ) በኢፌዲሪ ህገመንግስት መሰረት እውቅና as the Addis Ababa City and the Dire Dawa
ያገኙ ክልሎች እንዲሁም የአዲስ አበባ Administration Sectoral Offices.
ከተማና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች
2/ The forum may extend invitations to the
የየዘርፉ መስሪያ ቤቶች ኃላፊዎች፡፡
Representatives of other bodies or Institutions
፪/ መድረኩ አስፈላጊ ናቸው ብሎ ያመነባቸው
whom it considers necessary so that they would
የሌሎች አካላት ወይም ተቋማት ተወካዮች participate in its sessions, be it in the capacity
በስብሰባው ላይ በአባልነት ወይም በአስረጂነት of a member or informant.
እንዲሳተፉ ሊጋብዝ ይችላል፡፡
14. Duties and Responsibilities of the Forum
፲፬. የመድረኩ ተግባርና ኃላፊነት The forum shall, pursuant to this Proclamation,
መድረኩ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት have the following specific duties and
ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፦ responsibilities:
1/ Jointly carry out consultations on the
፩/ በየዘርፉ ሀገር-አቀፍ ጥቅሞችን በሚመለከቱ outstanding issues in respect of the nation-
ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ በጋራ ይመክራል፤ wide interests pertaining to each and every
sector;
፪/ የክልሎችን ሥልጣን፣ ጥቅሞችና ፍላጎቶች
2/ Deliberate on the preparation and
በሚመለከቱ የፌደራል መንግስት ዘርፍ ተኮር
implementation of the sector-driven policies,
ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችና ዕቅዶች ዝግጅትና strategies and plans of the Federal
፲፪ሺ፱፻፳፯
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12927

አፈፃፀም ላይ ይመክራል፣ ክልሎች Government pertaining to the powers, interests


የሚሰጧቸውን ሀሳቦችና አስተያየቶች and wishes of the Regional States as well as

ያዳምጣል፣ listen to the views and opinions which the


Regional States forward thereto;
3/ Create the system in which the long, medium
፫/ በጋራና በማዕቀፍ ሥልጣኖች አተገባበር ዙሪያ
and short-term plans and programs prepared as
የሚዘጋጁ የረዥም፣ የመካከለኛና የአጭር ጊዜ
regards the execution of the collective and
እቅዶችና ፕሮግራሞች የሚቀናጁበትንና
framework powers are integrated and
የሚተሳሰሩበትን ሥርዓት ይፈጥራል፣ በጋራ intertwined as well as cause its
እንዲፈጸም ያደርጋል፣ implementation in collaboration with one
another;
4/ Carry out discussions on the quality of service
፬/ በየዘርፎቹ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትና delivery and the level of performance of each

የአፈፃፀም ደረጃ ዙሪያ ውይይቶችን and every sector as well as formulate


collective mechanisms thereof;
ያካሂዳል፣ የጋራ ስልቶችን ይነድፋል፣
5/ Deliberate on the preparation, implementation,
፭/ በክልል ደረጃ በሚተገበሩ ዘርፍ-ተኮር ሀገራዊ follow-up and evaluation of the sector-driven
ዕቅዶችና ፕሮግራሞች ዝግጅት፣ አፈጻፀም፣ nation-wide plans and programs to be

ክትትልና ግምገማ ላይ ይመክራል፣ executed at the regional level;


6/ Collectively devise and hold consultations on
፮/ የምርጥ ተሞክሮዎች ልዉዉጥ የሚካሄድበትና ways in which the exchange of best
ወደ ተቀራራቢ የአፈጻጸም ደረጃ experiences is undertaken with a view to

የሚደረስበትን መንገድ በጋራ ይቀይሳል፣ making the levels of performance closer with

ይመክራል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤ one another and follow up the implementation


thereof;
7/ Collectively devise a peer-evaluation system
፯/ በየክልሉ የሚመዘገቡትን የስራ አፈጻጸም that would enable one to bring the
ዉጤቶች ወደ ተመሳሳይ ደረጃ ለማድረስ performance results which are registered in the
የሚያስችል የአቻ ግምገማ ሥርዓት በጋራ Regional States to a similar level, carry out
ይቀይሳል፣ ተግባራዊ በሚሆንበት አግባብ ላይ consultations on the method of its application

ምክክር ያደርጋል፣ አፈጻጸሙንም ይከታተላል፤ and thereby follow up the implementation


thereof;
8/ Discuss, as deemed necessary, on such other
፰/ የአስፈጻሚዉን ዘርፋዊ ተግባራት በሚያጠናክሩ
related affairs as might strengthen the sectoral
ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ እንዳስፈላጊነቱ
duties and render Directives thereto
ይወያያል፣ መመሪያዎችን ይሰጣል፡፡
..
gA ፲፪ሺ፱፻፳፰ Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12928

፲፭. የጋራ ጉባኤ ስለማቋቋም 15. Establishment of the Joint Forum

ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ዘርፋዊ የአስፈፃሚ Two or more Sectoral Executive Bodies
Relations’ Forums shall, should they find
አካላት የግንኙነት መድረኮች አስፈላጊ ሆኖ
necessary, have the right to establish a grand
ሲያገኙት በጋራ የሚታቀፉበት አቢይ መድረክ
forum or council in which they are embraced
ወይም ጉባኤ የማቋቋም መብት አላቸው፤ ዝርዝር
provided that they may determine its specific
ተግባርና ሀላፊነቱንም የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች
duties and responsibilities in pursuance of the
መንፈስ ተከትለው ሊወስኑ ይችላሉ፡፡
spirit contained in the provisions of this
Proclamation.

ንዑስ ክፍል አምስት SUB-PART FIVE

ስለፌደሬሽን ምክር ቤትና የክልሎች ግንኙነት THE HOUSE OF FEDERATION AND THE
መድረክ REGIONAL STATES RELATIONS’ FORUM

፲፮. የመድረኩ አባላት ተዋጽኦ 16. Membership Composition of the Forum


፩/ የፌደሬሽን ምክር ቤትና የክልሎች ግንኙነት 1/The House of Federation and the Regional States
መድረክ የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፡- Relations’ Forum shall have the following
members:

ሀ/ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ፣ A) Speaker of the House of Federation;


B) Speakers of the Regional States;
ለ/ የየክልሉ ምክር ቤት አፈ-ጉባዬዎች፣
ሐ/ የየክልሉ ርዕሳነ-መስተዳድሮች፣ C) Heads of Governments of the Regional
States;
መ/የአዲስ አበባ ከተማና የድሬዳዋ አስተዳደሮች D) Mayors of Addis Abeba and DireDawa
ከንቲባዎች፣ Regional States;
ሠ/ የገንዘብ ሚኒስቴር E) The Minister of Finance;
ረ/ የሰላም ሚኒስትር፤ F) Minister of Peace;
ሰ/ የገቢዎች ሚኒስቴር G) Minster of Customs.
2/ The forum may extend invitations to the
፪/ መድረኩ አስፈላጊ ናቸው ብሎ ያመነባቸው
representatives of other bodies or institutions
የሌሎች አካላት ወይም ተቋማት ተወካዮች
whom it considers necessary so that they would
በስብሰባው ላይ በአባልነት ወይም በአስረጂነት
participate in its sessions, be it in the capacity of
እንዲሳተፉ ሊጋብዝ ይችላል፡፡
a member or informant.
[

፲፯. የመድረኩ ተግባርና ኃላፊነት 17. Duties and Responsibilities of the Forum
የፌደሬሽን ምክር ቤትና የክልሎች ግንኙነት The House of Federation and the Regional States
መድረክ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት Relations’ Forum shall, pursuant to this

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡- proclamation, have the specific duties and
responsibilities:
gA፲፪ሺ፱፻፳፱ Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12929

፩/ የፌደራሉ መንግሥት ለክልሎች በሚሰጠው 1/ Discuss on the amount and distribution of

ድጎማ ቋትና ክፍፍል እንዲሁም በሕገ- subsidy which the Federal Government is
bound to grant to the Regional states and the
መንግስቱ ለፌደራልመንግሥቱና ለክልል
sharing of the joint revenues assigned to both
መንግሥታት በተሰጡ የጋራ ገቢዎች ክፍፍል
the Federal and State Governments by virtue
ላይይወያያል በመካከላቸው የርስበርስ
of the constitution and thereby facilitate the
መግባባት የሚፈጠርበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣
condition in which create mutual
understanding as between them;

፪/ የብሄሮች፣ ብሄረ-ሰቦችና የህዝቦችን አብሮነትና 2/ Hold consultations on the fundamental issues


የጋራ ተጠቃሚነት ለማጎልበት በሚያስችሉ that would enable to strengthen the unity and
መሰረታዊ ጉዳዮች ላይይመክራል፣ mutual interests of nations, nationalities and

እንዲሁምበመካከላቸው በሚታዩ የግንኙነት peoples, as well as, in prior discussion on the

አዝማሚያዎች ላይ አስቀድሞ በመወያየት tendencies of interactions noticeable between


and among them, provide recommendations
በየደረጃው ለሚገኙ አስፈፃሚ አካላት
beneficial for the executive bodies at all
የሚጠቅሙ ምክረ-ሃሳቦችን ይሰጣል፣
levels;

፫/ በብሔር ብሔረ-ሰቦችና ህዝቦች፣በተለይም አናሳ 3/ Carry out discussions in view of the handling
ቁጥር ባላቸው ማህበረ-ሰቦች አያያዝ ላይ of nations-nationalities with special attention
ውይይቶችን ያካሂዳል፣ ምርጥ ልምዶችን to the minority communities, scale up the best

ያስፋፋል፣ በአያያዝ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች experiences available, should there exist

ቢኖሩ በአፋጣኝ የሚፈቱባቸውን ስልቶች difficulties in such handling, devise


mechanisms in which they would be resolved
ይቀይሳል፣ አፈጻጸማቸውንም በቅርብ
without delay as well as closely follow up the
ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
implementation and render support thereof;
፬/ በክልሎችና በተለያዩ ማህበረሰቦች መካከል 4/ Deliberate on the causes that might trigger
ለግጭት መንስኤ በሚሆኑ ጉዳዮችና conflicts between the Regional States and

አፈታታቸው ላይ ምክክር ያደርጋል፣ various communities and their disposal,

የተከሰቱና የተፈቱ ግጭቶችና አለመግባባቶች should there be such conflicts and


misunderstandings created and settled before,
ቀጣይነት ያለው ቅራኔ በማይፈጥርና
formulate a mechanism that would enable to
ወንድማማቻዊ ትስስሮችን ይበልጥ
rectify same in such a way as not to create a
በሚያጎለብት መንገድ ለማስተካከል
lasting contradiction and further strengthen
የሚያስችል ስልት ይነድፋል፣ አፈጻጸሙን
fraternal ties between them and thereby follow
ይከታተላል፡፡
up its implementation thereof.
፲፪ሺ፱፻፴
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12930

ንዑስ ክፍል ስድስት SUB-PART SIX


THE REGIONAL STATES RELATIONS’
ስለክልል መንግሥታት የግንኙነት መድረክ
FORUM
፲፰. የመድረኩ አባላት ተዋጽኦ 18. Membership Composition of the Forum

፩/ የክልል መንግሥታት የጋራ ግንኙነት መድረክ 1/ The Regional States Joint Relations’ Forum
shall have the following members:
የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፦
A/ Speakers of the Regional States;
ሀ/ የየክልሉ ምክር ቤት አፈ-ጉባዬዎች፣
ለ/ የሁሉም ክልሎች ርዕሳነ-መስተዳድሮች፣ B/ Heads of Governments of all the Regional
States;
ሐ/የአዲስ አበባ ከተማና የድሬዳዋ
C/ Mayors and House of Speakers of the Addis
አስተዳደሮች አፈ-ጉባዔዎች እና
Ababa City and Dire Dawa Administrations.
ከንቲባዎች፡፡
2/ The forum may extend invitations to the
፪/ መድረኩ አስፈላጊ ናቸው ብሎ ያመነባቸው
representatives of other bodies or institutions
የሌሎች አካላት ወይም ተቋማት ባልደረቦች
whom it considers necessary so that they would
በስብሰባው ላይ በአባልነት ወይም
participate in its sessions, be it in the capacity
በአስረጂነት እንዲሳተፉ ሊጋብዝ ይችላል፡፡ of a member or informant.
፲፱. የመድረኩ ተግባርና ኃላፊነት 19. Duties and Responsibilities of the Forum
የክልል መንግሥታት የጋራ ግንኙነት መድረክ The Regional States Joint Relations’ Forum shall,
በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት ዝርዝር pursuant to this Proclamation, have the following
ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡- specific Duties and Responsibilities:
፩/ የሀገር-አቀፍ ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችና 1/ Evaluate the positive and adverse bearing which
ዕቅዶች አፈፃፀም በክልሎች ላይ the implementation of the Nation-wide policies,

ያሳደራቸውን ወይም የሚያሳድራቸውን በጎና strategies and plans has caused or to cause on the
Regional States and submit amendment
አሉታዊ ተፅእኖዎች ይገመግማል፣
proposals to the Federal Government, as deemed
እንዳስፈላጊነቱ የማሻሻያ ሀሳቦችን ለፌደራል
necessary;
መንግሥቱ ያቀርባል፣
2/ Put in place a procedure in which a consensus
፪/ በአንድ ክልል ውሳኔ ያገኘ ጉዳይ በሌሎች
might be reached to the extent that a case having
ክልሎች ተፈፃሚነት እንዲኖረው የጋራ been determined by one Regional State shall also
መግባባት የሚደረስበትን አሰራር ይዘረጋል፣ apply to other Regions and thereby follow up the
አተገባበሩን ይከታተላል፣ implementation thereof;
፫/ በልማት፣ በመልካም አስተዳደርና በመሰረታዊ 3/ Devise a joint mechanism for the existence of
ሰብዓዊ መብቶችና ነጻነቶች አያያዝና proximity of performance in respect of
አጠባበቅ ረገድ ተቀራራቢ አፈፃፀም እንዲኖር development, good governance as well as the

የጋራ ስልት ይቀይሳል፣ የተሞክሮ ልውውጥ handling and protection of the fundamental

እንዲደረግ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ human rights and freedoms and facilitate


conditions for sharing experiences there-from;
፲፪ሺ፱፻፴፩

gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12931

፬/ የፌደራል መንግሥቱን ልዩ ትኩረት በሚሹ 4/ Deliberate on those issues requiring the special
ጉዳዮች ላይ ይመክራል፣ የተደረሰበትን የጋራ attention of the Federal Government, notify the

አቋም ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣ common position arrived at to the pertinent


body and thereby follow up its implementation
አፈጻጸሙንም ይከታተላል፣
thereof;
፭/ ክልሎችን በጋራ የማስተሳሰር ፋይዳ ያላቸውና
5/ Cause the formulation of programs and projects
ድንበር ተሻጋሪ የሆኑ ችግሮችን ለመፍታት that would have the significance of
የሚያስችሉ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች interconnecting regions and enable to resolve
እንዲነደፉ ያደርጋል፣ በተነደፉት cross-boundary predicaments, discuss the
ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ጠቀሜታ ላይ vitality of such programs and projects and
ይወያያል፣ የውሳኔ አስተያየቱን አግባብ ላለው henceforth convey its recommendation to the

አካል ያስተላልፋል፡፡ appropriate body.

፳. የተለያዩ መድረኮችን ስለማቋቋም 20. Establishment of various Forums


ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ተጎራባች ክልሎች Two or more neighbouring Regional States

እንዳስፈላጊነቱ ርእሳነ-መስተዳድሮችን ወይም shall have the right to establish joint forums
made up of the Heads of Governments or those
የዘርፍ አስፈፃሚ አካላት የበላይ ኃላፊዎችን ያቀፉ
of the Sectoral Executive Offices, as deemed
የጋራ መድረኮችን የማቋቋም መብት አላቸው፤
necessary.The specific duties and
የነዚህ መድረኮች ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነቶች
responsibilities of these forums shall be
ይህንን አዋጅ መሰረት አድርጎ በሚወጣ መመሪያ
determined in the future pursuant to this
ይወሰናል፡፡
Proclamation.

ክፍል አራት PART FOUR


MEETING TIME AND DECISION-MAKING
የመንግሥታት ግንኙነት የስብሰባና የአሰራር ሥነ-
PROCEDURE PERTAINING TO INTER-
ሥርዓት
GOVERNMENTAL RELATIONS
፳፩. የግንኙነት ትስስር 21. Relational Dynamics

Inter-governmental structures and functions shall


የመንግሥታት ግንኙነት አደረጃጀቶችና
be led in an integrated manner pursuant to the
ተግባራት ተቀናጅተው የሚመሩት በሚከተለው
working mechanism as follows:
የአሰራር ሥርዓት ይሆናል፡-
፩/ ሀገር-አቀፍ የሕግ አስፈፃሚው እና የሕግ 1/ The National Executive and Judicial Bodies
ተርጓሚው አካላት የግንኙነት መድረኮች Relations’ Forums shall submit requests which

አፈፃፀማቸውን፣ ያጋጠሟቸውን ችግሮችና ሕግ they may have in respect of their performance


challenges faced and those matters requiring
እንዲወጣላቸው የሚፈልጓቸውን ጉዳዮች
regulatory treatment to the Legislative Inter-
በሚመለከት ለሕግ አውጪው የግንኙነት
Governmental Relations’ Forum.
መድረክ ያቀርባሉ፡፡
፲፪ሺ፱፻፴፪
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12932

፪/ ሀገር-አቀፉ የአስፈፃሚዎች ግንኙነት መድረክም 2/ The National Inter-Governmental Relations’


ከሴክሬታሪያቱ በሚቀርብለት ሪፖርት ላይ Secretariat shall, by having followed up the

ከተወያየ በኋላ ውጤቱን ለሀገር-አቀፉ የሕግ effectiveness of the forums, conducted


exploratory studies pertaining to the relations,
አውጭዎች ግንኙነት መድረክ ያስተላልፋል፡፡
prepared performance reports and
incorporated amendment proposals therewith,
submit same to the National Executive Bodies
Relations’ Forum.
፫/ ሀገር-አቀፉ የሕግ አውጪዎች ግንኙነት 3/ The National Legislative Bodies Relations’
መድረክ በበኩሉ ከሀገር-አቀፉ የአስፈፃሚዎች Forum, on its part, shall , where it has found
ግንኙነት መድረክ የተላለፈለት ሪፖርት that the report transferred to it from the
የዳኝነት ሥርአቱን የሚመለከት ሆኖ ያገኘው National Executive Bodies Relations’ Forum
እንደሆነ ለሀገር-አቀፉ የሕግ ተርጓሚ አካላት is concerned with the justice and judicial

ግንኙነት መድረክ እንዲደርስ ያደርጋል፡፡ system, cause same to be communicated to the


National Judicial Bodies Relations’ Forum.

፳፪. ስለግልፅነትና የተጠያቂነት አሰራር 22.Procedures of Transparency and


በዚህ አዋጅ መሰረት የሚካሄዱ የመንግሥታት Accountability

ግንኙነቶች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ዘዴዎች As the inter-governmental relations regulated in


accordance with this Proclamation are to be
ተግባራዊ ያደርጋሉ፡-
carried out in a manner implement the methods
indicated here-below:
፩/ የመንግስታት ግንኙነት መድረኮች ግንኙነት 1/ They shall, through the mass media, release

የተደረገባቸውን ጉዳዮች በሚመለከት በብዙሃን official statements to the public as to the

መገናኛ ዘዴዎች አማካኝነት ለህዝብ ይፋዊ nature of the matters governed by their
relations
መግለጫዎችን ይሰጣሉ፡፡
2/ Inter-governmental relations’ forums shall,
፪/ የመንግሥታት ግንኙነት መድረኮች የርስበርስ
after having conducted mutual consultations
ምክክሮችን ካካሄዱ በኋላ ወሳኝ በሆኑ የጋራ
with one another, sign the memoranda of
ጉዳዮቻቸው ላይ የሚደርሱባቸውን
understandings indicative of their agreements
ስምምነቶች፣ ያሳለፏቸውን ውሳኔዎችና
reached on the crucial issues of their common
አፈፃፀማቸዉን የሚያሳዩ የመግባቢያ ሰነዶች
concern, decisions passed and implementation
ይፈራረማሉ፣ ስምምነቶቹንም ለየምክር thereof, not to mention that they shall also
ቤቶቻቸው ያሳውቃሉ፡፡ communicate such an agreement to their
respective councils.
፫/ የአስፈፃሚዎች ዘርፋዊ የግንኙነት መድረኮች
3/ The Sectoral Executives Relations’ Forums
አፈፃፀማቸውን በተመለከተ ለሀገር-አቀፉ
shall, in respect of their performance, submit
የአስፈፃሚዎች ግንኙነት መድረክ ሪፖርት
reports to the National Executives Relations’
ያቀርባሉ፡፡
Forum.
፲፪ሺ፱፻፴፫
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12933

፬/ የመንግስታት ግንኙነት መድረኮች በየደረጃው 4/ With regard to those bodies which are reluctant
የሚያሳልፏቸውን ውሳኔዎች ተፈጻሚ to implement the decisions passed at various
በማያደርጉ አካላት ላይ እንዳግባብነቱ የጎንዮሽ levels, they shall, as appropriate, report to the
ለሚገኙ የክልል ርዕሳነ-መስተዳድሮችና Heads of Governments in an opposite setup

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሪፖርት በማድረግ and to the Prime Minister and thus have

ተገቢው የእርምት እርምጃ በወቅቱ እንዲወሰድ proper corrective measures taken against them
on time, not to mention that they shall expose
ያደርጋሉ፤ ጉዳዩንም በብዙሀን መገናኛ
the matter through the mass media, as well.
ዘዴዎች አማካኝነት ያጋልጣሉ፡፡
፳፫. ስለመወያያ አጀንዳዎች አቀራረፅና አቀራረብ 23. Framing and Presentation of the Discussion
Agenda
፩/ በመንግሥታት ግንኙነት መድረኮች ውይይት
1/ The topical issues to be tabled for discussion
የሚደረግባቸው ርዕሰ-ጉዳዮች በሚመለከታቸው
by the forums of inter-governmental relations
የመድረኩ አባላት ስምምነት ላይ
shall be those which have been the subject of
የተደረሰባቸው ይሆናሉ፡፡ prior consultations and agreed-upon on the
part of the pertinent bodies in advance.
፪/ የፌደራልም ሆኑ የክልል አካላት በመወያያ
2/ Both the Federal and Regional bodies shall,
አጀንዳዎች አቀራረፅ ወቅት እኩል የመሳተፍ
while structuring the discussion agenda, have
ዕድል ይኖራቸዋል፡፡
equal opportunity to participate thereto.
፫/ አጀንዳ የመቅረፁን ሂደት የየመድረኮቹ
3/ The secretariats shall coordinate the process
ሴክሬታሪያቶች ያስተባብራሉ፡፡
whereby the agenda are structured.
፳፬. ስለ ስብሰባ አመራር 24. Presiding Over Meetings
፩/ የትኛውም የመንግስታት ግንኙነት መድረክ 1. All meetings of any forum of inter-
ስብሰባ በጋራ አመራር ይካሄዳል፡፡ governmental relations shall be conducted by
means of collective leadership.
፪/ የፌደራል መንግስቱ የስራ ኃላፊዎች 2. Federal State and the Regional States in their
ሰብሳቢና የክልል አቻዎቻቸው በዙር vertical relations shall be presided or chaired
በምክትል ሰብሳቢነት ይመራሉ፡፡ by the managing heads of the pertinent
Federal Government Offices and their
Regional State counterparts on rotational
basis.
፪ሺ፱፻፴፬
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12934

፳፭. ስለ ስብሰባ ጊዜና የውሳኔ አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት 25.Meeting Time and Decision-Making
፩/ የመንግሥታት ግንኙነቶች መድረክ መደበኛ Procedure

ስብሰባውን በስድስት ወር አንድ ጊዜ 1/ The forum of inter-governmental relations


shall hold its ordinary meetings once in 6
ያካሂዳል፤ ሆኖም እንዳስፈላጊነቱ አስቸኳይ
(six) months; provided, however, that it may
ስብሰባዎችን ከማካሄድ በዚህ ድንጋጌ
not be barred from conducting emergency
አይታገድም፡፡
sessions, as deemed necessary.

፪/ ከመድረኩ አባላት መካከል ሁለት ሶስተኛ 2/ There shall be a quorum where two-thirds of

የሚሆኑት በስብሰባው ላይ ከተገኙ ምልአተ- the members of the forum show up at the
meeting.
ጉባኤ ይሆናል፡፡

፫/ ለግንኙነት መድረኮች ቀርበው ውይይት 3/ All matters submitted to and discussed at the
የተደረገባቸውና ውሳኔ የሚሹ ጉዳዮች በተቻለ relations’ forum shall, pending decision, be

መጠን በስምምነት እና በድርድር እልባት made to obtain final disposition to the extent
possible.
እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡
፬/ ማናቸውም የውሳኔ ሀሳብ በስምምነትም ሆነ 4/ Where no recommendation has been

በድርድር የማይቋጭ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ transformed into a lasting decision either by

በስብሰባው ላይ በተገኙት የመድረኩ አባላት consensus or through negotiation, it shall


obtain its final determination by a three-
ሶስት-አራተኛ ድምጽ የመጨረሻ ውሳኔ
fourth vote of those members of the forum
ያገኛል፡፡
present at the meeting.
PART FIVE
ክፍል አምስት
ESTABLISHMENT AND FUNCTIONS OF THE
ስለሀገር-አቀፍፉ የመንግስታት ግንኙነት NATIONAL INTER-GOVERNMENTAL
ሴክሬታሪያትና ሌሎች ፅህፈት ቤቶች መቋቋምና RELATIONS’ SECRETARIAT AND OTHER
ተግባር OFFICES
26. Establishment and Accountability of the
፳፮. ስለ ሴክሬታሪያቱ መቋቋምና ተጠሪነት
Secretariat
፩/ በሀገር-አቀፍ ደረጃ የመንግስታት ግንኙነትን
1/ There is hereby established a body to be known
የሚያስተባብር ህጋዊ ሰውነት ያለው ከዚህ as the ‘Secretariat’ and charged with
በኋላ “ሴክሬታሪያቱ” እየተባለ የሚጠራ አካል coordinating and accelerating the efforts
በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ regarding inter-governmental relations at the
national level as well as carrying out
professional and technical activities, as per
this Proclamation.
፲፪ሺ፱፻፴፭
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12935

፪/ የሴክሬታሪያቱ ተጠሪነት ለሀገር-አቀፉ የሕግ 2/ The Secretariat shall be accountable to the


አስፈፃሚዎች የግንኙነት መድረክ (ለጠቅላይ National Executive Bodies Relations’ Forum

ሚኒስትሩ) ይሆናል፤ (Prime Minster) .

፫/ የፌደራልና የክልል መንግሥታት በጋራ 3/ The Federal State and the Regional States shall,
ተስማምተው ሴክሬታሪያቱን የሚመሩ with a joint agreement, assign the appointees
ተሿሚዎችን ይመድባሉ፡፡ to head the secretariat.

፬/ ሴክሬታሪያቱ ለስራው አስፈላጊ ባለሙያዎችና 4/ The Secretariat shall have its own experts and
other employees essential for the duty thereof.
ሌሎች ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡

፭/ ለሴክሬታሪያቱ ስራ ማስኬጃ የሚያስፈልገዉን 4/ The Federal State and the Regional States shall
በጀት የፌደራልና የክልል መንግሥታት jointly allocate the operational budget

በማዋጣት በጋራ ይመድባሉ፤ ዝርዝሩ ይህንን necessary for the activities of the secretariat

አዋጅ ለማስፈፀም በሚወጣ ደንብ ይወሰናል፡፡ through contribution; provided that its details
shall be determined in a regulation to be
፮/ የበጀት አፈፃፀሙን ኦዲት በተመለከተ
issued for the execution of this proclamation.
ክልሎችና የፌደራሉ መንግሥት በጋራ 5/ With respect to the auditing of the budget
ተስማምተው በሚሰይሙት አካል እንዲከናወን utilization, the Regional States and the
ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡ Federal Government may cause it to be
conducted by a body to be designated in a
joint agreement.
፳፯. የሴክሬታሪያቱ ተግባርና ኃላፊነት
27. Duties and Responsibilities of the Secretariat
ሴክሬታሪያቱ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት The Secretariat shall, pursuant to this
ተግባርና ሃላፊነቶች ይኖሩታል- Proclamation, have the following specific duties
and responsibilities:
፩/ መንግሥታቱ በጋራ የነደፏቸውን
1/ Follow up the implementation of the programs
ፕሮግራሞች፣ ዕቅዶችና የደረሱባቸዉን
and plans which the governments have jointly
ስምምነቶች አፈፃፀም ይከታተላል፤
formulated along with the agreements reached;
የመንግሥታት ግንኙነትን የሚመለከቱ
ተግባራትን የማስተባበርና የማሳለጥ እንዲሁም
ሙያዊና ቴክኒካዊ ስራዎችን ያከናውናል፤
2/ Study the significance which the interactions
፪/ ግንኙነቶቹ ለሥርዓቱ መጎልበት፣ ለህብረቱ
would entail in view of entrenching of the
መጠናከርና ለህዝቦች ወዳጃዊ ትስስር
system, strengthening of the union and friendly
የሚያስገኙትን ፋይዳ ያጠናል፣ መድረኮቹ ties of the peoples and strive so that the forums
በሀብት አጠቃቀምና በጥራት ረገድ ውጤታማ become effective in respect of resource
እንዲሆኑ ይሰራል፣ utilization and quality thereof;
፲፪ሺ፱፻፴፮
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12936

፫/ የየመድረኮቹን ውጤታማነት በመከታተል፣ 3/ Identify, through studies, loopholes which are


በግንኙነቶቹ ዙሪያ የሚታዩትን ክፍተቶች noticeable in the conduct of the relations as

በጥናት ላይ ተመስርቶ ይለያል፣ ግንኙነቶችን well as prepare and submit proposals of


solution to the National Executives Forum;
የተመለከቱ የዳሰሳ ጥናቶችን በማካሄድ፣
የአፈፃፀም ሪፖርቶችን፣ የመፍትሄ ሀሳቦችን
እያዘጋጀ፣ ለሀገር-አቀፉ የአስፈፃሚዎች
ግንኙነት መድረክ ያቀርባል፡፡

፬/ አለመግባባቶችንና ግጭቶችን ሊፈጥሩ የሚችሉ 4/ Having early neutralized those issues capable of
ጉዳዮችን አስቀድሞ በመለየት የመድረኩ likely creating misunderstandings and conflicts,
የትኩረት አጀንዳዎች እንዲሆኑ ያደርጋል፤ cause same to become the priority agenda of
the forum;
፭/ በመንግሥታቱ መካከል የመረጃ ልውውጡ
5/ Work for the information exchange to be
ሳይቋረጥ እንዲሳለጥ ይሰራል፤
accelerated as between and among the
governments without any disruption;

፮/ በተመሳሳይ ጉዳዮች የሌሎች ፌደሬሽኖች 6/ Systematically collect the experiences of other


ልምዶችን በመቀመርና ከሀገሪቱ ነባራዊ federations on similar matters, harmonize same
ሁኔታዎች ጋር በማጣጣም በጥቅም ላይ with the country’s objective conditions, initiate
እንዲውሉ ሃሳብ ያቀርባል፣ ሲወሰንም ይህንኑ proposals for their utilization and execute the

ተከታትሎ ያስፈጽማል፤ decision, if any, in compliance therewith;

፯/ በመንግሥታት ግንኙነቶች ዙሪያ የሚታዩ 7/ Provide educational explanations with a view to


የግንዛቤ ክፍተቶች እንዲቀረፉ ትምህርታዊ tackling the awareness gaps visible as far as the
ማብራሪያዎችን ይሰጣል፤ issue of inter-governmental relations is
concerned;
፰/ በየደረጃው የተቋቋሙ መድረኮችና ሌሎች 8/ Render professional support towards the
አደረጃጀቶች እንዲጠናከሩ ሙያዊ ድጋፍ strengthening of the forums and other structures

ይሰጣል፤ duly established at all levels;

፱/ ግንኙነቶቹን የሚያጠናክሩና በሀገር-አቀፉ 9/ Carry out such other related functions as are
instrumental to consolidate the relations and
የአስፈጻሚዎች ግንኙነት መድረክ
assigned to it by the National Executive
የሚሰጡትን ሌሎች ተዛማች ተግባራት
Relations’ Forum.
ያከናውናል፡፡
፲፪ሺ፱፻፴፯
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12937

፳፰. ስለ ሌሎች ፅህፈት ቤቶች መቋቋም 28. Establishment of Other Offices

በዚህ አዋጅ መሰረት የተቋቋሙትን የቀጥታም There may, as deemed necessary, be set up various
offices that are entrusted with coordinating inter-
ሆነ የጎንዮሽ መንግሥታዊ ግንኙነቶችና በየዘርፉ
governmental relations established either vertically
የተደራጁትን መድረኮች የሚያስተባብሩ የተለያዩ
or horizontally and those forums structured at each
ጽህፈት ቤቶች እንዳስፈላጊነቱ ሊቋቋሙ
and every sector in accordance with this
ይችላሉ፡፡
Proclamation.

፳፱. የክልሎችና የሌሎች መድረኮች ፅህፈት ቤቶች 29.Duties and Responsibilities of the Offices of

ተግባርና ኃላፊነት the Regional States and Other Forums


The Offices of the Regional States’ and Sectoral
በዚህ አዋጅ መሰረት የተቋቋሙ የክልልና የዘርፍ
Forums established pursuant to this
መድረኮች ጽህፈት ቤቶች የሚከተሉት ዝርዝር
proclamation shall have the following specific
ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሯቸዋል፡-
Duties and Responsibilities:
፩/ የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓቱን አጠቃላይ 1/ Oversee the general wellbeing and
ጤናማነትና ውጤታማነት ይከታተላሉ፤ effectiveness of the system of inter-
governmental relations;
፪/ በመንግሥታቱ ግንኙነቶች ዙሪያ የጥናትና 2/ Conduct the study and research activities in
ምርምር ስራዎችን ያካሂዳሉ፣ connection with the inter-governmental
relations;
፫/ ግንኙነቶችን የሚመለከቱ የአፈፃፀም 3/ Prepare the implementation reports

ሪፖርቶችን እያዘጋጁ ለጋራ መድረኮች concerning such relations and submit same
to the joint forums;
ያቀርባሉ፣
4/ Render support services pertaining to the
፬/ ግንኙነቶችን የሚመለከቱ የድጋፍ
relations;
አገልግሎቶችን ይሰጣሉ፣
5/ Provide up-to-date information and
፭/ የግንኙነቶቹን አካሄድና ውጤታማነት
explanatory statements to the mass media
በተመለከተ ለመገናኛ ብዙሀንና ለተለያዩ
and to the various sections of the society in
የህብረተሰብ ክፍሎች ወቅታዊ መረጃዎችንና
connection with the functioning and
ማብራሪያዎችን ይሰጣሉ፣ effectiveness of the relations;
፮/ የመድረኮቹን ስብሰባዎች ያመቻቻሉ፤ 6/ Facilitate meetings of the forums;

፯/ የመንግሥታት ግንኙነትን የሚያጠናክሩ 7/ Carry out such other related duties as might
strengthen inter-governmental relations.
ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናዉናሉ፡፡
፲፪ሺ፱፻፴፰
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12938

፴. ስለ ሌሎች ኮሚቴዎች 30. Other Committees


፩/ የመንግሥታት ግንኙነት መድረኮች 1/ The Forums of Inter-Governmental Relations

ስራዎቻቸዉን ለማሳለጥ የሚያግዙ ልዩ ልዩ may, as deemed necessary, establish a range


of various committees that would assist the
ኮሚቴዎችን እንዳስፈላጊነቱ ሊያቋቁሙ
efficient performance of their respective
ይችላሉ፡፡
duties

፪/ የኮሚቴዎቹ ተጠሪነት ለያቋቋሟቸው የግንኙነት 2/ The accountability of such committees shall


be to each and every forum of relations
መድረኮች ይሆናል፡፡
responsible for their formation.

፫/ የነዚህ ኮሚቴዎች ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነቶች 3/ The specific duties and responsibilities of
these committees shall be determined by the
በያቋቋሟቸው አካላት ይወሰናሉ፡፡
bodies having established them thereof.

ክፍል ስድስት PART SIX


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

፴፩. ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ህጎች 31. Inapplicable Laws


No law, Regulation, Directive or Customary
ይህንን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ህግ፣ ደንብ፣
practice in contravention of this Proclamation
መመሪያ ወይም የተለመደ አሰራር በዚህ አዋጅ
may be applicable to matters provided therein.
ውስጥ በተሸፈኑት ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት
አይኖረውም፡፡
፴፪. ደንብ ስለማውጣት 32. Power to Issue Regulation
The House of Peoples Representatives” may
የህዝብ ተወካዮች ምከር ቤት ይህን አዋጅ
enact Regulations necessary to give effect to
ለማስፈፀም የሚያስችል ደንብ ሊያወጣ
this Proclamation.
ይችላል፡፡

፴፫. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 33. Power to Issue Directives


፩/ ሀገር-አቀፉ የህግ አስፈጻሚዎች የግንኙነት 1/ The National Executive Bodies Relations’

መድረክ ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም Forum shall have the Power to issue
Regulations necessary for the
የሚያስፈልጉትን መመሪያ የማውጣት
implementation of this Proclamation.
ሥልጣን አለው፡፡

፪/ ይህንን አዋጅና በአዋጁ መሰረት የሚወጡትን 2/ The other inter-governmental relations’

ዝርዝር መመሪያዎችን በአዋጁ የተቋቋሙትና forums established by the Proclamation and


concerned with the subject may issue the
ጉዳዩ የሚመለከታቸው ሌሎች የመንግሥታት
specific Directives that would assist the full
ግንኙነት መድረኮች ሊያወጡ ይችላሉ፡፡
implementation of this Proclamation.
፲፪ሺ፱፻፴፱
gA Ød‰ል ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 7, 11th January, 2021 ……..page 12939

፴፬. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 34. Effective Date


ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall come into force as of the

ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ date of its publication on the Federal Negarit
Gazette.

አዲስ አበባ ጥር ፫ ቀን ፪ሺ፲3 ዓ.ም Done at Addis Ababa On the January 11th Day of, 2021.

ሳህለወርቅ ዘውዴ SAHILEWORK ZEWDE

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ


PRESIDENT OF THE FEDERAL DEMOCRATIC

ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት REPUBLIC OF ETHIOPIA

You might also like