You are on page 1of 636

አዋጅ ቁጥር 112/1997 ዓ.

ም Proclamation No, 112/2005


የተሻሻለውን የአማራ ብሔራዊ ክልል ህገ A Proclamation Issued to Approve the first

መንግስት አንደኛ ማሻሻያ ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ Amendment of the Revised Constitution of the
Amhara National Regional State
WHEREAS, the two –thirds quorum required for the
በክልላችን ውሰጥ በየእርከኑ የተደራጁና የሕዝብ
People’s councils Organized at all hierarchies in our
ምክር ቤቶች የሚሰበሰቡት ምልአተ ጉባኤ የአባላቱን
Regional state has been in effect up to this date ever
ተሳትፎ ከማበረታታትና ይበልጥ አጠናክሮ
since its stipulation at a constitutional level as it was
ለማስቀጠል ከነበረ መሠረታዊ ፍላጎት በመነሳት
by then necessitated by the fundamental aspiration to
ሁለት ሶስተኛ ሆኖ በሕገ መንግስት ደረጃ
encourage and even more strengthen the sustainable
በመደንገግ ሲሰራበት የቆየ በመሆኑ፤ Participation of deputies thereof;

ይሁን እንጂ በእስካሁኑ ተሞክሮ እንደታየው WHEREAS, the Perpetual enforcement of this
ይኸው አሠራር ተግባራዊ ሆኖ በመቆየቱ የአባላቱን Practice is admitted, as has so far been witnessed by
ተሳትፎበማበረታታትና አጠናክሮ በማስቀጠል ረገድ the experience hitter to gained, to have accomplished
የነበረውን መሠረታዊ መሆኑ the said aspiration when it comes to the
ፍላጎት ያሟላ
ቢታወቅም አልፎ አልፎ በተቃራኒው መንግስታዊ encouragement and strengthening of the
Participation of deputies in a sustainable manner, it
ስራን በቀጣይነት ከማስኬድ አንፃር ተጽኖ የማሳደር
is nevertheless believed that such a Procedure has
ውጤት እንዳለውና እንደሚኖረው የታመነበት
got and may as well have an adverse con sequence
በመሆኑ፤
with regard to the stable undertaking of
governmental functions, to the contrary;
WHEREAS, it is, to this effect, found appropriate to
ከዚሁ የተነሳ የሕዝብ ምክር ቤቶች ሕገ
examine and thereby amend certain procedural
መንግስታዊ ኃላፊነታቸውን በተሳለጠ አኳኋን Provisions of the constitution and to make them
ለማስኬድ ይረዳቸው ዘንድ አንዳንድ የሕገ more conformable with those Principles
መንግስቱን ስነ ሥርዓታዊ ድንጋጌዎች መርምሮ implemented by the federal state as well as the
ማስተካከልና የፌዴራሉ መንግስት ከሚሠራባቸው parliamentary Procedures having gained popular
መርሆዎችም ሆነ በስፋት ተቀባይነት ካገኘው acceptance with a view to assisting the People’s
የፖርላማ አሠራር ጋር ይበልጥ እንዲጣጣሙ councils so that they would expeditiously discharge
ማድረግ ተገቢ ሆኖ their constitutional responsibilities;

በመገኘቱ፡
Now, THEREFORE, the Council of the Amhara
National Regional state, in accordance with the
የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ሕገ -

1
መንግስት አንቀጽ 49 ንዑስ አንቀጽ 3/1/ድንጋጌ Powers vested in itunder the Provision of Article 49
ስር በተሰጠው ስልጣን መሠረት ከዚህ Sub-Article 3 (1) of the Regional Constitution,
የሚከተለውን አውጇል፡፡ proclaims as follows.

1. አጭር ርዕስ 1. Short Title


This Proclamation may be cited as “The Revised
ይህ አዋጅ “የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልል
Amhara National Regional Constitution First
ሕገ መንግስት አንደኛ ማሻሻያ አዋጅ ማጽደቂያ
Amendment Approval Proclamation No.112/2005
አዋጅ ቁጥር 112/1997 ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ
ይችላል፡፡
2. Amendments
2. ማሻሻያ
The Revised Constitution of the Amhara National
በአዋጅ ቁጥር 59/1994 ዓ.ም አማካኝነት Regional State, as approved by Proclamation
የፀደቀውና የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልል No.59/2001, is hereby amended for the first time, as
ሕገ-መንግስት ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ አዋጅ follows:
እንደሚከተለው ተሻሽሏል፡፡
ሀ.የሕገ- መንግስቱ አንቀጽ 54 ንዑስ አንቀጽ 2 A. Article 54 sub-Article 2 of the constitution is
ድንጋጌ ተሰርዞ ከዚህ በታች በተመለከተው አዲስ hereby deleted and replaced with the following new
ንዑስ አንቀጽ 2 ተተክቷል፡፡ sub-Article 2 here below

2.The Presence of more than half the members of the


2. ከምክር ቤቱ አባላት መካከል ከግማሽ በላይ
council in a meeting shall constitute a quorum at any
የሚሆኑት በስብሰባው ላይ ከተገኙ የስብሰባው
session, provided, however, that any decision of the
ምልዓተ ጉባኤ ይሆናል፡፡ የምክር ቤቱ ውሣኔ
council shall be passed by a simple majority of
በስብሰባው ላይ በተገኙ የምክር ቤቱ አባላት
those members of the council Present at the
የአብላጫ ድምጽ ይተላለፋል፡፡
meeting.
ለ. የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 76 ንዑስ አንቀጽ 3 B. The provision of article 76 sub art 3 of the
ድንጋጌ ተሰርዞ ከዚህ በታች በተመለከተው አዲስ constitution is hereby deleted and replaced with the
ንዑስ አንቀጽ 3 ተተክቷል፡፡ following new sub article 3 here below;
3. ከምክር ቤቱ አባላት ውስጥ ከግማሽ በላይ 3.the presence of more than half of the members of
የሚሆኑትበስብሰባው ላይ ከተገኙ የስብሰባው the council in a meeting shall constitute a quorum at
ምልዓተ ጉባኤ ይሆናል፡፡ የምክር ቤቱ ውሣኔ any session, provided, however, that any decision of
በስብሰባው ላይ በተገኙ የምክር ቤቱ አባላት the council shall be passed by a simple majority of
those members of the council present at the meeting.
የአብላጫ ድምጽ ይተላለፋል፡፡
C. The provision of Article 89 sub-art 2 of the
ሐ. የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 89 ንዑስ አንቀጽ2
constitution is hereby deleted and replaced with the
ድንጋጌ ተሰርዞ ከዚህ በታች በተመለከተው አዲስ
2
አንቀጽ 2ተተክቷል፡፡ following new sub-Article 2 here below:
2. ከምክር ቤቱ አባላት መካከል ከግማሽ በላይ 2. The Presence of more than half the members of
የሚሆኑት በስብሰባው ላይ ከተገኙ የስብሰባው the council in a meeting shall constitute a quorum at
any session, Provided, however, that any decision of
ምልዓተ ጉባኤ ይሆናል፡፡ የምክር ቤቱ ውሣኔ
the council shall be passed by a simple majority of
በስብሰባው ላይ በተገኙ የምክር ቤቱ አባላት
those members of the council Present at the meeting.
የአብላጫ ድምጽ ይተላለፋል፡፡
D. The Provision of Article 100 Sub –Art 2 of the
መ. የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 100 ንዑስ አንቀጽ 2
constitution is hereby deleted and replaced with the
ድንጋጌ ተሰርዞ ከዚህ በታች በተመለከተው አዲስ
following new Sub-Article 2 here below:
ንዑስ አንቀጽ 2 ተተክቷል፡፡
2.ከምክር ቤቱ አባላት መካከል ከግማሽ
በላይ 2. The Presence of more than half the members of
የሚሆኑት በስብሰባው ላይ ከተገኙ ምልዓተ ጉባኤ the Council in a meeting shall constituteaquorum at
ይሆናል፡፡ የምክር ቤቱ ውሣኔ በስብሰባው ላይ any session,Provided, however, that any decision of
በተገኙ የምክር ቤቱ አባላት የአብላጫ ድምጽ the council shall be passed by a simple majority of
ይተላለፋል፡፡ those members of the council present at the meeting.
3. ማሻሻያ ስለሚፀናበት ጊዜ 3. Effective Date of the Amendments

ይህ ማሻሻያ በክልሉ ሕገ መንግስት አንቀጽ 118 These amendments shall come in to force as of the
date of its publication in the Zikre-Hig Gazetta of
ንዑስ አንቀጽ 2 ድንጋጌዎች መሠረት የበታች
the Regional State subsequent to its acceptance by
ምክር ቤቶችን ይሁንታ አግኝቶ በክልሉ ምክር ቤት
the subordinate councils and thereby approval by
አባላት ሶሶት አራተኛ ድምጽ ከፀደቀና በክልሉ
the Regional Council with a three-fourth vote of its
መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን
members pursuant to Article 118 sub art 2 of the
ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
constitution.
ባህር ዳር
Done at Bhair Dar,
ሐምሌ 15 ቀን 1997 ዓ.ም This 22nd day of July , 2005
ዮሴፍ ረታ Yosef Retta
የአማራ ብሔራዊ ክልል President of the Amhara
ኘሬዚዳንት National Regional state
Proclamation No, 127/2006

3
አዋጅ ቁጥር 127/1998 ዓ.ም. A Proclamation Issued to Approve the Second
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልል ሕገ-መንግስት Amendment of the Revised Constitution of the

2ኛ ማሻሻያ ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ AmharaNationalRegionalState


WHEREAS, in accordance with Article 89 Sub-
በተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልል ሕገ-መንግስት
Article 3 and Article 100 Sub-Article 3 of the
አንቀጽ 89 ንዑስ 3 እና አንቀጽ 100 ንዑስ አንቀጽ
Revised Constitution of the Amhara National
3 ሥር እንደተደነገገው የወረዳና የቀበሌ ም/ቤቶች
Region, the term of office of the woreda and Kebele
የአገልግሎት ዘመን በ5 ዓመት የተወሰነ በመሆኑ፡
councils is limited for five years;
በሕገ- መንግስት መሰረት ይኸው የአገልግሎት
WHEREAS, in accordance with the Constitution
ዘመን ከማብቃቱ ከአንድ ወር በፊት የተተኪ ምክር
election of the successor councils has to be
ቤቶች ምርጫ ተካሂዶ መጠናቀቅ ያለበት ሲሆን conducted one month prior to the expiry of such
በተቃራኒው ሂደቱንየሚያጓትት ወይም ውጤቱን term of office, but in contrary no opportunity has
የሚያዛባ ነባራዊ ሁኔታ ቢያጋጥምምርጫውን ለሌላ been found given to postpone the election and to
ጊዜ ለማስተላለፍና የተሰናባች ምክር ቤቶችን የሥራ extend the term of office of the out going councils in
ዘመን ለማራዛም የሚስችል እድል ያልተሰጠ ሆኖ case of an objective condition which delays the
በመገኘቱ፡ process of election and affects the result thereto;

ከዚህ በመነሣት የክልሉ ምክር ቤት በመርህ ደረጃ WHEREAS, it is necessary to examine and amend
the relevant Provisions of the Constitution with a
የተወሰነውን ይህንኑ የ5 ዓመት የአገልግሎት ዘመን
view to enabling the Regional Council to maintain
ጠብቆ እንዳስፈላጊነቱ ምርጫውን ለሌላ ጊዜ
the years term of office decided in Principle and
ማስተላለፍና የነባር ምከር ቤቶችን የሥራ ዘመን
Postpone the election to another time, and thereby
ማራዘም ይቻለው ዘንድ ለጉዳዩ አግባብነት
extend the term of office of the former counncils as
ያላቸውን የሕገ- መንግስቱን ድንጋጌዎች መርምሮ
deemed necessary;
ማሻሻል በማስፈለጉ፣
NOW, THERFORE, in accordance with the
በተሻሻለው የብሔራዊ ክልሉ ሕገ-መንግስት አንቀጽ Provisions of Article 49 Sub-Article 3 (1) and
49 ንዑስ አንቀጽ 3/1/ እና አንቀጽ 118 ንዑስ Article 118 Sub –Article 2 of the Revised
አንቀጽ 2 ድንጋጌዎች መሰረት የሚከተለው Constitution of the Region, it is Proclaimed as
ታውጇል፡፡ follows:
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ አዋጅ “ የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልል This Proclamation may be cited as “ The Revised
ሕገ- መንግስት 2ኛ ማሻሻያ ማፅደቂያ አዋጅ ቀጥር Amhara National Regional Constitution Second
Amendment Approval Proclamation No127/2006
127/1998 ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. Amendment
2. ማሻሻያ
The Revised Constitution of the Amhara National
በአዋጅ ቁጥር 59/1994 ዓ.ም አማካኝነት

4
የፀደቀውና የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልል Region, as approved by Proclamation No. 59/2001,is
ሕገ-መንግስት ለ2ኛ ጊዜ በዚህ አዋጅ hereby amended for the second time by this
እንደሚከተለው ተሻሽሏል፡፡ Proclamation
A. Subsequent to Article 89 Sub-Article 3 of the
ሀ. ከሕገ መንግስቱ አንቀጽ 89/ ንዑስ አንቀጽ 3
Constitution, the following new sub Article 4 is
ቀጥሉ የሚከተለውን አዲስ ንዑስ አንቀጽ 4 የገባ
placed and due to the insertion of the additional
ሲሆን በዚሁ ተጨማሪ ድንጋጌ መካተት ሣቢያ
Provision the former sub-Article 4 is arranged being
ቀድሞ ንዑስ አንቀጽ 4 የነበረው ንዑስ አንቀጽ 5
sub-Article5.
ሆኖ ተስተካክሏል፡፡
4. Notwithstanding the Provision of Sub-Article 3 of
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሥርየተደነገገው
this Article hereof, the term of office of the woreda
ቢኖርም የወረዳ ምክር ቤት የአገልግሎት ዘመን Council may, as deemed necessary, be extended for
በቂና አሣማኝ ምክንያት መኖሩ እየተረጋገጠ unlimited time where decision passed under special
እንዳስፈላጊነቱ በሚተላለፍ የክልሉ ምክር ቤት condition by the Regional Council up on
ውሣኔ ላልተወሰነ ጊዜ በልዩ ሁኔታ ሊራዘም confirmation that there is sufficient and convincing
ይችላል፡፡ reason,
ለ. ከሕገ-መንግስት አንቀጽ 100 ንዐስ አንቀጽ 3 B. Subsequent to Article 100 Sub-Article 3 of the
ቀጥሎ ከዚህ የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ 4 Constitution, the following new sub-Article 4 is
placed and due to the insertion of the additional
የገባ ሲሆን በዚሁ ተጨማሪ ድንጋጌ መካተት
provision the former sub Article 4 is arranged being
ሣቢያ ቀድሞ ንዑስ አንቀጽ 4 የነበረው ንዑስ
sub-Article 5.
አንቀጽ 5 ሆኖ ተስተካክሏል፡፡
4. Notwithstanding the provision of Sub- Article 3
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 ሥር የተደነገገው
of this Article here of the term of office of the
ቢኖርም የቀበሌ ምክር ቤት የአገልግሎት ዘመን
kebele Council may as deemed necessary, be
በቂና አሣማኝ ምክንያት መኖሩ እየተረጋገጠ
extended for unlimited time where decision passed
እንዳስፈላጊነቱ በሚተላለፍ የክልሉ ምክር ቤት under special condition by the Regional Council up
ውሣኔ ላልተወሰነ ጊዜ በልዩ ሁኔታ ሊራዘም on Confirmation that there is sufficient and
ይችላል፡፡ convincing reason,
3. ማሻሻያው ስለሚፀናበት ጊዜ 3. Effective Date
ይህ ማሻሻያ በክልሉ ሕገ- መንግስት አንቀጽ 118 This amendment shall come in to force as of the date
ንዑስ አንቀጽ 2 ድንጋጌዎች የበታች of its publication in the Zikre-Hig Gazette of the
መሰረት
ም/ቤቶችን ይሁንታ አግኝቶ በክልሉ ምክር ቤት Regional State subsequent to its acceptance by the
subordinate councils and thereby approval by the
ከፀደቀና በዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን
Regional Council pursuant to Article 118 sub-
ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
Article 2 of the Constitution
ባህር ዳር

5
መጋቢት 30 ቀን 1998 ዓ.ም. Done at Bahir Dar
አያሌው ጐበዜ This 8 day of April, 2006

የአማራ ብሔራዊ ክልል ኘሬዚዳንት Ayalew Gobezie


President ot the Amhara National Region

6
ባህር ዳር ሰኔ 0 ቀን 2002 ዓ.ም
15ኛ ዓመት ቁጥር 8
Bahir Dar 17 June, 2010
15th Year No. 8

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ


የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት
ዝክረ ሕግ
ZIKRE HIG
Of the Council of the Amhara National Regional State
in the Federal Democratic Republic of Ethiopia
Issued under the auspices of the  1324
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ Council of the Amhara National ያንዱ ዋጋ ብር 11.40
መንግስት ምክር ቤት ጠባቂነት Regional State Unit price -------
የወጣ

ማውጫ CONTENTS
Proclamation No. 172 /2010
አዋጅ ቁጥር 172/2002 ዓ.ም
ከኃላፊነት የተነሱ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ A Proclamation Issued to Provide for the Rights
መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የምክር ቤት and Benefits of Outgoing Senior Government
አባላትና ዳኞች የሚያገኟቸውን መብቶችና ጥቅሞች Officials, Members of Parliament and Judges of
መወሰኛ አዋጅ
the Amhara National Regional State

አዋጅ ቁጥር 172/2002 ዓ.ም Proclamation No. 172 /2010

ከኃላፊነት የተነሱ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ A Proclamation Issued to Provide for the Rights
መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የምክር ቤት and Benefits of Outgoing Senior Government
አባላትና ዳኞች የሚያገኟቸውን መብቶችና ጥቅሞች Officials, Members of Parliament and Judges of
መወሰኛ አዋጅ
the Amhara National Regional State

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከፍተኛ WHEREAS, it is necessary that outgoing Senior

የሥራ ኃላፊዎች፣ የምክር ቤት አባላትና ዳኞች Government Officials, Members of Parliament


and Judges shall be guaranteed a life that is free
ህዝባዊ ባላደራነትን በመሸከም ለክልሉ ህዝብ
from depressing conditions, and need to be
ጥቅም የሚሠሩ ከመሆናቸው የተነሣ ከኃላፊነት
protected from victimization in consideration of
ሲነሱ ከጉስቁልና የራቀ ህይወት እንዲኖራቸው
the services they provided to the Region and the
ማድረግና ለጥቃት ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥበቃና
public by shouldering huge public trust during
ከለላ መስጠት አስፈላጊ በመሆኑ፤
their terms in office;

7
g{ 2 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 2

እነዚሁ ወገኖች በመንግሥታዊ ኃላፊነት ላይ WHEREAS, it is necessary to create enabling

በነበሩበት ወቅት ያካበቱትን ዕውቀትና ልምድ conditions to take advantage of the knowledge and
experience of outgoing Senior Gevernemnt Officials,
ለመጠቀም አመች ሁኔታ መፍጠር በማስፈለጉ፤
Members of Parliament and Judges accumulated
through their terms in office;

በከፍተኛ ሥልጣን ላይ ያሉ የሥራ ኃላፊዎች WHEREAS, serving Seneior Government Officials


ለወደፊት ኑሯቸው ሣይሠጉ ለክልሉ ዘላቂ ልማትና need to be encouraged positively and faithfully exert

ዕድገት በቅንነት፣ በታማኝነትና በትጋት እንዲሠሩ their utmost effort for the sustainable development

ከወዲሁ ማበረታታት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ and progress of the Region, without worrying about
their future;

የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በተሻሻለው NOW, THEREFORE, the Council of the Amhara
የክልሉ ህገ-መንግሥት አንቀጽ/49/ ንዑስ አንቀጽ 3/1/ National Regional State, in accordance with the
ድንጋጌ ስር በተሠጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን power vested in it under the provision of Article 49
አዋጅ አውጥቷል። sub-article 3(1) of the Revised Constitution of the
National Region, hereby issues this proclamation.

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ GENERAL

1. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ አዋጅ ‘’ከኃላፊነት የተነሱ የአማራ ብሔራዊ This Proclamation may be cited as the “Rights

ክልላዊ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ and Benefits of Outgoing Senior Government
Officials, Members of Parliament and Judges of
የምክር ቤት አባላትና ዳኞች መብቶችና ጥቅሞች
the Amhara National Regional State
መወሠኛ አዋጅ ቁጥር 172/2002 ዓ/ም’’ ተብሎ
Proclamation No. 172/2010.”
ሊጠቀስ ይችላል።

2. ትርጓሜ 2. Definitions
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሠጠው ካልሆነ In this proclamation, unless the context otherwise

በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፦ requires:

1. “የክልሉ ህግ አስፈፃሚ ምድብ አባል’’ የሚለው 1. “The Region Executive Group member” means
ሐረግ ርዕሰ መስተዳድሩን፣ምክትል ርዕሰ the President of the Region, the Vice President

መስተዳድሩን፣ የቢሮ፣ የጽህፈት ቤት፣ of the Region, including the Heads of Bureau,

የኮሚሽን፣ የባለስልጣን፣ የኤጄንሲ፣ የመንግሥት Commission, Authority, Agency, the State

8
g{ 3 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 3

የልማት ድርጅት ወይም የሌላ ማናቸውም developmental Organizations or any other

ተመሣሣይ ተቋም ኃላፊዎችን፣ ምክትል similar Organaizations’ Heads, Deputy Heads,


including with the Zonal Heads and Deputy
ኃላፊዎችን፣ እንዲሁም የዞን ዋናና ምክትል
Heads Administrators.
አስተዳዳሪዎችን የሚያጠቃልል ይሆናል።

2. “የክልሉ ህግ አውጭ ምድብ አባል’’ የሚለው 2. “The Region Legislative Group Member”
ሐረግ የክልሉን አፈ-ጉባኤ፣ ምክትል አፈ- means the Region Speaker, Deputy Speaker,
ጉባኤ፣ የየቋሚ ኮሚቴውን ሰብሳቢዎች እና Chairpersons of Standing Committees and

የክልሉን ምክር ቤት አባላት የሚገልፅ ሲሆን Members of Parliament with in sub group

በንዑስ ምድብ ደረጃ የብሔረሰብ ዞን ምክር ቤት including the Nationality Zone Parliament
Speakers and Deputy Speakers.
አፈ-ጉባኤና ምክትል አፈ-ጉባኤዎችን
ይጨምራል።
3. “የክልሉ ህግ ተርጓሚ ምድብ አባል’’ የሚለው 3. “The Region Judiciary Group Member” means

ሐረግ የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት the President Vice President and Judges of the
Region Supreme Court, while in subgroup
ፕሬዚደንት፣ ምክትል ፕሬዚደንትና ዳኞች፣
including the President of High Court.
እንዲሁም በንዑስ ምድብነት አቋም የዞኑን
ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት የሚያጠቃልል
ይሆናል።
4. “The Region Head of Government Sub group”
4. “የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ንዑስ ምድብ’’ ማለት
means the Region Head and Deputy Head of
ርዕሰ መስተዳድሩንና ምክትል ርዕሰ
Government.
መስተዳድሩን የሚገልፅ ነው።
5. “የቢሮ ኃላፊዎች ንዑስ ምድብ’’ ማለት የቢሮና 5. “Heads of Bureau Subgroup” means the Heads
የልዩ ልዩ ተቋማት ኃላፊዎችን፣ በተመሣሣይ of Bureaus and different Organizations, those
Heads who are found in similar positions and
ደረጃ የሚገኙ የሥራ ኃላፊዎችንና የዞን ዋና
including Zone Administrators’.
አስተዳዳሪዎችን ይጨምራል።
6. “የምክትል ቢሮ ኃላፊዎች ንዑስ ምድብ’’ ማለት 6. “Deputy Heads of Bureau subgroup” means the
ምክትል የቢሮና የልዩ ልዩ ተቋማት Deputy Heads of Bureaus and different

ኃላፊዎችን፣ በተመሣሣይ ደረጃ የሚገኙ የሥራ Organizations, including those Heads who are

ኃላፊዎችንና የዞን ምክትል አስተዳዳሪዎችን found in similar positions and Zone Vice
Administrators.
ይጨምራል፡፡

9
g{ 4 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 4

7. “የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ንዑስ 7. “The President of Supreme Court Sub group”
ምድብ’’ ማለት የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት means the Region Supreme Court’s President
ፕሬዚደንትና ምክትል ፕሬዚደንት የሚገልፅ and Vice President including Zone High

ሲሆን በንዑስ ምድብነት አቋም የዞን ከፍተኛ Court Presidents.

ፍርድ ቤት ፕሬዚደንቶችን ይጨምራል።


8. “The Supreme Court Judges Sub group”
8. “የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ንዑሥ ምድብ’’
means the Region Supreme Court’s judges.
ማለት የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች
የሚገልፅ ይሆናል።
9. “Beneficiary” means the Regional
9. “ባለመብት” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት
Government’s Executive, Legislative or
የሚሰጡ መብቶችና ጥቅሞችን ለማግኘት ብቁ
Judiciary who is enjoying or entitled to the
የሆነ ወይም በማግኘት ላይ ያለ የክልሉ
rights and benefits under this proclamation.
መንግሥት ህግ አስፈፃሚ፣ ህግ አውጪ ወይም
ህግ ተርጓሚ ምድብ አባል ነው።
10. “Family” includes the spouse and children of
10. “ቤተሰብ” ማለት የአንድን ባለመብት የትዳር
a beneficiary who have not attained the age
ጓደኛና 18 አመት ያልሞላቸውን ልጆች
of 18 years.
ያጠቃልላል።
11. “ተተኪ” የሚለው ቃል አግባብ ባለው የጡረታ 11. “Survivor” shall have the meaning given

ሕግ የተሰጠውን ትርጓሜ ይይዛል። under the relevant pension law;


12. “አንድ የምርጫ ዘመን” ማለት አምስት ዓመት 12. “One election reign” means five years

ያገልግሎት ዘመን ነው። services experience.

13. ’ከኃላፊነት የተነሣ‘’ ማለት በጥፋት ካልሆነ 13. “Outgoing” means unless otherwise with

በስተቀር በሌሎች በማናቸውም ምክንያቶች guilty who is outgoing from office or position
by any means and is beneficiary by this
ከስልጣን የተነሣና በዚህ አዋጅ መሠረት
proclamation.
ባለመብት የሆነ ሰው ነው።
PART TWO
ክፍል ሁለት
RIGHTS AND BENEFITS OF
ከኃላፊነት የተነሱ የህግ አስፈፃሚ ምድብ OUTGOING EXECUTIVE GROUP
አባላት መብቶችና ጥቅሞች MEMBERS
3. የጡረታ መብቶች 3. Pension Rights
1. አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ የተደነገገው 1. Withstanding the relevant pension law, the
እንደተጠበቀ ሆኖ ቢያንስ አንድ ሙሉ Region Executive Group member who has
የምርጫ ዘመን እና ከዚያ በላይ ያገለገለ served at least one election term and above:

ማንኛውም የክልሉ ህግ አስፈፃሚ ምድብ


አባል፦
10
g{ 5 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 5

ሀ/ ከኃላፊነት ሲነሣ ዕድሜው 50 ዓመት እና a. attained the age of 50 years and above at

ከዚያ በላይ ከሆነ የአገልግሎት ጡረታ the time of his retirement, he shall
receive retirement pension for life;
አበል እስከ እድሜ ልኩ ይከፈለዋል፣
ለ/ በሕመም ምክንያት ከሃላፊነት የተነሣ b. retires because of not fulfilling the
እንደሆነ የሕመም ጡረታ አበል እስከ medical condition of service, he shall

እድሜ ልኩ ይከፈለዋል፣ receive invalidity pension of life;

ሐ/ በሥራ ላይ እያለ ከዚህ ዓለም በሞት c. dies while in service, his survivors shall
የተለየ እንደሆነ ለተተኪዎቹ የጡረታ recive pension.
አበል ይከፈላቸዋል።
2. ከአንድ ሙሉ የምርጫ ዘመን በታች ያገለገለ 2. If a Region Executive group member who

የህግ አስፈፃሚ ምድብ አባል፦ has served for less than one full election
term:
ሀ/ ከኃላፊነት በተነሣበት ወቅት 50 ዓመት a. has attained the age of 50 years at the time

የሞላው ከሆነ የአገልግሎት ዳረጎት of his retirement, he shall receive

ይከፈለዋል፣ retirement gratuity,


b. retires because of not fulfilling the medical
ለ/ በህመም ምክንያት ከኃላፊነቱ የተነሣ
condition of service, he shall receive
እንደሆነ የሕመም ዳረጎት ይከፈለዋል።
invalidity gratuity.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ እና /2/ 3. The amount of pension and gratuity payable

መሠረት የሚፈፀሙ ክፍያዎች መጠን under this Article sub-articles (1) and (2) shall
be determined in accordance with the relevant
የሚወሰነው አግባብ ባላቸው የጡረታ ሕግ
provisions of pension law.
ድንጋጌዎች መሠረት ይሆናል።
4. ከዚህ በላይ የሠፈሩት ድንጋጌዎች አፈፃፀም 4. The financial impact on the pension fund
በጡረታ ፈንዱ ላይ የሚያስከትለው resulting from the application of the provisions

ማናቸውም የፋይናንስ ተፅእኖ በክልሉ of this Article shall be covered by the Regional

መንግሥት ይሸፈናል። Government.


4. Maintenance Allowance
4. ስለ መቋቋሚያ አበል
1. ማንኛውም የህግ አስፈፃሚ ምድብ አባል 1. Any Executive group member with the
following conditions has a right to get
በሚከተሉት ሁኔታዎች የመቋቋሚያ አበል
maintenance allowance:
የማግኘት መብት ይኖረዋል፦

11
g{ 6 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 6

ሀ/ ቢያንስ አንድ ሙሉ የምርጫ ዘመን a. outgoing after serving for not less than
one full election term; or
አገልግሎ ከኃላፊነቱ ከተነሣ ወይም
b. due to sickness, disability or any other
ለ/ በአንድ የምርጫ ዘመን ውስጥ ከግማሽ
grounds caused by force majeure upon
ያላነሰውን ጊዜ አገልግሎ በህመም፣ በአካል
completing at least half of one election
ጉዳት ወይም ከአቅም በላይ በሆነ በሌላ
term.
በማናቸውም ምክንያት ከኃላፊነቱ ከተነሣ።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት 2. The amount of maintenance allowance to be
ለርዕሰ መስተዳድሩ፣ ለቢሮ ኃላፊዎችና paid pursuant to sub-article(1) of this Article

ለምክትል ቢሮ ኃላፊዎች ንዑሣን ምድቦች for the President, Bureau Heads and Deputy

አባላት የሚከፈለው የመቋቋሚያ አበል Heads of Bureau Subgroup members shall be


equivanent to three months’ salary for the
ለመጀመሪያው የአንድ ዓመት አገልግሎት
first year of service, and one month’s salary
የሦስት ወር ደመወዝ ሆኖ ከአንድ ዓመት
shall be added for every additional year of
በላይ ላለው ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአንድ
service.
ዓመት አገልግሎት የአንድ ወር ደመወዝ
እየታከለ ይታሰብላቸዋል::
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ እና /2/ 3. The total amount of maintenance allowance,
provided in sub articles (1) and (2) of this
መሠረት የሚከፈለው ጠቅላላ የመቋቋሚያ
Article, shall not exceed 18 month’s Salary.
አበል ክፍያ ከአሥራ ስምንት ወር ደመወዝ
መብለጥ የለበትም፡፡
5. Severance pay
5. ስለ ሥራ ስንብት ክፍያ

1. ከኃላፊነት የተነሣ ማንኛውም የህግ አስፈፃሚ 1. Any Executive group member who has been
released from office shall be entitled to
ምድብ አባል የሥራ ስንብት ክፍያ
severance pay. However, the beneficiary
ይከፈለዋል። ሆኖም የተጠቀሰውን ክፍያ
shall not be returned to governmental
የሚያገኘው ወደ መንግሥት ሥራ
employment.
የማይመለስ ከሆነ ነው።
2. The amount of severance pay to be paid
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት
pursuant to sub-article(1) of this Article shall
ለአባሉ የሚከፈለው የሥራ ስንብት ክፍያ be equivalent to three month’s salary for the
ለመጀመሪያው የአንድ ዓመት አገልግሎት first year of service, and one third of the
የሶስት ወር ደመወዝ ሆኖ ከአንድ ዓመት monthly salary shall be added for every
በላይ ላለው ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአንድ additional year of service; provided,
ዓመት አገልግሎት የመጨረሻው ወር however, that the total amount of severance
ደመወዝ አንድ ሶስተኛ እየታከለ ይሰላል። pay shall not exceed one year’s salary.
12
g{ 7 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 7

ሆኖም የሚከፈለው ጠቅላላ የሥራ ስንብት ክፍያ


ከአንድ ዓመት ደመወዝ መብለጥ የለበትም።

6. የመኖሪያ ቤት አበል 6. Housing Allowance

1.ማንኛውም የህግ አስፈፃሚ ምድብ አባል 1. Any Executive group member with the following

በሚከተሉት ሁኔታዎች የመኖሪያ ቤት አበል conditions shall be entitled to get housing

ይከፈለዋል፦ allowance if he has been released from office:


a. after serving for at least one election
ሀ/ ቢያንስ አንድ የምርጫ ዘመን አገልግሎ
term; or
ከኃላፊነቱ ከተነሣ፣ ወይም
b. due to sickness, disability or any other
ለ/ በአንድ የምርጫ ዘመን ውስጥ ከግማሽ
grounds caused by force majeure upon
ያላነሰውን ጊዜ አገልግሎ በህመም፣ በአካል
completing at least half of one election
ጉዳት ወይም ከአቅም በላይ በሆነ ሌላ
term.
በማናቸውም ምክንያት ከኃላፊነቱ ከተነሣ።
2. The housing allowance under sub-article(1) of
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት
this Article shall be paid in a lump sum and its
የተወሰነው የመኖሪያ ቤት አበል በአንድ ጊዜ
amount shall be:
የሚከፈል ሆኖ፤
ሀ/ ባለመብቱ ርዕሰ መስተዳድሩ ወይም a. in the case of President or Vice-President,
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ሲሆን መነሻው six month’s full payment for the initial

የስድስት ወራት ሙሉ ደመወዝ ሆኖ service and an addition of half of the

ከአንድ የምርጫ ዘመን በላይ ለተሰጠ monthly payment for every additional
year of service beyond the first election
ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአንድ ዓመት
term;
አገልግሎት የአንድ ወር ደመወዙ አንድ
ሁለተኛ እየታከለ ይሰላለታል፤
ለ/ ባለመብቱ የቢሮ ኃላፊ ወይም b. in the case of Bureau Head’s or any other
በተመሣሣይ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሰው in the same position, three month’s full
ሲሆን መነሻው የሶስት ወራት ሙሉ payment for the initial service and an

ደመወዙ ሆኖ ከአንድ የምርጫ ዘመን addition of half of the monthly payment


for every additional year of service
በላይ ላለው ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአንድ
beyond the first election term;
ዓመት አገልግሎት የአንድ ወር ክፍያ
አንድ ሁለተኛ እየታከለ ይሰላለታል፤
d. in the case of Deputy Head’s of Bureau
ሐ/ ባለመብቱ ምክትል የቢሮ ሃላፊ ወይም
or any other in the same position, two
በተመሣሣይ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሰው
month’s full payment for the initial
ሲሆን መነሻው የሁለት ወራት ሙሉ
13
g{ 8 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 8

service and an addition of half of the


ደመወዝ ሆኖ ከአንድ የምርጫ ዘመን
monthly payment for every additional
በላይ ላለው ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአንድ
year of service beyond the first election
ዓመት አገልግሎት የአንድ ወር ክፍያ
term;
አንድ ሁለተኛ እየታከለ ይሰላለታል።
3. በዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች መሠረት 3. Based on this Article provided, however, that
የሚከፈለው ጠቅላላ የመኖሪያ ቤት አበል the total payment shall not exceed 18
ክፍያ ከአሥራ ስምንት ወራት ደመወዝ month’s salary of housing allowanace.
መብለጥ የለበትም።
7. ስለ ተሽከርካሪ አበል 7. Vehicle Allowance

1. Any Executive group member shall be


1. ማንኛውም የክልሉ ህግ አስፈፃሚ ምድብ
entitled to vehicle allowance if he has been
አባል በሚከተሉት ሁኔታዎች የተሽከርካሪ
released from office:
አበል ይከፈለዋል:-
a. after serving for at least one election
ሀ/ ቢያነስ አንድ ሙሉ የምርጫ ዘመን
term; or
አገልግሎ ከኃላፊነቱ ከተነሣ ወይም
b. due to sickness, disability or any other
ለ/ በአንድ የምርጫ ዘመን ውስጥ ከግማሽ
grounds caused by force majeure upon
ያላነሰውን ጊዜ አገልግሎ በህመም፣
completing at least half of one election
በአካል ጉዳት ወይም ከአቅም በላይ
term.
በሆነ በሌላ በማናቸውም ምክንያት
ከኃላፊነቱ ከተነሣ።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት 2. The vehicle allowance under sub-article(1) of

የሚወሰነው የተሽከርካሪ አበል በአንድ ጊዜ this Article shall be paid in a lump sum and
its amount shall be:
የሚከፈል ሆኖ፤

ሀ/ ባለመብቱ ርዕሰ መስተዳድር ወይም a. in the case of a President or Vice-

ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሲሆን President, six month’s full payment for
the initial service and in addition half of
መነሻው የስድስት ወራት ሙሉ
the monthly payment for every additional
ደመወዝ ሆኖ ከአንድ የምርጫ ዘመን
year of service beyond the first election
በላይ ለተሰጠ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ
term;
የአንድ ዓመት አገልግሎት የአንድ ወር
ደመወዙ አንድ ሁለተኛ እየታከለ
ይሰላለታል።

14
g{ 9 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 9

ለ/ ባለመብቱ የቢሮ ሃላፊ ወይም በተመሣሣይ b. in the case of Bureau Head’s or any other

ደረጃ ላይ የሚገኘው ሰው ሲሆን መነሻው in the same position, three month’s full
payment for the initial service and in
የሶስት ወራት ሙሉ ክፍያ ሆኖ ከአንድ
addition half of the monthly payment for
የምርጫ ዘመን በላይ ላለው ለእያንዳንዱ
every additional year of service beyond
ተጨማሪ የአንድ ዓመት አገልግሎት
the first election term;
የአንድ ወር ክፍያ አንድ ሁለተኛ እየታከለ
ይሰላል፤
ሐ/ ባለመብቱ ምክትል የቢሮ ሃላፊ ወይም c. in the case of Deputy Head’s of Bureau

በተመሣሣይ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሰው or any other in the same position, two


month’s full payment for the initial
ሲሆን መነሻው የሁለት ወራት ሙሉ
service and in addition half of the
ክፍያ ሆኖ ከአንድ የምርጫ ዘመን በላይ
monthly payment for every additional
ላለው ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአንድ
year of service beyond the first election
ዓመት አገልግሎት የአንድ ወር ክፍያ
term;
አንድ ሁለተኛ እየታከለ ይሰላለታል፤
3. በዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች መሠረት 3. Based on this Article provided, however, that
የሚከፈለው ጠቅላላ የተሽከርካሪ አበል the total payment shall not exceed 18 months

ክፍያ ከአሥራ ስምንት ወራት ደመወዝ salary.

መብለጥ የለበትም።
8. የሕክምና አገልግሎት 8. Medical Benefit

1. ከኃላፊነት የተነሣ የህግ አስፈፃሚ ምድብ 1. Any Ex-Executive group member:

አባል፦
ሀ/ ለራሱና ለቤተሰቡ በአገር ውስጥ a. shall get free medical services for himself

መንግሥታዊ የጤና ተቋም በነፃ ወይም and his family in public health

እንደሁኔታው በግል የጤና ተቋም institutions or, where appropriate, in


private health institutions at the expense
በመንግሥት ወጭ የሕክምና አገልግሎት
of the Government;
የማግኘት መብት ይኖረዋል፡፡
ለ/ በሕክምና ቦርድ ውሣኔ በመንግስት ወጭ b. may get overseas medical services at the

ወደ ውጭ አገር ተወስዶ መታከም expense of the Government when

ይችላል:: recommended by a medical board.

15
{ 0 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 10

2. ከኃላፊነት የተነሳው ርዕሰ መስተዳድሩ 2. Where an Ex-President or an Ex-Vice-

ወይም ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ሲሆን President and his spouse are admitted to a

ለራሱና ለባለቤቱ በአገር ውስጥ የጤና local health insitiution, they shall be entitled
to first class inpatient services.
ተቋማት ተኝቶ ለመታከም የህክምና
አገልግሎት የሚሰጠው በአንደኛ ደረጃ
ማዕረግ ይሆናል።
3. ከኃላፊነት የተነሣ የቢሮ ሃላፊ ንዑስ ምድብ 3. Any Ex-Bureau Head‘s sub group member or
Zone Administrator shall get free medical
አባል ወይም የዞን ዋና አስተዳዳሪ ለራሱና
services for himself and his family in local
ለቤተሰቡ በአገር ውስጥ መንግሥታዊ የጤና
public health institutions or, where
ተቋማት በነፃ ወይም እንደሁኔታው በግል
appropriate, in private helath institutions at
የጤና ተቋም በመንግሥት ወጪ የሕክምና
the expense of the Government.
አገልግሎት ያገኛል።
4. ከኃላፊነት የተነሣ ምክትል የቢሮ ሃላፊ 4. Any Ex-Deputy Head’s of Bureau or Vice
ወይም የዞን ምክትል አስተዳዳሪ ለራሱና Zone Administrator shall get free medical

ለቤተሰቡ በአገር ውስጥ መንግሥታዊ የጤና services for himself and his family in local

ተቋማት የህክምና አገልግሎት በነፃ ያገኛል። public health institutions.

5. በየደረጃው ያለው ተሿሚ በሥራ ላይ እያለ 5. If a Government Official, who works at any

ከሥራው የሚያስወጣው የጤና ጉዳት level, released from office due to health

ወይም ችግር ከገጠመው የህክምና ወጭና damage or obstacle shall get health service
expense and free medical service. The details
የነፃ ህክምና ያገኛል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ
shall be decide with directives.
ይወሰናል።
9. ስለ ግል ደህንነት ጥበቃ አገልግሎት 9. Security Service
1. If any President subgroup member is
1. ማንኛውም የርዕሰ መስተዳድር ንዑስ ምድብ
provided with security protection while in
አባል በኃላፊነት ላይ በነበረበት ወቅት የግል
service, he shall be entitled to the same
ደኅንነት ጥበቃ ይደረግለት የነበረ ከሆነ
service for himself and his family after he
ከኃላፊነት ሲነሣም ለእሱና ለቤተሰቡ ጥበቃ
has been relased from office.
ይደረግላቸዋል።
2. The compostion and size of the security force
2. የጥበቃ ኃይሉ ዓይነትና መጠን ጥበቃውን
shall be determined by the body in charge of
በሚያካሄደው አካል ይወስናል።
the security service.

16
g{ 01 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 11

10. የአገልግሎት የምስክር ወረቀት 10. Certificate of Service

1. ŸLò’ƒ ¾}’d የክልሉ የህግ አስፈጻሚ 1. A Regional Ex-Executive group member


shall be issued with:
ምድብ አባል፡-
G) G<Kƒ ¾U`Ý ²S” ¨ÃU Ÿ³ uLà a. a certificate of service of 1st rank if he has
ÁÑKÑK c=J” ›”Å— Å[Í served for two or more election terms;
¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` ¨[kƒ'

K) Ÿ›”É ¾U`Ý ²S” uLÓ ŸG<Kƒ b. a certificate of service of 2nd rank if he


¾U`Ý ²S” ‹
u ÁÑKÑK c=J” has served for more than one and less
G<K}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` than two election terms;
¨[kƒ'

N) ›”É S<K< ¾U`Ý ²S” ÁÑKÑK c. a certificate of service of 3rd rank if he


c=J” Ze}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ has served for one full election term;
¾Ue¡` ¨[kƒ'

S) ከአንድ ¾U`Ý ²S” በታችና d. a certificate of service of 4th rank if he

ከግማሽ ¾U`Ý ²S” በላይ ÁÑKÑK has served for more than half and less

c=J” ›^}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ than one election term.

¾Ue¡` ¨[kƒ ይሰጠዋል።

2. ŸLò’ቱ K}’d የርዕሰ መስተዳድር ንዑስ 2. A certificate of service to be issued to the

ምድብ አባል ¾T>cጠው ¾›ÑMÓKAƒ President subgroup member shall be signed


by the Regional Speaker; and that to be
Ue¡` ¨[kƒ uክልሉ ምክር ቤት አፈ-
issued to Bureau Head, Deputy Bureau Head,
ጉባኤ፤ Kቢሮ ኃላፊ፣ ለምክትል የቢሮ
Zone Administrator and Vice-Administrator
ኃላፊ፣ ለዞን ዋና አስተዳዳሪ ወይም
shall be signed by the President of the
ምክትል አስተዳዳሪ ¾T>cጠው
Region.
የአገልግሎት ምስክር ወረቀት ደግሞ በክልሉ
ርዕሰ መስተዳድር የሚፈረም ይሆናል።

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት 3. Based on this Article, sub-article (2), any Ex-
የ›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ ¾}cÖ¨< Executive group member issued with a

T”—¨<U ŸLò’ƒ ¾ }’d የክልሉ ህግ certificate of service shall be entitled to:

አስፈጻሚ ምድብ አባል፡-

17
g{ 02 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 12

G) uS”ÓYƒ የጤና ድርጅቶች a. preference in getting medical services in

አማካኝነት በT>cÖ¨< ¾Q¡U“ public hospitals;

›ÑMÓKAƒ pÉT>Á ÁÑ—M&

K) uQ´v© ewcv­‹ ¾¡w` x b. a seat of honour at a place where a


public ceremony is held.
ይሰጠዋል::
4. ›”Å— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` ¨[kƒ 4. An Ex-President subgroup member issued
¾}cÖ¨< Lò’ƒ
Ÿ ¾}’d የርዕሰ with a certificate of service of 1st rank shall,
መስተዳድር ንዑስ ምድብ አባል u²=I in addition to the benefit provided for under
›”kê ”®<e ›”kê /3/ Ÿ}SKŸ}¨< sub-article (3) of this Article, be entitled to:
ØpU u}ÚT]፡-

G Ç=–KAT+¡ ûeþ`ƒ ÃcÖªM& a. diplomatic passport;


K u›Ãa–L” T[òÁ ¾y=.›Ã.ú
b. VIP services at airports;
›ÑMÓKAƒ ÁÑ—M&
c. government funding of 50% of his air
N ¾›Ñ` ¨<eØ u[^ c=ÁÅ`Ó ¾›¾`
fare for his local flights.
ƒŸ?~ ªÒ HUd ከS„ uS”ÓYƒ
Ãgð”KM::

5. ¾G<K}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ 5. An Ex-President subgroup member issued


¾}cÖ¨< Lò’ƒ
Ÿ ¾}’d የርዕሰ with a certificate of service of 2nd rank and
መስተዳድር ንዑስ ምድብ አባልና አንደኛ an Ex-Bureau Head subgroup member issued

ደረጃ ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ with a certificate of service of 1st rank shall,
in addition to the benefit provided for under
¾}cÖ¨< ከሃላፊነት የተነሳ የቢሮ ሃላፊ
sub-article (3) of this Article, be entitled to:
ንዑስ ምድብ አባል u²=I ›”kê ”®<e
›”kê /3/ Ÿ}SKŸ}¨< ØpU
u}ÚT]፡-

G Ç=–KAT+¡ ûeþ`ƒ ÃcÖªM፣ a. diplomatic passport;

Ku›Ãa–L” T[òÁ ¾y=.›Ã.ፒ b. VIP services at airports;


›ÑMÓKAƒ ÁÑ—M፣

N)¾›Ñ` ¨<eØ u[^ c=ÁÅ`Ó ከ›¾` c. government funding of 25% of his air

ƒŸ?~ ªÒ ሃያ አምስት ከS„ fare for his local flights.


uS”ÓYƒ Ãgð”KM::

18
g{ 03 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 13

6. ¾Ze}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ 6. An Ex-President subgroup member issued


¾}cÖ¨< Lò’ƒ
Ÿ ¾}’d የርዕሰ with a certificate of 3rd rank or an Ex-Bureau

መስተዳድር ንዑስ ምድብ አባል ¨ÃU Head sub group member issued with a
G<K}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ certificate of service of 2nd rank or an Ex-

¾}cÖ¨< ŸLò’ƒ ¾}’d የቢሮ ሃላፊ Deputy Bureau Head subgroup member
st
ንዑስ ምድብ አባል ¨ÃU ›”Å— Å[Í issued with a certificate of 1 rank shall, in

¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ ¾}cÖ¨< addition to the benefit provided for under sub-

ŸLò’ƒ ¾}’d የU¡ƒM ቢሮ ሃላፊ ንዑስ article (3) of this Article, be entitled to:

ምድብ አባል u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /3/


Ÿ}SKŸ}¨< ØpU u}ÚT]፡-
a. diplomatic passport;
G Ç=–KAT+¡ ûeþ`ƒ ÃcÖªM፣
b. VIP services at airports;
K u›Ãa–L” T[òÁዎች ¾y=.›Ã.ú
›ÑMÓKAƒ ÁÑ—M፡፡

N) ¾›Ñ` ¨<eØ u[^ c=ÁÅ`Ó c. government funding of 10% of his


ከ›¾` ƒŸ?~ ªÒ ›Y` ከS„ air fare for his local flights.
uS”ÓYƒ Ãgð”KM::

7. ›^}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` ¨[kƒ 7. An Ex-president subgroup member issued


¾}cÖ¨< Lò’ƒ
Ÿ ¾}’d የርዕሰ with a certificate of 4th rank or an Ex-Bureau
መስተዳድር ንዑስ ምድብ አባል ¨ÃU Head subgroup member issued with a
Ze}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ certificate of service of 3rd rank or an Ex-
¾}cÖ¨< Ÿ
Lò’ƒ ¾}’d የቢሮ ሃላፊ Deputy Bureau Head subgroup member
ንዑስ ምድብ አባል ¨ÃU G<K}— Å[Í issued with a certificate of 2nd rank shall, in
¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ ¾}cÖ¨< addition to the benefit provided for under
ŸLò’ƒ ¾}’d የU¡ƒM ቢሮ ሃላፊ ንዑስ sub-article (3) of this Article, be entitled to:

ምድብ አባል u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /3/


Ÿ}SKŸ}¨< ØpU u}ÚT]፡-
a. diplomatic passport;
G Ç=–KAT+¡ ûeþ`ƒ ÃcÖªM፣

K u›Ãa–L” T[òÁ ¾y=.›Ã.ú b. VIP services at airports.

›ÑMÓKAƒ ÁÑ—M፡፡

19
g{ 04 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 14

8. ›^}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ 8. An Ex-Bureau Head subgroup member

¾}cÖ¨< Ÿ
Lò’ƒ ¾}’d የቢሮ ሃላፊ issued with a certificate of service of 4th rank
or an Ex-Deputy Bureau Head subgroup
ንዑስ ምድብ አባል ¨ÃU Ze}— Å[Í
member issued with a certificate of service of
¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` ¨[kƒ ¾}cÖ¨<
3rd rank shall, in addition to the benefit
ŸLò’ƒ ¾}’d የም¡ƒM ቢሮ ሃላፊ u²=I
provided for under sub-article (3) of this
›”kê ”®<e ›”kê /3/ Ÿ}SKŸ}¨<
ØpU u}ÚT] c`y=e ûeþ`ƒ Article, be entitled to service passport.

ÃcÖªM::

9. ›^}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ 9. An Ex-Deputy Bureau Head subgroup


¾}cÖ¨< ŸLò’ ቱ ¾}’d ምክትል የቢሮ member issued with a certificate of serevice

ሃላፊ ንዑስ ምድብ አባል u²=I ›”kê of 4th rank shall be given a benefit provided

”®<e ›”kê /3/ የ}SKŸ}¨< ØpU for under sub-article (3) of this Article.

ÃcÖªM::

11. የባለመብቱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት 11. Death of Beneficiary

1. T”—¨<U የህግ አስፈጻሚ ምድብ አባል 1. If any Executive group member dies while in
uY^ Là ÁK Ÿ²=I ¯KU uVƒ የተለየ service:

እንደሆነ ፦

ሀ/ ŸV~ Ò` u}ÁÁ² U¡”Áƒ a. his three month’s salary shall be paid to

ለሚከተሉት ¨Ü­‹ Sgð— ይሆን his family to cover expenses related to his
death;
ዘንድ ¾Zeƒ ¨` ÅS¨´ Ku?}cu<
ßðLM&
b. the resettlement allowance, severance
K) ŸLò’ƒ u=’d •a K=ŸðK¨< ÃÑv
¾’u[¨< ¾SssT>Á ›uM' ¾Y^ pay, housing allowance and vehicle

e”wƒ ¡õÁ' ¾S•]Á u?ƒ ›uM“ allowance that may have been due to him
¾}iŸ`"] ›uM Ku?}cu< ßðLM:: had he been released from office shall be
paid to his family.
2. T”—ውም የህግ አስፈጻሚ ምድብ አባል 2. If an Ex-Executive group member dies, before

ŸLò’ቱ }’e„ በዚህ አዋጅ የተፈቀዱለትን he has received his benefits, the resettlement

ØpV‹ ŸTÓ–~ uòƒ Ÿ²=I ¯KU uVƒ allowance, severance pay, housing allowance
u=KÃ K=ŸðK¨< ÃÑv ¾’u[¨< ¾SssT>Á and vehicle allowance that have been due to

›uM' ¾Y^ e”wƒ ¡õÁና ¾S•]Á u?ƒ him shall be paid to his family.
›uM Ku?}cu< ßðLM::

20
g{ 05 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 15

3. T”—¨<U የርዕሰ መስተዳድር ንዑስ ምድብ 3. If any President subgroup member, while
አባል uY^ Là ÁK ¨ÃU ŸLò’ ቱ in service or after being released from
}’e„Ÿ²=I ¯KU uVƒ የተለየ እንደሆነ:- office, dies:

G) ²?“ °[õ~“ ›ß` ¾Qèƒ a. the news of his death, together with his
]Ÿ< በክልሉ S”ÓYƒ የብዙሀን short biography, shall be disclosed

መገናኛ ዘዴዎች አማካኝንት through Regional Government mass

Ã’Ñ^M፣ media;

K) Ÿõ}— ¾S”ÓYƒ vKYM×ን b. a Senior Government Official shall attend

ክልሉን በመወከል ukw\ Y’- his funeral ceremony and lay a funeral

Y`¯ƒ Là }ј„ ¾›uv Ñ<”Ñ<” wreath;

ÁekU×M፣

N) ¾kwሩ Y’-Y`¯ት ወጪ በክልሉ c. the general ceremony shall be conducted

S”ÓYƒ Ãgð“M:: at the expense of the Regional


Government.

4. የህግ አስፈጻሚ ምድብ አባል Ÿ²=I ¯KU 4. The death of an Executive group member

uVƒ SK¾ƒ u²=I ›ªÏ SW[ƒ shall not have the effect of terminating the

ቤተሰቡ u›Ñ` ¨<eØ ሊያገኝ የሚገባው medical benefits offered to his family at

¾Q¡U“ ›ÑMÓKAƒ
”Ç=s[Ø local health institutions pursuant to this

›ÁÅ`ÓU:: Proclamation.

¡õM ሦስት PART THREE


RIGHTS AND BENEFITS OF THE
ከLò’ƒ ስለሚነሱ የህግ አውጪው
OUTGOING LEGISLATIVE GROUP
ምድብ አባላት Swቶችና ጥቅሞች MEMBERS
12. ¾Ö<[ Swƒ 12. Pension Right

1. u²=I ›ªÏ ›”kê /3/ ስር ŸLò’ƒ 1. The provision of Article 3 of this


Proclamation providing for pension rights to
eK}’c< የክልሉ ህግ አስፈጻሚ ምድብ
Ex-Executive group members, shall also be
አባላት ¾Ö<[ Swƒ ¾}Å’ÑѨ<
applicable to an Ex-Speaker, an Ex-deputy
ŸLò’ƒ K}’ሱ የአፈ-ጉባኤ፣ የምክትል
Speaker and Ex-Chairpersons of a Standing
አፈ-ጉባዔና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ
Committee sub group memebers.
ሰብሳቢዎች ንዑሳን ምድቦች አባላትም
በተመሣሣይ }ðéT> ÃJ“M::

21
g{ 06 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 16

2. ¾²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ É”ÒÑ@ 2. Without prejudice to the provisions of sub-
”Å}Öuk J• ›Óvw vK¨< ¾Ö<[ article (1) of this Article, the definition given
QÓ KS”ÓYƒ W^}— ¾}cÖ¨< to “public servant” under the relevant
ƒ`ÕT@ የህግ አውጪ ምድብ አባላትን pension law shall be applicable to any
Ãgõ“M:: Member of Legislative group.

13. ¾SssT>Á ›uM 13. Maintenance Allowance

1. u²=I ›ªÏ ›”kê /4/ ሥር ŸLò’ƒ 1. The provision of Article 4 of this

eK}’c< ¾ህግ አስፈጻሚ ምድብ አባላት Proclamation providing for maintenance


allowance to Ex-Executive group members
¾SssT>Á ›uM ¾}Å’Ñገ¨< 
ŸLò’ƒ
shall also be applicable to Ex-Speaker, Ex-
K}’c< አፈ-ጉባኤ፣ ቋሚ ኮሚቴ
Chairpersons of a Standing Committee and
ሰብሳቢዎችና ምክትል አፈ-ጉባዔ ንዑሳን
Ex-deputy-Speaker Sub group members.
ምድቦች አባላትም በተመሣሣይ ተፈፃሚ
ይሆናል።
2. ማንኛውም የክልል ምክር ቤት አባል አንድ 2. Any Ex-Member of Regional Parliament
የምርጫ ዘመን አጠናቆ ከሃላፊነት ሲነሣ after serving one election term shall get one

የክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ month’s salary of a Deputy Speaker’s of the

የሚያገኘውን የአንድ ወር ደመወዝ ያህል Regional Council with gratutity.

ክፍያ በዳረጎት መልክ ይሰጠዋል፡፡


3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ ድንጋጌ 3. Without prejudice to the provision of sub-

እንደተጠበቀ ሆኖ አባሉ ከአንድ የምርጫ article (2) of this Article, the Member of the
Council shall get additional payment of a
ዘመን በላይ ሌላ ተጨማሪ የምርጫ ዘመን
Deputy Speaker’s of the Regional Council
ላገለገለበት ለእያንዳንዱ ተጨማሪ አንድ
one fourth of one month’s Salary for every
የምርጫ ዘመን የምክትል አፈ-ጉባዔውን
additional year of service beyond the first
የወር ደመወዝ 1/4 (አንድ አራተኛ) እየታሰበ
election term.
ይሰጠዋል።
14. ¾Y^ e”wƒ ¡õÁ 14. Severance Pay

u²=
I ›ªÏ ›”kê /5/ ሥር ŸLò’ƒ The provisions of Article 5 of this Proclamation
providing for severance pay to Ex-Executive
eK}’c< የህግ አስፈጻሚ ምድብ አባላት
group members, shall also be applicable to Ex-
¾Y^ e”wƒ ¡õÁ ¾}Å’Ñገ¨< ŸLò’ƒ
Legislative group members who are payed a
K}’ሱና ደመወዝ ለሚከፈላቸው የህግ
salary; provided, however, that any member of a
አውጪ ምድብ አባላት በተመሣሣይ }ðéT>
Speaker of Regional Council sub group who is
ÃJ“M:: J•U u²=I ›ªÏ ›”kê /20/
22
g{ 07 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 17

SW[ƒ ¨ÅkÉV Y^¨< ¾ተSKሰ የክልል reinstated to his former job in accordance with

ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ንዑስ ምድብ አባል Article 20 of this Proclamation shall not be

የተጠቀሰውን ¾Y^ e”wƒ ¡õÁ ›ÁјU:: entitled to severance pay.

15. ¾S•]Á u?ƒ ›uM 15. Housing Allowance

1. u²=I ›ªÏ ›”kê /6/ ንዑስ አንቀጽ /2/ 1. The provision of Article 6 sub-article 2(a) of

(ሀ) ሥር ŸLò’ƒ eK}’c< የርዕሰ this Proclamation providing for housing

መስተዳድር ንዑስ ምድብ አባላት ¾S•]Á allowance to Ex-President subgroup members


shall also be applicable to an Ex-Speaker’s of
u?ƒ ›uM ¾}Å’ÑѨ< ለክልሉ አፈ-ጉባዔም
the Regional Council.
በተመሣሣይ ተፈፃሚ ይሆናል።

2. The provisions of sub article 2(b) of Article 6


2. u²=I ›ªÏ ›”kê /6/ ንዑስ አንቀጽ /2/
of this Proclamation, providing for housing
(ለ) ሥር ŸLò’ƒ K}’c< ቢሮ ሀላፊ
allowance to Ex-Bureau Head Sub group
ንዑስ ምድብ አባላት ¾S•]Á u?ƒ ›uM
members shall also be applicable to an Ex-
¾}Å’ÑѨ< ለክልሉ ምክትል አፈ-ጉባዔና
Deputy Speaker of the Region and to the
ለዞን ብሔረሰብ አፈ-ጉባዔዎችም
Nationality Zone Speakers.
በተመሣሣይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
3. በዚህ አዋጅ አንቀጽ /6/ ንዑስ አንቀጽ /2/ 3. The provision of sub-article 2(c) of Article 6
of this Proclamation providing for housing
/ሐ/ ሥር ለምክትል ቢሮ ኃላፊ ንዑስ
allowance to Ex-Deputy Bureau Head
ምድብ አባላት የተደነገገው ለምክር ቤቱ
Subgroup members, shall also be applicable to
ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና ለዞን ብሄረሰብ
Chairpersons of a Standing committees and to
ምክትል አፈ-ጉባዔዎችም በተመሣሣይ
the Nationality Zone Deputy Speakers
ተፈፃሚ ይሆናል።

16. Vehicle Allowance


16. ¾}iŸ`"] ›uM
1. u²=I ›ªÏ ›”kê /7/ ንዑስ አንቀጽ /2/ 1. The provisions of sub-article 2(a) of Article 7

(ሀ) ሥር ŸLò’ƒ K}’ሱ የርዕሰ of this Proclamation providing for Ex-

መስተዳድር ንዑስ ምድብ አባላት President subgroup members shall also be


applicable to an Ex-Speaker of the Region.
¾}iŸ`"] ›uM ¾}Å’ÑѨ< ለክልሉ
አፈ-ጉባዔም በተመሣሣይ }ðéT>
ÃJ“M::

23
g{ 08 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 18

2. u²=I ›ªÏ ›”kê /7/ ንዑስ አንቀጽ 2. The provisions of sub-article 2(b) of Article 7

/2/ (ለ) ሥር ŸLò’ƒ K}’ሱ ቢሮ of this Proclamation providing for Ex-Bureau


Head subgroup members shall also be
ሃላፊ ንዑስ ምድብ አባላት የተሰጠው
applicable to an Ex-Deputy Speaker of the
¾}iŸ`"] ›uM ለክልሉ ምክትል
Region and to the Nationality Zone Ex-
አፈ-ጉባዔና ለብሄረሰብ ዞን ምክር ቤቶች
Speakers.
አፈ-ጉባኤዎችም በተመሣሣይ ተፈፃሚ
ይሆናል።

3. በዚህ አዋጅ አንቀጽ /7/ ንዑስ አንቀጽ 3. The provisions of sub-article 2(c) of Article 7

/2/ (ሐ) ሥር ለምክትል ቢሮ ኃላፊ of this Proclamation providing for Deputy

ንዑስ ምድብ አባላት የተወሰነው Bureau Head subgroup members, shall also
be applicable to the Region Chairpersons of a
የተሽከርካሪ አበል ለክልል ቋሚ ኮሚቴ
Standing Committees and to the Nationality
ሰብሣቢዎች እና ለዞን ብሔረሰብ ምክር
Zone Deputy Speakers.
ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔዎችም
በተመሣሣይ ተፈፃሚ ይሆናል።

17. ¾Q¡U“ ›ÑMÓKAƒ 17. Medical Benefits


1. The provisions of sub-article (2) of Article 8 of
1. በዚህ አዋጅ አንቀጽ /8/ ንዑስ አንቀጽ /2/
this Proclamation providing for medical
ሥር ለርዕሰ መስተዳድር ንዑስ ምድብ benefits to an Ex-President subgroup
አባላት የተደነገገው ለክልሉ አፈ-ጉባዔም members shall also be applicable to the
በተመሣሣይ ተፈፃሚ ይሆናል። Regional Speaker.

2. The provisions of sub-article (3) of Article 8


2. u²=I ›ªÏ ›”kê /8/ ”®<e ›”kê /3/
of this Proclamation providing for medical
ሥር ŸLò’ƒ ለ}’ሱ የቢሮ ሃላፊ ንዑስ
benefits to an Ex-Bureau Head sub group
ምድብ አባላት ¾Q¡U“ አገልግሎት members, shall also be applicable to the
¾}Å’ÑѨ< Kክልሉ ምክር ቤት ምክትል Regional Ex-Vice Speaker and the
አፈ-ጉባዔና ለብሔረሰብ ዞን ምክር ቤቶች Nationality Zone Ex-Speakers.
አፈ-ጉባኤዎችም በተመሣሣይ }ðéT>
ÃJ“M::
3. The provisions of sub-article (4) of Article 8 of
3. u²=I ›ªÏ ›”kê /8/ ”®<e ›”kê /4/
this Proclamation providing for medical benefits
ሥር ŸLò’ƒ ለ}’ሱ የምክትል ቢሮ
to an Ex-Deputy Bureau Head subgroup
ሃላፊ ንዑስ ምድብ አባላት ¾Q¡U“
members, shall also be applicable to the Region
›ÑMÓKAƒ ¾}Å’ÑѨ< ለክልል ቋሚ Ex-Chairpersons of a Standing Committee and
24
g{ 09 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 19

ኮሚቴ ሰብሣቢዎችና ለብሔረሰብ ዞን ምክር to the Nationality Zone Ex-Deputy Speakers.


ቤቶች ምክትል አፈ-ጉባኤዎችም
በተመሣሣይ }ðéT> ÃJ“M:፡

18. ስለÓM Ő”’ƒ Øun ›ÑMÓKAƒ 18. Security Service

uLò’ƒ Là በነበረበት ¨pƒ ¾ÓM If a Regional Speaker is provided with security


Ő”’ƒ Øun ÃÅ[ÓKƒ ¾’u[ የክልል protection while in service, he shall get the same
ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ በዚህ አዋጅ service as the Regional Ex-President subgroup

አንቀጽ /9/ መሰረት ለክልሉ ርዕሰ members get in Article 9 of this proclamation.

መስተዳድር ንዑሰ ምድብ አባል


የተሰጠውን የጥበቃ ሽፋን በተመሣሣይ
ማግኘቱ የሚቀጥል ይሆናል::

19. ¾SÕÕ¹“ ¾Õ´ T”h ›uM 19. Transport and Luggage Allowance

1. Any Regional Parliament Speaker, Deputy


1. T”—¨<U ¾ክልል U¡` u?ƒ አፈ-
Speaker, Chairperson of a Standing
ጉባኤ፣ ምክትል አፈ-ጉባኤ፣ የቋሚ
Committee, the Nationality Zone Speaker or
ኮሚቴ ሰብሣቢ፣ የብሄረሰብ ዞን ምክር
Deputy Speaker shall be entitled to transport
ቤት አፈ-ጉባዔ ወይም ምክትል አፈ-ጉባኤ
and luggage allowance for himself and his
¾Y^ ²S’< ›wp„ ¨Å sT>
family, at the rate of current transport tariff,
S•]Á¨< c=SKe K^c<“ Ku?}cu<
when he returns to the place of his permanent
¾SÕÕ¹“ ¾Õ´ T”h ›uM u¨p~
residence at the end of his term.
የƒ^”eþ`ƒ }S” SW[ƒ
ßðKªM::

2. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ SW[ƒ 2. He shall use road transport to be entitled to
¾SÕÕ¹ ›uM”Ç=ŸðK¨< ¾ የብስ transport and luggage allowance in
ƒ^”eþ`ƒ SÖkU ›Kuƒ፡፡ J•U accordance with sub-article (1) of this
Ÿ›pU uLà ¾J’ G<’@
 c=ÁÒØS¨< Article, provided; however, that he may use
¾›¾` ƒ^”eþ`ƒ SÖkU ËLM:: air transport in case of force majeure.

3. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ SW[ƒ 3. The luggage allowance to be paid to him in

¾T>ŸðK¨< ¾Õ´ T”h ¨Ü ›uM accordance type of land transport used, cover
”ÅT>ÕÕ´uƒ ¾¾we ƒ^”eþ`ƒ the transport cost of 1000 kilograms of

¯Ã’ƒ K›ባK< w‰ ¾1,000 Ÿ=KA luggage for the member alone, and 1500

Ó^U' ŸvKu?~“ ŸMЇ Ò` ŸJ’ kilograms of luggage plus 100 kilograms per

25
g{ @ yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 20

ÅÓV ¾1,500 Ÿ=KA Ó^U


“ a child when accompanied by his spouse and

KÁ”Ç”Æ MÏ 100 Ÿ=KA Ó^U children.


}ÚT] H>dw ÃJ“M::

4. አባሉ በግል SŸ=“¨< ¾T>ÖkU ŸJ’ 4. If he uses his own transport vehicle, the fuel
¾SŸ=“¨< ’ÇÏ ¨Ü uŸ=KA T@ƒ\ cost shall be calculated on the basis of the
`kƒ SW[ƒ uS”ÓYƒ Ãgð“M:: distance of his destination and shall be
covered by the Government.

20. ስለ Y^ UÅv 20. Reinstatement to Former Job

1. ŸSS[Ö< uòƒ ¾S”ÓYƒ SY]Á 1. Any Regional Parliament Speaker, Deputy


u?ƒ ¨ÃU ¾S”ÓYƒ ¾MTƒ É`σ Speaker, Chairperson of a Standing
W^}— ¾’u[ ማንኛውም ¾ክልል U¡` Committee, the Nationality Zone Speaker or

u?ƒ አፈ-ጉባኤ፣ ምክትል አፈ-ጉባኤ Deputy Speaker who is released from office,

ወይም የቋሚ ኮሚቴ ሰብሣቢ፣ የብሄረሰብ and who was an employee of a Government
office or public enterprise prior to his election
ዞን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወይም ምክትል
shall, upon his request and the consent of the
አፈ-ጉባኤ ŸLò’ቱ የተነሣ እንደሆነ
Government, be reinstated to his former job
¨ÅkÉV Y^¨< KSSKe ŸÖ¾k
or, if it is not vacant, to a similar vacant
አግባብ ባለው ህግ መሠረት ¨Å Y^¨<
position.
”Ç=SKe ¨ÃU ¾kÉV ¾Y^ x¨<
¡õƒ ሆኖ ካልተገኘ u}Sddà ¾Y^
x Là ”Ç=SÅw ÃÅ[ÒM::

2. ŸLò’ƒ ¾}’d¨< ¾ክልል U¡` u?ƒ 2. If an outgoing Regional Parliament Speaker,

አፈ-ጉባኤና ምክትል አፈ-ጉባኤ፣የቋሚ Deputy Speaker, Chairperson of Standing


Committee, the Nationality Zone Speaker or
ኮሚቴ ሰብሣቢ፣ የብሄረሰብ ዞን ምክር ቤት
Deputy Speaker, who has been relased from
አፈ-ጉባኤ ወይም ምክትል አፈ-ጉባኤ፣
office could not be reinstated in accordance
kÉV u’u[uƒ ¾S”ÓYƒ SY]Á
with sub-article (1) of this Article, he may be
u?ƒ ¨ÃU ¾S”ÓYƒ ¾MTƒ É`σ
u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ SW[ƒ assigned to a similar vacant position in any

K=SÅw "M‰ለ uK?L ¾S”ÓYƒ other Government Office or public enterprise.

Sስ]Á u?ƒ ¨ÃU ¾S”ÓYƒ ¾MTƒ


É`σ uT>ј }Sddà ¡õƒ ¾Y^
x K=SÅw ËLM::

26
{ @1 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 21

3. ¾ክልል U¡` u?ƒ አፈ-ጉባኤ፣ ምክትል 3. The service rendered in Regional Parliament

አፈ-ጉባኤ፣ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሣቢ፣ by him shall be counted in calculating the


period of service he renders in the
የብሄረሰብ ዞን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ
Government office or public enterprise he is
ወይም ምክትል አፈ-ጉባኤ፣ uU¡` u?~
reinstated.
¨<eØ ÁÑKÑKuƒ ²S” u}SÅuuƒ
¾S”ÓYƒ SY]Á u?ƒ ¨Ãም
¾S”ÓYƒ ¾MTƒ É`σ ¨<eØ
”Å}cÖ ›ÑMÓKAƒ ÃqÖ`KM::

4. ¾²=I ›”kê É”ÒÑ@­‹ ug<Sƒ ¾T>Á²< 4. The provisions of this Article shall not be
x­‹” uT>SKŸƒ }ðéT> applicable to job positions to be filled by

›ÃJኑም:: appointment.

21. ¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` ¨[kƒ 21. Certificate of Service

1. ŸLò’ƒ ¾}’d ¾U¡` u?ƒ ›vM 1. An Ex-Member of a Regional Parliament

በሚከተሉት ሁኔታዎች የአገልግሎት shall be issued certificate of service with the

ምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፦ following conditions:

G) G<Kƒ ¾U`Ý ²S” ¨ÃU Ÿ³ a. a certificate of service of 1st rank if he has


uLà ÁÑKÑK c=J” ›”Å— Å[Í served for two or more election terms;
¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ'

K) Ÿ›”É ¾U`Ý ²S” uLÓ ŸG<Kƒ b. a certificate of service of 2nd rank if he


¾U`Ý ²S” u‹ ÁÑKÑK c=J” has served for more than one and less
G<K}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` than two election terms;
¨[kƒ'

N) ›”É S<K< ¾U`Ý ²S” ÁÑKÑK c. a certificate of service of 3rd rank if he has
c=J” Ze}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ served for one full election term;
Ue¡` ¨[kƒ'
d. a certificate of serevice of 4th rank if he
መ) ŸÓTi ¾U`Ý ²S” uLÓ
Ÿ›”É ¾U`Ý ²S” u‹ ÁÑKÑK has served for more than half and less

c=J” ›^}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ than one election term.

¾Ue¡` ¨[kƒ።

27
g{ @2 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 22

2. ŸLò’ƒ K}’d የክልል ምክር ቤት ›ð- 2. A certificate of service to be issued to an Ex-


Ñ<v¯@ ¾T>cጠው ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` Speaker of a Regional Council shall be

¨[kƒ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር' ለክልሉ signed by the President of the Region, and

ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤና ለምክር that to be issued to an Ex-Deputy Spaker of


the Region and to the Chairperson of a
ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና ምክር ቤት
Standing Committee shall be signed by the
አባላት ¾T>cጠው ¾›ÑMÓKAƒ የUe¡`
Speaker of the Region, and that to be issued
¨[kƒ u›ð-Ñ<v¯@¨< እና ለብሔረሰብ ዞን
to an Ex-Speaker of the Nationality Zone
ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ¾T>cጠው
shall be signed by the Nationality Zone’s
¾›ÑMÓKAƒ የUe¡` ¨[kƒ በብሄረሰብ
Administrator, and that be issued to
ዞኑ ዋና አስተዳዳሪ እንዲሁም ለብሄረሰብ Nationality Zone Ex-deputy Speaker shall be
ዞን ምክር ቤቱ ምክትል አፈ-ጉባኤ የሚሰጥ signed by the Speaker of the Nationality
የአገልግሎት የምስክር ወረቀት በብሄረሰብ Zone.
ዞኑ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ Ãð[TM::
3. ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ ¾}cÖ¨< 3. The provision of sub-articles (2) and (4) of
ŸLò’ƒ ¾}’d የቢሮ ሃላፊ ንዑስ ምድብ Article 10 of this Proclamation providing for

አባል eKT>ÁÑ—†¨< ØpV‹ u²=I ›ªÏ benefits to an Ex-Bureau Head subgroup

›”kê /10/ ንዑስ አንቀጽ /2/ እና /4/ member issued with a certificate of service
shall also be applicable to an Ex-Speaker of
¾}Å’ÑÑ<ƒ ŸLò’ƒ K}’ሱ የክልሉ ምክር
the Region.
ቤት ›ð-Ñ<v¯@ም በተመሣሣይ }ðéT>
ÃJ“K<::

4. ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ ¾}cÖ¨< 4. The provisions of Article 10 of this

ŸLò’ƒ ¾}’d የቢሮ ሃላፊ eKT>ÁÑ— Proclamation providing for benefits to an Ex-

†¨< ØpV‹ u²=I ›ªÏ ›”kê /10/ Bureau Head issued with a certificate of

¾}Å’ÑÑ<ƒ ŸLò’ƒ K}’d የክልሉ ምክር service shall also be applicable to an Ex-
Deputy Speaker of the Region and to Ex-
ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤና ለብሄረሰብ ዞን
Speakers of the Nationality Zone.
ምክር ቤት አፈ- ጉባዔዎችም በተመሣሣይ
}ðéT> ÃJ“ሉ::
5. The provisions of Article 10 of this
5. በዚህ አዋጅ አንቀጽ /10/ ሥር ለምክትል Proclamation providing for benefits to an Ex-
ቢሮ ኃላፊ የተደነገገው ለክልል ቋሚ ኮሚቴ Deputy Bureau Head issued with a certificate
ሰብሳቢዎችና ለዞን ብሔረሰብ ምክር ቤት of service shall also applicable to an Ex-
ምክትል አፈ-ጉባዔዎችም በተመሣሣይ ተፈፃሚ Regional Chairperson Standing Committee
ይሆናል። and to an Ex-Deputy Speakers of the
Nationality Zone.
28
g{ @3 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 23

6. የአገልግሎት የምስክር ወረቀት የተሰጠው 6. The Provision of sub article 3(a) and (b) of

ከኃላፊነት የተነሣ የህግ አስፈፃሚ ምድብ Article 10 of this Proclamation Providing for
benefits to an Ex-Executive group member issued
አባል ስለሚያገኛቸው ጥቅሞች በዚህ
with a certificate of service shall also be
አዋጅ አንቀጽ /10/ ንዑስ አንቀጽ /3/ /ሀ/
applicable to any Ex-Member of Regional
እና /ለ/ የተደነገጉት ከኃላፊነት ለተነሱ Council.
ማንኛውም የክልሉ ምክር ቤት አባላትም
በተመሳሳይ ተፈፃሚ ይሆናሉ።

22. ¾vKSw~ Ÿ²=I ¯KU uVƒ SK¾ƒ 22. Death of Beneficiary

1. T”—¨<U ¾ክልል U¡` u?ƒ አፈ- 1. If any Speaker and Deputy Speaker of a

ጉባኤና ምክትል አፈ-ጉባኤ፣ቋሚ ኮሚቴ Region, Chairperson of a Standing


Committee, Speaker and Deputy Speaker of a
ሰብሳቢ፣ የብሄረሰብ ዞን ምክር ቤት አፈ-
Nationality Zone dies while in service:
ጉባኤና ምክትል አፈ-ጉባኤ uY^ LÃ
ÁK Ÿ²=I ¯KU uVƒ u=KÃ፡-

G) ŸV~ Ò` u}ÁÁ² U¡”Áƒ a. his three month’s salary shall be paid to


KT>ከተሉ< ¨Ü­‹ Sgð— his family to cover expenses related to his
¾Zeƒ ¨` ÅS¨´ Ku?}cu< death;
ßðLል።

K) ŸLò’ƒ u=’d •a K=ŸðK¨< b. the resettlement allowance, severance pay


ÃÑv ¾’u[¨< ¾SssT>Á ›uM' and housing allowance that may have
¾Y^ e”wƒ ¡õÁና ¾S•]Á been due to him had he been released
u?ƒ ›uM Ku?}cu< ßðLM:: from office shall be paid to his family.

2. T”—¨<U ¾ክልል U¡` u?ƒ አፈ-ጉባኤ፣ 2. If any Speaker, Deputy Speaker, or


ምክትል አፈ-ጉባኤ፣ የቋሚ ኮሚቴ Chairperson of a Standing Committee of the

ሰብሳቢ፣ የብሄረሰብ ዞን ምክር ቤት አፈ- Region, the Nationality Zone Speaker or


Deputy Speaker dies, before he has recived
ጉባኤ ወይም ምክትል አፈ-ጉባኤ
his benefits, the resettlement allowance,
ŸLò’ƒ }’e„ ØpV‹” ŸTÓ–~
uòƒ Ÿ²=I ¯KU uVƒ u=Kà K=ŸðK¨< severance pay and housing allowance that
ÃÑv ¾’u[¨< ¾SssT>Á ›uM' ¾Y^ have been due to him shall be paid to his

e”wƒ ¡õÁና ¾S•]Á u?ƒ ›uM family.

Ku?}cu< ßðLM::

29
g{ @4 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 24

3. The death of Speaker, Deputy speaker,


3. ¾ክልል U¡` u?ƒ አፈ-ጉባኤ፣ምክትል አፈ-
Chairperson of a Standing Committee of the
ጉባኤ፣የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ፣የብሄረሰብ ዞን
Region, the Nationality Zone of Speaker or
ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወይም ምክትል አፈ-
Deputy Speaker shall not have the effect of
ጉባኤ Ÿ²=I ¯KU uVƒ SK¾ƒ u²=I
terminating the medical benefits offered to
›ªÏ SW[ƒ ቤተሰቡ u›Ñ` ¨<eØ
his family at local health institutions pursuant
ሊያገኝ የሚገባውን ¾Q¡U“ ›ÑMÓKAƒ to this Proclamation.
”Ç=s[Ø አያደርግም፡፡
PART FOUR
¡õM አራት
ŸLò’ƒ ሥለ}’c< የህግ ተርጓሚ ምድብ RIGHTS AND BENEFITS OF
አባላት Sw„‹“ ØpV‹ JUDICIARY MEMBERS

SECTION ONE
”®<e ¡õM ›”É

ŸLò’ƒ ስለተነሣ ¾ÖpLà õ`É u?ƒ OUTGOING PRESIDENT OF THE


SUPREME COURT
–_²=ደ”ƒ

23. ÖpLL 23. General


The provisions of this Section shall be applicable
¾²=I ”®<e ¡õM É”ÒÑ@­‹ ተፈፃሚነት
to outgoing President and Deputy President of
የሚኖራቸው uÖ<[ U¡”Áƒ ŸLò’ƒ
the Regionel Supreme Court released from office
K}’c< የክልሉ ÖpLÃ ፍ`É u?ƒ
due to retirement.
ý_²=ደ”ƒ“ U¡ƒM ý_²=ደ”ƒ ÃJ“ል::

24. PENSION RIGHTS


24. ¾Ö<[ Swƒ
Ex-Judges shall be entitled to pension rights in
በዚህ አዋጅ መሠረት ŸLò’ƒ ¾}’c< Ç™‹
accordance with the relevant pension law.
Ö<[ ¾T>ÁÑ–<ƒ ›Óvw vK¨< ¾Ö<[

QÓ SW[ƒ ÃJ“M::

25. ¾SssT>Á ›uM 25. Maintenance Allowance

1. T”—¨<U የጠቅላይ ፍርድ ቤት 1. Any President of the Supreme Court sub-

ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል በዚህ አዋጅ group member shall be entitled to
maintenance allowance with the following
መሠረት የመቋቋሚያ አበል ሊከፈለው
conditions:
የሚችለው በሚከተሉት ሁኔታዎች ነው፦

30
g{ @5 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 25

G) u=Á”e አምስት ዓመት ›ÑMÓKA a. after serving for not less than five years;
ŸLò’ƒ Ÿ}’d ¨ÃU or

ለ) ከሁለት ዓመት ተኩል ላL’c ጊዜ b. due to sickness, disability or any other


›ÑMÓKA uISU' u›"M Ñ<ǃ grounds caused by force majeure after
¨ÃU Ÿ›pU uLà uJ’ በK?L serving at least two and half years.
በማናቸውም U¡”Áƒ ŸLò’ƒ
Ÿ}’d።
2. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ SW[ƒ 2. The amount of maintenance allowance to be
¾T>ŸðK¨< ¾SssT>Á ›uM paid pursuant to sub-article (1) of this Article
KSËS]Á¨< ¾›”É ¯Sƒ ›ÑMÓKAƒ shall be equivalent to three month’s salary for
የሦስት ¨` ሙሉ ÅS¨´ J• Ÿ›”É the first year of service, and one month’s
¯Sƒ uLà LK¨< KÁ”Ç”Æ }ÚT] salary shall be added for every additional
¾›”É ¯Sƒ ›ÑMÓKAƒ ¾›”É ¨` year of service; provided, however, that the
ÅS¨´ ¾ŸK ÁcvM:: J•U total amount of maintenance allowance shall
ÖpLLው ¾SssT>Á ›uM ¡õÁ not exceed 18 month’s salary.
Ÿ›Y^ eU”ƒ ¨` ÅS¨´ SwKØ
¾KuƒU::

26. Severance Pay


26. ስለ Y^ e”wƒ ¡õÁ
1. ŸLò’ƒ ¾}’d T”—¨<U የጠቅላይ 1. The provisions of this Article providing for
ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል severance pay to Ex-president of the Supreme

በዚህ አዋጅ መሠረት ¾Y^ e”wƒ ¡õÁ Court sub-group member.

ßðKªM::

2. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ SW[ƒ 2. The amount of severance pay to be paid
¾T>ŸðK¨< ¾Y^ e”wƒ ¡õÁ pursuant to sub-article (1) of this Article shall
KSËS]Á¨< ¾›”É ¯Sƒ ›ÑMÓKAƒ be equivalent to three month’s salary for the
¾Zeƒ ¨` ሙሉ ÅS¨´ J• Ÿ›”É first year of service and one third of the
¯Sƒ uLà LK¨< Á”Ç”Æ
K }ÚT] monthly salary shall be added for every
¾›”É ¯Sƒ ›ÑMÓKAƒ ¾SÚ[h¨< ¨` additional year of service; provided, however,
ÅS¨´ ›”É Ze}— ¾ŸK that the total amount of severance pay shall
ÃcLለታM:: J•U ¾T>ŸðK¨< ÖpLL not exceed one year’s salary.
¾Y^ e”wƒ ¡õÁ Ÿ›”É ¯Sƒ
ÅS¨´ SwKØ ¾KuƒU።

31
g{ @6 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 26

27. S•]Á u?ƒ ›uM 27. Housing Allowance

1. ከኃላፊነት የተነሳ የጠቅላይ ፍርድ ቤት 1. An outgoing President sub-group member of


ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል the Supreme Court shall be payed a housing

በሚከተሉት ሁኔታዎች የመኖሪያ ቤት allowance with the following conditions:

አበል ይከፈለዋል፦

ሀ/ አምስት ዓመት አገልግሎ ከኃላፊነት a. serving for five years; or

ከተነሳ፣

ለ/ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ b. without prejudice the above list due to

ሆኖ ከሁለት ዓመት ተኩል ላላነሰ ጊዜ sickness, disability, or any other ground


caused by force majeure after serving at
አገልግሎ በህመም፣በአካል ጉዳት ወይም
least two and half years;
ከአቅም በላይ በሆነ በሌላ በማናቸውም
ምክንያት ከኃላፊነቱ ከተነሳ፣

ሐ/ ከአምስት ዓመት በላይ አገልግሎ c. six month’s full payment for the initial
service and an additional of half of the
ከኃላፊነቱ የተነሳ እንደሆነ መነሻው
monthly payment for every additional
የስድስት ወራት ሙሉ ደመወዝ
year of service beyond five years of
እንዲያገኝ ተደርጎ ከዚያ በላይ ለተሰጠ
service, provided, however, that the total
የአንድ አመት አገልግሎት የቤት ክራይ
payment shall not exceed 18 month’s
አበሉ አንድ ሁለተኛ እየታከለ
housing allowance.
ይሰላለታል፤ J•U ¾T>cÖ¨< ÖpLL
¡õÁ Ÿአስራ ስምንት ¨` ¾S•]Á
u?ƒ ›uM SwKØ ¾KuƒU::

28. Vehicle Allowance


28. ¾}iŸ`"] ›uM
1. T”—¨<U የጠቅላይ ፍርድ ቤት 1. Any Ex-President sub-group member of the
Supreme Court shall be entitled to payment
ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል
of vehicle allowance with the following
በሚከተሉት ሁኔታዎች የተሽከርካሪ
conditions:
አበል ይከፈለዋል፦

32
g{ @7 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 27

G) u=Á”e አምስት ዓመት ›ÑMÓKA a. after serving for not less than five
ŸLò’ƒ Ÿ}’d ወይም years; or

ለ) ከሁለት ዓመት ተኩል ላላ’c ጊዜ b. due to sickness, disability, or any

›ÑMÓKA uISU' u›"M Ñ<ǃ other grounds caused by force

ወይም Ÿ›pU uLà uJ’ በK?L majeure after serving at least two and
half years.
በማናቸውም U¡”Áት ŸLò’ቱ
Ÿ}’d።
2. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ SW[ƒ 2. The vehicle allowance under sub-article (1)
¾T>ŸðK¨< ¾}iŸ`"] ›uM u›”É ጊ²? of this Article shall be paid in a lump sum

¾T>ŸðM ሲሆን መነሻው የስድስት ወራት and its amount shall be six month’s full
payment for the initial service and an addition
ሙሉ ደመወዝ ሆኖ ከአምስት ዓመት uLÃ
of half of the monthly payment for every
LK¨< KÁ”Ç”Æ }ÚT] ¾›”É ¯Sƒ
›ÑMÓKAƒ ¾›”É ¨` ¡õÁ ›”É G<K}— additional year of service beyond five years

¾ŸK ÃcLለታል፤ J•U ¾T>cÖ¨< of service; provided, however, that the total
payment shall not exceed 18 month’s
ÖpLL ¡õÁ Ÿአስራ ስምንት ¨`
Vehicle allowance.
¾}iŸ`"] ›uM SwKØ ¾KuƒU::

29. ¾Q¡U“ ›ÑMÓKAƒ 29. Medical Benefits


1. An Ex-President sub-group member of the
1. ŸLò’ƒ ¾}’d የጠቅላይ ፍርድ ቤት
ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል' Supreme Court:

a. shall get free medical services for himself


G) K^c<“ Ku?}cu< u›Ñ` ¨<eØ
and his family in public health institutions
uS”ÓYƒ ¾Ö?“ }sማት u’í
or, where appropriate, in private health
¨ÃU ”ÅG<’@¨< uÓM ¾Ö?“
instrtutions at the expense of the
}sማት uS”ÓYƒ ¨Ü
Government;
¾Q¡U“ ›ÑMÓKAƒ ÁÑ—M&

K) በሐኪሞች ቦርድ ውሣኔ ወደ ውß b. may get overseas medical services at the

›Ñ` ሄዶ በክልሉ S”ÓYƒ expense of the Regional Government

¨Ü SŸU ËLM:: when recommended by a medical board;

33
g{ @8 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 28

2. ŸLò’ ቱ ¾}’d የጠቅላይ ፍርድ ቤት 2. Where an Ex-President sub-group member of

ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል the Supreme Court are admitted to a local
health institution for him and his spouse, they
ለራሱም ሆነ ለባለቤቱ u›Ñ` ¨<eØ
shall be entitled to first class inpatient
¾Ö?“ }sማት }˜„ KS
ŸU
services.
¾I¡U“ ›ÑMÓKAƒ ¾T>cÖ¨<
u›”Å— Å[Í T°[Ó ÃJ“M::

30. ስለ ÓM ÅI”’ƒ Øun ›ÑMÓKAƒ 30. Security Service

1. T”—¨<U የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት 1. If any President sub-group member of the


Supreme Court is provided with security
ንዑስ ምድብ አባል uLò’ƒ Là u’u[uƒ
service protection while in service, he shall
¨pƒ ¾ÓM ”’ƒ
Å Øun ÃÅ[ÓKƒ
be entitled to the same service for himself
¾’u[ ŸJ’ Lò’
Ÿ ቱ ከተነሣ በኋላም
and his family after he has been released
ለእርሱና Ku?}cu< ቀጣይ Øun
from office.
ÃÅ[ÓላቸዋM::

2. ¾Øun ÃK< ¯Ã’ƒ“ SÖ” Øun¨<” 2. The composition and size of the security
uT>Á"H>Ũ< ›"M èc“M:: force shall be determined by the body in
charge of the security service.

31. ¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` ¨[kƒ 31. Certificate of Service

1. An Ex-President sub-group member of the


1. ŸLò’ƒ ¾}’d የጠቅላይ ፍርድ ቤት
Supreme Court shall be issued with the
ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል በሚከተሉት
following conditions:
ሁኔታዎች የአገልግሎት ምስክር ወረቀት
ይሰጠዋል፦

G) አስር ዓመት ¨ÃU Ÿ³ uLà ÁÑKÑK a. a certificate of service of 1st rank if he has
c=J” ›”Å— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ served for 10 years and above;
¾Ue¡` ¨[kƒ'

K) ከአምስት ዓመት uLÓ ከአስር ዓመት b. a certificate of service of 2nd rank if he


u‹ ÁÑKÑK c=J” G<K}— Å[Í has served for more than five years and
¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` ¨[kƒ' less than ten years;

N) አምስት ዓመት ÁÑKÑK c=J” ደግሞ c. a certificate of service of 3rd rank if he has
Ze}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` served five years;
¨[kƒ'

34
g{ @9 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 29

S) ከሁለት ዓመት ተኩል uLÓ d. a certificate of service of 4th rank if he has

ከአምስት ዓመት u‹ ÁÑKÑK ሲሆን served for more than two and half years

›^}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` and lessthan five years.

¨[kƒ።

2. ŸLò’ƒ K}’d የጠቅላይ ፍርድ ቤት 2. A certificate of service to be issued to an Ex-

ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል ¾T>ሰጠው President of the Supreme Court sub-group
member shall be signed by the Region of the
¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ uክልሉ ምክር
Speaker, and that to be issued to an Ex-Judges
ቤት አፈ-ጉባኤ' ለጠቅላይ ፍርድ ቤት
of the Supreme Court and to an Ex-High Court
ዳኞችና ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት
President shall be signed by the Supreme
¾T>cጠው ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ
Court President.
ደግሞ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ፕሬዚደንት የሚፈረም ይሆናል::

3. ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ ¾}cÖ¨< 3. Any Ex-Judiciary member of the Region


T”—¨<U ŸLò’ƒ ¾}’d የክልሉ ህግ issued with a certificate of service:

ተርጓሚ አካል፡-

G) በክልሉ S”ÓYƒ የጤና ድርጅቶች a. preference in getting medical services in

KT>cÖ¨< ¾Q¡U“ ›ÑMÓKAƒ the Regional Government’s Public Health

pÉT>Á ÁÑ—M& institution;


b. has been given a seat of honour at a place
K) uQ´v© ewcv­‹ ¾¡w` x
where a public ceremony is held.
ይሰጠዋል::

4. ›”Å— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ 4. In addition to the benefits stated under sub-

¾}cÖ¨< Ÿ
Lò’ƒ ¾}’d የጠቅላይ article (3) of this Article, an Ex-President

ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል sub-group member of the Supreme Court
issued with a certificate service of 1st rank
u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /3/ ሥር
negotiating with the concerned Federal
Ÿ}SKŸቱት Øpሞች u}ÚT]
Bodies:
ከሚመለከታቸው የፌዴራሉ መንግሥት
አካላት ጋር በመመካከር፦

G Ç=–KAT+¡ ûeþ`ƒ ÃcÖªM& a. shall be entitled to a diplomatic passport;

K u›Ãa–L” T[òÁዎች ¾y=.›Ã.ú b. shall be entitled to VIP services at air

›ÑMÓKAƒ እንዲያገኝ ይደረጋል፤ ports;

35
g{ # yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 30

ሐ) ¾›Ñ` ¨<eØ u[^ c=ÁÅ`Ó c. shall be entitled to Regional Government

¾›¾` ƒŸ?~ ªÒ HUd ከS„ው funding of 50% of his air pare for his
local flights.
ወጭ በክልሉ S”ÓYƒ
Ãgð”KM::
5. ¾G<K}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` 5. An Ex-President sub-group member of the
¨[kƒ ¾}cÖ¨<Lò’ƒ
Ÿ ¾}’d Supreme Court shall be issued with a
የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ንዑስ certificate of service of 2nd rank or Judges of
ምድብ አባል ወይም የአንደኛ ደረጃ the Supreme Court sub-group member shall

የአገልግሎት ምስክር ወረቀት የተሠጠው be issued with a certificate of service of 1st

ከሃላፊነቱ የተነሳ የጠቅላይ ፍርድ ቤት rank, under the provisions of sub-article (3)
of this Article negotiating with the concerned
ዳኞች ንዑስ ምድብ አባል u²=I ›”kê
Federal Bodies, shall be entitled to:
”®<e ›”kê /3/ ስር Ÿ}SKŸቱት
Øpሞች u}ÚT] ከሚመለከታቸው
የፌዴራል መንግሥት አካላት ጋር
በመመካከር:-

G Ç=–KAT+¡ ûeþ`ƒ ÃcÖªM& a. diplomatic passport;

K u›Ãa–L” T[òÁዎች ¾y=.›Ã.ú b. VIP services at airports;


›ÑMÓKAƒ እንዲያገኝ ይደረጋል፤

ሐ) ¾›Ñ` ¨<eØ u[^ c=ÁÅ`Ó ¾›¾` c. Regional government funding of 25% of

ƒŸ?~ ªÒ HÁ ›Ueƒ ከS„ው his air fare for his local flights.

ወጭ በክልሉ S”ÓYƒ
Ãgð”KM::

6. ¾Ze}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` 6. An Ex-President sub-group member of the


¨[kƒ ¾}cÖ¨<Lò’ƒ
Ÿ ¾}’d Supreme Court shall be issued with a
የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ንዑስ certificate of service of 3rd rank, or an Ex-

ምድብ አባል ¨ÃU G<K}— Å[Í Judges of the Supreme Court sub-group

¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ ¾}cÖ¨< member shall be issued with a certificate of

ŸLò’ƒ ¾}’d የጠቅላይ ፍርድ ቤት service of 2nd rank, or Ex-President of the

ዳኞች ንዑስ ምድብ አባል ¨ÃU ›”Å— High Court shall be issued with a certificate

Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ of service of 1st rank, under the provisions of
sub-article (3) of this Article negotiating with
¾}cÖ¨< Lò’ƒ
Ÿ ¾}’d የከፍተኛ
the concerned Federal Bodies, shall be
ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት u²=I ›”kê ”®<e
entitled to:
36
g{ #1 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 31

›”kê /3/ ሥር Ÿ}SKŸቱት Øpሞች


u}ÚT] ከሚመለከታቸው የፌዴራሉ
መንግሥት አካላት ጋር በመመካከር፦
ሀ) Ç=–KAT+¡ ûeþ`ƒ ÃcÖªM& a. diplomatic passport;

K u›Ãa–L” T[òÁዎች ¾y=.›Ã.ú b. VIP services at airports;


›ÑMÓKAƒ እንዲያገኝ ይደረጋል፤

N) ¾›Ñ` ¨<eØ u[^ c=ÁÅ`Ó ¾›¾` c. Regional Government funding of 10% of


ƒŸ?~ ªÒ ›Y` ከS„ው ወጭ his air fare for his local flights.

በክልሉ S”ÓYƒ Ãgð”KM::

7. ›^}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ 7. An Ex-President sub-group member of the


¾}cÖ¨< Ÿ
Lò’ƒ ¾}’d የጠቅላይ Supreme Court shall be issued with a

ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል certificate of service of 4th rank, or an Ex-
¨ÃU Ze}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` Judges of the Supreme Court sub-group
¨[kƒ ¾}cÖ¨<Lò’ƒ
Ÿ ¾}’d member shall be issued with a certificate of
የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ንዑስ ምድብ service of 3rd rank, or Ex-President of the

አባል ¨ÃU G<K}— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ High Court shall be entitled with a certificate

Ue¡` ¨[kƒ ¾}cÖ¨<


Lò’ƒ
Ÿ of service of 2nd rank, under the provisions of

¾}’d የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት sub-article (3) of this Article negotiating with

u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /3/ ሥር concerned Federal Bodies, shall be entitled
to:
Ÿ}SKŸቱት Øpሞች u}ÚT]
ከሚመለከታቸው የፌዴራሉ መንግሥት
አካላት ጋር በመመካከር፦

G Ç=–KAT+¡ ûeþ`ƒ ÃcÖªM& a. diplomatic passport;


b. VIP services at airports.
K u›Ãa–L” T[òÁዎች ¾y=.›Ã.ú
›ÑMÓKAƒ እንዲያገኝ ይደረጋል::

8. አራተኛ ደረጃ የአገልግሎት ምስክር ወረቀት 8. Ex-Judges of the Supreme Court sub-group
member shall be issued with a certificate of
የተሰጠው የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች
service of 4th rank, or Ex-President of the
ንዑስ ምድብ አባል ወይም ሶስተኛ ደረጃ
High Court shall be issued with a certificate
የአገልግሎት ምስክር ወረቀት የተሰጠው
of service of 3rd rank, under the provisions of
የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት u²=I
sub-article (3) of this Article negotiating with
›”kê ”®<e ›”kê /3/ሥር
concerned Federal Bodies, shall be entitled
37
g{ #2 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 32

Ÿ}SKŸቱት Øpሞች u}ÚT] service passport.

ከሚመለከተው የፌዴራሉ መንግሥት


አካል ጋር በመመካከር የሰርቪስ ፓስፖርት
ይሰጠዋል።
32. ¾vKSw~ Ÿ²=I ¯KU uVƒ SK¾ƒ 32. Death of Beneficiary

1. T”—¨<U የጠቅላይ ፍርድ ቤት 1. If a President of Supreme Court sub-group member


ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል uY^ LÃ dies while in service:

ÁK Ÿ²=I ¯KU uVƒ የተለየ እንደሆነ፦

G) ŸV~ Ò` u}ÁÁ² U¡”Áƒ a) his three month’s salary shall be paid to his
KT>ከተሉ ¨Ü­‹ Sgð— ¾Zeƒ family to cover expenses related to his death;
¨` ሙሉ ÅS¨´ Ku?}cu<
ßðLM& ‹

K) ŸLò’ƒ u=’d •a K=ŸðK¨< ÃÑv b) the resettlement allowance, severance pay and
¾’u[¨< ¾SssT>Á ›uM' ¾Y^ housing allowance that may have been due to
e”wƒ ¡õÁና ¾S•]Á u?ƒ ›uM him had he been released from office shall be
Ku?}cu< ßðLM:: paid to his family.

2. T”—ውም የጠቅላይ ፍርድ ቤት 2. If a President sub-group member of Supreme Court


ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል ŸLò’ቱ dies before he has received his benefits, the
ከ}’ሳ በኋላ ØpV‹” ŸTÓ–~ uòƒ resettlement allowance, severance pay and housing
Ÿ²=I ¯KU uVƒ u=Kà K=ŸðK¨< ÃÑv allowance that have been due to him shall be paid to
¾’u[¨< ¾SssT>Á ›uM' ¾Y^ his family.
e”wƒ ¡õያና ¾S•]Á u?ƒ ›uM
Ku?}cu< ßðLM::

3. T”—¨<U የጠቅላይ ፍርድ ቤት 3. If a President of Supreme Court sub-group member


ፕሬዚደንት ንዑስ ምድብ አባል uY^ LÃ while in service or after being released from office,
ÁK ¨ÃU ŸLò’ቱ }’e„ Ÿ²=I dies:
¯KU uVƒ u=KÃ:-

G) ²?“ °[õ~“ ›ß` ¾Qèƒ ]Ÿ< a) the news of his death, together with his short

በክልሉ S”ÓYƒ የመገናኛ ብዙሐን biography, shall be disclosed through

ዘዴዎች አማካኝነት Ã’Ñ^M& Regional Government media;

38
g{ #3 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 33

K) የክልሉ መንግሥት Ÿõ}— b) a Senior Regional Government Official shall


vKYM×” ukw\ Y’-Y`¯ƒ Là attend his funeral ceremony and lay a funeral
}ј„ ¾›uv Ñ<”Ñ<” ÁekU×M& wreath;
N) ¾kwሩ Y’-Y`¯ት ¨Ü በክልሉ
c) the funeral ceremony shall be conducted at
S”ÓYƒ Ãgð“M::
the expense of the Regional Government.

4. የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ንዑስ 4. The death of a President of Supreme Court sub-
ምድብ አባል Ÿ²=I ¯KU uVƒ SK¾ƒ group member shall not have the effect of

u²=I ›ªÏ SW[ƒ ቤተሰቡ u›Ñ` terminating the medical benefit offered to his family
at local health institutions pursuant to this
¨<eØ የተጠበቀለትን ¾Q¡U“
Proclamation.
›ÑMÓKAƒ ¾TÓ–ƒ Swƒ ”Ç=s[Ø
›ÁÅ`ÓU::

”®<e ¡õM G<Kƒ SECTION TWO


ŸLò’ƒ ¾}’ሱ Ç™‹ ስለሚያገኟቸው RIGHTS AND BENEFITS OF EX-JUDGES
Swቶች“ Øpሞች
33. ÖpLL 33. General

¾²=I ›ªÏ ›”kê /25/ ንዑስ አንቀጽ /1/ Without prejudice to the provisions of Articles
25(1)(b), 27(1)(b), 28(1)(b) and 32 of this
(K)' /27/ /1/ (K)' /28 / /1/ (K) “ አንቀጽ
Proclamation, the provisions of this section shall be
/32/ ድንጋጌዎች ”Å}Öul Jነው ¾²=I
applicable to the Supreme Court Judges and
”®<e ¡õM É”ÒÑ@­‹ uÖ<[
 U¡”Áƒ
Presidents’ of High Courts released from office due
ŸLò’ƒ K}’c< የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት
to retirement.
ዳኞችና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንቶችም
በተመሣሣይ ተፈፃሚዎች ይሆናሉ::

34. ¾Ö<[ Swƒ 34. Pension Right


Ex-Supreme court Judges and Ex-Presidents’ of
ŸLò’ƒ የ}’c< የጠቅላይ ፍርድ ቤት
High Courts shall be entitled to pension rights in
ዳኞችና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንቶች
accordance with the relevant pension law.
Ö<[ ¾T>ÁÑ–<ƒ ›Óvw vK¨< ¾Ö<[

QÓ SW[ƒ ÃJ“M::
35. Maintenance Allowance
35. ¾መቋቋሚያ አበል
1. Any Supreme Court Judge or a President of
1. T”—¨<U የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ High Court shall be entitled to payment of
ወይም የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት maintenance allowance if he has been released
ፕሬዚደንት በሚከተሉት ሁኔታዎች from office:

39
g{ #4 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 34

የመቋቋሚያ አበል ይከፈለዋል፦

G) u=Á”e ›Ueƒ ¯Sƒ ›ÑMÓKA a) after serving for not less than five years;
ŸLò’ƒ Ÿ}’d ¨ÃU or

K) ŸG<Kƒ ¯Sƒ }Ÿ<M ላL’c ጊዜ b) due to sickness, disability or any other


›ÑMÓKA uISU' u›"M Ñ<ǃ grounds caused by force majeure after
¨ÃU Ÿ›pU uLà uJ’ በK?L serving at least two and half years.
በማናቸውም U¡”Áƒ Lò’ƒ
Ÿ
Ÿ}’d።

2. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ SW[ƒ 2. The amount of maintenance allowance to be
¾T>ŸðK¨< ¾SssT>Á ›uM paid pursuant to sub-article (1) of this Article
KSËS]Á¨< ¾›”É ¯Sƒ ›ÑMÓKAƒ shall be equivalent to three month’s salary for
¾Zeƒ ¨` ሙሉ ÅS¨´ J• Ÿ›”É the first year of service, and one month’s salary
¯Sƒ uLà LK¨< KÁ”Ç”Æ }ÚT] shall be added for every additional year of
¾›”É ¯Sƒ ›ÑMÓKAƒ ¾›”É ¨` service; provided, however, that the total
ÅS¨´ ¾ŸK ÁcvM:: J•U amount of maintenance allowance shall not
ÖpLL ¾SssT>Á ›uM ¡õÁ¨<
exceed 18 month’s salary.
Ÿ›Y^ eU”ƒ ¨` ÅS¨´ SwKØ
¾KuƒU::

36. ¾Y^ e”wƒ ¡õÁ 36 Severance pay


u²=I ›ªÏ ›”kê /26/ ሥር ŸLò’ƒ The provisions of Article 26 of this Proclamation

eK}’ሳ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት providing for severance pay to Ex-President of


Supreme Court sub-group member also be
ንዑስ ምድብ አባል ¾Y^ e”wƒ ¡õÁ
applicable to Ex-Supreme Court Judges and
¾}Å’ÑѨ< ŸLò’ƒ K}’ሱ የክልሉ ጠቅላይ
Presidents’ of High Courts.
ፍርድ ቤት ዳኞችና የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፕሬዚደንቶችም በተመሣሣይ }ðéT>
ÃJ“M::

37. ¾S•]Á u?ƒ ›uM 37. Housing Allowance


1. Any Regional Supreme Court Judge or
1. T”—¨<U የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ
President of High Court shall be entitled to
ወይም የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት
payment of housing allowance if he has
በሚከተሉት ሁኔታዎች የመኖሪያ ቤት አበል
been released from office:
ይከፈለዋል፦

40
g{ #5 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 35

G) u=Á”e ›Ueƒ ¯Sƒ ›ÑMÓKA a) after serving for not less than five
ŸLò’ƒ Ÿ}’d ¨ÃU years; or
K) ŸG<Kƒ ¯Sƒ }Ÿ<M ላL’c ጊዜ
b) due to sickness, disability or any
›ÑMÓKA uISU' u›"M Ñ<ǃ ¨ÃU
other grounds caused by force
Ÿ›pU uLà uJ’ በK?L በማናቸውም
majeure after serving at least two
U¡”Áƒ ŸLò’ƒ Ÿ}’d።
and half years.

2. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ SW[ƒ 2. The housing allowance under sub-
¾T>ŸðK¨< ¾S•]Á u?ƒ ›uM u›”É Ñ>²? article(1) of this Article shall be paid in
¾T>ŸðM J• KÖpLÃ õ`É u?ƒ Ç— lump sum and its amount shall be
ወይም ለዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት provided for a Supreme Court Judge or a
S’h¨< የሶስት ¨^ƒ S<K< ¡õÁ ሲሆን President of High Court, three month’s
ከአምስት ¯Sƒ uLà LK¨< Á”Ç”Æ
K full payment for the initial service and an
}ÚT] ¾›”É ¯Sƒ ›ÑMÓKAƒ ¾›”É addition of half of the monthly payment
¨` ¡õÁ አንድ G<K}— ¾ŸK ÃcLM። for every additional year of service beyond
five years service.

38. ¾}iŸ`"] ›uM 38. Vehicle Allowance


1. T”—¨<U የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1. Any Regional Supreme Court Judge or
President of High Court shall be entitled
ዳኛ ወይም የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
to payment of vehicle allowance; if he
ፕሬዚደንት በሚከተሉት ሁኔታዎች
has been released from office:
የተሽከርካሪ አበል ይከፈለዋል፦

G) u=Á”e ›Ueƒ ¯Sƒ ›ÑMÓKA a) after Serving for not lessthan five
ŸLò’ƒ Ÿ}’d ¨ÃU years;

K) ŸG<Kƒ ¯Sƒ }Ÿ<M ላL’c b) due to sickness, disability or any other

ጊዜ ›ÓMÓKA uISU' u›"M grounds caused by force majeure after

Ñ<ǃ ¨ÃU Ÿ›pU uLà serving at least two and half years.

uJ’ በK?L በማናቸውም


U¡”Áƒ Lò’ƒ
Ÿ የ}’d
እንደሆነ።

41
g{ #6 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 36

2. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê /1/ SW[ƒ 2. The Vehicle allowance under sub article
¾T>ŸðK¨< ¾}iŸ`"] ›uM u›”É ጊ²? (1) of this Article shall be paid in a lump

¾T>ŸðM J•፡- sum and its amount shall be:

G) ለክልሉ ÖpLÃ õ`É u?ƒ ዳኛ a) in the case of a Regional Supreme

S’h¨< የሶስት ¨^ƒ S<K< Court Judge, three month’s full

ደመወዝ J• ከአምስት ¯Sƒ uLÃ payment for the initial service and an

LK¨< KÁ”Ç”Æ }ÚT] ¾›”É addition of half of the monthly

¯Sƒ ›ÑMÓKAƒ ¾›”É ¨` ¡õÁ payment for every additional year of


›”É G<K}— ¾ŸK ÃcLM& service beyond five years of service;

K) ለዞን Ÿõ}— õ`É u?ƒ ፕሬዚደንት b.) in the case of a President of High
S’h¨< የሁለት ¨^ƒ S<K< Court, two month’s full payment for
ደመወዝ J• ከአምስት ¯Sƒ uLÃ the initial service and an addition of
LK¨< KÁ”Ç”Æ }ÚT] ¾›”É half of the monthly payment for every
¯Sƒ ›ÑMÓKAƒ ¾›”É ¨` additional year of service beyond five
ደመወዝ ›”É G<K}— ¾ŸK years of service; provided, however,
ÃcLM&J•U ¾T>cÖ¨< ÖpLL that the total payment shall not exceed
¡õÁ Ÿአስራ ስምንት ¨` 18 month’s vehicle allowance.
¾}iŸ`"] ›uM SwKØ
¾KuƒU::

39. Medical Benefits


39. ¾Q¡U“ ›ÑMÓKAƒ
ŸLò’ƒ ¾}’d የክልሉ ጠቅላይ Any Regional an Ex-Judge of the Supreme Court or an
ፍርድ ቤት ዳኛ ወይም የዞን ከፍተኛ Ex- President of High Court shall get free local medical
ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት K^c<“ services for himself and his family in public health
Ku?}cu< u›Ñ` ¨<eØ uS”ÓYƒ institutions, or where appropriate in private health
institutions, at the expense of the Government.
¾Ö?“ }sማት u’í ¨ÃU
”ÅG<’@¨< uÓM ¾Ö?“ }sU
በክልሉ S”ÓYƒ ¨Ü ¾Q¡U“
›ÑMÓKAƒ ÁÑ—M::

42
g{ #7 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 37

40. ¾›ÑMÓKAƒ ¾Ue¡` ¨[kƒ 40. Certificate of Service

1. ŸLò’ƒ ¾}’d ማንኛውም የክልል ጠቅላይ 1. Any Regional Ex- Judge of the Supreme Court
or Ex-President of High Court shall be issued
ፍርድ ቤት ዳኛ ወይም የዞን ከፍተኛ ፍርድ
with:
ቤት ፕሬዚደንት በሚከተሉት ሁኔታዎች
የአገልግሎት ምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፦

ሀ/ Ÿአስር ¯Sƒ በላይ ያገለገለ ሲሆን a) a certificate of service of 1st rank if he


›”Å— Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` has served for more than 10 years;
¨[kƒ'

ለ) Ÿአስር ¯Sƒ በታችና ከአምስት ዓመት b) a certificate of service of 2nd rank if he

uLÃ ÁÑKÑK c=J” ሁለተኛ Å[Í has served for more than 5 years and less

¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ' than 10 years;

ሐ) አምስት ¯Sƒ ÁÑKÑK c=J” ሦስተኛ c) a certificate of service of 3rd rank if he


Å[Í ¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ' has served for 5 years;

መ) ŸG<Kƒ ¯Sƒ }Ÿ<MeŸ ›Ueƒ d) a certificate of service of 4th rank if he


¯Sƒ ÁÑKÑK c=J” ›^}— Å[Í has served for more than two and half
¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ፣ years up to five years.

2. ለክልሉ ÖpLÃ õ`É u?ƒ ዳኛ ወይም የዞን 2. A certificate of service to be issued to a

ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ¾T>ሰጠው Regional High Court Judge or a President


of High Court shall be signed by the
¾›ÑMÓKAƒ Ue¡` ¨[kƒ በክልሉ ጠቅላይ
President of Supreme Court.
ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት የሚፈረም ይሆናል።

41. ¾vKSw~ Ÿ²=I ¯KU uVƒ SK¾ƒ 41. Death of Beneficiary


1. Any Regional Supreme Court Judge or
1. T”—¨<U የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ
President of High Court dies while in
ወይም የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
service:
ፕሬዚደንት uY^ Là ÁK Ÿ²=I ¯KU
uVƒ የተለየ እንደሆነ፦

G) ŸV~ Ò` u}ÁÁ² U¡”Áƒ a. his three month’s salary shall be paid to

ለሚከተሉ ¨Ü­‹ Sgð— ¾Zeƒ his family to cover expenses related to

¨` ሙሉ ÅS¨´ Ku?}cu< his death;

ßðLM&

43
g{ #8 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 38

K) ŸLò’ƒ u=’d •a K=ŸðK¨< ÃÑv b. the resettlement allowance, severance


¾’u[¨< ¾SssT>Á ›uM' ¾Y^ pay and housing allowance that may
e”wƒ ¡õÁና ¾S•]Á u?ƒ ›uM have been due to him had he been
Ku?}cu< ßðLM:: released from office shall be paid to his
family.

2. If a Regional Ex-Judge of the Supreme


2. T”—¨<U የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ
Court or an Ex-President of High Court dies,
ወይም የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
before he has received his benefits, the
ፕሬዚደንት ŸLò’ቱ ከተነሳ በኋላ
resettlement allowance, severance pay and
ØpVቹ” ŸTÓ–~ uòƒ Ÿ²=I ¯KU
housing allowance that have been due to
uVƒ u=Kà ŸLò’ƒ u=’d •a በዚህ
him shall be paid to his family.
አዋጅ መሰረት K=ŸðK¨< ÃÑv ¾’u[¨<
ማናቸውም ክፍያ Ku?}cu< ßðLM::

3. T”—¨<U የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ 3. The death of a Regional Supreme Court


Judge or a President of High Court shall not
ወይም የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
have the effect of terminating the medical
ፕሬዚደንት Ÿ²=I ¯KU uVƒ SK¾ƒ
benefits offered to his family at local health
u²=I ›ªÏ SW[ƒ ቤተሰቡ u›Ñ`
institutions pursuant to this Proclamation.
¨<eØ የተጠበቀለትን ¾Q¡U“ ›ÑMÓKAƒ
¾TÓ–ƒ Swƒ ”Ç=s[Ø ›ÁÅ`ÓU::

PART FIVE
¡õM አምስት
MISCLLANEOUS PROVISIONS
M¿ M¿ É”Òጌ­‹
42. የአገልግሎት ዘመን አቆጣጠርና 42. Computation of Service and
የመብቶች ግንኙነት Relations of Rights
1. ማንኛውም ከኃላፊነት የተነሣ የክልሉ 1. The service of any Regional Ex-Executive

ሥራ አስፈፃሚ ምድብ አባል ከመሾሙ group member rendered as a Regional Council


Speaker or Deputy Speaker or Chairperson of
በፊት በክልሉ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤነት
Standing Committee, he has paid salary, prior to
ወይም ምክትል አፈ-ጉባኤነት ወይም
his appointment shall be considered in
ደመወዝ እየተከፈለው በምክር ቤቱ ቋሚ
computing his service pursuant to this
ኮሚቴ ሰብሳቢነት የሰጠው አገልግሎት
Proclamation.
ቢኖር በዚህ አዋጅ መሠረት ለሚያዘው
አገልግሎት ይታሰብለታል።
44
g{ #9 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 39

2. ማንኛውም ከኃላፊነት የተነሣ አፈ-ጉባዔ 2. The service of any outgoing Speaker or Ex-
Deputy Speaker or Ex-Chairperson of a
ወይም ምክትል አፈ-ጉባዔ ወይም ደመወዝ
Standing Committee, he has paid salary,
እየተከፈለው ሲሠራ የነበረ የምክር ቤት
rendered as an Executive official prior to his
ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ለተጠቀሰው ኃላፊነት
election shall be considered in computing his
ከመመረጡ በፊት በሥራ አስፈፃሚ ምድብ
service pursuant to this Proclamation.
አባልነት የሰጠው አገልግሎት ቢኖር በዚህ
አዋጅ መሠረት ለሚያዘው አገልግሎት
ይታሰብለታል።
3. ከኃላፊነት የተነሣ የሥራ አስፈፃሚ ምድብ 3. The service of Regional Ex-Executive group

አባል ወይም አፈ-ጉባዔ ወይም ምክትል member or an Ex-Speaker or Ex-Deputy


Speaker or Ex-Chairpersons of a Standing
አፈ-ጉባዔ ወይም ደመወዝ እየተከፈለው
Committee, he has paid salary, rendered as a
ሲሰራ የነበረ የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ
Federal Government Senior Official or
ሰብሣቢ ለተጠቀሰው ኃላፊነት ከመሾሙ
Member of the House of People’s
ወይም ከመመረጡ በፊት በፌዴራሉ
Representatives prior to his appointment or
መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት ወይም
election shall be considered in computing his
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልነት service pursuant to this Proclamation.
የሰጠው አገልግሎት በዚህ አዋጅ መሠረት
ለሚያዘው አገልግሎት ይታሰብለታል።
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/፣ /2/ ወይም 4. Any previous service referred to in sub-article
(1), (2) or (3) of this Article shall not be
/3/ ድንጋጌዎች ሥር የተጠቀሰው የቀድሞ
considered in computing service pursuant to this
አገልግሎት በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ
Proclamation if the beneficiary has already
ባላቸው ሌሎች ህጐች መሠረት ለባለመብቱ
acquired rights and benefits relating to the said
አስቀድሞ መብቶችና ጥቅሞችን አስገኝቶለት
service in accordance with this proclamation or
እንደሆነ በዚህ አዋጅ መሠረት እንደ አዲስ
other relevant laws.
በሚያዝለት አገልግሎት ውስጥ የሚታሰብ
አይሆንም።
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/፣/2/ ወይም 5. Where the previous service referred to in sub-article
(1), (2), or (3) of this Article entitled to the
/3/ ድንጋጌዎች ሥር የተጠቀሰው የቀድሞ
beneficiary with better rights and benefits, such
አገልግሎት የተሻለ መብትና ጥቅም የሚያስገኝ
rights and benefits shall be applicable.
ከሆነ ባለመብቱ ይህንኑ የተሻለውን መብትና
ጥቅም እንዲያገኝ ይደረጋል።

45
g{ $ yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 40

6. በአንድ ጊዜ የምክር ቤት አባልና ከፍተኛ 6. Where a beneficiary was a Member of Parliament


የመንግሥት ሥራ ኃላፊ የነበረ ባለመብት and Senior Government Official at the same time,

በምክር ቤት አባልነቱና በከፍተኛ he shall be entitled to the rights and benefits an

የመንግሥት ኃላፊነቱ ከሚያገኛቸው Ex-Member of Parliament or Ex-Senior


Government Official, whichever is higher.
መብቶችና ጥቅሞች መካከል የሚበልጠውን
ያገኛል።

7. ከኃላፊነት የተነሳ የክልሉ ሥራ አስፈፃሚ 7. Where a Regional an Ex-Executive group member


ምድብ አባል በተለያዩ የኃላፊነት ደረጃዎች has served at different levels of a Senior
ላይ ተመድቦ አገልግሎት ይሠጥ ከነበረ Government Official’s position, he shall be

በማናቸውም ጊዜ ተመድቦበት ለነበረው entitled to the rights and benefits applicable, in

ከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ በዚህ አዋጅ መሠረት accordance with this Proclamation, to the highest
position he assumed at any time of his tenure.
የሚሰጠው መብትና ጥቅም ይጠበቁለታል።

43. መብቶችንና ጥቅሞችን ስለሚያሣጡ 43. Deprivation of Rights and Benefits


ሁኔታዎች

1. ማንኛውም የክልሉ ህግ አስፈፃሚ ምድብ 1. Any Regional Executive group member


shall not be entitled to the rights and benefits
አባል በሚከተሉት ምክንያቶች በዚህ
under this Proclamation if he is removed
አዋጅ መሠረት ተፈቅደው የሚሠጡትን
from office on the grounds that he has:
መብቶችና ጥቅሞች አያገኝም፦
ሀ/ ዝርዝሩ ይህንን አዋጅ ለማስፈፀም a) failed to implement or cause the
በሚወጣ ደንብ የሚደነገግ ሆኖ implementation of government policies;

የመንግሥት ፖሊሲዎችን However, the details shall be provided with


the regulation to implement this
ባለመፈፀሙ ወይም ባለማስፈፀሙ፣
proclamation.

ለ/ በሥልጣኑ ያለአግባብ በመጠቀሙ፣ b) abused his power;


ሐ/ የሙስና ተግባር በመፈፀሙ፣
c) involved in corrupt practices;

መ/ሚስጥራዊ መረጃዎችን ላልተፈቀደለት d) gave or disclosed confidential information to


ወገን በመግለጹ ወይም አሣልፎ a partly not entitled to;
በመስጠቱ ወይም
e) committed any other offense entailing
ሠ/ በወንጀል ወይም በዲስፕሊን ኃላፊነት
criminal or disciplinary liabilities.
የሚያስጠይቅ ማናቸውንም ሌላ
ድርጊት በመፈፀሙ።

46
g{ $1 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 41

2. T”—¨<U ¾ክልሉ ህግ አውጪ ›vM' 2. Any member of Regional Parliament shall

በሚከተሉት ምክንያቶች ከሀላፊነቱ የተወገደ not be entitled to the rights and benefits
under this proclamation if he has lost his
እንደሆነ በዚህ አዋጅ መሠረት ተፈቅደው
mandate:
የሚሠጡትን መብቶችና ጥቅሞች
አያገኝም፦
a. for having no confidence of the
G ¾S^à‹” ›S’@ uT×~ ¨ÃU
electorate; or
K uY’ UÓv` ረገድ ብልሹ ሆኖ
b. due to misconduct.
በመገኘቱ።

3. }Ñu=¨<” Y`¯ƒ ሳይከተል Lò’~ን 3. Any Regional Government Official or

በገዛ ፈቃዱ ¾Kkk ወይም የተወ ¾ክልሉ Leader shall not be entitled to the rights and
benefits under this Proclamation if he has
መንግሥት ባለስልጣን ወይም የሥራ S]
resigned without following the prescribed
u²=I ›ªÏ SW[ƒ የተፈቀዱለትን
procedure.
Sw„‹“ ØpV‹ የመጠየቅ መብት
አይኖረውም::

44. Sw„‹”“ ØpV‹” ¾T>Ás`Ö< 44. Termination of Rights and Benefits

G<’@­‹ 1. The enjoyment of rights and benefits under this


1. u²=I ›ªÏ SW[ƒ ¾}Ñ–< Sw„‹“ Proclamation may be terminated where:
ØpV‹ uT>Ÿ}K<ƒ U¡”Á„‹ ሊsረጡ
ይችላሉ፦ a) the beneficiary attempts to disrupt the
(ሀ) ባለመብቱ IÑ S”ÓY© Y`¯ቱ” constitutional order;

KTõ[e ŸVŸ[&
b) involves in any act endangering of the
(ለ) ¾አÑ`” K<›L©’ƒ ›ÅÒ Là uT>ØM sovereignty of the country;
}Óv` ላይ ተሰማርቶ ወይም ተሣትፎ
ከተገኘ፤ c) commits an act of treason;
(ሐ) ¾አÑ` ¡IŃ ¨”ËM ŸðçS፣
d) fails to keep the confidentiality of securable
(መ) uLò’ƒ Là u’u[በት ወቅት ÁÑ— information related to the affairs of the
†¨<” ክልላዊና አÑ^© Ñ<ÇÄ‹
Regional and nation known to him during
¾T>SKŸ~ T>eØ^© S[Í­‹ን
his office responsibility; or
"Mጠuk ¨ÃU
(ሠ)በክልሉና በፌዴራሉ ህግጋተ-S”ÓYታት fails to respect the Regional and Federal
SW[ƒ የተደራጁትን }sTƒ Constitutions and Bodies constituted under

ካላከበረ፤ the Constitution;

47
g{ $2 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 42

(ረ) ŸLò’ƒ ¾}’d የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ e) a Region Ex-President of the Supreme

ቤት ፕሬዚደንት፣ ምክትል ፕሬዚደንት፣ Court, an Ex-Deputy President of the


Supreme Court, an Ex-Judge of the
Ç— ወይም የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
Supreme Court or an Ex-President of High
ፕሬዚደንት በሚሆንበት ጊዜ ስልጣኑን
Court engaged in rendering advocacy
ከለቀቀ በኋላ uØwp“ Y^ LÃ
services;
}WTርቶ የተገኘ ŸJ’፣
f) an Ex-Executive group member is
(ሰ) ŸLò’ƒ ¾}’d ¾ ክልሉ ህግ አስፈጻሚ
employed, within two years from the date
ምድብ አባል በሚሆንበት ጊዜ ሥልጣኑን
of his release, by any private organization
ከለቀቀበት ጊዜ ጀምሮ ሁለት ዓመት
or international organization other than
ሣይሞላው ቀድሞ c=S^¨< Ÿ’u[¨<
intergovernmental organization or by non-
¾S”ÓYƒ SY]Á u?ƒ Ò` kØ

governmental organization that has direct
Ó”ኘ<’ƒ vK¨< ¾ÓM É`σ ¨ÃU
relationship with the government office he
u¾ነS”ÓY© vMJ’ ¯KU ›kõ was in charge of.
É`σ ¨ÃU S”ÓY
© vMJ’
É`σ ውስጥ ተቀጥሮ ከተገኘ።

2. u²=I አንቀጽ ”®<e ›”kê (1) ከፊደል 2. The termination of rights and benefits pursuant

ተራ (G-ሠ) SW[ƒ Sw„‹“ ØpV‹ to sub-article 1(a-e) of this Article shall be

¾T>s[Ö<ƒ vKSw~ YM×” vK¨< effected up on the decision of the Council of

õ`É u?ƒ ¾Øó}—’ƒ ¨<d’@ Ÿ}cÖuƒ the Region following the conviction of the

u%EL ለክልሉ U¡` u?ƒ k`x ሲፀድቅ beneficiary by the competent court.

ÃJ“M::
3. The termination of rights and benefits pursuant
3. u²=I አንቀጽ ”®<e ›”kê (1) ፊደል ተራ
to sub-article 1(f) and (g) of this Article shall
(ረ) እና (ሰ) SW[ƒ Sw„‹“
be effected up on the decision of the Council
ØpV‹ ¾T>s[Ö<ƒ vKSw~ Øó}—
of a Region following the investigation,
SJ’< uክልሉ e’- UÓv`“ ì[-S<e“
conducted by the Regional Ethics and Anti-
¢T>i” Ÿ}×^ u%EL Kክልሉ U¡` u?ƒ
Corruption Commission, on the offense
k`x ውሣኔ ሲያገኝ ÃJ“M::
committed by the beneficiary.
4. u²=I ›ªÏ SW[ƒ u}WÖ¨< Swƒ
4. A beneficiary shall notify the appropriate
¨ÃU ØpU S<K< uS<K< ¨ÃU uŸòM
body the total or partial waiver of his rights
ለመገልገል የማይፈልግ vKSwƒ ቢኖር
and benefits under this proclamation if he
ÃI”’< አግባብ ላለው ›"M በጽሁፍ
wishes so.
Td¨p ይኖርበታል::

48
g{ $3 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 43

45. ይህንን አዋጅ ለማስፈፀም ሀላፊነት 45. Bodies Entitled to Implement this
የተሰጣቸው አካላት proclamation

1. ለክልሉ ህግ አስፈፃሚ ምድብ አባል 1. For the Regional Executive group


member, the Amhara National Regional
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
State Head of Goverenment and the
ርዕሰ መስተዳድርና የክልል
Secretariat of the Amhara National
መስተዳድር ምክር ቤት ጽህፈት ቤት፤
Regional State Council;

2. ለክልሉ ህግ አውጭ ምድብ አባል 2. For the Regional Legislative group


የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት member, the Secretariat of the Council of
ጽህፈት ቤትና the Amhara National Regional State, and

3. ለክልሉ ህግ ተርጓሚ ምድብ አባል 3. For the Regional Judiciary group member,
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት the Amhara National Regional State
ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሲሆኑ፣ Supreme court; the benefits of each group

እያንዳንዳቸው የሚያቀርቡት presented, shall be implemented with the

የተጠቃሚነት ጥያቄና የሚያገኟቸው Regional Capacity Bulding and Civil


Serevice Bureau and with Finance and
ጥቅማጥቅሞች በክልሉ አቅም ግንባታና
Economic Development Bureau.
ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ እና በገንዘብና
ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ አማካኝነት
ተፈጻሚዎች ይሆናሉ፡፡

46. Å”w“ SS]Á ¾T¨<׃ YM×” 46. Power to Issue Regulations and Directives

The Council of Regional Government may issue


¾ክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ይህንን
regulations and directives necessary for the
አዋጅ በተሟላ ሁኔታ KTeðçU
implementation of this proclamation.
¾T>ÁeðMጉትን Å”x‹“ SS]Á­‹
K=Á¨× ËLM::

47. }ðíT>’ƒ ስለTÕ^†¨< QÔ‹ 47. Inapplicable Laws

No law, regulation, directives or practice shall, in


ይህንን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ህግ፣
so far as it is inconsistent with this proclamation,
ደንብ፣ መመሪያ ወይም የተለመደ አሰራር
have force or effect in respect of matters provided
በዚህ አዋጅ ውስጥ የተሸፈኑ ጉዳዮችን
for in this proclamation
በሚመለከት ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

49
g{ $4 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 8 ሰኔ 0 ቀን 2ሺ2 ›.M. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. 8 17 June, 2010 page 44

48. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 48. Effective Date

ይህ አዋጅ በክልሉ መንግሥት ዝክረ-ህግ This proclamation shall come in to force as of its
publication date in the Zikre-Hig Gazette of the
ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና
Regional State.
ይሆናል።
ባህር ዳር Done at Bhair
ሰኔ 10 ቀን 2002 ዓ.ም This 17th Day of June, 2010
አያሌው ጎበዜ Ayalew Gobezie

የአማራ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚዳንት President of the Amhara National


Regional State

50
ÆHR ÄR መጋቢት 23 ቀን 2003 ›/M
15¾ ›mT qÜ_R 12
Bahir Dar April 1, 2011
15th Year No. 12

bxþT×eà ØÁ‰§êE ÁäK‰sþÃêE ¶pÜBlþK


yx¥‰ B¼¤‰êE KLL MKR b¤T

ZKr ÞG
ZIKRE HIG
Of the Council of the Amhara National Regional State
in the Federal Democratic Republic of Ethiopia
Issued under the auspices of the  1324
bx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE
Council of the Amhara National ÃNÇ ዋU BR 4.40
mNGST MKR b¤T «ÆqEnT Regional State Unit price 4.40
ywÈ

ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር 175/2ዐዐ2 ዓ.ም
Proclamation No. 175/2010
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት A PROCLAMATION ISSUED TO
ሰንደቅ ዓላማና አርማን ለመደንገግ PROVIDE FOR THE FLAG AND
የወጣ አዋጅ EMBLEM OF THE AMHARA
NATIONAL REGIONAL STATE

አዋጅ ቁጥር 175/2ዐዐ2 ዓ.ም Proclamation No. 175 /2010


THE AMHARA NATIONAL REGIONAL
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
STATE FLAG AND EMBLEM
ሰንደቅ ዓላማና አርማ አዋጅ
PROCLAMATION

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የራሱ WHEREAS, Article 3 of the Revised Constitution
ሰንደቅ ዓላማ እና አርማ እንደሚኖረው of the Amhara National Regional State stipulates
በተሻሻለው የክልሉ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 3 that the Region will have its own Flag and
የተደነገገ በመሆኑ፤ Emblem;

ይህንኑ ህገ-መንግስታዊ ድንጋጌ መሠረት WHEREAS, it is found necessary to promulgate a


በማድረግ በስራ ላይ ያለውን የብሔራዊ ክልሉን law providing depending on the provision of the
ሰንደቅ ዓላማ እና አርማ በተመለከተ ዝርዝር Constitution, providing for particulars on the Flag
ጉዳዩችን በሕግ መደንገግ አስፈላጊ ሆኖ and Emblem of the National Region;
በመገኘቱ፤

51
ገጽ 2 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 2

የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በተሻሻለው NOW, THEREFORE, in accordance with


የክልሉ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ Article 49 sub article 3(1) of the Revised

3(1) መሠረት የሚከተለውን አውጇል፡፡ Constitution of the Amhara National Regional


State, it is hereby proclaimed as follows:

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ ድንጋጌዎች GENERAL PROVISIONS
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ አዋጅ “የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ This proclamation may be cited as


መንግስት ሰንደቅ ዓላማና አርማ አዋጅ ቁጥር the “Amhara National Regional State
175/ 2ዐዐ2 ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Flag and Emblem proclamation No.
175/2010.”
2. ትርጓሜ 2. Definitions

በዚህ አዋጅ ውስጥ :- In this Proclamation:


1. “በስተቀኝ” ማለት በፌደራል መንግስቱ አዋጅ 1. “On the Right” means as it has been
ቁጥር 654/2001 ዓ/ም አንቀጽ 2(4) declared under Article 2(4) of the
እንደተደነገገው “አንድ ሰው ፊቱን ወደ Federal Democratic Republic of

ተመልካች አቅጣጫ በማድረግ ሰንደቅ Ethiopia Flag proclamation No.

አላማዎች በሚቆሙበት ወይም በሚሰቀሉበት 654/2009, “on the extreme right with
reference to the direction of a person
ወይም ባሉበት መስመር መሐል ሲቆም
standing in the line of Flags facing
የሚኖረው የቀኝ እጅ አቅጣጫ” ማለት ነው ፡፡
Observers”.

2. “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 2. “Person” means a natural or juridical


የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡ person.
3. የተፈፃሚነት ወሰን 3. Scope of Application

ይህ አዋጅ በብሔራዊ ክልሉ የግዛት ወሰን This Proclamation shall be applicable


ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡ within the territorial boundary of the
Amhara National Regional State.

52
ገጽ 3 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 3

ክፍል ሁለት PART TWO


ስለብሔራዊ ክልሉ ሰንደቅ አላማና አርማ THE FLAG AND EMBLEM OF THE
NATIONAL REGION
4. የሰንደቅ ዓላማ ምንነት 4. Symbolism of the Flag

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰንደቅ ዓላማ The Flag of the Amhara National Regional State
/ ከዚህ በኋላ “ሰንደቅ ዓላማ ” እየተባለ የሚጠራው (hereinafter “the Flag”) symbolizes the
/የክልሉ ሕዝቦች ወሣኝነት መገለጫ ሲሆን፤ decisiveness of the peoples of the Region; and

ከሌሎች የአገሪቱ ህዝቦች ጋር በአንድነት፣ reflective of their belief and hope to live together

በፍቅርና በመተሳሰብ አብሮ ለመኖር ያላቸውን in love and common will with other peoples of
the Nation in unity thereof .
እምነትና ተስፋ የሚያንፀባርቅ ነው፡፡

5. የሰንደቅ ዓላማ ቀለማትና ቅርፅ 5. Colors and Shape of the Flag

1. ሰንደቅ ዓላማው ከቀኝ እና ከግራ በቢጫ መደብ 1. The Flag shall have yellow color set on

ላይ የሚያርፉ ሶስት ጐንዮሽ ቅርፅ ያላቸው the triangle shape at the right and left with

ቢጫ መደቦች እንዲሁም በመካከሉ አራት yellow background, and the rectangle

ማዕዘን ቅርፅ ያለው ቀይ መደብ ይኖረዋል፡፡ shape at the centre having red
background.
2. ቀለማቱ ብሩህና መሠረታዊ ይሆናሉ ፡፡ 2. The colors shall be bright and basic.

3. በሰንደቅ ዓላማው ቀዩ መደብ መሃል ላይ ባለ 3. The five sided yellow star shall be set on
አምስት ልሳን ቢጫ ኮከብ ይኖረዋል፡፡ the red background at the center of the
Flag.

4. ግራና ቀኝ የሚገኙት ቢጫ መደቦች እኩል 4. The left and right part of the yellow

መጠን ሲኖራቸው የሰንደቅ ዓላማው ቀዩ መደብ background shall be equal size and their

የነዚሁ ድምር ስፋት ይኖረዋል፡፡ sum equal to the red background of the
Flag.

5. የሰንደቅ ዓላማው ወርድ የቁመቱ እጥፍ 5. The Flag’s width shall be twice of the
ይሆናል፡፡ length.

53
ገጽ 4 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 4

6. የሰንደቅ ዓላማው ትርጉም 6. Meaning of the Flag

የሰደንቅ ዓላማው ቀለማትና በሰንደቅ አላማው The colors of the Flag and its Star shall
ላይ የሚያርፈው ኮከብ የሚከተለው ትርጉም represent the following meanings:
ይኖራቸዋል፡-
1. ቢጫው፣ የአማራ ክልል ህዝቦች የብሩህ 1. The Yellow being the sign of the bright hope
ተስፋ ምልክት ሆኖ መጭውን የክልሉን of the peoples of the Amhara Region shall
ህዝቦች የኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ indicate the bright hope of the Region future

ብልፅግና ብሩህ ተስፋ ያመለክታል፤ economic and social prosperity of the


peoples of the Region ;

2. ቀዩ፣ የአማራ ክልል ህዝቦች ለሠላም፣ 2. The Red shows struggle and sacrifice of the
ለዴሞክራሲና ለነፃነት ያደረጉትን peoples of the Region of Amhara and victory

የመሰዋእትነት ተጋድሎና ድል for their peace, democracy and freedom;

ያመለክታል፣

3. ኮከቡ ፣ የአማራ ክልል ህዝቦች ከሌሎች 3. The Star reflects the belief and hope of the
ህዝቦች ጋር በአንድነት፣ በፍቅርና peoples of the Amhara Region to live with

በመተሳሰብ ለመኖር ያላቸውን እምነትና other peoples in unity, love and common
will.
ተስፋ ያንፀባርቃል፡፡

7. የሰንደቅ ዓላማ ስዕላዊ መልክ 7. Pictorial Representation of the Flag

የሰንደቅ ዓላማው ስዕላዊ መልክ እንደሚከተለው


The Pictorial representation of the Flag
ነው ፡- is as follow:

54
ገጽ 5 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 5

8. ስለ ክልሉ መንግስት ዓርማ፣ ምንነትና 8. The Regional Government Emblem,


ትርጉም Symbolism and Meaning

1. የብሔራዊ ክልሉ ዓርማ /ከዚህ በኋላ “አርማ” 1. The emblem of the National Region
እየተባለ የሚጠራው / የክልሉ ህዝቦች (hereinafter referred to as “Emblem”)

ለሰላም፣ፍትህና ዲሞክራሲያዊ እድገት represents the strong belief of the peoples of


the Region for peace, justice and democratic
ያላቸውን ጽኑ እምነት የሚወክል፣ለታሪካቸውና
development; as well as in special symbol of
ባህላቸው ቀናኢ መሆናቸውንና የኢኮኖሚ
identity of their integrity for agricultural and
መሰረታቸውም የእርሻና ኢንዱስትሪ
industrial development .
የተደጋገፈ እድገት መሆኑን የሚያንፀባርቅ ልዩ
መታወቂያ ምልክት ነው ፡፡

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ 2. Without prejudice to sub article 1 of this
እንደተጠበቀ ሆኖ፤ የብሔራዊ ክልሉ ዓርማ Article, the shape of the emblem of the

ቅርጽ ክብና በመሃሉ የእርግብ አምሳል National Region shall be at the centre there is

ያረፈበት ሚዛን፤ ከሚዛኑ ስር የላሊበላና a balance with a dove and there under the
Castle of Lalibela and Fasil as well as the Tis
የፋሲል ግንብ እንዲሁም የጢስ አባይ ፏፏቴን
Abay water fall; embraced there with Wheat
የያዘ ሆኖ፤ ዙሪያው በስንዴ ዘለላና በማሽን
and the Machine Gear.
ጥርስ / ጊር/ የታቀፈ ይሆናል፡፡

3. አርማው አረንጓዴ መደብ ይኖረዋል፡፡ 3. The Emblem shall have the green
background.
4. አርማው የሚከተለው ስዕላዊ መልክ ይኖረዋል፡- 4. The Emblem shall have the following
pictorial representation:

55
ገጽ 6 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 6

5. በዚህ አንቀፅ ከንኡስ አንቀጽ 1 እስከ 3 5. Without prejudice to sub article (1-3) of
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ፤ this Article;

ሀ/ የስንዴ ዘለላው፣የእርሻውን ክፍለ ኢኮኖሚ፣ a. The Wheat represents the Agricultural


Economy,
ለ/ ጊሩ ፣ የኢንዱስትሪውን ክፍለ ኢኮኖሚ፣ b. The Gear represents the Industrial
Economy,
ሐ/ ርግቡ ፣ ሰላምን፣
c. The Dove represents peace,
መ/ ሚዛኑ ፣ ፍትህና ዴሞክራሲን፣ d. The Balance represents Justice and
Democracy,
ሠ/ የላሊበላና የፋሲል ግንብ ፣የክልሉን e. The Castle of Lalibela and Fasil
ታሪክና የቅርስ ሃብት ፣ represents the Region’s history and
fossil resources,
ረ/ የጢስ አባይ ፏፏቴ ፣ የክልሉን f. The Waterfall of Tis Abay represents
የተፈጥሮ ሃብት እና the natural resources of the Region, and
ሰ/ አረንጓዴው መደብ ፣ሥራን፣ልምላሜን g. The Green background represents job,
እድገትንና የብሔራዊ ክልሉን ህዳሴ fertility, development and the

የሚወክሉ ይሆናሉ ፡፡ renascence of the National Region.

ክፍል ሦስት PART THREE


ስለ ሰንደቅ አላማው አጠቃቀም USE OF THE FLAG

9. የሰንደቅ ዓላማው መጠንና አጠቃቀም 9. Size and Use of the Flag

በዚህ አዋጅ አንቀፅ 6 የተደነገገው እንደተጠበቀ Without prejudice to Article 6 of this


ሆኖ ሰንደቅ ዓላማው የሚከተለው መጠን proclamation, the Flag shall have the
ይኖረዋል ፡- following sizes:

1. በከፍተኛ አደባበይ የሰንደቅ ዓላማው መጠን 1. at major squares, the size of the Flag shall

210 x 420 ሴንቲ ሜትርና የሰንደቁ ቁመት be 210 x 420 centimeters and the Flag
staff shall be from 15 to18 meters high;
ከ15-18 ሜትር ፣

2. በመካከለኛ አደባበይ የሰንደቅ ዓላማው መጠን 2. at medium squares, the size of the Flag
150x300 ሴንቲ ሜትርና የሰንደቁ ቁመት shall be 150 x 300 centimeter and the

ከ10-15 ሜትር ፣ Flagstaff shall be from 10 to 15 meters


high;
56
ገጽ 7 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 7

3. በመስሪያ ቤቶች ፤በከፍተኛ የትምህርት 3. at the squares of offices, higher education

ተቋማትና ድርጅቶች አደባባይ የሰንደቅ institutions and organizations, the size of


the Flag shall be 135 x 270 centimeters
ዓላማው መጠን 135 x270 ሴንቲ ሜትርና
and the Flag staff from 10 to12 meters
የሰንደቁ ቁመት 10-12 ሜትር ፣
high;
4. በትልልቅ የመንግስት ህንፃዎች ላይ የሰንደቅ 4. on major government buildings, the size
ዓላማው መጠን 135x270ሴንቲ ሜትርና of the Flag shall be 135 x 270 centimeters
የሰንደቁ ቁመት 5 ሜትር ፣ and the Flag staff shall be 5 meters high;

5. በትልልቅ ህንፃዎች ምድር ቤት ውስጥ 5. at Organizations and business enterprises


የሚገኙ ድርጅቶችና የንግድ ቤቶች የሰንደቅ on the ground floors of major buildings,

ዓላማው መጠን 105x210 ሴንቲ ሜትርና the size of the Flag shall be 105 x 210

የሰንደቁ ቁመት 3 ሜትር ፣ centimeters and the Flag staff shall be 3


meters high ;

6. በሰልፍ ጊዜ በክብር ዘብ የሚያዘው የሰንደቅ 6. during procession the size of the Flag
ዓላማ መጠን 105x210 ሴንቲ ሜትርና holding with guard of honor, shall be 105

የሰንደቁ ቁመት 230 ሴንቲ ሜትር ፣ x 210 centimeters and the Flagstaff shall
be 230 centimeters high;
7. በብሔራዊ ክልሉ ኘሬዘዳንት እና በክልሉ 7. on the desks of the offices of the National
ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ጽ/ቤት ጠረንጴዛ ላይ Regional President and the Speaker of the

የሰንደቅ ዓላማው መጠን 21x42 ሴንቲ Regional council, the size of the Flag shall

ሜትርና የሰንደቁ ቁመት 30 ሴንቲ ሜትር be 21 x 42 centimeters and the Flag staff
shall be 30 centimeters high; and
ሆኖ ይዘጋጃል ፡፡

8. የዚህ አንቀፅ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ፤ 8. Without prejudice to the provisions of this


የብሔራዊ ክልሉ ኘሬዚዳንት በሚጓጓዝበት Article, on vehicles in which the National
መኪና ላይ የሚውለበለበው ሰንደቅ ዓላማ Regional President travels, the width and

የቁመቱና የወርዱ ቅንብር / ሬሾ / 3በ4 ሆኖ length of the Flag shall be in the ratio of
3:4 and shall be 30 by 40 centimeters.
3ዐ በ 4ዐ ሴንቲ ሜትር ይሆናል ፡፡

57
ገጽ 8 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 8

10. የሰንደቅ ዓላማው አሰቃቀል 10 . Display of the Flag

1. የሰንደቅ ዓላማውን መውለብለብ የሚያግድ 1.Except in case of force majeure obstructive to


ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካላጋጠመ having it flown, the Flag shall fly daily at the

በስተቀር ፤ በክልሉ ምክር ቤት ጽ/ቤት፣ Secretariat of the Regional Council, at the

በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ፣ ከላይ እስከታች Secretariat of Regional Government, at


Offices of hierarchically lower level
ባሉ የክልሉ የተዋረድ መንግስታዊ ተቋማት
governmental organizations, at Courts and
ጽህፈት ቤቶች ፣በፍርድ ቤቶችና በትምህርት
Schools.
ቤቶች ፣ ሰንደቅ ዓላማው በየቀኑ
ይውለበለባል ፡፡

2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ ያልተመለከቱ 2.Government Offices not specified in sub
የክልሉ መንግስት መስሪያ ቤቶችና ተቋማት article (1) of this Article shall fly the Flag on
በብሔራዊ በዓላት ቀን ሰንደቅ ዓላማ public holidays.

ይሰቅላሉ፡፡

3. በዚህ አንቀጽ በንኡስ አንቀጽ 2 የተደነገገው 3.Without prejudice to the provisions of sub-
እንደተጠበቀ ሆኖ ሰንደቅ አላማ የሚሰቀለው article (2) of this Article the Flag shall fly at

በሚከተሉት ስፍራዎች ይሆናል፡- the following places:

ሀ/ በክልሉ ምክር ቤት ጽ/ቤት በቅጥር a. At the square with in the premises of the
ግቢው አደባባይ፤ Secretariat of the Regional Council;

ለ/ በርዕሰ መስተዳድር ምክር ቤት b. At the square with in the premises of the


ጽ/ቤት በቅጥር ግቢው አደባባይ ፡፡ Secretariat of the Regional Government.

4. የዚህ አንቀፅ አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ 4.Without prejudice to the generality of this
ሆኖ፣ በክልሉ ውስጥ በሚካሄደው አገራዊ እና Article, the Flag shall be flown at the place
ክልላዊ ምርጫ ሰንደቅ ዓላማው መራጮች where registration or casting takes place

በሚመዘገቡበት እና ድምጻቸውን በሚሰጡበት during the National and Regional election.

ቦታ ይሰቀላል፡፡

58
ገጽ 9 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 9

11. ሰንደቅ አላማው ከሌሎች አርማዎች 11 . Display of the Flag with other
ጋር ስለሚኖረው አያያዝ Emblems

1. ከሌላ ወይም ከሌሎች አርማዎች ጋር ሲያዝ 1. When carried or hoisted with one or several
ወይም ሲወጣ ሰንደቅ አላማው በስተቀኝ other Emblems the Flag shall be on the
ይውላል ፡፡ right.

2. ከሁለት አርማዎች ጋር ብቻ ሲያዝ ወይም 2. When carried or hoisted with only two
ሲወጣ ሰንደቅ አላማው ከመሃልና በቁመቱ Emblems, the Flag shall be at the center as
ልክ ከፍ ብሎ እንዲውል ይደረጋል ፡፡ higher as its proportional height.

12. ስለ ሰንደቅ ልሳን 12. Tip of the Flag Staff

የማንኛውም ሰንደቅ ልሳን (ጫፍ) ግማሽ የክብ The Tip of any Flagstaff shall be Semi-
አምሳል ይኖረዋል፡፡ Circular in shape.

13. ስለ ሰንደቅ መትከያ ስፍራ 13. Place for Setting up the Flagstaff

በአደባባይ የሚውለበለብ ሰንደቅ ዓላማ The Flagstaff of the Flag flown at a square
ሰንደቅ የሚተከለው በተቻለ መጠን shall, as far as possible, be set up at the
ከሚተከልበት ተቋም ሕንፃ ፊት ለፊትና center in front of the institution buildings.

መሀል ለመሀል ይሆናል፡፡

14. ሰንደቅ ዓላማው ስለሚሰቀልበትና 14. Time of Hoisting and Lowering the
ስለሚወርድበት ጊዜ Flag

1. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /2/እና/3/ 1. Without prejudice to sub-article (2) and
የተመለከቱት እንደተጠበቁ ሆኖ፤ በዚህ (3) of this Article, the Flag shall be
አዋጅ አንቀፅ 10/1/ በተጠቀሱት መስሪያ hoisted at 6 a.m. and lowered at 6 p.m.

ቤቶች ሰንደቅ ዓላማው ከጠዋቱ በ12 ሰዓት at Offices specified in Article 10(1) of

ተሰቅሎ ከምሽቱ 12 ሰዓት ይወርዳል፡፡ this proclamation. However, in


surrounding where a state of emergency
ሆኖም የድንጋጌ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
has been declared shall not be
በተደነገገባቸው አካባቢዎች ተፈፃሚ ላይሆን
applicable.
ይችላል ፡፡

59
ገጽ 10 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 10

2. በትምህርት ቤቶች ሰንደቅ ዓላማው 2. In schools, the flag shall be hoisted in the
የሚሰቀለው ጠዋት ተማሪዎች ተሰልፈው morning before classes begin and lowered at

ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ይሆናል 6 p.m.

፤የሚወርደውም ከምሽቱ 12 ሰዓት


ይሆናል፡፡

3. በበዓላት ወቅት ሰንደቅ ዓላማው ከዋዜማው 3. The Flag shall be hoisted on the eve and
እስከ በዓሉ ማግስት የሚሰቀል ሲሆን lowered on the morrow of public holidays,

በነዚህ ቀናትም ጠዋት 12 ሰዓት እየወጣ however on each of these days the Flag shall

ከምሽቱ 12 ሰዓት ይወርዳል፡፡ be hoisted at 6 a.m. and lowered at 6 p.m.

15. ሰንደቅ ዓላማው ሲሰቀልና ሲወርድ 15.Respect due on Hoisting and Lowering
ሊሠጠው ስለሚገባ አክብሮት of the Flag

1. በክልሉ የሚገኝ ማንኛውም ሰው ለብሔራዊ 1. Any person reside in the Region shall have

ክልሉ ሰንደቅ ዓላማ የሚገባውን ክብር the responsibility and duty to pay due honor
to the Flag of the National Region.
የመስጠት ኃላፊነትና ግዴታ አለበት፡፡

2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1 የተደነገገው 2. Without prejudice to sub-article (1) of this
እንደተጠበቀ ሆኖ ፤ ሰንደቅ ዓላማው ካረጀ Article, when the Flag becomes old, worn
፣ከተቀደደ ወይም በማንኛውም መልኩ out or in any way can no longer be used, it

ማገልገል ካልቻለ በተገቢው የክብር አፈፃፀም shall be destroyed by burning with due

ስርዓት ተቃጥሎ እንዲወገድ ይደረጋል፡፡ respect.

16. ሰንደቅ ዓላማው ከፌደራሉና ከሌሎች 16. Procedural Orders of Display of the
አቻ ክልሎች ሰንደቅ ዓላማዎች ጋር Flag with the Flags of Federal and
ሲሰቀል ስለሚኖረው ሥነ-ሥርዓት Other Regional States

ሰንደቅ ዓላማው ከፌደራሉ እና ከሌሎች አቻ Appropriate provisions of the Federal


ክልሎች ሰደንቅ ዓላማዎች ጋር ሲሰቀል Democratic Republic of Ethiopia “Flag

ስለሚኖረው የአወጣጥ ስነ-ስርዓት የኢትዮጵያ Proclamation No. 654/2009”shall apply to

ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሰንደቅ the procedural orders of the flag with the
flags of federal and other Regional States.
ዓላማ አዋጅ ቁጥር 654/2ዐዐ1 ዓ.ም አግባብ
ያላቸው ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡

60
ገጽ 11 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 11

17. በሰልፍ ጊዜ የሰንደቅ አላማው አያያዝ 17. Procedure at procession

ሰንደቅ አላማው በህዝባዊ ሰልፍ ላይ እንዲያዝ At public procession the procedure of displaying
ሲደረግ የአያያዙ ስርዓት እንደሚከተለው the Flag shall be as follow:
ይሆናል፡-

1. ሰንደቅ ዓላማውን የያዘው ሰው ከሰልፈኛው ፊት 1. The guard of honor in charge of holding


መሀል ለመሀል አምስት ሜትር ቀድሞ the Flag shall come at front with 5 meter
ይሄዳል፡፡ distance from the first group raw.
2. ተሸካሚው ሰንደቁን ከታች በቀኝ እጁ ከላይ 2. The guard of honor shall hold the staff
በግራ እጁ በሰውነቱ መሀል ለመሀል ቀጥ with his right hand at its bottom and his
አድርጐ ይይዘዋል፡፡ left hand at the upper part by erecting at
the center of his body.
3. ሰንደቅ ዓላማው ይታጀባል፡፡ 3. The Flag shall be accompanied.
18. በተሽከርካሪዎች ላይ ስለሚኖር 18. Procedure to Mount and Fly the Flag
የሰንደቅ ዓላማ አጠቃቀም on Vehicles

1. የብሔራዊ ክልሉ ኘሬዘዳንት እና የክልሉ 1. The Flag shall be flown on the vehicle, in

ምክር ቤት አፈ ጉባኤ በሚጓጓዙበት which the President and the Speaker of

ተሽከርካሪ ላይ ሰንደቅ ዓላማው ይሰቀላል፡፡ National Region is traveling.

2. የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ ድንጋጌ 2. Without prejudice to the provisions of sub-
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የብሔራዊ ክልሉን article (1) of this Article, the privilege of
ሰንደቅ ዓላማ በተሽከርካሪ ላይ በመስቀል flying the National Regional Flag on a

መጠቀም የሚችሉት የሚከተሉት የስራ vehicle is restricted to:

ኃላፊዎች ብቻ ይሆናሉ፡-

ሀ/ የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ- a. The Deputy Speaker of the Regional


ጉባኤ፤ Council;

ለ/ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፤ b. The Vice-head of Government of the


Region;
ሐ/ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት c. The Members of the council of the

አባላት ፤ Regional Government;

መ/የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት d. The President and Vice-President of the


ኘሬዝዳንትና ምክትል ኘሬዝዳንት፤ Regional Supreme Court;
61
ገጽ 12 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መነግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.12 April 1, 2011 page 12

ሠ/ የክልሉ ዋና ኦዲተርና ምክትል ዋና e. The General and Deputy General


ኦዲተር ፤ Auditor of the Region;

ረ/ የዞን ዋና አስተዳዳሪዎች እና ፤ f. The Zonal Head of Administrators; and

ሰ/ የብሔረሰብ ምክር ቤት አፈ ጉባኤዎች ፡፡ g. The Speakers of Nationality Council.

19. በክልላዊ ሀዘን ቀን ስለሚኖር የሰንደቅ 19. Half–Masting and Regional


ዓላማ ሥነ ሥርዓት Mourning

1. በኃላፊነት ላይ ያለ ወይም ከኃላፊነት 1. In the event of the death of Regional


የተነሣ የክልሉ ኘሬዘደንት ከዚህ ዓለም President, on official duty or retirement, the

በሞት የተለየ እንደሆነ የብሔራዊ ክልሉ National Region Flag shall be flown at half

ሰንደቅ ዓላማ በሚታወጀው ክልላዊ mast on the declared day of Regional


Mourning.
የሐዘን ቀን ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ
ይደረጋል፡፡

2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ 2. Up on the death of persons and dignitaries
ከተመለከተው ውጪ ክልላዊ የሀዘን other than those mentioned under sub-article
ቀንና ሰንደቅ ዓላማው ዝቅ ብሎ (1) of this Article, half masting and a

የሚውለበለብባቸው ሁኔታዎችን Regional mourning day may be held if the

በተመለከተ የክልሉ ምክር ቤት ሊወስን Regional Council pass a decision to that


effect.
ይችላል ፡፡

3. ክልላዊ የሀዘን ቀኑ በህዝባዊና 3. In cases where a Regional mourning day


ሐይማኖታዊ በዓላት ላይ የሚውል ከሆነ coincides with official holiday, the Flag
ሰንደቅ ዓላማው ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ shall not be flown at half mast.

አይደረግም ፡፡

4. በዚህ አንቀፅ ድንጋጌ መሠረት 4. On occasions of funeral in accordance with


በሚፈፀም የቀብር ሥነ -ሥርዓት ቀብሩ the provisions of this Article, the Flag shall
ከመፈፀሙ በፊት በአስከሬኑ ሣጥን ላይ first be folded following the appropriate

ያረፈው ሰንደቅ ዓላማ በተገቢው ስነ- procedure before the bier or coffin is

ስርዓት ተጣጥፎ መነሳት ያለበት ሲሆን lowered in to the grave. The Flag may not
touch the ground.
በማንኛውም መልኩ መሬት መንካት
የለበትም፡፡

62
ገጽ 13 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 12 መጋቢት 23 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hg Gazette No.12 April 1, 2011 page 13

ክፍል አራት PART FOUR

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

20. ስለተከለከሉና ስለሚያስቀጡ ተግባራት 20.Prohibitions and Penalties

1. የክልሉን ሰንደቅ ዓላማ ወይም ዓርማ 1. To worn out at the square, to burn, to
በአደባባይ መቅደድ ፣ ማቃጠል ፣ ማጥፋት hide, to disrespect, to insult or
መድፈር ፣ ማበላሸት ፣ መስደብ ወይም degrades by any other means of the

በማናቸውም ሌላ አኳኋን ማዋረድ በዚህ Flag or Emblem of the Region is a

አዋጅ የተከለከለ ተግባር ነው ፡፡ prohibited act under this proclamation.

2. የዚህን አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ 2. Anyone who commits an act in


ተላልፎ የተገኘ አግባብ ባለው የወንጀለኛ contravention to sub-article (1) of this
መቅጫ ሕግ ድንጋጌ መሠረት ይቀጣል ፡፡ Article, shall be penalized with the
appropriate provisions of penal law.

21. ደንብ የማውጣት ስልጣን 21. Power to Issue Regulations

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ይህን አዋጅ The Council of the Regional Government

ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ የሆነ ደንብ may issue regulations necessary for the

ማውጣት ይችላል፡፡ implementation of this proclamation.

22. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ሕጐች 22. Inapplicable laws

ይህን አዋጅ የሚቃረን አዋጅ ወይም የተለመደ Any proclamation or customary practice
አሰራር በዚህ አዋጅ በተሸፈኑ ጉዳዩች ላይ inconsistent with this proclamation, shall be
ተፈፃሚነት አይኖረውም ፡፡ inapplicable on matters provided for in this
proclamation.
23. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 23.Effective date

ይህ አዋጅ በክልሉ ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ታትሞ This proclamation shall come in to force as of
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ its publication in the Zikre-Hig Gazette of the
Regional State.
ባህር ዳር Done at Bahir Dar,
መጋቢት 23 ቀን 2003 ዓ.ም This 1st day of April 1, 2011.
አያሌው ጎበዜ Ayalew Gobezie
የአማራ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚዳንት
President of the Amhara National Regional
State
63
አዋጅ ቁጥር 176 /2003 Proclamation No. 176 /2010
The Amhara National Regional State
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአስፈፃሚ አካላት Executive Organs Re-Establishment and
Determination of their Powers and Duties
እንደገና ማቋቋሚያና ሥልጣንና ተግባራት
Proclamation
መወሰኛ አዋጅ
WHEREAS, it has been necessary to create a

በአገር አቀፍ ደረጃ የተቀረፀውን የዕድገትና Government structure oriented with developmental
and democratic outlook, and enter into a renewed
የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በማሣካቱ ረገድ
duty with a view to enabling our Regional State to
ክልላችን የሚኖረውን ድርሻ በአይነትም ሆነ
boost its share both in kind and quantity with respect
በመጠን ከፍ ለማድረግና የህዝቡን የላቀ
to accomplishing the Growth and Transformation
ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይቻል ዘንድ በልማታዊና
Plan formulated at the National level and thereby
ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ የተቃኘ የመንግሥት
ensure the maximum benefit of the people at large
አደረጃጀት ፈጥሮ ወደ ሥራ መግባት አስፈላጊ thereof;
ሆኖ በመገኘቱ፤
64
ይህንኑ ታሣቢ በማድረግ ተያያዥነት ያላቸውን WHEREAS, taking this into account, besides
የሥራ ሂደቶች እያሠባሠቡ በአንድ አስፈፃሚ collecting interrelated activities and organize them
አካል ሥር ከማጠቃለል ጐን ለጐን ዓላማ under one executive body, it has been appropriate
to put in place an enabling legal atmosphere
አስፈፃሚ መሥሪያቤቶች ለልማቱ መፋጠን
whereby executive organs identify their main
ባላቸው ተጨባጭ ፋይዳ ላይ በመመሥረት
operational areas of strategic importance and strive
አበይት የትኩረት መስኮቻቸውን ከወዲሁ ለይተው
more on these areas towards achieving effective
ይበልጥ በእነዚሁ ላይ እንዲረባረቡና ለውጤታማ
performance on the basis of underlined significance
አፈፃፀም እንዲተጉ የሚያስችላቸውን ህጋዊ ሁኔታ
for the acceleration of the development thereof;
ማመቻቸት ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ፤

ከነዚሁ ቁልፍ መርሆዎች በመነሣትና ክልሉ እስከ WHEREAS, having adhered to these key principles
አሁን ድረስ ባካሄደው መሠረታዊ የሥራ ሂደት and taken into consideration the positive results
ለውጥ ጥናት ውጤትና ትግበራው ወቅት የተገኙተን obtained and multi-furious tendencies observed
በጐ ልምዶችና የታዩትን ፈርጀ ብዙ ዝንባሌዎች during the study, findings and implementation of
the Business Process Re-engineering conducted by
ግምት ውስጥ በማስገባት ከየተቋቋሙበት ተልዕኮ
the Regional State, it is believed that a need has
ጋር የተገናዘበ የተግባርና ኃላፊነት ሽግሽግም ሆነ
arisen for the proper identification of those
የተጠሪነት ለውጥ ሊደረግባቸው የሚገቡትን
executive organs requiring a shift of duties and
አስፈፃሚ አካላት በውል ለይቶና ሁኔታው በፈቀደ
responsibilities or a change of accountability in
መጠን አደረጃጀታቸውን ከፌዴራሉ መንግሥት
conformity with their establishment objectives as
አወቃቀር ጋር አጣጥሞ በግልፅ መደንገግና well as clearly provide for the legislation of their
ባልተጋነነ ወጭ እርስ በርስ የሚደጋገፉበትን organizational set- up possibly harmonizing with
የተሣለጠ አሠራር ማሥፈን እንደሚገባ በመታመኑ፤ the structure of the Federal Government and
thereby create a speedy system in which they would
support each other, failing an exaggerated cost;

የአማራ ክልል ም/ቤት በተሻሻለው የብሔራዊ ክልሉ NOW, THEREFORE, the Council of the Amhara
ህገ-መንግስት አንቀጽ 49 ንዑስ አንቀፅ 3(1) ድንጋጌ National Region, in accordance with the powers
ሥር በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን አዋጅ vested in it under Article 49 sub article 3/1 of the
አውጥቷል። Revised Constitution of the National Regional
State, hereby issues this proclamation.

65
ክፍል አንድ PART ONE

ጠቅላላ ድንጋጌዎች GENERAL PROVISIONS

1. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ አዋጅ “የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት


This Proclamation may be cited as "The Amhara
አስፈፃሚ አካላት እንደገና ማቋቋሚያና ሥልጣንና
National Regional State Executive Organs’ Re-
ተግባራት መወሠኛ አዋጅ ቁጥር176 /2003 ዓ/ም”
establishment and Determination of their Powers
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
and Duties Proclamation No. 176/2010".

2. ትርጓሜ 2. Definition

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context requires otherwise, in this
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፦ proclamation:
1. “ቢሮ” ማለት በዚህ አዋጅ ወይም በሌላ ሕግ 1. ‘‘Bureau’’ shall mean an executive office
የተቋቋመ ወይም የሚቋቋምና የክልሉ established or to be established as per this
መስተዳድር ምክር ቤት አባል የሆነ proclamation or any other laws and having
አስፈፃሚ መስሪያ ቤት ነው፡፡ become member of the Council of Regional
Government thereof.
2. “የቢሮ ኃላፊ” ማለት የዚሁ መስሪያ ቤት 2. ‘‘Bureau Head’’ shall mean any natural
የበላይ ኃላፊ ሆኖ እንዲያገለግል በሕገ- person appointed or to be appointed to serve
መንግስቱ መሰረት የተሾመ ወይም የሚሾም in such an executive office pursuant to the
ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ነው፡፡ provisions of the Constitution.

3. “ምክር ቤት” ማለት የብሔራዊ ክልሉ 3. ‘‘Council” shall mean the Council of the
መስተዳድር ም/ቤት ሲሆን እንደተገቢነቱ National Regional Government which may, as
የየርከኑን አስተዳደር ም/ቤቶች ሊጨምር appropriate, include those administrative

ይችላል፡፡ councils at various levels.

66
ክፍል ሁለት PART TWO
ስለርዕሰ መስተዳድሩ፣ምክትል ርዕሰ THE HEAD OF GOVERNMENT,

መስተዳድሩና የክልሉ መስተዳድር ምክር DEPUTY HEAD OF GOVERNMENT


AND THE COUNCIL OF THE
ቤት
REGIONAL GOVERNMENT
3. ስለርዕሰ መስተዳድሩ ስልጣንና ተግባር 3. Powers and Duties of the Head of
Government
የአማራ ብሔራዊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር The powers and duties of the Head of Government
ስልጣንና ተግባር በተሻሻለው የክልሉ ሕገ- of the Amhara National Regional State shall be
መንግስት አንቀጽ 60 ድንጋጌዎች ሥር those stipulated under the provisions of Art. 60 of
የተመለከተው ይሆናል፡፡ the Revised Regional State Constitution.
4. ስለምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ሥልጣንና 4. Powers and Duties of The Deputy Head of
ተግባር Government
የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክትል ርዕሰ The powers and duties of the Deputy Head of

መስተዳድር ስልጣንና ተግባር በተሻሻለው Government of the Amhara National Regional


State shall be those stipulated under the provisions
የክልሉ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 61 ድንጋጌዎች
of Art. 61 of the Revised Regional State
ሥር የተመለከተው ይሆናል፡፡
Constitution.
5. ስለምክር ቤቱ ስልጣንና ተግባር 5. Powers and Duties of the Council

የአማራ ብሔራዊ ክልል መስተዳድር ምክር The powers and duties of the Council of the
ቤት ስልጣንና ተግባር በክልሉ ሕገ-መንግስት Amhara National Regional Government shall be

አንቀጽ 58 ድንጋጌዎች ሥር የተመለከተው those stipulated under the provisions of Art.58 of

ይሆናል፡፡ the Revised Regional Constitution.

6. የክልል መስተዳድር ምክር ቤት አባላት 6. Membership of the Council of the Regional


Government
1. የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ከዚህ በታች 1. The Council of the Regional Government shall
የተመለከቱት አባላት ይኖሩታል፦ have members as stated herein under:
ሀ/ ርዕሰ መስተዳድሩ፣ A. The Head of Government,

ለ/ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ፣ B. The Deputy Head of Government,

ሐ/በዚህ አዋጅ አንቀጽ 10 ሥር የተመለከቱትን C.Those Superintendents in charge of the


Bureaus as are enumerated under Art.10 of
ቢሮዎች የሚመሩ የበላይ ኃላፊዎች፣
this proclamation hereof,
67
መ/ በአዋጁ መሠረት በርዕሰ መስተዳደሩ D. Other officials to be designated by the Head
of Government, based on the proclamation.
የሚሰየሙ ሌሎች ባለሥልጣናት፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ፊደል 2. Whenever any one of the Bureau Heads indicated

ተራ ቁጥር /ሐ/ ድንጋጌ ሥር under sub-Art. 1/C/ of this Article hereof, is

የተመለከተው ማንኛውም የቢሮ ኃላፊ unable to attend sessions of the Council, the
Deputy Bureau Head having seniority in
በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ ሊገኝ
appointment, shall so participate in such sessions,
በማይችልበት ጊዜ በተለየ ሁኔታ በጽሁፍ
provided that no other delegations have been
ካልወከለ በስተቀር በሹመት ቅድሚያ
conferred before in writing, on exceptional
ያለው ምክትል የቢሮው ኃላፊ በምክር
grounds.
ቤቱ ስብሰባ ላይ ይሣተፋል፡፡
7. ስለክልል መስተዳድር ም/ቤት ጽ/ቤት 7. Office of the Council of the Regional
Government
1. የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ጽ/ቤት 1. The Office of the Council of the Regional
በተሻሻለው የክልሉ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 62 Government shall be the Office of the Head of

ንዑስ አንቀጽ 2 ድንጋጌ ሥር የተመለከተው Government indicated under the provisions of


Art.62 sub-Art.2 of the Revised Regional
የርዕሰ መስተዳድሩ ጽ/ቤት ይሆናል፡፡
Constitution.

2. የጽ/ቤቱ ኃላፊ በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የሚሾም 2. To be appointed with the rank of a Bureau Head
ሆኖ፦ hereof, the Head of the Office shall;
ሀ/ የካቢኔውን ጉዳዮች በበላይነት ያስፈጽማል፣ A. Direct over the execution on the cabinet
affairs:
ለ/ በም/ቤቱ ስብሰባዎች ላይ ያለድምፅ B. Attend, without vote, the cabinet sessions as
ይሣተፋል፣ሃሣብና አስተያየትም ይሰጣል፡፡ well as render suggestions and opinions.
3. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 ሥር 3. The provisions of sub-Arts.1 and 2. of this Article
የተደነገገው ለበታች የአስተዳደር ጽ/ቤቶችም hereof shall, Mutatis Mutandis, apply to the

ሆነ ኃላፊዎቻቸው በተመሣሣይ ተፈፃሚነት subordinate Administrative offices and their


respective Heads.
ይኖረዋል።
8. ስለ ምክር ቤቱ የመሰብሰቢያ ጊዜ፣ የስብሰባ 8. Meeting-Time, Procedure And Chairing
ስነ-ሥርዓትና አመራር
1. የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት፦ 1. The Council Of the Regional Government
shall:

68
ገጽ 6 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 6

ሀ/ ዝርዝሩ ወደፊት በሚወጣ ደንብ A. With the details shall be specified in a


የሚወሰን ሆኖ መደበኛና አስቸኳይ regulation, undertake ordinary and

ስብሰባዎችን ያካሂዳል። extraordinary sessions.


B. The constitution of a quorum in this regard shall
ለ/ ምልአተ-ጉባኤ የሚኖረው ከአባላቱ
require the presence of more than half of its
ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት
members at a meeting.
በስብሰባው ላይ ሲገኙ ይሆናል፤
ሐ/ ውሣኔዎችን የሚያሣልፈው በተባበረ C. Its decisions shall be passed by consensus;

ድምፅ ይሆናል፣ በተባበረ ድምጽ Provided that they may be taken by a


majority vote, in default of same.
መወሰን ካልተቻለ ግን ጉዳዩ በድምፅ
ብልጫ ይወሰናል፡፡
2. የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አባላት 2. Without prejudice to the rights of the members of
አጀንዳ የማስያዝ መብታቸው እንደተጠበቀ the Council of the Regional Government to

ሆኖ ርዕሰ መስተዳድሩ፡- submit an agenda , the Head of Government shall:

ሀ/ ለምክር ቤቱ አጀንዳ ሆነው የሚቀርቡ A. Decide on the agenda qualifying for the
referral to the Council;
ጉዳዩችን ይወስናል፣
ለ/ የምክር ቤቱን ስብሰባዎች ይመራል፡፡ B. Preside over the Council’s meetings;
ሐ/ ለምክር ቤቱ አጀንዳ ሆኖ የቀረበ C. Postpone the meeting for some future
ማናቸውም ጉዳይ በሚመለከተው proceeding in case he has found out that a

የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ መታየት given agenda is subject, for consideration

የሚያስፈልገው ሆኖ ሲያገኘው by the standing committee of the Council


concerned.
ስብሰባውን ለሌላ ጊዜ ያስተላልፋል፡፡
3. ርዕሰ መስተዳድሩ በማይኖርበት ጊዜ 3. In the absence of the Head of government, the
እርሱን ተክቶ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ Deputy Head of government shall, in his place,

የምክር ቤቱን ስብሰባዎች ይመራል፡፡ preside over the meetings of the Council.

9. ስለምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች 9. Standing Committees of the Council

1. የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ኃላፊነቱን 1. The Council of the Regional Government shall
ለመወጣት ይረዱት ዘንድ የሚቋቋሙ የየምክር have various standing committees comprising
ቤቱ አባላት የሚገኙባቸው ልዩ ልዩ ቋሚ council members with the view to assisting in

ኮሚቴዎች ይኖሩታል፤ discharging its responsibilities;


2. The powers and duties of the standing
2. የቋሚ ኮሚቴዎቹ ስልጣንና ተግባራት ምክር
committees shall be specified by a directive of
ቤቱ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል።
the Council to be issued afterwards.

69
ገጽ 7 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 7

ክፍል ሶስት PART THREE


ስለ ቢሮዎች በጠቅላላው THE BUREAUS IN GENERAL
10. ስለ መቋቋም 10. Establishment

የሚከተሉት ቢሮዎች በዚህ አዋጅ ተቋቁመዋል፦ The following Bureaus are hereby established by this
proclamation:
1. የግብርና ቢሮ፣ 1. Agriculture Bureau,
2. የኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ፣ 2. Industry and Urban Development Bureau;
3. የንግድና ትራንስፖርት ቢሮ፣ 3. Trade and Transport Bureau,
4. የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ፣ 4. Finance and Economic Development Bureau,
5. የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና 5. Environmental Protection, Rural Land
አጠቃቀም ቢሮ፣ Administration and Use Bureau,

6. የውሃ ሃብት ልማት ቢሮ፣ 6. Water Resource Development Bureau,


7. የትምህርት ቢሮ፣ 7. Education Bureau,

8. የጤና ጥበቃ ቢሮ፣ 8. Health Bureau,

9. የፍትህ ቢሮ፣ 9. Justice Bureau,


10. Administrative and Security Affairs Bureau,
10. የአስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች ቢሮ፣
11. የባህል፣ ቱሪዝምና ፖርኮች ልማት ቢሮ፣ 11. Culture, Tourism and Parks’ Development
Bureau,
12. የሲቪል ሰርቪስ ቢሮ፣ 12. Civil Service Bureau,
13. የሴቶች፣ የህፃናትና የወጣቶች ጉዳይ ቢሮ፣ 13. Women’s, Children’s and Youth’s Affairs
Bureau,
14. የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ፣ 14. Labor and Social Affairs Bureau, and
15. የቴክኒክና ሙያ ቢሮ፡፡ 15. Technical and Vocational Bureau.
11. የቢሮዎች የወል ስልጣንና ተግባር 11. Collective Powers And Duties of the Bureaus
1. እያንዳንዱ ቢሮ በየሥራው መስክ፡- 1. Each and every Bureau shall, in connection with
its sphere of activities:
ሀ/ የፌዴራሉን መንግሥት ፖሊሲዎች መሠረት A. Initiate Region wide policies, strategies and
ያደረጉና የክልሉን ነባራዊ ሁኔታዎች laws based on those policies of the Federal

ያገናዘቡ ክልል አቀፍ ፖሊሲዎችን፣ Government and having due regard to the

ስትራቴጂዎችንና ሕግጋትን ያመነጫል፣ objective realities of the Regional State as well


as prepare work plan along with the budget
የሥራ እቅድና የማስፈፀሚያ በጀት ረቂቅ
proposal and implement same upon approval;
ያዘጋጃል፣ ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል፤
70
ገጽ 8 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 8

ለ/ የፌዴራሉና የክልሉን መንግስታት ሕጐች B. Implement the Federal and Regional laws

በክልሉ ውስጥ በሥራ ላይ ያውላል፤ throughout the Regional State;

ሐ/ የጥናትና ምርምር ተግባራትን ያከናውናል፣ C. Carry out the study and research activities,
gather and systematize data as well as
መረጃዎችን ይሰበስባል፣ ያቀነባብራል፣
disseminate same to the concerned;
ለሚመለከታቸውም ያሰራጫል፤
መ/ እንደ አስፈላጊነቱ በክልሉ ውስጥ የራሱን D. Create, as may be necessary, its subordinate
የበታች አረጃጀቶች ይፈጥራል፣ ሥራቸውን structures throughout the Regional state,

ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣ መሰል follow up and monitor their activities, as


well as provide the appropriate support and
አደረጃጀቶች እዲቋቋሙላቸው ጥያቄ
advisory services to the Nationality, Zone
ሲያቀርቡለትም ለብሄረሰብ፣ ዞንና ለወረዳ
and Woreda administrations when requested
አስተዳደሮች ተገቢውን ድጋፍና የምክር
to assist them in the establishment of their
አገልግሎት ይሰጣል፤
own similar structures;
ሠ/ ከተግባርና ኃላፊነቱ ጋር በተያያዘ ዝርዝር E. Issue detailed implementation directives in
የማስፈፀሚያ መመሪያዎችን ሊያወጣ relation to its own powers and duties;

ይችላል፤
ረ/ በሕግ መሠረት ውሎችን ይዋዋላል፣ F. Enter into contracts pursuant to law, conclude

ስምምነቶችን ያደርጋል፣ ይከሣል፣ ይከሰሣል፣ agreements, sue or be sued as well as acquire


property thereof;
የንብረት ባለቤት ይሆናል፤
ሰ/ ለጾታ እኩልነት መርህ ልዩ ትኩረት G. Carry out its duties in such a way as to ensure
በመስጠት የሴቶችን ህገ-መንግሥታዊ the Constitutional entitlements of women by

ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይህንኑ በዕቅድ having incorporated the principle of gender

አካቶ ይሠራል፡፡ equality in its plan.

2. በዚህ አዋጅ አንቀጽ 29 ወይም በየማቋቋሚያ 2. It shall direct the overall implementation of the
ህጐቻቸው በተደነገገው መሠረት ተጠሪዎች executive organs made accountable to it

የተደረጉለትን አስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም pursuant to the provisions of Art.29 of this

በበላይነት ይመራል፣ ሥራቸውን proclamation or their respective establishment


laws, coordinate their efforts as well as examine
ያስተባብራል፣ አደረጃጀቶቻቸውንና የሥራ
their structural setups and operational programs
ኘሮግራሞቻቸውን መርምሮ ለሚመለከተው
prior to the decision that such be submitted for
የክልሉ መንግስት አካል እንዲቀርቡ
approval to the pertinent body of the Regional
ይወስናል፡፡
Government.

71
ገጽ 9 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 9

3. ተጠሪዎች የተደረጉለት መንግስታዊ የልማት 3. It shall followup and support,based on the law,
ድርጅቶች ቢኖሩ በሕግ መሰረት ይከታተላል፣ oversee the operation of those public enterprises

ይደግፋል፣ የልማቱ አጋዥ ሆነው መስራታቸውን and ascertain the value of their contribution for
the ongoing development, in case such entities
ያረጋግጣል፡፡
have been made accountable to it.
4. በዚህ አዋጅና በሌሎች ሕጐች የተሰጡትን 4. It shall implement the specific powers and duties
ዝርዝር ስልጣንና ተግባራት በሥራ ላይ as are provided for it in this proclamation and

ያውላል፡፡ other laws.

5. ስለሥራው ክንውን በየወቅቱ ለርዕሰ 5. It shall submit periodic reports to the Head and
Council of the Regional Government in respect of
መስተዳድሩና ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት
the performance of its duties.
ዘገባዎችን ያቀርባል፡፡
12. የቢሮ ኃላፊዎች ተጠሪነትና ተግባር 12. Accountability and Duty of the Bureau
Heads
እያንዳንዱ የቢሮ ኃላፊ፦
Each and every Bureau Head shall:
1. ተጠሪነቱ ለርዕሰ መስተዳድሩና ለክልሉ
1. Be accountable to the Head and Council of the
መስተዳድር ምክር ቤት ይሆናል፣
Regional Government,
2. የሚመራውን ቢሮ ይወክላል፣ ሥልጣንና 2. Represent the Bureau under his/her leadership
ተግባራቱን በሥራ ላይ ያውላል፣ and implement its powers and duties,
3. ለቢሮው በተፈቀደው በጀትና የሥራ 3. Effect expenditures in accordance with the
ፕሮግራም መሠረት ገንዘብ ወጪ ያደርጋል፣ work program and budget approved for the
Bureau,
4. በቢሮው ውስጥ ውጤታማ የሥራ አመራር 4. Put in place an effective management system
ሥርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ መደረጉን for the Bureau and follow up its observance
ይከታተላል፡፡ thereof.

13. የምክትል ቢሮ ኃላፊዎች ተጠሪነትና 13. Accountability and Duty of the Deputy

ተግባር Bureau Heads


1. Each and every Deputy Bureau Head shall, being
1. እያንዳንዱ ምክትል የቢሮ ኃላፊ ተጠሪነቱ
accountable to the Bureau Head concerned, carry
ለሚመለከተው ቢሮ ኃላፊ ሆኖ በዚሁ
out such duties as are specifically assigned to
ኃላፊ ተለይተው የሚሰጡትን ተግባራት
him / her by this Head;
ያከናውናል፤
2. የቢሮ ኃላፊው በማይኖርበት ወይም ሥራውን 2. He or she shall replace and act on behalf of the
ለማከናወን በማይችልበት ጊዜና ሁኔታ Bureau in the absence and inability of the Bureau

እርሱን ተክቶ ይሠራል፡፡ Head to carry out the tasks;

72
ገጽ 10 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 10

3. በማናቸውም ቢሮ ውስጥ የሥራው መጠንና 3. Where more than one Deputy are present in any

ውስብስብነት በመጠየቁ ከአንድ በላይ የሆኑ given Bureau due to the volume and complexity

ምክትሎች በሚገኙበት ጊዜ የቢሮ ኃላፊው of the work, the Deputy Bureau Head, senior in
appointment, shall direct the Bureau in the
በተለይ የጽሁፍ ውክልና የሰጠው ሰው
absence of the Bureau Head, unless it is
መኖሩ ካልተረጋገጠ በስተቀር እርሱን ተክቶ
ascertained that the latter has specifically
ቢሮውን የሚመራው በሹመት ቀደምትነት
delegated another person to replace him in
ያለው ምክትል የቢሮ ኃላፊ ይሆናል፡፡
writing.

ክፍል አራት PART FOUR


ስለ ቢሮዎች ዝርዝር ስልጣንና ተግባር Specific Powers and Duties of the Bureaus

14. የግብርና ቢሮ 14. The Bureau of Agriculture


በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent

ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ provisions of other laws, the Regional Bureau of
Agriculture shall, pursuant to this proclamation,
ግብርና ቢሮ በዚህ አዋጅ መሠረት የሚከተሉት
have the following specific powers and duties:
ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦

1. የሀገሪቱን የግብርና መር ፖሊሲና ስትራቴጂ 1. Prepare and implement the short, medium and

መሠረት ያደረጉ የክልሉን የአጭር፣ long- term strategic plans and programs of the
Regional State on the basis of the country’s
የመካከለኛና የረዥም ጊዜ ስትራቴጃዊ
Agriculture- lead policy and strategy as well as
ዕቅዶችና ፕሮግራሞች ያዘጋጃል፣ ይፈጽማል፣
cause the promotion of a rapid and sustainable
ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የግብርና ልማት
agriculture;
እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
2. ለአርሶ አደሩ የኤክስቴንሽን አገልግሎትና 2. Avail Extension service and technical support to

የቴክኒክ ድጋፍ ያደርጋል፣ ለምርምር the farmers, render initial proposal for research
purposes and follow up their effective application
አገልግሎት የመነሻ ሀሣብ ይሰጣል፣
thereof;
ውጤታማነቱን ይከታተላል፤
3. የሰብልና የእንስሳት በሽታዎችን፣ ፀረ-ሰብል 3. Provide material and technical support with the

ተባዮችንና አረሞችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር view to preventing and controlling crops’ and

የማቴሪያልና የቴክኒክ እገዛ ይሰጣል፤ animals’ diseases as well as anti-harvest pests and
weeds;

73
ገጽ 11 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page11

4. በምርምር የተገኙ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን 4. Introduce and adapt new technological findings
ያቀርባል፣ ያላምዳል፣ ፕሮቶታይፖችን obtained by research, produce prototypes and
disseminate same to potential producers;
ያመርታል፣ ለሚያመርቱትም ያሰራጫል፤
5. በግብርናው ዘርፍ መዋእለ ንዋያቸውን ማፍሰስ 5. Provide the appropriate information and advisory
ለሚፈልጉ የግል ባለሀብቶች ተገቢውን መረጃና services to private proprietors wishing to invest

የምክር አገልግሎት ይሰጣል፤ their capital in the agricultural sector;

6.በተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ መስክ፣ 6. Render educational, training and counseling
ለአርሶአደሩና በግብርናው ዘርፍ ለተሰማሩ የግል services to the farmers and private investors
ባለሀብቶች ስለአጠባበቅ፣ አያያዝና አጠቃቀሙ engaged in the agricultural sector as regards the

የትምህርት፣ የሥልጠናና የምክር አገልግሎቶችን development, protection and use of the natural
resources, follow up and supervise over the
ይሰጣል፣ የልማቱን፣ የጥበቃውንና አጠቃቀሙን
development, protection and utilization of same
ሁኔታ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
thereof;
7. አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር ለአርሶ 7. Create in collaboration with the appropriate bodies,
አደሩ የብድር አገልግሎት የሚቀርብበትን ሁኔታ favorable conditions whereby farmers may be
ያመቻቻል፤ provided with credit facilities;

8. የውሃ እቀባ ስራዎችን ያከናውናል፣ እንዲከናወኑ 8. Carry out water-harvesting activities or cause
ያደርጋል፣ በመለስተኛ የመስኖ አውታሮች ላይ same to be carried out, undertake maintenance,
የጥገና፣ የባህላዊ ወንዝ ጠለፋና የአነስተኛ መስኖ traditional river diversion and irrigation

ልማት ሥራዎችን ያካሄዳል፣ እንዲስፋፉ development works on small-scale irrigation


schemes, encourage their expansion and provide
ያበረታታል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤
support thereof;

9. ወደ ክልሉ በሚገቡና ከክልሉ በሚወጡ እጽዋት፣ 9. Conduct the appropriate quarantine control on
አዝርእት፣ እንስሳትና የእንስሳት ተዋጽኦ ላይ those plants, seeds, animals and products thereof

ተገቢውን የኳራንቲን ቁጥጥር ያደርጋል፤ brought into or going out of the Regional State;

10.የግብርና ግብዓቶች ጥራታቸው ተጠብቆ 10. Follow up and supervise over the distribution of

ለተጠቃሚዎች መሰራጨታቸውን ይከታተላል፣ agricultural inputs in a desired quality;

ይቆጣጠራል፤

74
ገጽ 12 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page12

11. የግብርና ልማቱን ለማፋጠንና የገጠር 11. Establish and direct training institutions and
ቴክኖሎጂዎችን ለማሻሻል የሚረዱ centers assisting the acceleration of the

የማሰልጠኛ ተቋማትንና ማዕከላትን agricultural development and improvement of the


rural technologies;
ያቋቁማል፣ ይመራል፤
12. በክልሉ ውስጥ የሚገኙ የሰብል፣ የእንስሳትና 12. Expand and administer the crop, animal and rural

የገጠር ቴክኖሎጂ ብዜት ማዕከላትን technology multiplication centers available in the

ያስፋፋል፣ ያስተዳድራል፣ አዳዲሶች Regional State as well as cause the establishment


of newer ones;
እንዲቋቋሙ ያደርጋል፤
13. አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር 13. Direct, in collaboration with the relevant bodies,
በክልሉ ውስጥ የደንና የዱር እንስሳት the activities of preservation and utilization of the

ጥበቃና አጠቃቀም ተግባራትን በበላይነት forest and wildlife in the Regional State;

ይመራል፤
14. በግብርና ልማቱ ላይ ተፅዕኖ የሚኖራቸውን 14. Follow up the periodic conditions likely to

ወቅታዊ ሁኔታዎች ይከታተላል፣ የቅድሚያ impact on the agricultural development, put an

ማስጠንቀቂያ ሥርዓት ይዘረጋል፣ የምግብ early warning system in place as well as oversee
and monitor the food security activities;
ዋስትና ስራውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
15. የሰፈራ ፕሮግራሞችን በማስፈጸም ረገድ 15. Coordinate and support woredas regarding the
ወረዳዎችን ያስተባብራል፣ ድጋፍ ይሰጣል። implementation of the re-settlement programs.

15. የኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ 15. The Bureau of Industry and Urban

በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Development


Without prejudice to the existing or subsequent
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ
provisions of other laws,the Regional Bureau of
ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ በዚህ አዋጅ
Industry and Urban Development shall, pursuant
መሠረት የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና
to this proclamation, have the following specific
ተግባራት ይኖሩታል፦
powers and duties:
1. በክልሉ ውስጥ በኢንቨስትመንት ሥራ 1. Encourage and support proprietors engaged in
የተሰማሩ ባለሀብቶችን ያበረታታል፣ ይደግፋል፣ investment efforts throughout the Regional State
ፈጥነው ወደ አፈፃፀም በማይገቡ ፕሮጀክቶች and cause the taking of administrative actions in

ላይ ደግሞ ፈቃድ የመሠረዝና መሬት respect of license revocation and land return, as
far as those projects, not rapidly entering into an
የማስመለስ እርምጃዎችን አስመልክቶ ጉዳዩ
implementation phase, in collaboration with the
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
pertinent bodies;
አስተደደራዊ እርምጃዎች እንዲወስዱ ያደርጋል፤

75
ገጽ 13 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page13

2. ስለ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት የወጡ 2. Follow up the strict execution, in the Regional

አገር አቀፍ ፖሊሲዎችና ህጐች በክልሉ State, of the Nationwide industry and

ውስጥ በትክክል መፈፀማቸውን ይከታተላል፣ investment policies and laws encourage


developmental investors, issue investment
ልማታዊ ባለሀብቶችን ያበረታታል፣
license and collect the service fees emanating
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ይሰጣል፤ ከዚሁ
there from;
የሚመነጨውን የአገልግሎት ክፍያ
ይሰበስባል፤
3. Collect and compile the data showing the
3. በክልሉ ውስጥ የሚገኘውን የሀብት ክምችትና
resource potential and investment opportunities
የኢንቨስትመንት እድል መረጃዎች
available in the Regional State, disseminate
ይሰበስባል፣ ያጠናቅራል፤ እነዚህኑ
same to the investors and other consumers and
ለባለሀብቶችና ለሌሎች ተጠቃሚዎች
strive towards the growth of the sector with a
ያሠራጫል፤ መካከለኛና ከፍተኛ
competitive capacity by devising appropriate
ኢንዱስሪዎች እንዲስፋፋ ተስማሚ
technologies and newer working mechanisms so
ቴክኖሎጂዎችና አዳዲስ ያሠራር ዘዴዎችን that medium and high-level industries may be
በመቀየስ የዘርፉ የመወዳደር አቅም ያድግ promoted;
ዘንድ ይሠራል፤
4. ለኢንቨስትመንት መስፋፋት የሚረዱ ልዩ 4. Study various incentives helpful for the
ልዩ ማትጊያዎችን በማጥናት ለሚመለከተው promotion of investment, submit same to the

አካል ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ body concerned, materialize such incentives upon
approval and monitor the implementation thereof;
ያደርጋል፣ አፈጻጸሙንም ይከታተላል፤

5. የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም በክልሉ 5. Prepare, from time to time, and advertise to
ውስጥ የሚገኙትን የሀብት መሠረቶች፣ prospective investors the profile of the resource
የኢንቨስትመንት ዕድሎች፣ ምቹ ሁኔታዎችና bases, investment opportunities, favorable
ማትጊያዎች ፕሮፋይል በየጊዜው እያዘጋጀ conditions and incentives offered by the Regional

ለባለሀብቶች ያስተዋውቃል፤ State, using various means;

6. የኢንዱስትሪ ተቋማትን የማምረት አቅም 6. Strive towards the promotion of productive


ለማሣደግ ይሠራል፣ የፋይናንስ፣ capacity of industry institutions and support same
የትራንስፖርትና ትራንዚት አገልግሎት in order that they shall be provided with the
እንዲያገኙ ድጋፍ ይሰጣል፤ financial, transport and transit facilities;

76
ገጽ 14 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page14

7. በኢንቨስትመንት ሥራዎች የሚሠማሩ 7. Extend support to those investors engaged in


ባለሃብቶች የተለያዩ ማበረታቻዎችን እንዲያገኙ investment activities so that they will be

ድጋፍ ይሰጣል፤ በክልሉ ውስጥ የመንግስትና encouraged with various incentives and cause

የባለሀብቶች የጋራ የምክክር መድረክ እንዲኖር the creation of a region wide consultative
forum involving both the Government and the
ያደርጋል፤
investors;
8. በሀገሪቱ የኢንቨስትመንት ፖሊሲና ሕግ 8. Having, from time to time, initiated industrial

መሠረት የኢንዱስትሪ ፕሮጀክት ሀሣቦችን project ideas on the basis of the country’s

በየጊዜው እያመነጨ ሊጠኑና በሥራ ላይ investment policies and laws, duly identify
those requiring examination and
ሊውሉ የሚገባቸውን በመለየት አግባብ ላለው
implementation and convey to the pertinent
የፌዴራል መንግሥት አካል ያስተላልፋል፤
body of the Federal Government as well as
በክልሉ አቅም ሊፈፀሙ የሚችሉትም በሥራ
cause the implementation of those projects
ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፤
capable of being materialized with the capacity
of the Region;
9. የሀገሪቱ የህንጻ ኮድ፣ የዲዛይንና ኮንስትራክሽን 9. Ensure the observance of the country’s
ስራ ደረጃዎች በክልሉ ውስጥ መከበራቸውን building codes and the standards of design and

ያረጋግጣል፤ construction works in the regional state;

10. በክልሉ መንግስት በጀት ለሚገነቡ የመንግስት 10. cause the preparation of designs and

ኮንስትራክሽኖች የሚያስፈልጉ ዲዛይኖችና contractual documents necessary for the

የኮንስትራክሽን ስራ ውሎች እንዲዘጋጁ construction of public buildings financed by the


regional government;
ያደርጋል፤
11. በክልሉ መንግስት በጀት የሚሰሩ
11. Supervise that the execution of government
የመንግስት ኮንስትራክሽኖች በተገባላቸው ውል constructions undertaken by the budget of the
መሠረት የጥራት ደረጃቸው የጊዜና የዋጋ regional state is in conformity with the quality
ገደቦች ተጠብቀው መሰራታቸውን standards, time and cost limits, as provided in
ይቆጣጠራል፤ their contract;
12. በከተሞች ውስጥ ለሚካሄድ
12. Extend the necessary cooperation in respect
ኢንቨስትመንትም ሆነ በከተማ ቦታና
of investment or urban land and construction
ኮንስትራክሽን ስራዎች ለሚደረጉ activities undertaken in urban centers;
እንቅስቃሴዎች አስፈላጊውን ትብብር
ያደርጋል፤
77
ገጽ 15 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page15

13. በክልሉ መንግስትና በከተማ አስተዳደሮች 13. provide technical and administrative support
ባለቤትነት ስር የሚገኙ ቤቶችን በሚመለከት necessary for the appropriate bodies as regards

አግባብ ላላቸው አካላት ተፈላጊውን those houses under the ownership of the
Regional Government and urban
ቴክኒካዊና አስተዳደራዊ ድጋፍ ያደርጋል፤
administrations;

14. በክልሉ ውስጥ የሚገኙትን ከተሞች ዕድገት 14. Study, from time to time, the growth of urban
በጊዜው እያጠና የደረጃ ሽግግር centers found in the Regional State and thereby

እንዲደረግላቸው ሃሣብ ያቀርባል፣ የልማት propose their standardized promotion, render

ማዕከላት እንዲሆኑ ሁለገብና የተቀናጀ ድጋፍ an all-out and integrated support for their
transformation into development centers as
ይሰጣል፣ የከተማ አሰፋፈርና የዕድገት
well as study and follow up the urban
አቅጣጫውን ያጠናል፣ ይከታተላል፤
settlement and its development directions;
15. በከተሞች ውሰጥ መሪ ፕላኑን የጠበቁ 15. Devise a mechanism through which
የመሰረተ ልማት ሥራዎች የሚስፋፋበትን infrastructural works are to be expanded in

ዘዴ ይቀይሳል፣ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤ urban centers in compliance with the master
plan as well as provide follow up and support
thereof;
16. የክልሉ ከተሞች ውብ፣ ፅዱና አረንጓዴ 16. Provide the necessary support and assistance
እንዲሁም ለኑሮም ሆነ ለሥራ ተስማሚና with view to turning the urban centers of the

ተወዳዳሪ ሆነው እንዲገኙ አስፈላጊውን Regional State become attractive, clean, and
green as well as competitive and comfortable
ድጋፍና እገዛ ያደርጋል፤
either for living or work;
17. የከተማው ነዋሪ ህዝብ ከአቅሙ ጋር 17. Cause the facilitation of conditions enabling
የተመጣጠኑ የመኖሪያ ቤቶችን ሰርቶ the inhabitants of the urban centers to build
ይጠቀም ዘንድ የሚያስችሉ ሁኔታዎች dwelling houses comparable to their descent
እንዲመቻቹ ያደርጋል፤ capacity and benefit therefrom;

18. በክልሉ ውስጥ የሚገኙ የከተማ 18. Follow up and provide technical and
professional support to the urban
አስተዳደሮችን በእቅድና በከተማ ፕላን
administration of the Regional State in terms
አዘገጃጀትና አፈጻጸም፣ በሰው ሀይል
of planning and urban plan preparation and
አስተዳደርና ስምሪት ረገድ ይከታተላል፣
implementation, manpower management and
የቴክኒክና የሙያ ድጋፍ ይሰጣል ጥያቄ
allocation, prepare plans for those rural kebele
ሲቀርብለትም የገጠር ቀበሌ ማዕከላትንና
and urban centers upon request and direct over
የከተሞችን ፕላን ይሰራል፣ ስራውን በበላይነት
such activities thereof;
ይመራል፤

78
ገጽ 16 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 16

19. በክልሉ ውስጥ ተፈፃሚነት የሚኖራቸውን 19. Formulate the construction, urban development
የኮንስትራክሽን፣ የከተማ ልማትና ቤት ነክ and housing policies and strategies applicable

ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ይነድፋል፣ to the Regional State and implement same


upon approval;
ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፤
20. የግል ሴክተሩን አቅም በማሳደግ ዘርፉ 20. Having enhanced its capacity, devise a
mechanism through which the private sector
በከተማ ልማት ሥራዎች የሚሳተፍበትን
may be able to participate in urban
ስልት ይቀይሣል፤
development activities;
21. የከተሞችን ልማት ለማፋጠንና መልካም 21. Conduct various studies which might be
አስተዳደርን ለማስፈን የሚያግዙ የተለያዩ instrumental to speed up the development of

ጥናቶችን ያካሂዳል፣ የአቅም ግንባታ urban centers and realize good governance and
carry out capacity building activities;
ሥራዎችን ያከናውናል፤
22. ከተሞች ሁሉን አቀፍ በሆነ ደረጃ 22. Cause the existence of a variety of legislative

ሊከተሏቸው የሚገቧቸው ልዩ ልዩ የህግ framework to be pursued by urban centers in

ማዕቀፎች እንዲኖሩ ያደርጋል፣ እድገታቸውን an all-embracing manner and initiate


amendments as per the stage of their
ተከትሎ ያሻሽላል፤
development ;
23. ከተሞች ከአጋር አካላት ጋር በጋራ 23. Devise a mechanism through which
የሚሰሩባቸውን ስልቶች በመቀየስ ያልተማከለ decentralized administration might be

አስተዳደር የሚጠናከርበትን ዘዴ ይቀይሳል፣ strengthened by figuring out strategies in


which urban centers shall work in
እገዛ ያደርጋል፤
collaboration with the partner bodies and
render assistance thereof;
24. የከተማ መሬት ወጭ ቆጣቢና ውጤታማ
24. Put in place working procedures so that urban
በሆነ አግባብ ጥቅም ላይ እንዲውል የአስራር land might be utilized in an economic and
ስርዓቶችን ይዘረጋል፣ አፈፃፀማቸውን effective Manner as well as follow up and
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤ oversee their implementation;
25. የኢቨስትመንት ስራዎችን ጨምሮ ለተለያዩ 25. Assist in the preparation of sufficient land to
የልማት አገልግሎቶች የሚውል መሬት በበቂ be set aside for various development services,

ሁኔታ እንዲዘጋጅ ያግዛል፣ ያሰጣጡንም including investment efforts, and follow up the

ፍታህዊነት ይከታተላል፤ fairness of its delivery thereof;

26. የከተሞችን ልማት ለማፋጠን አስፈላጊ የሆኑ 26. Propose to the Regional Government as to the
organization of those institutions vital for the
ተቋማት እንዲደራጁ ለክልሉ መንግሥት
promotion of urban development and
ጥያቄ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
implement same upon approval.
79
ገጽ 17 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 12, January 2011 page17

16.የንግድና ትራንስፖርት ቢሮ 16. The Bureau of Trade and Transport

በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ provisions of other laws, the Regional Bureau
ንግድና ትራንስፖርት ቢሮ በዚህ አዋጅ መሰረት of Trade and Transport shall, pursuant to this

የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት proclamation, have the following specific

ይኖሩታል፦ powers and duties:

1. በክልሉ ውስጥ የሚካሄደው የንግድ ሥራ 1. Follow up the conduct of trade activities


እንቅስቃሴ በወጣው የንግድ ፖሊሲ፣ሕግና ደንብ undertaken in the Regional State pursuant to the

መሠረት መከናወኑን ይከታተላል፣ ህጋዊና ስነ- policies, laws and regulations, cause the
observance of lawful and ethical trade activities
ምግባርን የተላበሰ የንግድ አሠራር እንዲከበር
and prevent the undertaking of those activities in
ያደርጋል፤ ህጋዊ ያልሆኑ የንግድ አሠራሮች
an illegal manner;
እንዳይካሄዱ ይከላከላል፤
2. የሀገሪቱን የንግድና ኢንቨስትመንት ፖሊሲዎች 2. Encourage the promotion of Trade institutions
ስትራቴጅዎች መሠረት በማድረግ በክልሉ ውስጥ in the Regional State on the basis of the

የንግድ ተቋማት እንዲስፋፋ ያበረታታል፣ country’s trade and investement policies and
strategy, render the study, training, technical and
የጥናት፣ የስልጠና፣ የቴክኒክና የምክር
advisory services and cause the resolution of
አገልግሎቶችን ይሰጣል፣ ከሚመለከታቸው
outstanding difficulties in the sector through the
የፌደራልና የክልል አካላት ጋር በመተባበር
follow-up of same in collaboration with the
በዘርፋ ያሉ ችግሮችን ተከታትሎ እንዲፈቱ
pertinent Federal and Regional bodies;
ያደርጋል፤
3. በክልሉ ውስጥ በንግድ ሥራዎች የሚሰማሩትን 3. Register, pursuant to the commercial laws, issue
የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በንግድ ህጉ መሠረት and renew license to those domestic investors

ይመዘግባል፣ ፈቃድ ይሰጣል፣ ያድሳል፣ ተገቢውን engaged in trade activities throughout the
Regional State as well as collect the appropriate
የአገልግሎት ክፍያ ይሰበስባል፤
service fees;
4. የገበያና የንግድ ሥራ መረጃዎችን በመሰብሰብ፣ 4. Provide the necessary support with regard to the
በማጠናቀር፣ በመተንተንና በማሠራጨት ረገድ collection, compilation, analysis and distribution
አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፣ የገበያ ትስስር of market and business-related information and

እንዲኖር ያደርጋል፤ thereby cause the creation of marketing ties;

5. የክልሉን የንግድ መዝገብ ያቋቁማል፣ 5. Establish and administer the Regional Book of
ያስተዳድራል፣ የነጋዴዎችን የተሟላ መረጃ Trade, and thereby maintain the complete profile

ይይዛል፤ of the traders therein;

80
ገጽ 18 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 18

6. በክልሉ ውስጥ የንግድና የዘርፍ ማህበራት 6. Encourage and support the establishment, in
እንዲሁም የእነዚሁ ምክር ቤቶች እንዲቋቋሙ the Regional State, of business and sectoral

ያበረታታል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣ በንግድ አሠራር associations and their respective councils as
well as promote their awareness and
ረገድ ያላቸው ግንዛቤና ተሣትፎ እንዲያድግ
participation in respect of business procedures;
ያደርጋል፤
7. ጠቅላላ የጥራት አሠራርና አስተዳደርን እንዲሁም 7. Promote general quality operation and
በድርጅቶች መካከል በውል ሊፈጠር ስለሚችል management as well as working ties to be
የሥራ ቁርኝት አሠራር ያስተዋውቃል፤ forged between and among enterprises on the
basis of contractual agreements;
8. የክልሉን ምርቶችና አገልግሎቶች ለማስተዋወቅ 8. Establish centers of exhibition whereby the
የሚረዱ ቋሚ የኤግዚቪሽን ማዕከላትን Regional products and services might be

ያቋቁማል፣ ኤግዚቪሽኖች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣ displayed, cause the preparation of


exhibitions, render support to those bodies
ለሚያዘጋጁ አካላት ድጋፍ ይሰጣል፣ በሌሎች
preparing same and participate in such
ክልሎች ኤግዚቪሽኖች ላይ ይሣተፋል፤
exhibitions as are organized by other
Regional States;
9. የዋና ዋና የግብርና ምርቶችና ግብዓቶች የገበያ 9. undertake and monitor market demand
ፍላጐት ትንበያ ጥናት ያካሂዳል፣ ይቆጣጠራል፤ forecast studies with regard to those major
agricultural products and inputs;
10. ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር 10. facilitate, in collaboration with pertinent
ለግብርና ምርቶች የገበያ ማዕከላት እንዲፈጠሩና bodies, conditions for the creation and

እንዲጠናከሩ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ ግብይት strengthening of market centers for

አማካሪ ምክርቤት እንዲቋቋም ያደርጋል፣ ድጋፍ agricultural products; establish and thereby
support marketing advisory council;
ይሰጣል፤
11. Create and follow up system whereby
11. የግብርናም ሆነ የኢንዱስትሪ ውጤቶች የጥራት
agricultural and industrial outputs may be
ደረጃቸው ተጠብቆ ለገበያ የሚቀርቡበትን
offered for marketing with their quality
ሥርዓት ይፈጥራል፣ ይከታተላል፤
standard having been maintained thereto;
12. የግብርና ግብዓቶችን የሚያመርቱ፣ የሚያቀርቡና 12. Issue such standards as are to be fulfilled by

የሚያሰራጩ አምራቾችና ነጋዴዎች ሊያሟሉ those producers, suppliers and distributors of

የሚገቧቸውን መስፈርቶች ያወጣል፤ agricultural products;

13. የግብርና ምርቶች አቅርቦትና ቀጣይነት ገበያ 13. encourage the expansion of productive
system by contract so that there shall be a
አስተማማኝ ይሆን ዘንድ በኮንትራት የማምረት reliable supply of agricultural products and
ሥርዓት እንዲስፋፋ ያበረታታል፤ sustainable marketing thereof;

81
ገጽ 19 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 19

14. y¦g¶t$NÂ yKLl#N yT‰NS±RT xgLGlÖèC 14. Implement, with in the Region, transport
:DgT y¸m‰ÆcWN yT‰NS±RT policies, strategies and programs by which the
±l!s!ãC½ ST‰t&©!ãC PéG‰äC bKLl# country and the region’s transport services
WS_ tGƉêE ÃdRUL¿ development is guided;
15. y¦g¶t$N XÂ yKLl#N yT‰NS±RT 15. Ensures that laws, regulations and directives
xgLGlÖèC lmM‰TÂ lmöÈ-R bKLl# enacted, with in the region, to lead and
WS_ yw-# xêíC½ dNïC mm¶ÃãC supervise the country and region’s transport
mkb‰cWN ÃrUGÈL¿ services are observed in the region;
16. bKLl# WS_ yT‰NS±RT ›YnèC 16. Design and implement the means of integrated
tdUGfW y¸ÃDg#bTN btqnÆbr h#n@¬Â development as well as effective and
b¸gÆ b_QM §Y y¸Wl#bTN SLT nDæ coordinated utilization of all types of
tGƉêE ÃdRUL¿ transport in the region;
17. የትራንስፖርት መገልገያ ቴክኖሎጅዎችን 17. Conduct a study for transport service
ያጠናል ፣ ስታንዳርድ ያዘጋጃል፣ይመዝናል፣ technologies; prepare and weight standard;
የብቃት ማረጋገጫ ይሠጣል፣ በአግባቡ ጥቅም issue certificate of excellence and thereby
ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፤ cause the proper utilization of same;

18. የመንግስት የትራንስፖርት መገልገያዎችን ግዥ 18. Execute the procurement of government


transport facilities; administer same, and
ይፈፅማል፣ ያስተዳድራል፣ ስለ አያያዝና
perform technical audit as to their handling
አጠቃቀማቸውም ቴክኒካዊ ኦዲት ያከናውናል¿
and utilization;
19. bKLl# WS_ y¸gß#TN t>kRµ¶ãC 19. register vehicles and boats found in the
jLÆãC YmzGÆL½ yx>kRµ¶ãCN½ region; ensure the efficiency of drivers,
yµpEt&ñCN½ yt>kRµ¶ãCN yjLÆãCN captains, vehicle and boats, and cause
B”T ÃrUGÈL½ YHNn# B”T l!ÃrUG-# organizations perform in delegation that are
y¸Cl# DRJèCN bWKLÂ Ãs‰L½ DUF able to ensure such efficiency; and collect
YsÈL½ Yk¬t§L½ kXnz!h# xgLGlÖèC service fees from these services;
y¸gßWN yxgLGlÖT KFÃ YsbSÆL¿
20. ያገለገሉ ተሽክርካሪዎችን ግምትሥራ ያከናውናል 20. Perform the activity of value estimation of

lስm ንብረት ዝውውር የሚቀርቡ ባለጉዳዮችን used cars; cause the conclusion of contractual

ውል ያዋውላል፣ የሥመ-ንብረት ዝውውር agreements as to the transfer of the title deed


of parties; execute the transfer of title deeds;
ይፈፅማል¿
21. yKLl#N ymNgD dHNnT Y-B”L½ bKLl# 21. protect the security of roads of the region,
WS_ y¸µÿÇTN ymNgD dHNnT integrate and coordinately administer the
XNQS”s@ãC xqÂJè xStÆBé Ym‰L¿ movement of security of roads carried out by
other bodies in the region;
82
ገጽ 20 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 20

22. bktäC WS_ y­Rk!NG xgLGlÖèC 22. Support the expansion of parking services in
XNÄ!SÍÍ YdGÍL½ k¸mlk¬cW xµ§T towns; and in collaboration with the
UR bmtÆbR x-”q¥cWN Yk¬t§L¿ concerned bodies, follow up the utilization of
same;
23. በክልሉ ውስጥ በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት 23. cause the availability of sufficient coverage
ሽፋንና ሥምሪት እንዲኖር ያደርጋል and trips of transport services in the region;

የትራንስፖርት ኦኘሬተሮችን ብቃት ያረጋግጣል፣ ensure the competency of transport operators;


issue licenses;
ፈቃድ ይሠጣል፤
24. Facilitate conditions to guide the transport
24. የት‰NS±RT xgLGlÖt$ bnÚ |M¶T bgbÃ
service in market competition; determine, as
WDDR y¸m‰ÆcWN h#n@¬ãC ÃmÒÒL½
may be necessary, the ceiling and initial of
lW-@¬¥ ygbà WDDR Mc$ h#n@¬ãCN
service tariff until conducive conditions for
lmF-R XSk!ÒL DrSM xSf§g! çñ s!g"
effective market competition are created;
yxgLGlÖT ¬¶F ȉ wlL l!wsN YC§L½
xfÚ[ÑNM Yk¬t§L¿ follow up the implementation of same;
25. Issue certificate of professional efficiency to
25. bKLl# WS_ l¸ÌÌÑ የትራንስፖርት
vehicle maintenance and repair garages
መገልገያ አምራቾች፣ አስመጭዎች፣ yt>kRµ¶
established in the region, and to persons and
m-g¾Â ¥dš U‰ÎC½ የተሽከርካሪ
organizations who train motor vehicles
እንክብካቤ ባለሙያዎችና ÆlätR t>kRµ¶
driving, and supervise same there of;
mNÄTN l¸ÃStM„ DRJèC ÑÃêE
yB”T ¥rUgÅ YsÈL½ YöÈ-‰L¿
26. k¸mlk¬cW xµ§T UR bmtÆbR 26.Cause the establishment of vehicle terminals, as
yt>kRµ¶ mÂ<¶ÃãC wdïC may be necessary, in collaboration with the
XNdxSf§g!nt$ bGL½ bmNGST wYM bU‰ concerned bodies, in private, by the government
XNÄ!ÌÌÑ ÃdRUL½ S¬NÄRD ÃwÈL½ or in common; issue standards of terminals;
yxgLGlÖT xsÈ-#NM Ym‰L½ YöÈ-‰L½ direct and supervise service delivery of same;
k¸ÃStÄD‰cW mÂ<¶ÃãC gb! YsbSÆL
bxGÆb# _QM §Y XNÄ!WL ÃdRUL¿
27. yKLl#N ymNgD dHNnT fND ÃÌq$¥L½ 27. Establish security road fund of the region, and
XNdxSf§g!nt$ b_QM §Y XNÄ!WL ÃdRUL¿ cause the utilization of same as deemed
necessary;

83
ገጽ 21 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 21

28. ZRZ„ bmm¶Ã y¸wsN çñ bKLl# WS_ 28. Cause the trip of private as well as government
yT‰NS±RT xglGlÖT DUFN y¸-Yq$ vehicles to curve problems occurred under
xSgÄJ h#n@¬ãC s!kst$ CG„N lmqLbS obligatory circumstances and there to the
YÒL zND ymNGSTM çn yGL support of transport service is required in the
t>kRµ¶ãCN l!Ãs¥‰ YC§L። region. Particulars shall be determined by a
directive.

17.የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ 17. The Bureau of Finance and Economic


Development

በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ provisions to other laws, the Regional Bureau of
ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በዚህ አዋጅ Finance and Economic Development shall, pursuant
መሰረት የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት to this proclamation, have the following specific
ይኖሩታል፦ powers and duties:

1. የክልሉ መንግስት አካላት በወጡት 1. Supervise over the operation of the Regional
የፋይናንስ ፖሊሲዎች፣ ሕጎች፣ ደንቦችና Government bodies in compliance with the

መመሪያዎች መሠረት መሥራታቸውን financial policies, laws, regulations and

ይቆጣጠራል፤ directives in force;

2. በክልሉ መንግስት አካላት እየተዘጋጁ 2. Having examined the recurrent and capital
የሚቀርቡለትን መደበኛና የካፒታል በጀት budget proposals prepared and submitted to it

ሐሣቦች መርምሮ የክልሉን አጠቃላይ by the Regional Government bodies, gather

ዓመታዊ በጀት ፍትሐዊ በሆነ መንገድ data enabling it to prepare the consolidated
annual budget of the Regional State in an
ለማዘጋጀት የሚያስችሉ መረጃዎችን
equitable manner, submit the draft budget to the
ያሰባስባል፣ የተዘጋጀውን የበጀት ረቂቅ
Regional State along with its recommendations
ከአስተያየት ጋር ለክልሉ መንግሥት
and administer same upon approval;
ያቀርባል፣ የተፈቀደውን በጀት
ያስተዳድራል፤

84
ገጽ 22 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 22

3. የክልሉን የፋይናንስ ክንውንና የገንዘብ ይዞታ 3. Prepare periodic statements of a

የሚያሳይ ጠቅላላ መግለጫ በየወቅቱ comprehensive nature indicating the fiscal

እያዘጋጀ ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት undertaking and financial position of the


Regional State and submit same to the council
ያቀርባል፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ለፌደራሉ
of the Regional Government, notify same to
መንግሥት ያሳውቃል፣ ፋይናንስ ነክ በሆኑ
the Federal Government, as deemed necessary
ጉዳዮች ላይ ከፌደራሉና አግባብነት ካላቸው
and work in harmony with the federal and
ሌሎች ተቋማት ጋር በጋራ ይሰራል፤
other relevant institutions with regard to
financial matters;
4. የክልል መንግሥቱን የሂሣብ አያያዝ ሥርዓት 4. Establish the accounting system of the
ይመሠርታል፤ ይኸው በክልሉ መንግስት Regional State and supervise over its
አካላት አማካኝነት በሥራ ላይ መዋሉን implementation on the part of the Regional
ይቆጣጠራል፤ Government bodies;

5. የክልሉን ዓመታዊ የገቢና የወጭ ሂሣብ 5. Timely prepare the annual revenue and
በወቅቱ ያዘጋጃል፣ ለኦዲት ተግባር ምቹ expenditure accounts of the Regional State

ያደርጋል፤ and thereby facilitate same for audit purposes;


6. Sign, on behalf of the Regional State,
6. ከአገር ውስጥና ከውጭ የሚገኙ ዕርዳታዎችን፣
agreements concluded with regard to internal
ብድሮችንና ኘሮጀክቶችን አስመልክቶ
and external assistance, loans and projects,
የሚደረጉ ስምምነቶችን በክልሉ መንግስት
monitor and evaluate their implementation
ስም ይፈራረማል፣ ይከታተላል፣
thereto;
ስለአፈፃፀማቸው ይገመግማል፤
7. ከሌሎች የፌደራሉ መንግስት አካላትና 7. Closely follow up and oversee the resources

መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የሚገኝን and property that may be generated from

ሀብትና ንብረት በቅርብ ይከታተላል፣ other Federal Government bodies and non-
Governmental Organizations and thereby
ይቆጣጠራል፣ ከሚመለከታቸው የሴክተር
receive reports from the pertinent sectoral
መስሪያ ቤቶች ሪፖርቶችን ይቀበላል፤
offices;
8. የክልል መንግስቱን የዕቃና የአገልግሎት 8. Prepare the Regional goods and services’
ግዥና አጠቃቀም መመሪያ ያዘጋጃል፣ procurement and use directive and supervise
ተግባራዊነቱን ይቆጣጠራል፤ over its implementation thereof;

85
ገጽ 23 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 23

9. በክልሉ መንግሥት አካል ሥር 9. Be in charge of and administer the resources


ለማይተዳደር ወይም ጥቅም ላይ ላልዋለ and property belonging to the Regional State

የክልሉ መንግሥት ሀብትና ንብረት ኃላፊ which is not otherwise managed by any

በመሆን ይሠራል፣ ያስተዳድራል፤ Regional Government body or not destined for


use;
10. በሀገሪቱ የልማት ስትራቴጂዎች ላይ 10. Prepare the long, medium and short- term

የተመሠረተና በክልሉ መንግስት የሚፈጸም development plan to be executed by the


Regional Government on the basis of the
የረዥም፣ የመካከለኛና የአጭር ጊዜ
country’s development strategies and follow up
የልማት ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ሲፈቀድም
its implementation upon approval;
ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
11. ከሚመለከታቸው የክልሉ መንግስት አካላት 11. Cause, in consultation with the pertinent

ጋር በመመካከር በረዥም፣ በመካከለኛና Regional Government bodies, the study and

በአጭር ጊዜ የልማት ዕቅዶች ውስጥ preparation of those projects deserving


reflection in the long, medium and short term
ሊንፀባረቁ የሚገባቸውና በክልሉ መንግስት
development plans and readily-implementable
የሚከናወኑ ኘሮጀክቶች እንዲጠኑና
by the Regional State and evaluate same
እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣ ይገመግማል፤
thereto;
12. በክልሉ መንግሥት እየተዘጋጁ 12. prepare the annual plan of products and services
የሚቀርቡለትንና በመደበኛ በጀት formulated and submitted to it by the Regional
የሚከናወኑትን ዓመታዊ የምርትና Government and undertaken by the recurrent

የአገልግሎት ዕቅዶች እንዲሁም ዓመታዊ budget as well as annual development plans

የልማት ዕቅዶችንና ለነዚሁ along with the capital budget necessary for the
execution of same and follow up their
የሚያስፈልገውን የካፒታል በጀት ያዘጋጃል፣
implementation upon approval;
ሲፈቀድም አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
13. የክልሉ ሀብትና ንብረት ውጤታማ በሆነ 13. Put the appropriate working procedure in place
መንገድ በሥራ ላይ እንዲውል ተገቢውን to utilize the Regional resources and property in

የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፣ በባለበጀት an expedient manner, cause the creation of


capacity on the part of the budgetary offices and
መስሪያ ቤቶች ዘንድ አቅም እንዲፈጠር
thereby strengthen their internal auditing
ያደርጋል፣ የውስጥ ኦዲት አሠራሮቻቸውን
operations;
ያጠናክራል፤

86
ገጽ 24 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 24

14. የክልሉን የገቢ አቅም ለማሳደግ የሚያስችሉ 14. Prepare the policy frameworks and working
የፖሊሲ ማዕቀፎችንና የአሰራር መመሪያዎችን procedures enabling to enhance the

ያዘጋጃል፣ ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፤ revenue-raising capacity of the Regional


State and thereby follow up their
implementation;
15. የክልሉን የረዥም፣ የመካከለኛና የአጭር ጊዜ 15. Carry out economic studies and researches
የልማት ዕቅድዶች ለማዘጋጀት የሚረዳ instrumental for the preparation of the
የኢኮኖሚ ጥናትና ምርምር ያካሂዳል፣ Region’s long, medium and short term

አጠቃላይ የኢኮኖሚያዊና የማሕበራዊ ሁኔታ development plans as well as prepare the

መለኪያዎችንና መመዘኛዎችን ያዘጋጃል፤ standards and indicators of the overall


economic and social conditions;
16. የክልሉን የተፈጥሮ ሀብት፣ የግብርና፣ 16. Collect and compile the region wide data
የኢንዱስትሪ፣ የምርት፣ የአገልግሎት፣ regarding natural resource, Agriculture,
የሕዝብና የመሣሰሉትን መረጃዎች ያሰባስባል፣ Industry, products, services, population and

ያጠናቅራል፣ ለሚመለከታቸው ያስተላልፋል፤ the like as well as distribute same to the


concerned;
17. ለክልሉ ዘላቂ ልማትና ዕድገት ፋይዳ ያላቸው 17. Cause the undertaking of surveying,
የቅየሳ፣ የካርታና የጂኦግራፊ ጥናት ሥራዎች mapping and Geographical studies vital for
እንዲከናወኑ ያደርጋል፤ the sustainable development and growth of
the Regional State;
18. የሴክተሩን ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ 18. Evaluate the execution of the sectoral plan
ወቅታዊ ሪፖርቶችን ለክልሉ መንግሥት and thereby submit periodic reports to the
ያቀርባል፤ Regional Government;

19. በክልሉ ውስጥ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ በተግባር 19. Cause the implementation, in the Regional
ላይ እንዲውል ያደርጋል፣ ጥናትና ምርምሮችን State, of the population policy, carry out
ያካሂዳል፣ እንዲካሄዱ ያደርጋል፣ ይደግፋል፤ studies and researches, cause same to be
undertaken by others and render support
thereof;
20. መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች 20. Coordinate the activities of the

በልማትና በሥነ-ሕዝብ ፖሊሲ አፈፃፀም ረገድ Governmental and non-Governmental

የሚያደርጓቸውን እንቅስቃሴዎች organizations with respect to the


implementation of the development and
ያስተባብራል፣ በመቀናጀት ይሠራል።
population policy and work in integration
therewith.

87
ገጽ 25 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 25

18.የአካባቢ ጥበቃ ፣ ገጠር መሬት አስተዳደርና 18.The Bureau of Environmental Protection,


አጠቃቀም ቢሮ Rural Land Administration and Use
Without prejudice to the existing or subsequent
በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም
provisions of other laws, the Regional Bureau of
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ
Environmental Protection, Rural Land
አካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና
Administration and Use shall, pursuant to this
አጠቃቀም ቢሮ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት
proclamation, have the following specific
ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦
powers and duties:

1. በክልሉ ውስጥ የሚገኘውን የገጠር መሬት 1. Study, register and maintain the type and
አይነትና መጠን አጥንቶና መዝግቦ ይይዛል፣ amount of rural land available in the Regional

አስተዳድሩንና አጠቃቀሙን ይከታተላል፣ state, follow up and supervise over its

ይቆጣጠራል፤ management and utilization thereof;


2. Follow up that land users take care of their
2. መሬቱ በተለያዩ ምክንያቶች ምርታማነቱን
land holdings in various ways so that the land
እንዳያጣና ከጥቅም ውጪ እንዳይሆን
may not lose its productive and become
የመሬት ተጠቃሚዎች በይዞታቸው ላይ
useless due to a variety of factors; devise
የተለያዩ እንክብካቤዎችን ማድረጋቸውን
various motivational mechanisms for those
ይከታተላል፣ መሬታቸውን በአግባቡ ለያዙት
who properly hold their land, and take
የተለያዩ የማትጊያ ዘዴዎችን ይቀይሳል፣ measures on those do not take care of same;
ግዴታቸውን በማይወጡት ላይ ደግሞ
እርምጃዎችን ይወስዳል፤
3. እንደሁኔታው ባህላዊና ዘመናዊ የቅየሳ 3. Having regard to circumstances, using

ዘዴዎችን በመጠቀም እያንዳንዱን የመሬት traditional and modern surveying instruments,


register each and every land-holding and plot
ይዞታና ማሳ ይመዘግባል፣ በምዝገባው
and thereby issue a certificate of holding with
መሠረት የይዞታ ማረጋገጫ ደብተርና ካርታ
a map as per such registration;
ይሰጣል፤
4. የመሬት ይዞታ መብት የተሰጣቸው 4. Execute the system through which private
ግለስቦች/ድርጅቶች/ የይዞታ መብታቸውን persons or organizations having been

እንደአግባብነቱ በውርስ ፣ በኪራይ ፣ በስጦታ conferred with the land-holding rights may, as

ወይም በለውጥ የሚያስተላልፉበትን ስርዓት appropriate, be able to transfer such rights by


inheritance, lease, bequeath or exchange as
ያስፈጽማል፣ በመሬት ይዞታ ላይ የሚካሄዱ
well as register any alterations that might be
ለውጦችን በየጊዜው እየመዘገበ መረጃውን
occasioned on the land from time to time and
ወቅታዊ ያደርጋል፤
henceforth update the data in its possession;
88
ገጽ 26 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 26

5. የግል ባለሀብቶች በመሬት ላይ የልማት ሥራ 5. Evaluate and approve the land utilization plan

ከመጀመራቸው በፊት የአጠቃቀም of those private investors prior to the


commencement of their development activities,
እቅዳቸውን እየገመገመ ያፀድቃል፣
study, from time to time the investment land
የኢንቨስትመንት መሬት ሊዝ አሰራርና
lease procedure and rate and have it determined
ተመኑን በየጊዜው እያጠና ለክልሉ
by the Regional government, conclude contracts
መንግሥት በማቅረብ ያስወስናል፣
with the proprietors and cause the taking of
ከባለሀብቶች ጋር ውሎችን ይፈጽማል፣
actions pursuant to law against those failing to
በዕቅዳቸውና በውላቸው መሠረት ተግባራዊ
perform in accordance with their plans and
በማያደርጉት ላይም በህግ አግባብ እርምጃ contracts;
እንዲወሰድ ያደርጋል፤
6. ለገጠር ቀበሌ ማዕከላትና አዳዲስ ለሚፈጠሩ 6. Assist in the preparation of land use plans for
አነስተኛ ከተሞች የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ the Rural kebele Centers and newly-emerging

በማዘጋጀት ይረዳል፣ ተግባራዊነቱን and small urban settlements as well as follow up


their implementation;
ይከታተላል፤
7. ለህዝብ ጥቅም ታልሞ በሚወሰድ እርምጃ 7. Provide appropriate support in favor of those
ሲባል ከመሬታቸው የሚፈናቀሉ ባለይዞታዎች land holders uprooted from their lands due to

ተመጣጣኝ ካሳ በቅድሚያ እንዲያገኙና measures to be taken in view of public interests


so that the latter may obtain equitable
አማራጭ የኑሮ መሠረት እንዲኖራቸው
compensation in advance and have alternative
ተገቢውን ድጋፍ ያደርጋ፤
basis of livelihoods;
8. በዘመናዊ ሁኔታ በሚለሙ ትላልቅ የመስኖ 8. Having carried out land redistribution in
ፕሮጀክቶች ውስጥ የሚኖሩ ቀደምት accordance with law, cause the acquisition of
ባለይዞታዎች በህግ አግባብ የመሬት ሽግሽግ second-grade holding certificate along with a

በማካሄድ የሁለተኛ ደረጃ ደብተርና ካርታ map for those original inhabitants inside large

እንዲያገኙ ያደርጋል፤ scale irrigation protect areas being developed in


a modern ways;
9. በክልሉ ውስጥ ለሚገኙ አስተዳደራዊ 9. Deliver special codes to the administrative
እርከኖች፣ ይዞታዎችና ማሳዎች ልዩ ኮድ hierarchies, land-holdings and plots available in

ይሰጣል፣ የተሰጠውን መለያ ኮድ ሌሎች the Regional State and thereby facilitate

መ/ቤቶችና የልማት ተቋማት እንዲገለገሉበት conditions whereby offices and developmental


institutions might use such identification codes;
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤

89
ገጽ 27 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 27

10. የክልሉን የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት 10. Provide training, consultancy and professional
አስተዳደርና አጠቃቀም በሚመለከቱ ጉዳዮች support to the relevant bodies on matters

አግባብ ላላቸው አካላት ስልጠና፣ ምክርና regarding environmental protection, rural land

ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል፤ administration and use, as far as the Region is


concerned;
11. የብዝሀ ህይወት የስርዓተ ምህዳሮችንና የሌሎች 11. Carry out studies assisting to improve the
የአካባቢ ሀብቶችን አያያዝ አጠቃቀምና ልማት preservation, use and development of the bio-

ለማሻሻል የሚያግዙ ጥናቶችን ያካሂዳል፣ diverse, Ecological and other environmental

በጥናቱ ውጤት መሠረት ለተለዩ ችግሮች resources and thereby take short and long-term
rectification measures in respect of the
የአጭርና የረዥም ጊዜ የመፍትሄ
problems identified by such studies;
እርምጃዎችን ይወስዳል፤
12. የአካባቢ ሀብቶችን አስመልክቶ የዋጋ ትመና 12. Undertake value assessment studies as regards

ጥናቶችን ያካሂዳል፣ በትመናው ውጤት environmental resources, cause the inclusion, in

መሠረት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ሲነደፉ their feasibility calculation, of the value of


environmental resources whenever programs
በአዋጪነት ስሌታቸው ውስጥ የአካባቢ
and projects are formulated as per the results of
ሀብቶች ዋጋ እንዲካተት ያደርጋል፣ በትግበራ
the said assessment and call, as per the
ወቅት ለሚደርሰው ማናቸውም የአካባቢ ሀብት
assessment, for the payment of compensation
ጥፋት በሀብት ትመናው መሠረት ተመጣጣኝ
commensurate with the damage to any
ካሳ እንዲከፈል ያደርጋል፤
environmental resource occasioned during the
implementation ;
13. የአካባቢ ደህንነትን ለማስከበር ስልጣን፣ 13. Carry out examination and follow up activities
ኃላፊነትና ተግባር በተሰጣቸው መንግስታዊና into the duties of the Governmental and non-

መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት ተግባር ላይ Governmental institutions charged with the

የምርመራና የክትትል ሥራዎችን ያከናውናል፣ powers and responsibilities to enforce


environmental safety and cause the taking of
ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡት ላይ
actions against those failing to properly
ደግሞ ተገቢው እርምጃ እንዲወሰድ
discharge there responsibilities;
ያደርጋል፤
14. የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማዎችን ለማካሄድ 14. Devise mechanisms enabling to conduct

የሚያስችሉ ስልቶችን ይቀይሳል፣ ሪፖርቶችን environmental impact assessments, having

በመመርመር የእርምትና የማስተካከያ examined the reports, render corrective and


rectifying opinions and issue a statement of
አስተያየቶችን ይሰጣል፣ ተስተካክለው በቀረቡ
permission in line with the documents rectified
ሰነዶች አንፃር የይሁንታ ፈቃድ ይሰጣል፤
and presented thereto;
90
ገጽ 28 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 28

15. በከተማ አስተዳደር ክልል ውስጥ የተጠቃለሉ 15. Decide on the land-related administration and
የገጠር ቀበሌዎችን መሬት-ነክ አስተዳደርና use matters involving Rural Kebeles
አጠቃቀም ይወስናል፣ ይመዘግባል፣ የይዞታ incorporated into the jurisdiction of Urban
ማረጋገጫ ደብተርና ካርታ ይሰጣል። Administrations as well as register same and
thereby issue land holding Certificates and
maps.
19. የውሀ ሀብት ልማት ቢሮ 19. The Bureau of Water Resource
Development
በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ provisions of other laws, the Regional Bureau of
የውሃ ሀብት ልማት ቢሮ በዚህ አዋጅ መሰረት water resource development shall, pursuant to this

የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት proclamation, have the following specific powers
and duties:
ይኖሩታል፦
1. የክልሉን የውኃ ሀብት መረጃዎች በመሰብሰብ፣ 1. Having collected, Organized and analyzed the

በማደራጅትና በመተንተን ለልማት ሥራዎች data with regard to the Regional water resource,

ያውላል፣ እንዲውሉ ያደርጋል፤ employ or cause the employment of same for


developmental activities;
2. የክልሉን የውኃ ሀብት ክምችትና ስርጭት 2. Study the Regional reserves of water resource
ያጠናል፣ እንዲጠና ያደርጋል፣ ያስተዋውቃል፤ and its distribution, cause same to be studied
and promote thereof;
3. የክልሉን የውኃ ሀብት ዘላቂና አስተማማኝ 3. Devise mechanisms enabling to utilize the
በሆነ መንገድ ለመጠቀም የሚያስችሉ Regional water resource in a sustainable and

ስልቶችን ይቀይሳል፣ ተግባራዊነታቸውን reliable way and follow up their


implementation;
ይከታተላል፤
4. የክልሉን ውኃ ሀብት ለማልማትና በጥቅም 4. Deliver licensing services with the view to

ላይ እንዲውል ለማድረግ የፈቃድ አገልግሎት developing and putting to use the Regional

ይሰጣል፣ ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፤ water resource and follow up the


implementation thereof;
5. በፌዴራሉ መንግስት አማካኝነት በክልሉ 5. Render support with a status of ownership in
ውስጥ ለሚካሄዱ የውኃ ልማት ፕሮጀክቶች respect of water development projects carried
ክንውን በባለቤትነት ድጋፍ ያደርጋል፤ out in the Regional State under the auspices of
the Federal Government;

91
ገጽ 29 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 29

6. የክልሉ የውኃ አካላትና ተቋማት ከብክለትና 6. Work, in collaboration with the parties

ከአደጋ ስለሚጠበቁበት ሁኔታ concerned, on the protection, from pollution and

ከሚመለከታቸው ወገኖች ጋር በመተባበር other damages, of the water bodies and


institutions in the Regional State;
ይሰራል፤
7. በከተማም ሆነ በገጠር ንፁህ የመጠጥ ውኃ 7. With the view to promoting the supply of potable

አቅርቦትን ለማሣደግ የአዳዲስ ጥናትና water both in urban and rural areas, cause the

ዲዛይን የማሻሻያና የማስፋፊያ ሥራዎች፣ undertaking of newer study, design,


improvement and expansion works as well as
እንዲካሄዱና ግንባታቸው እንዲከናወን
construction thereof and carry out the
ያደርጋል፣ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥርም
appropriate follow up and supervision therewith;
ያካሂዳል፤
8. በከተማና በገጠር አካባቢዎች ለንፁህ መጠጥ 8. Render professional support to enable potable

ውኃ አቅርቦት የተገነቡ ተቋማት ዘላቂና water supply facilities constructed in urban and
rural areas so that they would provide sustainable
አስተማማኝ አገልግሎት የመስጠት አቅም
and reliable services;
እንዲኖራቸው ሙያዊ ድጋፍ ይሠጣል፤
9. በክልሉ ውስጥ ወጥነትና ፍትሃዊነት ያለው 9. Formulate a uniform and equitable water tariff,

የውሃ ታሪፍ፣ ሮያሊቲና የወጪ አመላለስና royalty as well as cost-recovery and

አወሳሰን ስርዓት ቀርፆ ለክልሉ መስተዳድር determination system in the Regional State,
submit same to the Council of the Government
ምክር ቤት ያቀርባል፣ ሲፈቀድም በሥራ ላይ
and cause its implementation upon approval,
እንዲውል ያደርጋል፣ ይህንኑ አስመልክቶ
carry out periodic studies and cause such studies
በየጊዜው ጥናቶችን ያካሂዳል፣ እንዲካሄዱ
to be undertaken by others;
ያደርጋል፤
10. የክልሉን የውኃ ሀብት ለመስኖ አገልግሎት 10. Undertake study and design activities with the
view of utilizing the Region’s water resource for
ለማዋል የጥናትና ዲዛይን ሥራዎችን
irrigation purposes, cause same to be undertaken
ያከናውናል፣ በሌሎች ያሠራል፣ ግንባታቸው
by others as well as hand over to the consumers
ጥራቱን ጠብቆ እንዲጠናቀቅ በማድረግ
those construction projects having been
ለተጠቃሚዎች ያስረክባል፤
completed as per the desired quality;
11. በመስኖ ልማት ሥራዎች ለሚሳተፉ አጋር 11. Provide professional support for those partner

አካላት ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል፣ የሚገነቡ bodies wishing to participate in irrigation


development works and carry out the appropriate
የመስኖ አውታሮች ስታንዳርዳቸውን የጠበቁ
follow up and supervisory activities in an effort
እንዲሆኑ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር
to make the would-be constructed irrigation
ያደርጋል፤
facilities comply with the required standards;
92
ገጽ 30 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 30

12. የተገነቡ የውኃ ተቋማት ዘላቂና ተፈላጊውን 12. carry out high and medium-level maintenance
አገልግሎት እንዲሰጡ የከፍተኛና መለስተኛ works or cause same to be carried out so that

ጥገና ሥራዎችን ያካሂዳል፣ እንዲካሄዱ the constructed water facilities may deliver the
desired and sustainable service;
ያደርጋል፤
13. ከውኃ ሥራዎች ጋር የተያያዙ 13. Ensure that the technologies having to do with
ቴክኖሎጅዎች ጥራታቸውን የጠበቁና water works meet the required quality and

ስታንዳርዳቸውን ያሟሉ መሆናቸውን comply with the standards, authorize and

ያረጋግጣል፣ አዳዲስ ቴክኖሎጅዎችን encourage the entry of the latest ones into
distribution after testing;
በመፈተሽ ወደ ስርጭት እንዲገቡ ፈቃድ
ይሰጣል፣ ያበረታታል፤
14. ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በውኃ 14. In collaboration with the concerned, conduct or

ሀብት ላይ የሚደረጉ ጥናቶችና ምርምሮችን coordinate studies and researches undertaken

ያካሄዳል፣ ያስተባብራል፣ የምርምር on water resource and promote the research


findings and newer technologies in the
ውጤቶችንና አዳዲስ ቴክኖሎጅዎችን
Regional state;
በክልሉ ውስጥ ያስፋፋል፤
15. የክልሉን የውኃ ሀብትና የውኃ አቅርቦት 15. Prepare trainings aimed at enhancing the
ተቋማት በአግባቡ ለመጠበቅና ለመጠቀም community’s sense of ownership and raising

የህብረተሰቡን የባለቤትነት ስሜት the skills of the bodies engaged in the sector
with the view to properly handling and
የሚያዳብሩና በዘርፉ የተሰማሩትን አካላት
utilizing the Region’s water resource and water
ክህሎት የሚያሳድጉ ስልጠናዎችን ያዘጋጃል፤
supply facilities;
16. በፌደራሉና በክልሉ መንግስታት የሚወጡ 16. Cause the implementation , in the Regional

የውኃ ሀብት አስተዳደር ህጎች፣ ደንቦችና State, of the water resource management laws,

መመሪያዎች በክልሉ ውስጥ ተግባራዊ regulations and directives issued by both the
Federal and Regional Governments;
እንዲሆኑ ያደርጋል፣
17. ክልል አቀፍ የሆኑ የውኃ ሀብት አስተዳደር 17. Prepare and distribute the Region wide draft
ፖሊሲ ፣ ህግና ደንብ ረቂቆችን፣ water resource management policy, laws,

መመሪያዎችን ፣ ስትራቴጃዊ እቅዶችን፣ regulations, directives, strategic plans,


standards and working manuals as well as
ስታንዳርዶችንና የስራ ማኑዋሎችን
follow up and oversee their implementation
ያዘጋጃል፣ ያሰራጫል ፣ ተግባራዊነታቸውን
thereof.
ይከታተላል ፣ ይቆጣጠራል።

93
ገጽ 31 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 31

20. የትምህርት ቢሮ 20. The Bureau of Education

በሌሎች ሕጐች የተወሰነው ወይም ወደፊት Without prejudice to the existing or subsequent
የሚወሰነው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ ትምህርት ቢሮ provisions of other laws, the Regional Bureau of
በዚህ አዋጅ መሠረት የሚከተሉት ዝርዝር ስልጣንና Education shall, pursuant to this proclamation,
ተግባራት ይኖሩታል፦ have the following specific powers and duties:
1. የሀገቱን የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲ 1. Prepare and implement the short, medium and

መሠረት በማድረግ የክልሉን የአጭር፣ Long-term strategic plans and programs of the

የመካከለኛና የረዥም ጊዜ ስትራቴጃዊ Regional state on the basis of the country’s


Education and Training Policy, follow up and
እቅዶችና ፕሮግራሞች አዘጋጅቶ ተግባራዊ
evaluate same and provide support necessary
ያደርጋል፣ ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
thereof;
አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፤
2. አገራዊ ስታንዳርዶችን መሠረት በማድረግ 2. set standards for the educational institutions at

በየደረጃው ለሚገኙ የትምህርት ተቋማት all levels in line with the countrywide
standards, follow up and oversee their
ክልል አቀፍ ስታንዳርድ ያዘጋጃል፣
compliance thereof as well as take corrective
በስታንዳርዱ መሠረት መሟላቱን
measures, as may be necessary ;
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣ አስፈላጊ ሆኖ
ሲገኝ የማስተካከያ እርምጃዎችን ይወስዳል፤
3. አገራዊ ስታንዳርዶችን መሠረት በማድረግ 3. prepare, in line with the countrywide standards,

ተግባራዊ የጐልማሶች መሠረታዊ ትምህርት፣ the curricula of practical and basic adult
education, kindergarten, special needs’
የአፀደ ህፃናት፣ የልዩ ፍላጎት፣ የመጀመሪያ
education, primary and teachers’ education,
ደረጃ ትምህርት እንዲሁም የመምህራን
follow up their implementation thereof,
ትምህርት ሥርዓተ ትምህርቶችን ያዘጋጃል፣
evaluate and revise same, cause the publication
ተግባራዊ መሆናቸውን ይከታተላል ፣
and distribution of the curriculum materials in
ይገመግማል ፣ ያሻሽላል፣ የሥርአተ ትምህርት
the competitive free market with the desired
ማቴሪያሎችም በነፃው ገበያ በማወዳደር
quality and thereby ensure the availability of
በጥራት እንዲታተሙና እንዲሠራጩ the books for sale;
ያደርጋል፣ መፃሕፍቱም በገበያ ላይ
መገኘታቸውን ያረጋግጥል፤

94
ገጽ 32 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 32

4. የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ 4. Having implemented the comprehensive


ፖኬጅን ተግባራዊ በማድረግ ለክልሉ ብሎም educational quality assurance package devise a
ለአገሪቱ አጠቃላይ ልማት እውን መሆን mechanism through which a competent

ምክንያት የሚሆን ብቁ ዜጋ የሚፈራበትን citizenry, able to realize the overall Regional

ስልት ይቀይሣል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣ development, might be cultivated, implement


and follow up same and revise its process
ይከታተላል፣ ሂደቱንም በየጊዜው በመገምገም
through periodic evaluations;
ያሻሽላል፤
5. የትምህርት አቅርቦቱን ሚዛናዊና ፍትሃዊ 5. See to it that all are provided with access to
በሆነ መልኩ ለማስፋፋት የሚረዱ ልዩ ልዩ quality and basic education by formulating
ስልቶችንና አማራጮችን በመንደፍ ጥራት various mechanisms and alternatives assisting

ያለው መሠረታዊ ትምህርት ለሁሉም to promote the educational provisions in a

እንዲዳረስ ያደርጋል፤ balanced and equitable manner;

6. በክልሉ ውስጥ የሚሰጠው ትምህርት 6. Follow up and monitor that the education
የአካባቢውን ተጨባጭ ሁኔታና ፍላጎት being provided throughout the Regional State

ያገናዘበ፣ የፆታ፣ የቦታና ማህበራዊ is of such a nature that reflects the objective

ሚዛናዊነትን የጠበቀ፣ ለተግባራዊ እንቅስቃሴ realities and needs of the locality, preserves
gender, spatial and social balance, assists in
የሚያግዝ ሆኖ ዴሞክራሲያዊና ሣይንሳዊ
practical actions and is thus instrumental to
አስተሣሰቦችንና አሰራሮችን ለማጎልበት
strengthen the democratic ideals and deeds ;
የሚረዳ ስለመሆኑ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
7. ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ መለስተኛ ኮሌጅ 7. Organize educational institutions from primary

ድረስ ያሉትን የትምህርት ተቋማት ያደራጃል፣ schools through junior colleges, open newer

አዳዲሶችንም ይከፍታል፣ አስፈላጊ የሆኑ ones, devise various mechanisms with the view
to fulfilling the necessary educational inputs
የትምህርት ግብአቶችን ለማሟላት የተለያዩ
and follow up their implementation;
ስልቶችን ይቀይሣል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤

8. የተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች በትምህርት 8. Provide education for students, teachers and
መገናኛ ዘዴወች እንዲደገፉ በማድረግ the community by having various educational

ለተማሪዎች፣ ለመምህራንና ለሕብረተሰቡ programs supported through the education

ትምህርት ይሰጣል፤ media systems;

95
ገጽ 33 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 33

9. የመምህራን ፣ የርዕሣነ-መምህራንና 9. with the view to enhancing the competence


የሱፕርቫይዘሮችን ብቃት ለማሣደግ የፍላጐት of teachers, directors and supervisors,
ዳሰሳ ጥናት ያካሄዳል፣ በጥናቱ ውጤት conduct needs’ assessment studies, cause the
መሠረት የቅድመ ሥራ ሥልጠና እንዲሁም delivery of pre-service as wall as continuing

ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና እንዲሰጥ professional improvement trainings as per


the result of such study, follow up the
ያደርጋል፣ ሂደቱን ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
process, evaluate same and take corrective
የማስተካከያ እርምጃዎችን ይወስዳል፤
measures thereof;
10. ለትምህርት ተቋማት የእውቅና ፈቃድ 10. Issue and renew license of recognition for
ይሠጣል፣ ያድሣል፣ እንዲሁም በየደረጃው educational institutions as well as award and
ለሚገኙ መምህራን የሙያ ብቃት ማረጋገጫ renew certificate of competence for teachers
ይሰጣል፣ ያድሣል፤ found at all levels;

11. በትምህርት ተቋማት የሚካሄደውን የትምህርት 11. Carry out educational quality audit with

አሠጣጥ አስመልክቶ የትምህርት ጥራት ኦዲት regard to the educational services provided
by the educational institutions, take
በማካሄድ የማስተካከያ እርምጃዎችን ይወስዳል፣
corrective measures and cause same to be
እንዲወሠዱ ያደርጋል፤
taken thereof;

12. የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ 12. Prepare and deliver first-cycle education

ፈተናዎችን ያዘጋጃል፣ ይሰጣል፣ ውጤቱንም leaving examinations and determine the


results as well as execute in the Regional
ይወስናል፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚዘጋጁ
State, those examinations prepared at the
ፈተናወችንም በክልሉ ውስጥ ያስፈፅማል፤
national level;
13. በተመረጡ የክፍል ደረጃዎችና ተማሪዎች ላይ 13. Undertake regional education enrolment

ክልላዊ የትምህርት ቅበላ ጥናት ያካሄዳል፣ studies on selected grades and students and

በጥናቱም መሠረት የመፍትሔ እርምጃዎችን thereby take rectifying measures as per the
results of such study;
ይወስዳል፤
14. ልዩ ልዩ የትምህርት ስታትስቲካዊ መረጃዎችን 14. Collect, analyze and compile various

ይሰበስባል፣ ይተነትናል፣ ያጠናቅራል፣ statistical data concerning education,

ለሚመለከታቸው አካላትና ለሌሎች ድርጅቶች transmit same for the pertinent bodies and
other Organizations and put in place modern
ያሰራጫል፣ ለመረጃ ስብሰባና ትንተና
information system, instrumental for data
የሚያግዝ ዘመናዊ የመረጃ ሥርአት ይዘረጋል፤
collection and analysis;

96
ገጽ 34 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 34

15. በየአካባቢው የሚገኘው ህብረተሰብ በየጊዜው 15. Install and materialize a system in which the

በትምህርት አመራሩ፣ በበጀት አመዳደቡና community living in each and every

አፈፃፀሙ ላይ ሙሉ ተሣትፎና ቁጥጥር neighborhood might, having had full


participation in and control over the
ኖሮት ትምህርት ቤቶችን በባለቤትነት
management of education along with its
የሚመራበትን የሚደግፍበትንና
budgetary allocation and execution therewith,
የሚቆጣጠርበትን ስርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ
be able to direct, support and monitor schools
ያደርጋል፤
with ownership thereof;
16. በክልሉ ውስጥ ትምህርትን ከማስፋፋትና 16. Seek for additional resource and employ same
ጥራቱን ከመጠበቅ አንፃር ልዩ ልዩ for educational purposes via the agency of the
ሥልቶችን በመንደፍ በህብረተሰቡ፣ community, private persons and organization,

በግለሰቦችና በድርጅቶች አማካኝነት by having formulated various mechanisms


from the standpoint of promoting education
ተጨማሪ የትምህርት ሀብት ያፈላልጋል፣
and preserving its quality throughout the
ለትምህርቱ ሥራ ያውላል፤
Regional State;
17. ለትምህርት የሚመደበውን በጀትና ንብረት 17. Organize and administer the budget and
ያደራጃል፣ ያስተዳድራል፣ አጠቃቀሙም ወጪ property set aside for education as well as
ቆጣቢና ውጤታማ መሆኑን ያረጋግጣል፤ ensure that its utilization is cost-effective and
expedient thereto;
18. በሥራ ላይ ያሉና ትምህርት ነክ የሆኑ 18. Ascertain that the education-centered policies,
ፖሊሲዎች፣ ህጐች፣ ደንቦችና መመሪያዎች laws, regulations and directives in effect are
ከወጡበት አላማና ተግባር አንፃር በሥራ interpreted into practice, in the light of the

መተርጐማቸውን ያረጋግጣል፤ purposes and duties of their issuance;

19. የትምህርት ፖሊሲዎችን፣ ፕሮግራሞችን፣ 19. Undertake the activities of communicating to


ውሣኔወችን፣ አገልግሎቶችን፣ እቅዶችን፣ the community and stake holders using the

አፈፃፀሞችንና የመሳሰሉትን መረጃዎች various public relation channels, information

በተለያዩ የሕዝብ ግንኙነት አግባቦች on educational policies, programs, decisions,


services, plans, implementations and the like.
በመጠቀም ለሕብረሰሰቡና ለትምህርት
ያገባኛል ባዮች የማዳረስ ሥራ ያካሂዳል።

97
ገጽ 35 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 35

21. የጤና ጥበቃ ቢሮ 21. The Bureau of Health

በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ ጤና provisions of other laws, the Regional Bureau of
ጥበቃ ቢሮ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት Health shall, pursuant to this proclamation, have the
ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦ following specific powers and duties:
1. የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲና ስትራቴጂ መሠረት 1. Prepare, in line with the country’s Health Policy
በማድረግ የክልሉ ህዝብ ጤና የሚጠበቅበትን and Strategy, the Health care plans and programs

ዕቅድና ፕሮግራም ያዘጋጃል፣ ሲፈቀድም በሥራ whereby the health of the community in the
Regional State might be protected and implement
ላይ ያውላል፣ በክልሉ ውስጥ የጤና አገልግሎት
same upon approval as well as cause the
እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
expansion of health services therein;
2. ስለ ህዝብ ጤና አጠበበቅ የወጡ ህጐች፣ 2. Ensure the due observance of laws, regulations
ደንቦችና መመሪያዎች በክልሉ ውስጥ and directives issued on public health, throughout

መከበራቸውን ያረጋግጣል፤ the Regional State;

3. በየደረጃው የሚገኙ የጤና ተቋማትን፣ የጥናትና 3. Organize and administer the health facilities,
ምርምር ማዕከላትንና የማሰልጠኛ ተቋማትን study and research centers and training

ያደራጃል፣ ያስተዳድራል፤ institutions found at all levels;

4. በክልሉ ውስጥ ጥቅም ላይ የሚውሉ 4. Supervise that the drug supplies and medical
መድኃኒቶችና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች equipment destined for use in the Regional State
ደረጃቸውንና ጥራታቸውን የጠበቁ መሆናቸውን are in conformity with the required quality and

ይቆጣጠራል፤ standards;

5. በክልሉ ውስጥ በግል ባለሀብቶችና በድርጅቶች 5. Issue professional license with regard to health
ለሚቋቋሙ ጤና ጣቢያዎች፣ ክሊኒኮች፣ centers, clinics, Diagnostic centers and drug

የዲያግኖስቲክ ማዕከላትና መድኃኒት ቤቶች stores or shops that might be established by

የሙያ ፈቃድ ይሰጣል፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ private investors and Organizations in the
Regional State and oversee that they carry out
የወጡትን መስፈርቶች ጠብቀው መስራታቸውን
their Operations in compliance with the national
ይቆጣጠራል፤
standards;
6. አዲስ የሚቋቋሙ የመንግሥት የጤና ተቋማት 6. Cause the newly-established public health
አስፈላጊውን ደረጃ ማሟላታቸውን በማረጋገጥ facilities to commence official duties, after

ሥራ እንዲጀምሩ ያደርጋል፣ የአገልግሎት having ascertained that they comply with the
required standards as well as follow up and
አሰጣጣቸውን በበላይነት ይከታተላል፣
monitor their service delivery thereof;
ይቆጣጠራል፤
98
ገጽ 36 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 36

7. በክልሉ ውስጥ በህዝብ ጤና አገልግሎት ስራ 7. Ensure and supervise that the professionals
ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች ለዚሁ የተወሰነውን engaged in the public health service activities

ደረጃ ማሟላታቸውን ያረጋግጣል፣ throughout the Regional State have met with the
standards set for such duties;
ይቆጣጠራል፤
8. Cause the application of traditional medicines
8. ፍቱንነታቸው የተረጋገጠ የባህል መድኃኒቶችና
and treatment methods, whose curative nature
የህክምና ዘዴዎች ከዘመናዊ ህክምና ጋር
has been ascertained, in integration with
ተዋህደው በስራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
contemporary medications, organize professional
ባለሙያዎችን ያደራጃል፣ ለዘርፉ የወጣውን
of same and supervise over their activities as to
ህግና ደንብ ጠብቀው መሥራታቸውን
whether they are in compliance with the laws
በበላይነት ይቆጣጠራል፤ and regulations issued for the sector;
9. የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ለማስፈፀም የተዘረጉና 9. Execute the programs and strategies set out or to
የሚዘረጉ ፕሮግራሞችንና ስትራቴጅዎችን be set out to implement the National Health
በክልሉ ውስጥ ይፈጽማል፣ ያስፈጽማል፤ Policy and have same executed throughout the
Regional State;
10. የጤና መሠረተ ልማት ግንባታዎችን ያስፋፋል፣ 10. Expand the health infrastructure constructions
አሰፈላጊ ግብዓቶች መሟላታቸውን and ensure that the necessary inputs are fulfilled

ያረጋግጣል፤ therewith;

11. የህዝብ ጤና እንዲጠበቅ ለማድረግ የኳራንቲን 11. Undertake quarantine controls with the view to
ቁጥጥር ያደርጋል፤ taking care of public health;
12. ከሚመለከታቸው በመተባበር 12. In collaboration with the pertinent bodies,
አካላት ጋር
በክልሉ ውስጥ ከሚገኙት የመግሥትና የግል administer competence assurance examinations
and certificates for those health professionals
የጤና ኮሌጆች ለሚመረቁ የጤና ባለሙያዎች
who shall have graduated from the public and
የብቃት ማረጋገጫ ፈተናና የምስክር ወረቀት
private health colleges residing in the Regional
ይሰጣል፣ የሙያ ምዝገባ ያደርጋል፣ ፈቃድ
State, effect professional registration, issue and
ይሰጣል፣ ያድሣል፤
renew license thereof;
13. በመከላከል ላይ የተመሠረተ የጤና ልማት 13. Coordinate, direct and execute the health
ሥራዎችን ያስተባብራል፣ ይመራል፣ development activities on basis of prevention;
ያስፈጽማል፤
14. በክልሉ ውስጥ የሚካሄዱ የጤና-ነክ ምርምር 14. Coordinate, direct and execute the health-related
ሥራዎችን ያስተባብራል፣ ይመራል፣ research works undertaken in the Regional State;

ያስፈጽማል፤

99
ገጽ 37 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 37

15. ለጤናው ሴክተር ዕድገት የገንዘብ ማግኛ ስርዓት 15. Put in place a health care financing system for
ይዘረጋል፣ አፈፃፀሙንም በበላይነት the promotion of the sector as well as direct and
ይመራል፣ይቆጣጠራል፤ supervise over its implementation thereof;
16. የጤና ኢንሹራንስን በክልሉ ውስጥ ተግባራዊ 16. Cause the introduction of the heath insurance in
ያደርጋል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤ the Regional State and follow up its
implementation thereof;
17. የዘርፉን የቴክኖሎጅ ሽግግር ለማረጋገጥ 17. Work, with due emphasis, in order to ensure the
ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ ይሠራል፤ sector’s technological transformation;

18. የሀይጅንና የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ሥራዎችን 18. Direct and supervise over the hygiene and
environmental health care activities ;
በበላይነት ይመራል፣ ይቆጣጠራል፤
19. የህብረተሰብ ጤና አደጋዎችንና ወረርሽኞችን 19. Forecast, the possible occurrence of public health
ክስተት ይተነብያል፣ ይቃኛል፣ የዳሰሳ ጥናቶችና emergency and epidemic phenomenon, undertake

ዝግጅቶችን ያካሂዳል፣ እንዳስፈላጊነቱ ፈጣን surveillance, exploratory studies and preparatory

ምላሽ ይሠጣል፤ የመልሶ ማቋቋም works, provide with a rapid response as deems
necessary and conduct rehabilitative activities
ሥራዎችንም ያከናውናል፤
thereof;
20. በጤናው ዘርፍ የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች 20. Strive towards the achievement of the
ለማሳካት፣ ለእናቶችና ሕፃናት ጤና አጠባበቅ፣ Millennium Development Goals, as regards the

እንዲሁም ኤች.አይ.ቪ/ኤድስን፣ ወባንና የሣንባ health sector, with an emphasis on the health care
for mothers and children as well as the
ነቀርሣ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር
prevention and control of HIV/AIDS, malaria and
ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፤
TB diseases;
21. የክልሉን የጤና መረጃ ስርዓት ይዘረጋል፣ 21. Put in place the Regional health information
በጥቅም ላይ እንዲውል ያደርጋል፤ system and cause its utilization thereof;
22. በክልሉ ውስጥ የምግብና የመጠጥ አገልግሎት 22. Follow up and supervise that the food and drink
ሰጭ ተቋማት የህዝብ ጤና አጠባበቅ ደንቦችንና service delivering establishments in the Regional

መመሪያዎችን ተከትለው መሥራታቸውን State operate in compliance with the public health
regulations and directives in force and take
በበላይነት ይቆጣጠራል፣ ይከታተላል፣ ጥፋተኞች
administrative measures against those found to be
ሆነው ሲገኙም አስተዳደራዊ እርምጃዎችን
at fault or cause same to be taken thereof;
ይወስዳል፣ ያስወስዳል፤

100
ገጽ 38 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 38

23. የግል ክሊኒኮች፣ የላቦራቶሪ ምርመራ ተቋማት፣ 23. Supervise that private clinics, laboratory
ሆስፒታሎችና የመድኃኒት ንግድ መደብሮች፣ examination institutions, hospitals and drug

የመንግስትን ደንብና መመሪያ ተከትለው dealers are operating in Compliance with the
Government regulations and directives and take
መሥራታቸውን በበላይነት ይቆጣጠራል፣
administrative measures against those found to be
ጥፋተኞች ሆነው ሲገኙም እርምጃዎችን
at fault or cause same to be taken thereof;
ይወስዳል፣ ያስወስዳል፤
24. በአዳዲስ የጤና ተቋማት ዘንድ ልዩ ልዩ የጤና 24. Authorize, upon request, the commencement of
አገልግሎቶች እንዲጀመሩ ጥያቄ ሲቀርብለት various health services on the part of those

ይፈቅዳል፣ ደረጃቸውን ጠብቀው መሥራታቸውን newly-established health institutions as well as

ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል። follow up and supervise over their activities as


per the standard.
22. የፍትህ ቢሮ 22. The Bureau of Justice
በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ provisions of other laws, the Regional Bureau of
ፍትህ ቢሮ በዚህ አዋጅ መሠረት የሚከተሉት Justice shall, pursuant to this proclamation, have the
ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦ following specific powers and duties:

1. የክልሉ ፍትህ ሥርዓት የሚሻሻልበትን ጥናትና 1. Conduct Study and undertake research as to the

ምርምር ያካሂዳል፤ ways in which the Regional Justice System will


be improved;
2. የሕግ ጉዳዮችን በሚመለከት የክልሉን 2. Advise the Regional Government and its
መንግሥትና ተቋማቱን ያማክራል፤ institutions with regard to legal matters;
3. የክልሉ ሕብረተሰብ መብትና ግዴታውን አውቆ 3. Render legal awareness education, using various

ሕግ አክባሪና አስከባሪ እንዲሆን በተለያዩ means, to the community of the Regional State

ዘዴዎች የንቃተ ሕግ ትምህርት ይሰጣል፤ so that the latter become law-abiding and
enforcing in cognizance of its rights and duties;
4. ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው አካላት ጥያቄ 4. Draft such laws and regulations up on request
ሲያቀርቡለት በክልሉ መንግሥት የሚወጡ by bodies in need of support, as are to be issued
ሕጐችና ደንቦችን ያረቃል ፤ by the Regional Government;
5. የክልሉን መንግሥት ሕጐች፣ የኮዲፊኬሽንና 5. Carry out the activities of codifying and
የማጠቃለል ሥራዎች ያከናውናል፤ consolidating laws of the Regional State;
6. የየደረጃውን ዓቃቢያነ ሕግ በበላይነት ይመራል፣ 6. Direct and supervise over the prosecutors at all
ይቆጣጠራል፤ levels;

101
ገጽ 39 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 39

7. በሕግ መሠረት በድርድርና በእርቅ እልባት 7. Consider and decide on criminal cases which are
ማግኘት የሚችሉ የወንጀል ጉዳዮችን አይቶ in the nature of being settled through negotiation

ይወስናል፤ and conciliation pursuant to law;

8. የእጅ ተፍንጅ ወንጀሎች በተፋጠነ ሥነ-ሥርዓት 8. Facilitate the ways in which flagrant offences
ውሣኔ የሚያገኙበትን መንገድ ያመቻቻል፤ might be decided in an accelerated procedure
ለዚህም ከፖሊስና ከሌሎች ጉዳዩ and, to this end, work in collaboration with the

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተባብሮ ይሠራል፤ police and other bodies pertaining thereto;

9. በማረሚያ ቤት፣ በማረፊያ ቤት፣ በጠባይ 9. Ensure that those persons confined in prisons,
police cells, disciplinary centers and temporary
ማረሚያና በጊዜያዊ የእስረኞች መጠለያ
detention facilities are properly handled and their
የሚገኙ ሰዎች በአግባቡ መያዛቸውንና ሕጋዊ
rights are respected;
መብታቸው መከበሩን ያረጋግጣል፤
10. በክልሉ መንግሥት ፍ/ቤቶች ስልጣን ሥር 10. where it is of the opinion that an offence has
been committed, falling under the jurisdiction of
የሚወድቅ ወንጀል ተፈጽሟል ብሎ ሲያምን
the Regional courts, order the carrying out of an
ምርመራ እንዲደረግ ያዛል፣ በቂ ምክንያት
investigation, issue instruction, on sufficient
ሲኖረው የተጀመረ ምርመራ እንዲቆም ወይም
grounds, for the termination of on ongoing
ተጨማሪ ምርመራ እንዲከናወን መመሪያ
investigation or the conduct of further
ይሰጣል ፣ በሕግ መሠረት የወንጀል ክስ
investigation as well as initiate criminal charges
ይመሠርታል፣ ያነሣል፤ or withdraw same, in accordance with law;
11. ለወንጀል ጉዳይ ምስክሮች በወቅቱ መጥሪያ 11. Instruct the police so that it may serve summons
እንዲያደርስና ምስክሮችንም ወደ ፍርድ ቤት on to the witnesses of criminal cases on time and
እንዲያቀርብ ለፖሊስ ትዕዛዝ ይሰጣል፤ produce same to the courts;
12. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የዓቃቤ ህግ ምስክሮች 12. Accord the appropriate protection to the
ተገቢውን ጥበቃ እንዲያገኙ ያደርጋል፤ prosecution witnesses, as deemed necessary;

13. በወንጀል ድርጊት ከባድ ጉዳት የደረሰባቸውንና 13. Having represented those victims with a heavy
ገንዘብ ከፍለው መከራከር የማይችሉ ወይም bodily injury as the result of criminal act unable

አቅም የሌላቸውን ሰለባዎች፣ የአደጋ ተጋላጭ to carry out litigations with pay or lack capacity

የሆኑ ድሀ ሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያን፣ thereof, poor women vulnerable to risks, persons
with disabilities, the elderly, children or HIV-
ህፃናት ወይም የኤች. አይቪ. /ኤድስ ሕሙማንን
AIDS patients, cause such parties obtain
ወክሎ በድርድር ወይም በክልሉ ፍ/ቤቶችና
Compensation and have their civil interests
በሌሎች የዳኝነት አካላት ዘንድ ክስ
respected either through negotiation or
በመመስረትና በመከራከር እነዚሁ ወገኖች ካሣ
instituting actions and conducting pleadings in
እንዲያገኙና ፍትብሔር ነክ ጥቅማቸው እንዲከበር
the regional courts and other judicial Organs;
ያደርጋል፤
102
ገጽ 40 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 40

14. የክልሉን መንግሥትና ሕዝብ መብትና ጥቅም 14. In view of ascertaining the protection of the rights
and interests of the Regional State and the people at
ለማስጠበቅ ይቻል ዘንድ በልዩ የሥራ ጠባያቸው
large, represent the Regional Government offices
ምክንያት የራሣቸው ነገረፈጅ ካላቸው መሥሪያ
and public enterprises, with the exception of those
ቤቶችና የልማት ድርጅቶች ውጭ ያሉትን
having their own attorneys because of the special
ክልላዊ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች በመወከል characteristic of their duties, institute civil
በፌዴራልና በክልል ፍ/ቤቶች፣ በማናቸውም proceedings and carry out pleadings in the Federal

የዳኝነት ሰሚ አካል ወይም የሽምግልና ጉባዔ and Regional Courts, any judicial tribunal or
assembly of elders;
ክስ ይመሠርታል፣ ይከራከራል፤
15. በልዩ ሁኔታ የራሣቸው ነገረፈጅ ያላቸው 15. Provide assistance, upon request for legal
support, to those Regional Government offices
የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና የልማት
and public enterprises having their own
ድርጅቶች ተከራካሪ በሚሆኑባቸው የፍትሐብሔር
attorneys in a special way, with respect to civil
ክሶችና የመብት ጥያቄዎች ላይ የህግ ድጋፍ
claims and proceedings in which they are
ሲጠይቁ እገዛ ያደርጋል፤
involved as parties thereto;
16. በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ የክልሉ 16. Cause the amicable settlement of civil disputes

መንግሥት መስሪያ ቤቶች መካከል የሚነሱ involving two or more Regional Government

ፍትሐብሔር ነክ የመብት ጥያቄዎችን offices through a negotiated deal;

በማደራደር የመጨረሻ እልባት እንዲያገኙ


ያደርጋል፤
17. በሕግ ከሚወሰነው የገንዘብ መጠን በላይ 17. Institute civil actions and plead on behalf of
cooperative societies beyond and above the
የሕብረት ሥራ ማሕበራትን በመወከል ክስ
financial limit to be determined by law as well
ይመሠርታል፣ ይከራከራል፣ እንደ አስፈላጊነቱ
as render other types of legal support, as may be
ሌሎች የሕግ ድጋፎችን ይሰጣል፤
necessary;
18. ለአደጋ ተጋላጭ የሆኑ ድሀ የሕብረተሰብ 18. By having coordinated the advocates, their
ክፍሎችን ፍትሕ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ associations and civic societies with a special
ጠበቆችንና የጠበቆችን ማህበራት፣ ልዩ የጥብቅና professional license thereof, facilitate

ፈቃድ ያላቸውን የሲቪክ ማህበራት በማስተባበር conditions whereby the poor and vulnerable

ነፃ የሕግ ድጋፍ የሚያገኙበትን ሁኔታ sections of the community are provided with
legal aid free of charge;
ያመቻቻል፤
19. Issue and renew license, supervise and revoke
19. በክልሉ መንግሥት ፍ/ቤቶች መከራከር ለሚችሉ
same in respect of advocates capable of
ጠበቆች ፈቃድ ይሰጣል፣ ያድሣል፣ ይቆጣጠራል፣
pleading before the courts of the Regional
ይሰርዛል፤
State;
103
ገጽ 41 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 41

20. በክልሉ ውስጥ የሰነዶችን ሕጋዊነት ያረጋግጣል፣ 20. Register and ascertain the legality of
ይመዘግባል። documents and associations in the Regional
State.
23.የአስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች ቢሮ 23. The Bureau of Administration and
Security Affairs
በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ provisions of other laws, the Regional Bureau
አስተዳ ደ
ርና ፀጥታ ጉዳ ዮ
ች ቢሮ በዚህ አዋጅ
of Administration and security Affairs shall,
መሠረት የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት
pursuant to this proclamation, have the
ይኖሩታል፦
following specific powers and duties:

1. በክልሉ ውስጥ ህግና ስርዓት መከበሩንና 1. Follow up and ensure the maintenance of law
የህብረተሰቡ ሠላምና ደህንነት መጠበቁን and order in the Regional State and the
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤ protection of peace and security of the
community thereof;
2. ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በኃይል 2. Pursue the activities of those individuals,
ለማፍረስና በስውር የህዘቡንና የመንግስትን groups and organizations bent on
ጥቅም ጉዳት ላይ ለመጣል የሚንቀሳቀሱ dismantling the constitutional order by force

ግለሰቦችን፣ ቡድኖችንና ድርጅቶችን and thereby jeopardize public and

በመከታተል ተግባራቸውን ያመክናል፣ Government interests in a clandestine


manner, paralyze such activities and provide
ጥበቃ ያደርጋል፤
protection thereof;
3. በትርፍ ላይ ያልተመሠረተ ዓላማ ይዘው 3. Having ascertained their legality, register
የተቋቋሙና በክልሉ ውስጥ የሚንቀሣቀሱ associations established with a non-profit
ማሕበራትን፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ objective and henceforth operate in the
ድርጅቶችንና የሀይማኖት ተቋማትን Regional State, non-governmental

ሕህጋዊነት በማረጋገጥ ይመዘግባል፣ organizations and religious institutions,

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር supervise and cancel same in collaboration


with the pertinent bodies;
ይቆጣጠራል፣ ይሰርዛል፤
4. በክልሉ ውስጥ በሚገኙት የዞን፣ የወረዳና 4. Facilitate conditions whereby

የቀበሌ አስተዳደር ነዋሪ ህዝቦች መካከል misunderstandings arising between and


among the communities resident in the
የሚነሱ አለመግባባቶች በሰላማዊ መንገድ
zonal, woreda and kebele administrations
የሚፈቱበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
belonging to the Regional State might be
resolved peacefully and amicably;
104
ገጽ 42 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 42

5. በክልሉና በአጐራባች ክልሎች መካከል 5. Create favorable conditions for the pacific
የሚነሱ ግጭቶችና አለመግባባቶች በሰላማዊ settlement of conflicts and disputes arising

መንገድ ሊፈቱ የሚችሉባቸውን ምቹ between the Region and its neighboring


Regional States;
ሁኔታዎች ይፈጥራል፤
6. የግጭት መንስዔዎችን በጥናት ተደግፎ 6. Identify the causes of conflicts having been

ይለያል፣ ግጭት እንዳይከሰት ይከላከላል፤ supported by studies, prevent the occurrence of

ሲከሰትም ባህላዊና ዘመናዊ የግጭት አፈታት conflicts, strive to resolve same upon its
emergence, using traditional and contemporary
ዘዴዎችን በመጠቀም እንዲፈታ ይጥራል፤
conflict-resolution mechanisms and carry out
የተከሰቱ ግጭቶች ቢኖሩ ተዋናዮቹን
the stabilization of actors and conflict-
የማረጋጋትና ማስተዳደር ሥራዎችን
management activities on account of those
ያከናውናል፤
ongoing conflicts;
7. ወንጀል እንዳይፈፀም አስቀድሞ በመካላከል 7. Observe that the peace and security of the
የክልሉን ህዝብ ሰላምና ደህንነት people of the Region is safeguarded through
ያስጠብቃል፣ በወንጀል መከላከሉ ተግባር an early prevention of the commission of

ላይም ህብረተሰቡ ተሳታፊ እንዲሆንና crimes and encourage the community so that

የራሱን ሰላምና ደህንነት እንዲጠብቅ the latter may participate in crime-prevention


activities and henceforth take care of its own
ያበረታታል፣ ተገቢውን ድጋፍም ይሰጣል፤
peace and security as well as extend the
appropriate support thereof;
8. የህግ ታራሚዎች የህብረተሰቡን ሰላምና 8. Follow up that prisoners are bent in manner
ፀጥታ በማያውክ ሁኔታ መጠበቃቸውን፣ they do not disrupt peace and security of the

በአግባቡ ታርመው ወደ ማህበራዊ ኑሮ Region and they are properly corrected, and

መመለሳቸውንና ብቁ ዜጐች ሆነው thereby reintegrate themselves into social


life and become active after release; ensure
መውጣታቸውን ይከታተላል፣ ለዚህም ተገቢ
that appropriate measures to be taken there
እርምጃዎች መወሰዳቸውን ያረጋግጣል፤
to;
9. በክልሉ ውስጥ የሚገኙ የህግ አስከባሪ 9. Cause the enhancement of the awareness of
አባላትና አመራሮች በሰብዓዊ እና members and leaders of law enforcement

ዴሞክራሲያዊ መብቶች አያያዝና አጠባበቅ፤ agencies found in Regional State with respect

በህገ-መንግስታዊ እና በወቅታዊ ጉዳዩች to the protection and respection of Human


and Democratic rights as well as constitutional
ዙሪያ አቅማቸውን በመገንባት የህዝብ
and current issues and thereby build up their
አገልጋይነት ሚናቸው እንዲዳብር ያደርጋል፤
role as a public servant;

105
ገጽ 43 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 43

10. የክልሉ የፀጥታ ተቋማት የሚመሩባቸውን 10. Initiate and study the policy proposals, laws,
የፖሊሲ ሀሳቦች፣ ህጎች፣ ስትራቴጂዎችና strategies and working procedures in which the

የአሰራር ስርዓቶች ያመነጫል፣ ያጠናል፣ regional security institutions are to be directed,


prepare the implementation programs and
የአፈፃፀም መርሀ-ግብሮችንና ስልቶችን
mechanisms and monitor the appropriate
ያዘጋጃል፣ እንዲሁም የወጡ ህጐች በአግባቡ
realization of laws issued thereof;
መተግበራቸውን ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
የእርምት እርምጃዎችን ይወስዳል፤
11. የፀጥታ ተቋማት ተልዕኳቸውን ለመፈጸም 11. Study the need of the security institutions for the
የሚያስፈልጋቸውን የሰው ኃይል የትጥቅና necessary manpower, armament and material

ቁሳቁስ ፍላጐት ያጠናል፤ በጥናቱ መሰረትም facilities with the view to accomplishing their
mission and cause its fulfillment thereof as per
እንዲሟላ ያደርጋል፤
the studies;
12. የትጥቅና የጦር መሣሪያ ግዥ ፍላጐቶችን 12. Having looked into the armament and firearms’
ተመልክቶ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር purchasing requirements, carry out the

በመተባበር ግዥዎችን የመፈፀምና procurement and inspection activities in

የመቆጣጠር ተግባራትን ያከናውናል፤ collaboration with the pertinent bodies;

13. በክልሉ ውስጥ መጠበቂያ 13. Supervise,the undertaking activities of arming,


የራስ ደህንነት
መሣሪያ ለሚያስፈልጋቸው ተቋማትና ግለሰቦች licensing and renewing same in respect of those
institutions and private persons qualifying to
የማስታጠቁ፣ ፈቃድ የመስጠቱና የማደሱ
carry Guns for self-defense purposes, and
ሥራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን
followup supervise over the illegal transfer of
ይቆጣጠራል፣ ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያ
firearms ;
ዝውውሮችን ይከታተላል፤
14. ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የፌዴራሉ መንግሥት 14. Issue and renew license, revoke and supervise
አካላት ጋር በመመካከር በህግ አግባብ same, in consultation with pertinent Federal
Government organs, in respect of private
ተደራጅተው በግል የደህንነት ጥበቃ ሥራ ላይ
security guard bodies organized by law;
መሠማራት ለሚፈልጉ አካላት ፈቃድ
ይሰጣል፣ ያድሣል፣ ይሰርዛል፣ ይቆጣጠራል፤
15. በግጭት መከላከል፣ አያያዝም ሆነ አፈታት፣ 15. Maintain working relationships with the

በህዝብ ደህንነት እና በፀጥታ አጠባበቅ ጉዳዮች appropriate Federal Government and other

ዙሪያ አግባብ ካላቸው የፌደራል መንግስትና bodies in matters involving conflict prevention,
management and resolution as well as public
ከሌሎች አካላት ጋር የሥራ ግንኙነቶችን
safety and security observance and thereby
ያደርጋል፤ ችግሮችን በጋራ ይፈታል።
resolve problems in conjunction with them.
106
ገጽ 44 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 44

24.የባህል፣ ቱሪዝምና ፖርኮች ልማት ቢሮ 24. The Bureau of Culture, Tourism and
Parks’ Development
በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ provisions of other laws, the Regional Bureau of
ባህል፣ ቱሪዝምና ፖርኮች ልማት ቢሮ በዚህ Culture, Tourism and parks’ development shall,
አዋጅ መሰረት የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና pursuant to this proclamation, have the following
ተግባራት ይኖሩታል፦ specific powers and duties:

1. የክልሉን ባህላዊ እሴቶች ያጠናል፣ 1. Study, implement and follow up the cultural
ይተገብራል፣ ይከታተላል፣ መልካም የባህል values of the Regional State and strive for the
ገፅታ እንዲዳብር ይሰራል፤ advancement of good cultural image thereof;

2. በክልሉ ውሰጥ የባህል ተቋማት እንዲስፋፉ 2. Cause the promotion of Cultural institutions
ያደርጋል፣ በዘርፉ ለሚሰማሩ የሙያ ብቃት throughout the Regional State; issue certificate of
professional competence for those engaged in the
ማረጋገጫ ይሰጣል፣ አፈፃፀማቸውን
sector as well as follow up and oversee their
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
performance;
3. በክልሉ ውስጥ በማንኛውም ሰው፣ ማህበር፣ 3. Provide support in favor of the proper handling
የሐይማኖት ድርጅት ወይም ተቋም እጅ and preservation of those heritages kept under the
የሚገኙ ቅርሶች በሚገባ እንዲያዙና possession of any private person, association,

እንዲጠበቁ ድጋፍ ይሰጣል፣ ይመዘግባል፣ religious organization-or institution in the


Regional State, register and monitor same as well
ይቆጣጠራል፣ በኢግዚቪትነት የተያዙ
as receive and properly administer heritages wild
ቅርሶችን፣ የዱር እንስሳትና ውጤቶቻቸውን
animals and their products seized in the form of
ተቀብሎ አግባብነት ባለው መንገድ
exhibits;
ያስተዳድራል፤
4. የክልሉ ብሔር-ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቋንቋ፣ 4. Cause the study, registration and preservation of
ታሪክና ባህል ተመዝግቦ እንዲያዝና the language, history and culture as well as the
development and promotion of languages
እንዲጠና፣ ቋንቋዎቻቸውም እንዲዳብሩና
belonging to the nation-nationalities and peoples
እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
of the Regional State;
5. በክልሉ ውስጥ ባህልና ቱሪዝም ነክ የሆኑ 5. Collect, compile, analyze and transmit culture
መረጃዎችን ያሰባስባል፣ ያጠናክራል፣ ይተነትናል፣ and tourism-oriented data is the Regional State
ያሰራጫል፣ አስቀድመው በሚደረጉ የገበያ ጥናቶች and thereby promote domestic and foreign
መሰረት የክልሉን የቱሪስት መስህብ ሀብቶች tourism by advertising the Region’s tourist-
በተለያዩ ዘዴዎች በማስተዋወቅ የአገር ውስጥና attraction resources using various mechanisms, on the
የውጭ ቱሪዝምን ያስፋፋል፤ basis of prior marketing assessments;
107
ገጽ 45 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 45

6. የክልሉ ሕብረተሰብ በዱር እንስሳት ልማት፣ 6. Devise a mechanism whereby the community of
ጥበቃና አጠቃቀም ረገድ በቂ ግንዛቤ ሊያገኝ the Regional State might obtain sufficient

የሚችልበትን ስልት ይቀይሳል፣ በሥራ ላይ awareness as regards the development, protection

ያውላል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር and use of wildlife and implement same, in


collaboration with the pertinent bodies, facilitate
በመተባበር የመሬት አጠቃቀሙ ከጥበቃው
the condition in which the land use might be
ዓላማ ጋር የሚተሳሰርበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣
intertwined with the purpose of preservation
ብርቅዬ የዱር እንስሳት ዝርያዎች ልዩ ጥበቃና
thereof and cause the provision of special
እንክብካቤ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
protection and care for the species of the rarest
wild animals;`
7. በቱሪዝምና በመስተንግዶ እንዲሁም በጉዞና 7. Facilitate the conditions whereby the human force
በአስጐብኝነት ሥራዎች የተሠማራው የሰው engaged in the activities of tourism,
ሃይል ተገቢውን ሥልጠና የሚያገኝበትን ሁኔታ entertainment, tour and travel agency might be

ያመቻቻል፣ ያሰለጥናል፣ አፈፃፀሙን provided with the appropriate training, render

ይከታተላል፣ በክልሉ ውስጥ አኩሪ የቱሪዝም such trainings, follow up the implementation
thereof and cause the enhancement of the tourism
ባህል እንዲዳብር ያደርጋል፤
culture generating pride throughout the Regional
state;
8. በፓርኮችና በሌሎች ጥብቅ ሥፍራዎች አካባቢ 8. Identify, accord due recognition and register the
የሚገኘውን ህብረተሰብ ቀጥተኛ ተጠቃሚ types of tourism enabling the community settling

የሚያደርጉ የቱሪዝም ዓይነቶችን ይለያል፣ around the parks and other protected places to

እውቅና ይሰጣል፣ ይመዘግባል፣ የሚለሙበትን directly benefit there from and henceforth
facilitate the conditions of their further
ሁኔታ ያመቻቻል፤
development;
9. የክልሉን ሥርዓተ ምህዳር በሚወክሉ የተለያዩ 9. Study, demarcate, confer legal personality to and
ሥፍራዎች የሚገኙትን የዱር እንስሳትና administer the protected areas reserved for wild

አዕዋፍ ጥብቅ ቦታዎች ያጠናል፣ ይከልላል፣ animals and birds found in various localities

ሕጋዊ ሰውነት እንዲያገኙ ያደርጋል፣ representing the ecological conditions of the


Regional State;
ያስተዳድራል፤

108
ገጽ 46 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 46

10. በክልሉ ውስጥ በቱሪስት አገልግሎት፣ በዱር 10.Issue certificate of professional competence to
እንስሳትና ውጤቶቻቸው ንግድ ለሚሠማሩ and support those organizations, institutions and
ድርጅቶች ተቋማትና ግለሰቦች የሙያ ብቃት private persons trading with tourist services as
ማረጋገጫ ይሰጣል፣ ይደግፋል፣ በንግድ well as wild animals and their products

ሥራም ሆነ በሌላ ምክንያት ከቦታ ወደ ቦታ throughout the Regional State and render
authorizations indicative of origin and destination
ለሚንቀሳቀሱ የዱር እንስሳትና ውጤቶቻቸው
in respect of wild animals and their products
መነሻና መድረሻቸውን የሚያመላክት የምስክር
during mobility from place to place, be it for
ወረቀት ይሰጣል፤
business of other purposes;
11. በክልሉ ውስጥ ማህበረሰብ አቀፍ ቱሪዝም 11. Facilitate conditions in which community-
የሚያድግበትንና የሚጐለብትበትን ሁኔታ centered tourism might be developed and
ያመቻቻል፤ strengthened;

12. ወደፊት የሚወጣውን ዓይነት 12. Having recourse to future standards to be set as
የአገልግሎት
ስታንዳርድ መሠረት አድርጐ በክልሉ ውስጥ per the types of such services, issue grades to the
tourist-service, delivering enterprises in the
ለሚሰሩ የቱሪስት አገልግሎት ሠጭ ድርጅቶች
Regional State, monitor and supervise over their
ደረጃ ይሰጣል፣ ይህንኑ ደረጃ ጠብቀው
performance in compliance with the requirements
ብቃትና ጥራት ያለው አገልግሎት
of these grades as well as take or cause
መስጠታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣
administrative actions to be taken against those
ግዴታቸውን በማይወጡት ላይም የእርምት
failing to discharge their duties;
እርምጃዎችን ይወስዳል፣ ያስወስዳል፤
13. የቱሪስት ጉዞ መስመሮችና መመልከቻ 13. Cause the construction and Organization of
ቦታዎች እንዲሠሩና እንዲደራጁ ያደርጋል፣ tourist travel routes and spectacular sites and

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር follow up, in collaboration with the relevant


bodies, that the infrastructural building and local
በክልሉ ውስጥ የሚካሄዱ የመሠረተ ልማት
development activities in the Regional State are
ግንባታዎችና ሌሎች የአካባቢ ልማት
undertaken in such a way as to support tourism;
እንቅስቃሴዎች ቱሪዝምን በሚደግፍ መንገድ
ስለመካሄዳቸው ክትትል ያደርጋል፤
14. Devise a mechanism through which the
14. በብሔራዊ ቅርሶች፣ በፓርኮች፣ ለአደን
community, inhabiting inside the national
በተከለሉ አካባቢዎችና የዱር እንሰሳት
heritage sites, parks, areas reserved for hunting
መጠለያ ሥፍራዎች ውስጥ የሰፈረው ነዋሪ purposes and sanctuaries of wild animals, may be
ሕዝብ ራሱ በሚሳተፍበትና የመፍትሔው transferred into another settlement in such a way
አካል ሆኖ በሚቀርብበት አኳኋን ወደ ሌላ as to involve its own participation and being
አካባቢ ሊዛወር የሚችልበትን ስልት presented as constituting part of the solution
ይቀይሳል። thereof.
109
ገጽ 47 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 47

25. የሲቪል ሰርቪስ ቢሮ 25. The Bureau of Civil Service

በሌሎች ሕጎች የተወሰነው ወይም ወደፊት Without prejudice to the existing or subsequent
የሚወሰነው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ ሲቪል provisions of other laws, the Regional Bureau of
ሰርቪስ ቢሮ የሚከተሉት ዝርዝር ስልጣንና Civil Service shall, pursuant to this proclamation,
ተግባራት ይኖሩታል፦ have the following specific powers and duties.

1. የክልሉን ዘላቂ የልማት አቅጣጫ መሠረት 1. Study and identity the capacity gaps
አድርጎ በየጊዜው የሚታዩ የአቅም ክፍተቶችን encountered over the time, having due regard to
በማጥናት ይለያል፤ ክፍተቶቹም እንዲሞሉ the sustainable devolvement directions of the

ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤ Regional State and thereby facilitate conditions


for the filling of such gaps ;
2. ለክልሉ ሁለንተናዊ ልማትና የዲሞክራሲያዊ 2. Follow up and support over the formulation,
ሥርዓት ግንባታ መፋጠን የሚረዱ ልዩ ልዩ revision and implementation of the reform

የማሻሻያ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች programs and projects assisting to accelerate the

በተቀናጀ ሁኔታ መቀረፃቸውን፣ overall development and building up of the


democratic order in the Regional State;
መከለሳቸውንና መተግበራቸውን ይከታተላል፣
ይደግፋል፤
3. በክልሉ ውስጥ የተለያዩ የለውጥ ፕሮግራሞችን 3. Put in place a comprehensive monitoring,

አፈፃፀም ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል evaluation and support-provision system

አጠቃላይ የክትትል፣ የግምገማና የድጋፍ enabling to effectuate the realization of the


various change programs throughout the
አሰጣጥ ስርዓት ይዘረጋል፣ ይኸው በሥራ ላይ
Regional State and ascertain its implementation
እንዲውል የክልሉን መንግሥት መስሪያ
thereof;
ቤቶች ያማክራል፤
4. ለክልሉ ዘላቂ እድገት እርባና ያላቸው አዳዲስ 4. Cause and thereby submit recomendtaion to the
ተቋማት በጥናት ላይ ተመስርተው council of Region for it, the establishment, on

እንዲቋቋሙና እንዲሁም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ the basis of initial studies, of the newer

ነባሮቹ እንደገና እንዲደራጁ፣ በአሠራር institutions and , where found necessary, the
reorganization, consolidation in working
እንዲጠናከሩና በተገቢው መንገድ ሥራቸውን
procedures and standardized operation of the
እንዲያከናውኑ፤ ለክልሉ መስተዳደድር ምክር
existing ones found to have significance for the
ቤት የውሣኔ ሀሣብ ያቀርባል፤
Region’s sustainable development;

110
ገጽ 48 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 48

5. በክልሉ ውስጥ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ 5. Facilitate the conditions in which the


information technology might be promoted and
አጠቃቀም የሚስፋፋበትንና የሚጠናከርበትን
strengthened in the Regional State and
ሁኔታ ያመቻቻል፣ ተግባራዊነቱን
henceforth follow up and ascertain its
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
implementation;
6. የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ አስመልክቶ 6. Regarding the Regional civil service, initiate
ፖሊሲዎችን፣ ሕጎችንና ደንቦችን ያመነጫል፣ policies, laws and regulations, prepare and,
የደመወዝ ስኬልና ልዩ ልዩ አበሎችን፣ upon approval, follow up the implementation

እንዲሁም የክልሉን የመንግሥት ሠራተኞች of salary scales and various allowances as well

የሥራ ውጤት መመዘኛ ያዘጋጃል፣ as performance evaluation criteria applicable to


the region’s civil servants;
ሲፈቀዳም በሥራ ላይ መዋላቸውን
ይከታተላል፤
7. በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ ዘመናዊና 7. Follow up, support and ensure the creation and
የተሟላ የሰብአዊ ሀብት አመራር ትምህርት፣ implementation, in the Regional civil service,
ሥልጠናና፣ ልማትና አጠቃቀም ሥርዓት of a modern and complete human resource
መዘርጋቱንና በተግባር ላይ መዋሉን management education, training, development

ይከታተላል፣ ይደግፋል፣ ያረጋግጣል፤ and utilization thereof;

8. የክልሉን መንግሥት ሠራተኞች ዝርዝር 8. Record and maintain the particulars of the
ሁኔታ መዝግቦ ይይዛል፣ ስታስቲካዊ Region’s civil servants, compile the statistical
መረጃዎችን ያጠናቅራል፣ ውጤታማና ብቃት information, put in place an effective and

ያለው የመረጃ ሥርዓት ይዘረጋል፣ በተለያዩ efficient information system and carry out

የሰው ኃይል ጉዳዮች ላይ ጥናትና studies and researches in various issues


pertaining to human resource;
ምርምሮችን ያካሂዳል፤
9. በክልሉ ውስጥ የመንግሥት ሠራተኞች 9. Entertain and render final decisions on appeals
ከሥራ መታገድ፣ በከባድ የዲስፕሊን ቅጣት፣ submitted to it by the Region’s civil servants,

ከሕግ ውጭ በደመወዝ መያዝ ወይም due to the infringement of rights, as the result

መቋረጥ ወይም በሥራ ምክንያት በደረሰ of suspension from duty, rigorous disciplinary
penalties, unlawful withholding or
ጉዳ ት ሳቢያ የመብት መጓደል ሲያጋጥም
termination of salary and injuries sustained in
የሚቀርቡ ይግባኞችን በመመርመር
relation to work.
የመጨረሻ ውሣኔ ይሰጣል።

111
ገጽ 49 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 49

26. የሴቶች፣ የህፃናትና የወጣቶች ጉዳይ ቢሮ 26. The Bureau of Women’s, Children’s and
Youth’s Affairs
በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ provisions of other laws, the Regional Bureau of
ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በዚህ women’s children’s and youth’s Affairs shall,
አዋጅ መሰረት የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና pursuant to this proclamation, have the following
ተግባራት ይኖሩታል፦ specific powers and duties:

1. በክልሉ ውስጥ የሴቶችን፣ የህፃናትንና 1. Initiate proposals with the view to enforcing the
የወጣቶችን መብትና ጥቅም ለማስከበር rights and interests of women’s, children’s and

የሚረዱ ሃሣቦችን ያመነጫል፣ የማስፈፀሚያ youth’s in the Regional State as well as devise
implementation strategies and carry out the
ስልቶችን በመቀየስ ለተግባራዊነታቸው
necessary follow-ups ;
አስፈላጊውን ክትትል ያደርጋል፤
2. በክልሉ መንግስት አካላት የሚዘጋጁ 2. Provide the necessary follow up and support for
ፖሊሲዎች፣ ሕጐች፣ የልማት ፕሮግራሞች፣ the Regional Government bodies in the course

ፕሮጀክቶች እና ሪፖርቶች የስርዓተ ፆታን of their preparation of policies, laws,

ጉዳይ ለማካተት የሚያስችላቸውን ስልት development programs, projects and reports by


having formulated a mechanism enabling them
በመንደፍ አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ
to mainstream gender issues and thereby ensure
ያደርጋል፣ በሂደትም የሴቶችን ተሣትፎና
the participation and entitlement of women in
ተጠቃሚነት ያረጋግጣል፤
such process;
3. ሴቶችና ወጣቶች በክልሉ የፖለቲካ፣ 3. Follow up that opportunities are facilitated for
የኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ women and youths to actively participate in the

በንቃት ለመሳተፍ የሚያስችሏቸው ዕድሎች Region’s Political, economic and Social

የተመቻቹላቸው ሥለመሆኑ ይከታተላል፤ endeavors;

4. በሴቶችና በህፃናት ላይ የሚቃጡ 4. Identify, in the course of studies, those


መድሎዎችንና የሚፈፀሙ ጐጂ ልማዳዊ discriminatory and harmful traditional practices
ድርጊቶችን በጥናት በመለየት እነዚሁ directed against women and children, propose
የሚወገዱባቸውን የመፍትሄ ሃሳቦች recommendations for their elimination and

ያመነጫል፣ አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፤ thereby follow up the implementation of same;

112
ገጽ 50 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 50

5. ሴቶች ለዘመናት በበታችነትና በልዩነት 5. Propose to the Regional Government as to the


በመታየታቸው ምክንያት የደረሰባቸውን creation of favorable conditions in which to

ተፅዕኖ ከግምት ውስጥ በማስገባት በኢኮኖሚ፣ give special attention and support for women

በማህበራዊና በፖለቲካዊ ጉዳዮች with the view to increasing their participation


in economic, social and political activities,
ተሣትፏቸውን ለማሳደግ ልዩ ትኩረትና
taking into account the domination they have
ድጋፍ መስጠት ስለሚቻልበት ሁኔታ ለክልሉ
suffered from due to their treatment, for ages,
መንግሥት ሃሣብ ያቀርባል፣ አተገባበሩን
with inferiority and discrimination and follow
ይከታተላል፤
up its implementation thereof;
6. የተለያዩ የክልሉ መንግስት አካላት ሴቶችን 6. Monitor that the various Regional Government
በውሣኔ ሰጭነት ቦታዎች በመመደቡ ረገድ bodies pay sufficient attention as regards the

በቂ ትኩረት ስለመስጠታቸው ይከታተላል፤ assignment of women in decision-making


positions;
7. ሴቶችና ወጣቶች እንደፍላጎታቸውና 7. Encourage and facilitate an enabling condition
እንደየችግሮቻቸው አይነት ተደራጅተው for women and youths to struggle for the
ለመብቶቻቸውና ለጥቅሞቻቸው መከበር enforcement of their rights and interests and

እንዲታገሉና ችግሮቻቸውን ማስወገድ thereby eliminate their difficulties, having

እንዲችሉ ያበረታታል ፣ ሁኔታዎችን organized themselves on account of their


specific needs and kinds of problems;
ያመቻቻል፤
8. ብሄራዊው የሴቶች ፖሊሲ በክልሉ ውስጥ 8. coordinate the efforts undertaken to implement
ተግባራዊ እንዲሆን የሚደረጉ ጥረቶችን the National Women’s Policy in the Regional
ያስተባብራል፤ State;

9. በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ሴቶችን 9. Carry out studies or cause same to be carried

የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሚረዱ ጥናቶችን out with the view to assisting women found in

ያካሂዳል፣ እንዲጠኑ ያደርጋል፣ low standard of life improve their livelihoods,


formulate and implement programs and
ፕሮግራሞችንና ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ
projects and provide the necessary support for
ተግባራዊ ያደርጋል፣ በዚሁ ዓላማ ላይ
those organizations established and acting upon
ተመስርተው ለሚንቀሣቀሱ ድርጅቶችም
such purpose;
አስፈላጊውን እገዛ ያደርጋል፤

113
ገጽ 51 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 51

10. ስርዓተ-ፆታን በሚመለከቱ ጉዳዮች ዙሪያ 10. work, in collaboration with the non-
መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች፣ ከተለያዩ governmental organizations, various

የማህበረሰብ ተቋማትና ከራሣቸው ከሴቶች communal institutions and the associations


of women themselves, on matters relating to
ማህበራት ጋር ተባብሮ ይሰራል፤
gender;
11. የፆታ እኩልነትን ለማስፈን፣ በተለያዩ 11. Undertake trainings and workshops to assist

እንቅስቃሴዎች ውስጥ የሴቶችን ተሣትፎ the realization of gender equality,

ለማጎልበትና ህብረተሰቡ በሴቶች ላይ ያለውን enhancement of women’s participation in


various activities as well as correction of
የተሣሣተ ግንዛቤ ለመቀየር የሚረዱ
the misperception of the community
ስልጠናዎችንና ዓውደ ጥናቶችን ያካሂዳል፣
regarding women and thereby evaluate the
ውጤታቸውንም ይገመግማል፤
result thereof;
12. ሴቶች በክልሉ ውስጥ በሚሰጡ የስራ ቅጥር፣ 12. Follow up that women are duly represented
የስልጠናና የደረጃ እድገት እድሎችም ሆነ in an employment, training and promotion
እነዚህኑ ለማስፈፀም በሚደራጁ የተለያዩ opportunities provided in the Regional State
ኮሚቴዎች ውስጥ በሚገባ ስለመወከላቸው and in the various committees to be

ይከታተላል፤ established for the execution of same;

13. ሴቶችን ለሚያግዙና ለክልሉ ዘላቂ ልማት 13. Seek for a resource to be utilized for the
execution of projects likely to assist women
አስተዋጾ ለሚያደርጉ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ
and contribute for the Region’s sustainable
የሚውል ሀብት ያፈላልጋል፣ ከሚመለከታቸው
development as well as follow up, in
አካላት ጋር በመሆንም ድጋፉ የክልሉን ሴቶች
collaboration with the relevant bodies, that
ህይወት ለማሻሻል መዋሉንና ውጤታማ
the support is employed to improve the
መሆኑን ይከታተላል፤
living conditions of women in an effective
way;
14. ወጣቶችን በተመለከተ የወጡ አገር አቀፍ 14. work for, follow up, coordinate and oversee
ፖሊሲዎች፣ ፓኬጆችና ስትራቴጂዎች the proper internalization and execution of
በአግባቡ ሠርፀው በክልሉ ውስጥ እንዲፈፀሙ those policies, packages and strategies

ይሰራል፣ ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣ nationally issued as regards the youths,

ይቆጣጠራል፤ throughout the Regional State;

15. ወጣቶችን ማዕከል አድርገው የሚሰሩ የተለያዩ 15. Follow up, supervise and coordinate the
አካላትን የተግባር ዕቅድና አፈፃፀም integrated operation of the action plans and

ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣ ቅንጅታዊ አሰራር implementation of the various actors

እንዲኖራቸው ያስተባብራል፤ focusing on the youths;

114
ገጽ 52 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 52

16. የክልሉ ወጣቶች በነፃ ፍላጐታቸው 16. Provide universal support to the Region’s
ተደራጅተው በክልሉና በሀገሪቱ የዲሞክራሲ youth so that they would oegaize themselves

ስርዓት ግንባታ፣ መልካም አስተዳደርና with their free will, and thereby participate
with full capacity in the building up of the
የልማት እንቅስቃሴዎች ውስጥ በሙሉ አቅም
democratic order, good governance and
እንዲሳተፉና ተጠቃሚዎች እንዲሆኑ
development efforts both at the Regional and
ሁለንተናዊ ድጋፍ ያደርጋል፣ በየተቋቋሙበት
national levels and benefit there from as well as
አግባብ ተግባራቸውን እየተወጡ ስለመሆኑም
monitor that they discharge their respective
በቅርብ ይከታተላል፤
duties pursuant to the terms of their
establishment;

17. የክልሉ ወጣቶች የክልሉንና የአገሪቱን ብሔር 17. Cause the preparation of the youth
ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባህልና ታሪክ participation and movement forums enabling
እንዲያውቁ፣ የሚያስችሉ የወጣቶች የንቅናቄና the youth of the Regional State to know the

የተሳትፎ መድረኮች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣ culture and history of the nation-nationalities


and peoples inhabiting the Region and the
ሥራውን በበላይነት ያስተባብራል፤
country at large and coordinate the activities
from above;
18. የክልሉን ወጣት-ነክ መሠረታዊ መረጃዎች 18. collect and organize basic information in
ያሰባስባል፣ ያደራጃል ለሚመለከታቸው አካላት relation to the youth, transmit same to the
ያሠራጫል፣ ወጣት ተኮር የጥናትና ምርምር relevant bodies as well as cause the

ሥራዎች እንዲካሄዱ ያደርጋል፤ undertaking of youth-focused study and


research activities;
19. ክልላዊ የስልጠና ስታንዳርዶችንና የአቅም 19. Having prepared region wide training standards
ግንባታ ፓኬጆችን እያዘጋጀ ከትምህርት and capacity building packages for youths’,

ተቋማት ጋር በመተባበር ለወጣቶች ስልጠና cause the provision of trainings in collaboration

እንዲሰጥ ያደርጋል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤ with the educational institutions and follow up
the implementation of same thereof;
20. አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር 20. Implement, in cooperation with the relevant
የቤተሰብ እና የህፃናት ደህንነት እንዲጠበቅ bodies, policies issued for the protection of the
ለማድረግና የጋብቻ ስርዓትን ለመንከባከብ well being of family and children as well as

የወጡ ፖሊሲዎችን ተግባራዊ ያደርጋል። marriage institutions.

115
ገጽ53 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 53

27. የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ 27. The Bureau of Labor and Social Affairs

በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
provisions of other laws, the Regional Bureau of
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ
labor and social Affairs shall, pursuant to this
የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በዚህ አዋጅ
proclamation, have the following specific powers
መሠረት የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት
and duties:
ይኖሩታል፦
1. የሀገሪቱ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ 1. Cause the implementation of the Country’s
ፖሊሲዎችና ህጐች በክልሉ ውስጥ ተግባራዊ policy of labor and social affairs in the
እንዲሆኑ ያደርጋል፤ region;

2. አሠሪና ሠራተኛን በሚመለከት የወጡ ህጐች፣ 2. Ensure that laws, regulations and directives
ደንቦችና መመሪያዎች በክልሉ ውስጥ issued concerning employers and workers

መከበራቸውን ያረጋግጣል፤ are respected with in the region;

3. የሠራተኞችን ደህንነትና ጤንነት ለመጠበቅ 3. Supervise over the implementation of labor


የወጡ የሥራ ሁኔታ ደረጃዎችና የመከላከያ conditions standards and protective devices

ዘዴዎች በሥራ ላይ መዋላቸውን ይቆጣጠራል፤ issued for maintaining employees, safety


and health;
4. በብሔራዊ ክልሉ የግዛት ወሰን በየድርጅቱ 4. Register workers and employers associations
የሚቋቋሙትን የሠራተኛና አሰሪ ማህበራት with in the administrative boundary of the
ይመዘግባል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤ national region, and provide support thereto;

5. የህብረት ስምምነት ድርድሮችና የሥራ 5. Make the necessary effort for the speedy
ክርክሮች በህግ የተዘረጋውን ስርዓት ተከትለው settlement , following the procedures

በተቀላጠፈ ሁኔታ ፍፃሜ እንዲያገኙ established by law of collective agreements

አስፈላጊውን ጥረት ያደርጋል፣ የህብረት of negotiations and trade disputes ;and


register collective agreements;
ስምምነቶችን ይመዘግባል፤

6. አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር 6. Undertake studies, in cooperation with the


በክልሉ ውስጥ በሥራ ላይ ስለተሰማራው የሰው relevant bodies, concerning the manpower
ኃይልና ስለሙያው አመዳደብ ጥናት of the region and occupational assignment
ያደርጋል፤ of same;

116
ገጽ 54 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 54

7. በክልሉ ውስጥ ሥራ ፈላጊዎችና ክፍት የሥራ 7. Take measures to enable the proper registration
መደቦች እንዲመዘገቡና ሥራና ሠራተኛ of job seekers and vacancies and exchange of

እንዲገናኝ የሚያስችሉ እርምጃዎችን labor and employees in the region;

ይወስዳል፤
8. ስለክልሉ የሰው ኃይልና የሥራ ስምሪት፣ 8. Collect, compile ,analyze and transfer, to the
ስለሠራተኞች ደህንነትና ጤና እንዲሁም concerned bodies, information pertaining to
አሰሪና ሠራተኛን ስለሚመለከቱ ሌሎች manpower and employment, safety and health

ጐዳዮች መረጃዎችን ያሰባስባል፣ ያጠናቅራል፣ of workers as well as other matters related to


employer and workers in the region;
ከትንተና ጋር ለሚመለከታቸው አካላት
ያስተላልፋል፤
9. በክልሉ ውስጥ የሚገኙትን አረጋዊያንንና 9. Prepare programs enabling the assistance and
አካል ጉዳተኞች ለመደገፍና መልሶ rehabilitation of the elders and the

ለማቋቋም የሚያስችሉ ፕሮግራሞችን handicapped in the Region; and up on

ያዘጋጃል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፤ approval, implement same;

10. የማህበራዊ ኑሮ ጠንቆች እንዲወገዱ የክልሉን 10. Coordinate and provide the necessary support
ህብረተሰብ ጥረት ያስተባብራል፣ አስፈላጊውን to the people of the region in the extrication of
ድጋፍ ይሰጣል። social problems.
28. የቴክኒክና ሙያ ቢሮ 28 . Technical and Vocational Bureau

በሌሎች ሕጐች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም Without prejudice to the existing or subsequent
provisions of other laws, the Regional Bureau of
ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ
Technical and Vocational shall, pursuant to this
ቴክኒክና ሙያ ቢሮ በዚህ አዋጅ መሠረት
proclamation, have the following specific powers
የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና ተግባራት
and duties:
ይኖሩታል፦
1. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠናን 1. Prepare and implement upon approval a strategy
አስመልክቶ የክልሉን ስትራቴጂ ያዘጋጃል፣ concerning technical and vocational education and
ሲፈቀድም ይፈጽማል፣ ያስፈጽማል፤ training of the region, and effect same thereof ;
2. ክልል አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና 2. Draw up guidelines of execution for the
ሥልጠና ፕሮግራሞች የሚደራጁበትን organization of region wide technical and
የአፈፃፀም መመሪያ ያዘጋጃል፣ vocational education and training programs, make

ለተግባራዊነቱም ክትትልና ቁጥጥር follow up and supervision for the implementation of


same;
ያደርጋል፤

117
ገጽ 55 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 55

3. በክልሉ ውስጥ ለሚንቀሣቀሱ የማሠልጠኛ 3. Give accreditation to training institutions working


ተቋማት ዕውቅና ይሠጣል፣ ከደረጃ በታች in the region and withdraws same when they are
ሆነው ሲገኙም ዕውቅናቸውን ያነሣል፤ found below the standard;

4. የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የሚሰጡ ተቋማትን 4. Establish, organize and supervise trade excellence
ያቋቁማል፣ ያደራጃል፣ ይቆጣጠራል፤ certifying centers;

5. አጫጭር ሥልጠናዎችን በሚመለከት 5. Cause the preparation and implementation of a


ሥርትዓተ ትምህርት እንዲዘጋጅና በሥራ curriculum concerning short term trainings;

ላይ እንዲውል ያደርጋል፤
6. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠናዎች 6. Undertake a study and follow up that technical and
ከክልሉ የልማት ትልምና የሰው ኃይል vocational education and trainings are carried out in

ፍላጐት ጋር በተጣጣመ ሁኔታ እየተካሄዱ harmony with development, plan and a need for

ስለመሆኑ ጥናትና ክትትል ያደርጋል፣ manpower of the Region and take necessary steps
thereon;
አስፈላጊውን እርምጃም ይወስዳል፤
7. የክልሉን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት 7. Coordinate and support research and technological
ለማፋጠን የሚያስችሉ የምርምርና activities which help the acceleration of social and

የቴክኖሎጅ ልማት እንቅስቃሴዎች economical development of the Region;

እንዲስፋፉ ያስተባብራል፣ ይደግፋል፤


8. በክልሉ የሚከናወኑ የቴክኒክና ሙያ 8. Ensure that technical and vocational education and
ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች አገር training programs carried out in the region in
compliance with the nation wide standards;
አቀፍ ደረጃቸውን ጠብቀው መካሄዳቸውን
ያረጋግጣል፤
9. ለቢሮው ተጠሪ የሆኑት የቴክኒክና ሙያ 9. Opens new training programs and close down the
ማሠልጠኛ ኮሌጆች አጥንተው በሚያቀርቡት unnecessary of same on the basis of

የውሣኔ ሃሣብ መሠረት አዳዲስ የሥልጠና recommendations put forward by technical and
vocational education and training colleges which
መስኮችን ይከፍታል፣ የማያስፈልጉትን
are accountable to the Bureau;
ይዘጋል፤
10. በክልሉ ውስጥ የድህረ ሥልጠና ክትትል 10. Cause a tracer study to be undertaken in the
ጥናት እንዲካሄድ ያደርጋል፤ Region;

118
ገጽ 56 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 56

11. ለቢሮው ተጠሪ የሆኑት ተቋማትና ኮሌጆች 11. Facilitate conditions that a finance system is
ውጤታማ የሆነ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና devised in order for institutions and colleges

ሥልጠና ለመስጠት ይቻላቸው ዘንድ accountable to the bureau capable to offer effective
technical and vocational education and training and
የፋይናንስ ሥርዓት የሚዘረጋበትን ሁኔታ
follow up the implementation of same thereof;
ያመቻቻል፣ ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፤
12. የግል ባለሀብቶች፣ ህብረተሰቡ፣ መንግስታዊና 12. design a system for the participation of private
መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በቴክኒክና investors, the public, governmental and non-
governmental organizations in technical and
ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
vocational education and training sector;
የሚሳተፉበትን ስልት ይቀይሣል፤
13. ለቢሮው ተጠሪነት ያላቸውን የማሠልጠኛ 13. Study and improve the organizations and
ተቋማት አደረጃጀትና አስተዳደር እያጠና administrations of training institutions which are
accountable to the bureau, follow up their training
ያሻሽላል፣ የሥልጠና ሂደታቸውንም
undertakings and thereby supervise same;
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
14. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና 14. Serve as the secretariat of technical and vocational
ካውንስል ሴክሬታሪያት በመሆን ያገለግላል። education council.

29. ስለሌሎች የክልሉ መንግስት አስፈፃሚ 29. Other Executive Bodies of the Regional
አካላት State

1. የብሔራዊ ክልሉ መንግስት ሌሎች አስፈፃሚ 1. Other executive bodies of the National Regional
አካላት በየተቋቋሙባቸው ህጐች በተደነገገው State shall run on their activities as provided
by their respective establishment laws.
መሠረት ሥራቸውን ይቀጥላሉ።

2. የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት በቀጥታ 2. The following executive bodies shall be directly

ለብሔራዊ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት accountable to the Head of Government of the

ተጠሪዎች ይሆናሉ፦ National Regional State:

ሀ/ የገቢዎች ባለስልጣን፤ A. The Revenue’s Authority;


ለ/ የገጠር መንገዶች ባለሥልጣን፤ B. The Rural Roads ’ Authority;
ሐ/ የስፖርት ኮሚሽን፤ C. The Sport Commission ;

መ/ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች D. The Government Affairs Communication

ጽ/ቤት፤ Office;

119
ገጽ 57 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 57

ሠ/ የኢንፎርሜሽንና ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ E. The Information and Communication

ልማት ኤጀንሲ። Technology Development Agency.

3. የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ተጠሪነት 3. The following executive bodies shall be

ለክልሉ ግብርና ቢሮ ይሆናል፦ accountable to the Regional Bureau of Agriculture :

ሀ/ የግብርና ምርምር ተቋም ፤ A. The Agricultural Research Institute;


ለ/ የእንስሣት ሀብት ልማት ማስፋፊያ B. The Animals Resource Development

ኤጀንሲ፤ Promotion Agency;

ሐ/ የአደጋ መከላከልና የምግብ ዋስትና C. The Disaster Prevention and Food Security
ፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽ/ቤት፤ Program Coordination Office;
መ/ የደን ልማት ኢንተርፕራይዝ፤ D. The Forestry Development Enterprise;
ሠ/ የምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ ። E. The Quality Seeds Enterprise.

4. የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ተጠሪነት 4.The following executive bodies shall be


accountable to the Bureau of Industry and Urban
ለክልሉ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ
Development:
ይሆናል፡-
ሀ/ የጥቃቅንና አነስተኛ ንግድና ኢንዱስትሪ A. The micro and small Business and Industrial

ሥራዎች ማስፋፊያ ኤጀንሲ፤ Activities’ Promotion Agency;


B. The Houses Development Enterprise;
ለ/ የቤቶች ልማት ድርጅት፤
C. The Houses Development Project Office;
ሐ/ የቤቶች ልማት ኘሮጀክት ጽ/ቤት፤
D. The Urban Planning Institute.
መ/ የከተሞች ኘላን ኢንስቲቲዩት።
5. የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ተጠሪነት 5. The following executive organs shall be
ለንግድና ትራንስፖርት ቢሮ ይሆናል፡- accountable to the Bureau of Trade and Transport:

ሀ/ የህብረት ሥራ ማህበራት ማስፋፊያ A. The Cooperatives Promotion Agency;

ኤጀንሲ፤
B. The Lake Tana Transport Enterprise;
ለ/ የጣና ሀይቅ ትራንስፖርት ድርጅት።
6. የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ተጠሪነት 6.The following executive bodies shall be

ለክልሉ አስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች ቢሮ accountable to the Bureau of Administration and

ይሆናል፡- security Affairs:


A. The Police Commission;
ሀ/ የፖሊስ ኮሚሽን፤
B. The Prisons’ Commission;
ለ/ የማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን፤
C. The Office of the Militia.
ሐ/ የሚሊሻ ጽ/ቤት።

120
ገጽ 58 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 58

7. የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ተጠሪነት 7.The following executive organs shall be


ለክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ፖርኮች ልማት accountable to the Bureau of Culture, Tourism
ቢሮ ይሆናል፡- and Parks’ Development:

ሀ/ የሙሉአለም ባህልማዕከል፤ A. The Mulualem Cultural Center;

ለ/ የሰማዕታት ሀውልት ጽ/ቤት። B. The Office of the Martyrs’ Monument.

8. የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ተጠሪነት 8.The following executive bodies shall be

ለክልሉ ቴክኒክና ሙያ ቢሮ ይሆናል፦ accountable to the Technical and Vocational


Bureau:
ሀ/ የከበሩ ድንጋዮች ቆረጣና ማስዋብ A. The Gem Stone Cutting and Polishing Training

ስልጠና ፕሮጀክት ጽ/ቤት፤ project office.

ለ/ የልህቀት ማዕከል። B. The Center of excellence.

9. የሥራ አመራር ኢንስቲቲዩት ተጠሪነት 9.The Management Institute shall be accountable to


ለክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ይሆናል፡፡ the Bureau of Civil Service.

10. የማዕድንና ኢነርጂ ሀብት ልማት ማስፋፊያ 10. The Mining and Energy Resource
ኤጀንሲ ተጠሪነት ለክልሉ ውሀ ሀብት ልማት Development Promotion Agency shall be
ቢሮ ይሆናል። accountable to the Regional Water Resource
Development Bureau.
11. የኤች.አይ.ቪ /ኤድስ መከላከያና 11. The HIV/AIDS Prevention and Control
መቆጣጠሪያ ሴክሬታሪያት ተጠሪነት ለክልሉ Secretariat shall be accountable to the
ጤና ጥበቃ ቢሮ ይሆናል። Regional Bureau of Health.

12. የፍትህ ባለሙያዎች ማሰልጠኛና የህግ 12. The Justice Professionals Training and Legal
ምርምር ኢንስቲቲዩት ተጠሪነት ለክልሉ Research Institute shall be accountable to the

ፍትህ ቢሮ ይሆናል። Regional Justice Bureau.

30. አስፈፃሚ አካላት በየደረጃው የሚቋቋሙ 30. Establishment of Executive Bodies at all
ስለመሆናቸው levels
1. በዚህ አዋጅ መሠረት የተቋቋሙና የክልሉ 1. Executive bodies, which have been established

መስተዳድር ም/ቤት አባላት የሆኑ አስፈፃሚ as per this proclamation and members of the

አካላት በክልሉ ውስጥ እንደአስፈላጊነቱ በየዞኑ Council of the Regional Government, may, as
deemed necessary, organize departments or
መምሪያዎቻቸውን ወይም ተጠሪ
offices, accountable thereto in each Zone
ጽ/ቤቶቻቸውን ሊያደራጁ ይችላሉ።
throughout the Regional State.

121
ገጽ 59 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 59

2. በክልሉ ውስጥ የሚገኙ የብሄረሠብና የወረዳ 2. The Nationality and Woreda Administrations in

አስተዳደሮች በተሻሻለው የክልሉ ህገ- the Region shall, by virtue of the powers vested
in them pursuant to the Revised Constitution of
መንግስት በተሰጣቸው ስልጣን መሠረት
the National Regional state, have the right to
ቀጣይነት ላለው ልማትና ለፈጣን አገልግሎት
establish executive departments and lead offices
አስፈላጊ ሆነው የሚያገኟቸውን የአስፈፃሚ
that are found to be necessary for sustainable
አካላት መምሪያዎችንና ዋና ጽ/ቤቶችን
development and rapid service delivery thereof.
የማቋቋም መብት ይኖራቸዋል።
3. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 2 በተደነገገው 3. The relevant executive organs of the National

መሠረት የብሄረሰብና የወረዳ አስተዳደሮች Regional State shall, pursuant to sub-Art.2 of

መንግስታዊ ተቋማትን ከመሠረታዊ የስራ this Article hereof, have the responsibility to
provide appropriate support to the nationality
ሂደት አንፃር ለማደራጀት በሚያደርጉት
and woreda Administrations in their activities of
እንቅስቃሴ የሚያቀርቡትን ጥያቄ መሠረት
organizing governmental institutions in response
በማድረግ አግባብ ያላቸው የብሄራዊ ክልሉ
to the Business process Reengineering, upon
አስፈፃሚ አካላት ተገቢውን ድጋፍ የመስጠት
request for same.
ኃላፊነት አለባቸው።

ክፍል አምስት PART FIVE


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

31.ስለ ተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው 31. Repealed and Inapplicable Laws


ሕጐች
1. የሚከተሉት ህጐች በዚህ አዋጅ ተሽረዋል፡- 1. The following laws are repealed by this
proclamation:
ሀ/ የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ A. The Revised Amhara National Regional State
መንግሥት አስፋፃሚ አካላት እንደገና Executive Organs’ Re-establishment,
ማቋቋሚያ፣ ማደራጃና ሥልጣንና ተግባራት Organization and Determination of Powers

መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 167/2001 ዓ.ም፤ and Duties Proclamation No.167/2009;

ለ/ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና B. A Proclamation to provide for the


ማስፋፊያ ኤጀንሲ ማቋቋሚያና ስልጣንና Establishment and determination of powers

ተግባራት መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 87/1995 and duties of the Technical and Vocational

ዓ/ም (እንደተሻሻለ)፤ Education Promotion Agency proclamation


No.87/2003( as amended);

122
ገጽ 60 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 60

ሐ/ የትራንስፖርት ባለስልጣን ማቋቋሚያ C. The Transport Authority Establishment


አዋጅ ቁጥር 125/1998 ዓ/ም፤ proclamation No.125/2006;

መ/ የህብረት ሥራ ማህበራት ማስፋፊያ D. Article 3 sub. Article 2 of the cooperative


ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 124/1998 societies promotion Agency proclamation
ዓ/ም አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 2፤ No. 124/2006;

ሠ/ የማዕድንና የገጠር ኢነርጂ ሀብት ልማት E. Article 2 sub article 5 of The Mining and

ማስፋፊያ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅ Rural Energy Resource Promotion Agency


proclamation No.100/2004;
ቁጥር 100/1996 ዓ/ም አንቀጽ 2 ንዑስ
አንቀጽ 5፤
ረ/ የጥቃቅንና አነስተኛ ንግድና ኢንዱስትሪ F. Article 3 sub article 2 of the Micro and Small
ሥራዎች ማስፋፊያ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ Trade and Industry Works promotion
አዋጅ ቁጥር 122/1998 ዓ/ም አንቀጽ 3 Agency Establishment proclamation

ንዑስ አንቀጽ /2/፤ No.122/2006;

ሰ/ የቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽ/ቤት G. Article 2 sub article 3 and Article 3 sub
ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 129/1999 ዓ/ም article 2 of the Houses Development Project

አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ /3/ እና አንቀጽ Office’s Establishment proclamation

3 ንዑስ አንቀጽ /2/፤ No.129/2006;

ሸ/ የተሻሻለው የሥራ አመራር ኢንስቲቲዩት H. Article 2 sub article 5 and Article 3 sub
ማቋቋሚያ፣ ማደራጃና ሥልጣንና article 2 of the Management Institute

ተግባራት መወሰኛ አዋጅ ቁጥር establishment, organization and

137/1998 ዓ/ም አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ determination of powers and duties


amendment proclamation No.137/2006;
/5/ እና አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ /2/፤
ቀ/ የከተሞች ፕላን ኢንስቲቲዩት ማቋቋሚያ I. Article 2 sub article 1/c and Article 3 sub

አዋጅ ቁጥር 147/1999 ዓ/ም አንቀጽ 2 article 2 of the Urban Planning Institute
establishment proclamation No.147/2006 ;
ንዑስ አንቀጽ /1/ፊደል ተራ ቁጥር /ሐ/
እና አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ /2/፤
በ/ የጣና ኃይቅ ትራንስፖርት ድርጅት J. Article 2 sub article 5 of the Lake Tana

እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 108/1996 Transport Enterprise Establishment


Amendment proclamation No.108/2004;
ዓ/ም አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 5፤

123
ገጽ 61 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 61

ተ/ የቤቶች ልማት ድርጅት ማቋቋሚያ አዋጅ K. Article 2 sub article 1 of the housing

ቁጥር 109/1996 ዓ/ም አንቀጽ 2 ንዑስ Development Enterprise Establishment


Proclamation No.109/2004;
አንቀጽ 1፤
ቸ/ የግብርና ምርምር ተቋም ማቋቋሚያ አዋጅ L. Article 3 sub article 2 of the Agricultural
ቁጥር 48/1992 ዓ/ም አንቀጽ 3 ንዑስ Research Institute Establishment

አንቀጽ 2 (በአዋጅ ቁጥር 118/1999 proclamation No.48/2000(as amended by

ዓ/ም እንደተሻሻለ)፤ proclamation No.118/2007);

ኃ/ የምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ ማቋቋሚያ M. Article 5 sub article 2 of the Quality Seeds


ክልል መስተደድር ምክር ቤት ደንብ Enterprise Establishment Council of
ቁጥር 66/2002 ዓ/ም አንቀጽ 5 ንዑስ Regional Government Regulation

አንቀጽ /2/፤ No.66/2009;

ነ/ የደን ኢንተርፕራይዝ ማቋቋሚያ ክልል N. Article 2 sub article 2 of the Forestry


መስተደድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር Enterprise Establishment Council of
70/2002 ዓ/ም አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ /2/፤ Regional Government Regulation
No.70/2009;

ኘ/ የከበሩ ድንጋዩች ቆረጣና ማስዋብ ስልጠና O. Article 2 sub article 3 and Article 3 sub
article 2 of the Gem Stone Cutting and
ፕሮጀክት ጽ/ቤት ማቋቋሚያ ክልል
Polishing Training Project Office
መስተድድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር
establishment Council of Regional
54/1999 ዓ/ም አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 3
Government Regulation No. 54/2007.
እና አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 2፤
አ/ የልህቀት ማዕከል ማቋቋሚያ ክልል P. Article 2 sub article 4 and Article 3 sub
መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር article2 of the Center of Excellence

56/2000 ዓ/ም አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 4 Establishment Council of Regional

እና አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 2፤ Government Regulation No.56/2008;

ከ/ የኢንፎርሜሽንና ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ Q. Article 2 sub article 4 and Article 3 sub article

ልማት ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ክልል 2 of the Information and Communication

መስተዳድር ም/ቤት ደንብ ቁጥር 72/2002 Technology Development Agency Council of


Regional Government Regulation No.72/2009.
ዓ/ም አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 4 እና
አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 2።

124
ገጽ 62 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 62

2. ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማናቸውም ሕግ፣ 2. Any Laws, Regulations, Directives or Customary
ደንብ፣ መመሪያ ወይም የተለመደ አሠራር በዚህ Practice inconsistent with this proclamation, may

አዋጅ ውስጥ በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ not apply to matters provided for therein.

ተፈፃሚነት አይኖረውም።
32. መብቶችና ግዴታዎችን ስለማስተላለፍ 32. Transfer of Rights and Obligations

1. በአዋጅ ቁጥር 167/2001 ዓ/ም ተቋቁሞ 1. The rights and obligations of the Agriculture
የነበረው የግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ and Rural Development Bureau which was

መብቶችና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ established by proclamation No. 167/2009 are

ለተቋቋመው የግብርና ቢሮ ተላልፈዋል። hereby transferred to the Bureau of Agriculture


established under this proclamation.
2. የኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ጉዳዮችን 2. The Rights and obligations belonging to
በሚመለከት በአዋጅ ቁጥር 167/2001 ዓ/ም Bureau of Trade, Industry and Investment
ተቋቁመው የነበሩት የንግድ፣ ኢንዱስትሪና Promotion as well as Bureau of Works and

ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቢሮና የሥራና Urban Development which are established as


per proclamation No.167/2009 pertaining to
ከተማ ልማት ቢሮ መብቶችና ግዴታዎች
affairs of Industry and Urban development are
በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው የክልሉ
herein after transferred to the Bureau of
ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ
Industry and Urban Development which is
ተላልፈዋል።
established by this proclamation.
3. ንግድና ትራንስፖርት ነክ ጉዳዮችን 3. The Rights and Obligations of the Bureau of
በሚመለከት እንደአግባቡ በአዋጅ ቁጥር Trade, Industry and Investment Promotion and

167/2001 ዓ/ም ተቋቁሞ የነበረው የንግድ፣ Transport Authority, established pursuant to

ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ Proclamation No.167/2009 and Proclamation


No. 125/2006 as the case may be, pertaining to
ቢሮና በአዋጅ ቁጥር 125/1998 ዓ/ም
affairs of Trade and Transport, is herein after
ተቋቁሞ የነበረው የትራንስፖርት ባለስልጣን
transferred to Bureau of Trade and Transport
መብቶችና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ
which is established by this proclamation.
ለተቋቋመው የንግድና ትራንስፖርት ቢሮ
ተላልፈዋል።

125
ገጽ 63 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 63

4. ለትርፍ ያልተቋቋሙ ማህበራትን ምዝገባና 4. The rights and obligations of the Justice Bureau
ቁጥጥር በሚመለከቱ ጉዳዮች በአዋጅ ቁጥር established under proclamation No. 167/2009,

167/2001 ዓ/ም ተቋቁሞ ለነበረው የክልሉ ፍትህ pertaining to registration and supervision of
associations established with a non-profit
ቢሮ የተሰጡ መብቶችና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ
objective, is hereby transferred to the Bureau of
ለተቋቋመው የአስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች ቢሮ
Administration and Security Affairs established
ተላልፈዋል።
as per this Proclamation.
5. በአዋጅ ቁጥር 167/2001 ዓ/ም ተቋቁሞ የነበረው 5. The Rights and obligations of the Capacity
የአቅም ግንባታና ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ መብቶችና Building and Civil Service Bureau established
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው የሲቪል under Proclamation No.167/2009 are hereby

ሰርቪስ ቢሮ ተላልፈዋል፡፡ transferred to the Civil Service Bureau


established by this Proclamation.
6. ሴቶችን፣ ወጣቶችንና ህፃናትን አስመልክቶ 6. The rights and obligations of Labor and Social
በአዋጅ ቁጥር 120/1998 ዓ/ም እና በአዋጅ Affairs, Youths and Sport as well as Women’s
ቁጥር 167/2001 ዓ/ም ተቋቁመው የነበሩት Affairs Bureaus established by proclamation

የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ፣ የወጣቶችና No.120/2006 and proclamation No.167/2009,

ስፖርት እንዲሁም የሴቶች ጉዳይ ቢሮዎች pertaining to issues of women, Youths and
Children are herein after transferred to the
መብቶችና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ እንደ አዲስ
newly established Bureau of Women, Children
ለተቋቋመው የሴቶች፣ የህፃናትና የወጣቶች ጉዳይ
and Youths affairs.
ቢሮ ተላልፈዋል።
7. በአዋጅ ቁጥር 120/1998 ዓ/ም ተቋቁሞ 7. The Rights and obligations of the Bureau of
Labor and Social Affairs which was established
የነበረውና በአዋጅ ቁጥር 167/2001 ዓ/ም
as per proclamation No.120/2006; and as per
‘’ኤጀንሲ’’ ተብሎ ተጠሪነቱ ለርዕሰ መስተዳድሩ
proclamation No. 167/2003 established with the
ጽ/ቤት የተደረገው የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ
name of “Agency” and accountability to the
ኤጀንሲ መብቶችና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ
Office of the Head of the Regional
እንደገና ለተቋቋመው የሠራተኛና ማህበራዊ
Government, are hereby transferred to the re-
ጉዳይ ቢሮ ተላልፈዋል። established Bureau of Labor and Social Affairs
under this proclamation.
8. በአዋጅ ቁጥር 87/1995 ዓ/ም (እንደተሻሻለ) 8. The Rights and obligations of the Technical and
ተቋቁሞ የነበረው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና Vocational Education and Training Promotion
ስልጠና ማስፋፊያ ኤጀንሲ መብቶችና Agency established as per proclamation No.

ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው የክልሉ 87/2002(as amended) are hereby transferred to

ቴክኒክና ሙያ ቢሮ ተላልፈዋል። the Regional Technical and Vocational Bureau.


126
ገጽ 64 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 64

33. አስፈፃሚ አካላትን ስለማደራጀት 33. Organizing Executive Bodies

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የብሔራዊ The Council of the Regional Government, with
ክልሉን አስፈፃሚ አካላት አደረጃጀት regard to the organization of executive bodies

አስመልክቶ በጥናት ላይ የተመሠረቱ ለውጦችን of the National Regional State, is, apart form
introducing changes on the basis of studies,
ከማድረግ ባሻገር አዳዲስ ተቋማትን
hereby authorized thorough delegation on the
የመመስረት፣ ተግባርና ሀላፊነታቸውን የመወሰን፣
part of the Legislative Council pursuant to this
አንደኛውን ከሌላው ጋር የማዋሀድ እንዲሁም
proclamation to carry out such activities as the
በህግ መሰረት ስልጣንና ተግባራቸውን የማንሳት
establishment of newer institutions,
ተግባራትን እንዲያከናውን በዚህ አዋጅ ከህግ-
determination of their respective duties and
አውጭው ምክር ቤት የውክልና ስልጣን
responsibilities, integrating one with the other
ተሰጥቶታል። as well as revoke their powers and duties in
accordance with law.
34. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ 34. Transitional Provisions

ቀደም ሲል በአዋጅ ቁጥር 167/2001 ዓ/ም Those sets of activities which were the
ተቋቁመው የነበሩና በዚህ አዋጅ መሠረት mandates of those executive organs

ወደተደራጁት ቢሮዎች ያልተጠቃለሉ የሥራ established under proclamation No.167/2009


and not transferred to the bureaus reorganized
ዘርፎች በሌሎች ህጐች ወደፊት በሚቋቋሙ
pursuant to this proclamation shall continue
አዳዲስ አስፈፃሚ አካላት እስከሚያዙ ድረስ
being carried out by these Bureaus having
በዚህ አዋጅ መሠረት በተደራጁትና ለሥራው
become their prior mandate holders, until such
ቀደምት ባለቤቶች በነበሩት ቢሮዎች
time that they shall have been taken over by
አማካኝነት መከናወናቸውን ይቀጥላሉ።
their respective new bodies to be established
by other laws.
35. ደንብ የማውጣት ስልጣን 35. Power to Issue Regulations

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ለዚህ አዋጅ The Council of the Regional Government may

ሙሉ ተፈፃሚነት የሚያስፈልጉትን ደንቦች issue regulations necessary for the full

ሊያወጣ ይችላል። implementation of this proclamation.

127
ገጽ 65 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 1 ጥር ዐ6 ቀን 2ዐዐ3 ዓ.ም. Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.1 14, January 2011 page 65

36. መመሪያ የማውጣት ስልጣን 36. Power to Issue Directives


የብሄራዊ ክልሉ ርዕሠ መስተዳድር ይህንን The Head of Government of the National

አዋጂ ተከትለው የሚወጡ ደንቦችን Regional State may issue specific directives
enabling to execute the regulations to be issued
ለማስፈፀም የሚያስችሉ ዝርዝር የአፈፃፀም
following this proclamation.
መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል።

37. አዋጁ ስለሚፀናበት ጊዜ


37.Effective Date
ይህ አዋጅ በክልሉ መንግሥት ዝክረ ህግ ጋዜጣ This proclamation shall Come into force as of
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል። the date of its publication on the Zikre-Hig
Gazette of the Regional State.

ባህር ዳር Done at Bahir Dar,


ጥር ዐ6 ቀን 2003 ዓ/ም This 14th day of January 2011.

አያሌው ጐበዜ Ayalew Gobezie

የአማራ ብሔራዊ ክልል President of the Amhara National


Regional State.
ፕሬዚደንት

128
ÆHR ÄR ጥር 15 ቀን 2004 ›/M
16¾ ›mT qÜ_R 23
Bahir Dar 24th, January 2012
16th Year No. 23

bxþT×eà ØÁ‰§êE ÁäK‰sþÃêE ¶pÜBlþK


yx¥‰ B¼¤‰êE KLL MKR b¤T

ZKr ÞG
ZIKRE HIG
Of the Council of the Amhara National Regional State
In the Federal Democratic Republic of Ethiopia
Issued under the auspices of the  312
bx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE
Council of the Amhara National ÃNÇ êU BR 9. 34
mNGST MKR b¤T «ÆqEnT Regional State Unit price 9.34
ywÈ

ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር 185/2003 ዓ/ም PROCLAMATION NO. 185/2011,

የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ A REVISED AMHARA NATIONAL REGIONAL


STATE HEAD OF GOVERNMENT OFFICE
መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት
ESTABLISHMENT AND DEFINITION OF ITS
ማቋቋሚያና ሥልጣንና ተግባራት መወሰኛ
POWERS AND DUTIES PROCLAMATION
አዋጅ

አዋጅ ቁጥር 185/2003 ዓ/ም PROCLAMATION NO. 185/2011

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ A PROCLAMATION RE-ENACTED TO PROVIDE


FOR THE ESTABLISHMENT AND DEFINITION
መስተዳድር ጽ/ቤትን ለማቋቋምና ሥልጣንና
OF POWERS AND DUTIES OF THE OFFICE OF
ተግባራቱን ለመወሰን ተሻሽሎ የወጣ አዋጅ THE HEAD OF GOVERNMENT IN THE
AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE

በአማራ ብሔራዊ ክልል የርዕሰ መስተዳድሩ Whereas, the Office of the Head of Government in the
ጽ/ቤት በተሻሻለው የክልሉ ህገ-መንግሥት አንቀጽ Amhara National Regional State has, pursuant to what is
provided under Art. 62 Sub-Art. (1) of the Revised
62 ንዑስ አንቀጽ /1/ድንጋጌ ሥር በተመለከተው
Regional Constitution, been established as the prime
አኳኃን የብሔራዊ ክልላዊ መንግሥቱ ዋና
office for carrying out the activities of the Chief Executive
አስፈፃሚና መራሄ-መንግሥት ሥራዎች ማከናወኛ
& Head of Government of the National Regional State &
መሥሪያ ቤት ሆኖ የተመሠረተና ዝርዝር its specific duties & responsibilities have already been
ተግባርና ኃላፊነቱ ተጠንቶ ራሱን በቻለ ህግ studied & stipulated in a separate piece of legislation;
አስቀድሞ የተደነገገ በመሆኑ፤
129
g{ 2 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 2

ተቋሙ ህገ-መንግሥቱን መነሻ በማድረግ ለዕርሰ Whereas, the institution has, apart from rendering service
with a status of an office for the operation of the day-to-
መስተዳድሩ ከተሠጠው ፈርጀ ብዙ ኃላፊነት
day activities of the Head of Government, himself
የተነሣ ከዕለት ተለት ሥራ ማከናወኛ ጽ/ቤትነት
charged with a multitude of responsibilities on the basis
አልፎ የክልል መስተዳድር ምክር ቤቱ አበይት of the Constitution, to be the ideal place, wherein the
የመወያያ አጀንዳዎች የሚስተናገዱበት፣ main deliberation agenda of the Council of the Regional
ብቃታቸው የሚጣራበትና የውሣኔ ሠነዶች Government might be handled, the level of their quality is

ደረጃውን በጠበቀ ሁኔታ የሚሠናዱበት ብሎም screened or checked & documents of decision are
prepared in compliance of the required standards as well
ለተጠቃሚዎች የሚሠራጩበት ሆኖ መገኘት
as distributed to the consumers concerned;
ያለበት በመሆኑ፤

ይልቁንም በሁለገብ ልማትና በመልካም አስተዳደር Whereas, it is believed that the Office is in need of a
ዘርፎች አተኩረው እንዲሠሩ በብሔራዊ
ክልሉ comprehensive legal framework capable of taking into
ውስጥ የተቋቋሙት ልዩ ልዩ አስፈፃሚ አካላት በህግ account a variety of changed circumstances &
የተሠጣቸውን ተልዕኮ ለማሣካት በተናጠል entailing the significance of modifying the working
structure which has so far been operational in order
የሚያካሂዱት ጥረት በክልል ደረጃ ተቀናጅቶ
that it would be able to render an efficient & speedy
የሚመራበትና አፈፃፀማቸው በየጊዜው እየተገመገመ
service, having acquired the status of an institution
ከሥትራቴጃዊ ግቦች አኳያ የሚቃኝበት ተቋም ሆኖ
wherein the isolated efforts separately carried out by
የበላይ አመራሩን በብቃት ለማገልገል በሚያስችለው
those various executive organs established in the
ሁኔታ ተደራጅቶ ብቃት ያለውና የተሳለጠ
National Regional State to operate with a qualified
አገልግሎት ይሠጥ ዘንድ እስከ አሁን ሲሠራበት focuss on the multi-faceted development & good
የነበረውን ቁመና የማስተካከል ፋይዳ ያለው governance sectors so as to accomplish the mission
የተሟላና ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን ግምት ውስጥ ያስገባ accorded to them by law, is regionally directed in an
የህግ ማዕቀፍ እንደሚያስፈልገው በመታመኑ፤ integrated way & their implementation is monitored
upon periodic evaluation from the standpoint of
strategic objectives & equally organized in such a way as to
find it competent to provide a satisfying service for the top
leadership thereof;

130
g{ 3 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 3

ከሁሉም በላይ ክልሉ ከፌድራሉ መንግሥት Whereas, it is, above all, with respect to the inter-
አካላትና ከሌሎች አቻ ክልሎች ጋር ባሉት በይነ- governmental relations & strategic focuss areas of
መንግሥታዊ ግንኙነቶችና ሥትራቴጅዊ የትኩረት partnership which the Regional State enjoys with the
መስኮች ረገድ ጽ/ቤቱን የላቀ ድጋፍ የመስጠት Federal & counterpart Regional State Government
bodies, appropriate to strengthen the Office with an
አቅም ባለው በቂ የሰው ሀይልና የቴክኖሎጂ
adequate manpower capable of rendering excellent
ግብዓት ተጠቃሚ በሆነ አደረጃጀት ማጠናከርና
support along with the structural setup utilizing
ለዚህም የሚያስፈልገው የአይነት ሀብትም ሆነ
technological inputs & create a system likely to facilitate
የፋይናንስ መሠናዶ እንዲመቻችለት የሚያደርግ
the provision of the material resources & financial
ሥርዓት መፍጠር ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ፤
preparations necessary to that effect;

yx¥‰ KLL MKR b¤T በtšሻለው yKLlù Now, therefore, the Council of the Amhara Region, by
Þg- mNGoT xNqA 49 N;ùS xNቀጽ 3/1/ virtue of powers vested in it, under the provision of Art.
ድንጋጌ ሥር bts«W ሥልጣን መሠረት 49 Sub-Art. 3. (1) of the Revised Regional Constitution,
ይህንን አዋጅ አውጥቷል። hereby issues this proclamation as follows.

KFL xND PART ONE

«Q§§ድንጋጌዎች
GENERAL PROVISIONS

1. xuR R:S 1. Short Title

YH xêJ " የተሻሻለው yx¥‰ Bÿ‰êE This proclamation may be cited as “the Revised
KLL R:S mStÄDR A/b¤T ¥Ì̸àAmhara National Regional State Head of
oLÈN tGƉT mws¾ xêJ qÜ_R Government Office Establishment & Definition of Its
185/2003 ›.M "tBlÖ lþ«qS YC§L”” Powers & Duties Proclamation No. 185/2011”.

2. TRÙ» 2. Definitions

yÝlù xgÆB l¤§ TRgùM y¸Ãs«W Unless the context otherwise requires, in this
µLçn bStqR bzþH xêJ WS_”- proclamation:

131
g{ 4 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 4

1. "ህገ-መንግሥት" ማለት በ1994 ዓ/ም ተሻሽሎ 1. “Constitution” shall mean the Revised
Constitution of the Amhara National Regional
የወጣው የአማራ ብሔራዊ ክልል ህገ-መንግሥት
State enacted in 2001 including later & future
ሲሆን ዘግይተው የተደረጉ ወይም ወደፊት amendments.
የሚደረጉ ማሻሻያዎቸን ይጨምራል፣

2. "R:s mStÄDR" ማለት በህገ መንግሥቱ 2. “Head of Government” shall mean the organ
indicated under Art. 60 Sub-Art. (1) of the
xNqA 60 N;ùS xNqA 1 oR ytmlktW
Constitution.
xµL nW””
3. "MKR b¤T" ¥lT በÞg-mNGoቱ xNqA 57 3. “Council” shall mean the Council of the Amhara
Regional Government established as per Art. 57
N;ùS xNqA 1 m¿rT ytÌÌmW yx¥‰ ክልል
Sub-Art. (1) of the Constitution.
መስተዳድር ምክር ቤት ነው።

3. ytfɸnT wsN 3. Scope of Application

1. ይህ አዋጅ በህገ-መንግሥቱ አንቀጽ 62 1. This proclamation shall apply to the Office of the

ንዑስ አንቀጽ /1/ ሥር በተመለከተው Head of the Regional Government referred to


under Art. 62 Sub-Art. (1) of the Constitution as
የክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤትና እንደ
well as to the Offices of the Nationality
አስፈላጊነቱ በብሔረሰብ አስተዳደር /በዞን፣
Administrations, Zonal, Woreda & Rural Kebele
በወrÄና በገጠር በቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤቶች
Administrations, as deemed necessary.
ላይ ተፈፃሚነት ይኖራል፡፡

2.በክልሉ ውስጥ የሚገኙ ከተሞችና 2. The specific duties & responsibilities of the
በውስጣቸው የታቀፉ የቀበሌ አስተዳደር Offices of urban centers found throughout the
ጽ/ቤቶች ተግባርና ሀላፊነት ከዚህ አዋጅ Regional State & those of the Kebele

ድንጋጌዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ Administrations embraced in their jurisdictions


shall be determined via regulations or directives
ተቀርጾ በየምክር ቤቶቻቸው እየፀደቀ
to be formulated in such a way as to harmonize
በሚወጣ ደንብ ወይም መመሪያ የሚወሰን
same with the provisions of this proclamation &
ይሆናል።
issued, after having been approved by their
respective councils.

132
g{ 5 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 5

KFL hùlT PART TWO

Sl R:s mStÄD„ A/b¤T mÌÌM # ESTABLISHMENT , OBJECTIVE ,


ORGANIZATION and POWERS of the
xL¥ # xdrጃjTና oLÈN
OFFICE of the HEAD of
GOVERNMENT

4. Sl mÌÌM t«¶nT 4. Establishment & Accountability

1. yx¥‰ Bÿ‰êE KLልE R:s mStÄDR 1. The Office of the Head of Government of the

A/b¤T kzþH bº§ "AÞfT b¤tÜ" XytÆl Amhara National Regional State, (hereinafter

y¸«‰ ‰sùN yÒl ÞUêE sWnT ÃlW referred to) as the ‘’Office’’ is hereby

mNGo¬êE xSf{¸ mo¶Ã b¤T çñ established under this proclamation, as an

bzþH xêJ tÌqÜàL executive government office, having its own


autonomy & legal personality.
2. የጽ/ቤቱ ተጠሪነት ለርዕሰ መስተዳድሩ 2. The Office shall be accountable to the Head of
ይሆናል። Government.
3. የርዕሰ መስተዳድሩ ጽ/ቤት በህገ-መንግሥቱ 3. The Office of the Head of Government hereof is
አንቀጽ 62 ንዑስ አንቀጽ 2 እና በተሻሻለው structured to further serve the purpose of a

የብሔራዊ ክልላዊ መንግሥቱ አስፈፃሚ secretariat for the Council, as has been stipulated

አካላት እንደገና ማቋቋሚያ፣ ማደራጃና under the provisions of Art. 62 Sub-Art. (2) of
the Constitution & Art. 7. Sub-Art. (1) of the
ስልጣንና ተግባራት መወሰኛ አዋጅ ቁጥር
Amhara National Regional Executive Organs’
176/2003 ዓ/ም አንቀጽ 7 ንዑስ አንቀጽ
Establishment & Determination of their Powers
/1/ሥር በተደነገገው መሠረት የምክር ቤቱ
& Duties’ Proclamation No. 176/2010.
ጽ/ቤት ጭምር ሆኖ እንዲያገለግል የተዋቀረ
ነው።
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት ለጽ/ቤቱ 4. The additional mission granted to the Office
የተሰጠው ተጨማሪ ተልዕኮ በብሔረሰብ pursuant to Sub-Art. (3) of this Article hereof
አስተዳደሮች ወይም በዞን፣ በወረዳና በገጠር shall apply to such offices as might have been
ቀበሌ አስተዳደሮች ለተቋቋሙ ወይም established or to be established inside the
ለሚቋቋሙ ጽ/ቤቶች ጭምር በተመሣሣይ Nationality Administrations as well as Zonal,
የሚሠራ ይሆናል። Woreda & Rural Kebele Administrations alike.

133
g{ 6 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 6

5. ዓላማዎች 5. Objectives
The Office shall, pursuant to this proclamation, have the
ጽ/ቤቱ በዚህ አዋጅ መሠረት የሚከተሉት ዓላማዎች
following objectives:
ይኖሩታል፦
1. ለርዕሰ መስተዳድሩና እርሱ ለሚመራው 1. To provide an all-encompassing & standardized
support to the Head of Government & to the
ከፍተኛ አስተዳደራዊና አስፈፃሚ አካል
Highest Executive & Administrative Council under
ደረጃውን የጠበቀና ህገ-መንግሥታዊ
his leadership with a view to enabling him
ሀላፊነቱን በብቃት ለመወጣት የሚስችለውን
efficiently discharge his constitutional
ሁለገብ ድጋፍ መሥጠትና ይህንኑ ግልፅነት
responsibilities as well as to carry out such an
ባለውና ውጤታማነቱ በተረጋገጠ መንገድ
activity in a transparent & effective manner ,and;
ማከናወንና፤
2. የበላይ አማራሩ ከሚያስተባብራቸው ክልል 2. To put in place a clear & accountability-oriented

አቀፍ አስፈፃሚ መስሪያቤቶችና በተዋረድ system of working procedure between & among the
higher & lower-level government entities by
ከሚቆጣጠራቸው የየርከኑ አስተዳደር አካላት
causing the speedy facilitation of those relations
ጋር ያሉት ግንኙነቶች እንዲሣለጡና በህግ
which the top leadership is bound to coordinate
የበላይነት ላይ ተመስርተው እንዲተገበሩ
with the region-wide executive offices & the
በማድረግ በበላይና በበታች የመንግሥት
administrative bodies, over which it hierarchically
አካላት መካከል ግልፅና ተጠያቂነት ያለበት
supervises, at each & every tier & the
የአሠራር ሥርዓት ማስፈን። implementation of same on the basis of the rule of
law.
6. ስለ ክልሉ ስትራቴጃዊ አመራር ድጋፍ 6. Establishment of the Regional Strategic
ዳይሬክቶሬት መቋቋም Leadership Support-Providing Directorate
1. በዚህ አዋጅ አንቀጽ /4/ ሥር የተደነገገው 1. Without prejudice to what has been provided for under
Art. 4. Of this proclamation hereof, there is hereby
እንደተጠበቀ ሆኖ በተለይ ለርዕሰ
established under this proclamation, a body known as
መስተዳድሩና እርሱ ለሚመራው የክልሉ
the Strategic Leadership Support Directorate,
ከፍተኛ አስፈፃሚና አስተዳደራዊ አካል (hereinafter referred to) as the ‘’Directorate’’ with a
የሁሉናቀፍ ሥትራቴጃዊ ዕቅዶች ዝግጅት፣ mission to specifically render services to the Head of
አተገባበር፣ ክትትልና ግምገማ ማዕከል Government & the Highest Executive &

በመሆን የማገልገል ተልዕኮ ያለው Administrative Council of the Regional State under his
leadership, having become a center for the preparation,
የስትራቴጃዊ አመራር ድጋፍ ዳሬክቶሬት
implementation, monitoring & evaluation of all-
ከዚህ በኋላ “ዳይሬክቶሬቱ“ እየተባለ የሚጠራ
embracing strategic plans & thereby bound to operate
ራሱን የቻለና በሙያዊ የሀላፊነት ስሜት with its own autonomy & sense of professional
የሚሰራ አካል በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል። responsibility.

134
g{ 7 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 7

2. ዳይሬክቶሬቱ የሚደራጀው በጽ/ቤቱ ውስጥ 2. The Directorate shall be organized within the setup
ሲሆን ተጠሪነቱ ግን በቀጥታ ለዕርሰ of the Office, whereas its accountability shall
መስተዳድሩ ይሆናል። directly be to the Head of Government.
7. መደበኛ አድራሻ 7. Principal Address

የጽ/ቤቱ መደበኛ አድራሻ በብሔራዊ ክልላዊ The regular seat of the Office is in the capital city

መንግሥቱ ርዕሰ ከተማ ነው። of the National Regional State.

8. Sl têrD የxstÄdR A/b¤èC 8. Recognition & Organization of Offices of the

እውቅናና xdr©jT Hierarchically-Subordinate Administrative


Tiers

bB¼¤‰êE KLlù WS_ b¸gßù yB¼¤rsB Hierarchically-subordinate administrative offices


አስተዳደሮች øñC# wrÄãCÂ የገጠር which are entrusted with a mission similar to that

qbl¤ãC በየተቋቋሙበት ዕርከን ከዕርሰ of the Office of the Head of Government


pertaining to their respective tiers of
መስተዳድሩ ጽ/ቤት ጋር የሚመሳሰል
establishment shall be duly recognized & thus re-
tL:÷ የተሰጣቸው ytêrD xStÄdR
organized in the Nationality Administrations,
A/b¤èC bzþH xêJ m¿rT ÞUêE sWnT
Zones, Woredas & Rural Kebeles found
xGŸtW እንደገና ይደራጃሉ።
throughout the National Regional State, having
acquired legal personality in accordance with this
proclamation.
9. ድርጅታዊ አቋም 9. Organizational Status

ጽ/ቤቱ በዚህ አዋጅ መሠረት የሚከተሉት The Office shall, pursuant to this proclamation, have
አካላት ይኖሩታል፦ the following organs:

1. በቢሮ ሀላፊና ምክትል ሀላፊ ደረጃ 1. Principal & Deputy Office Heads to be
የሚሾሙ ዋናና ምክትል የጽ/ቤት appointed with the rank of a Bureau Head &

ሀላፊዎች፤ Deputy Bureau Head;

2. እንደተገቢነቱ በሂደትም ሆነ በንዑስ ሂደት 2. Supportive work divisions & experts to be


የሚደራጁ ደጋፊ የሥራ ክፍሎችና organized in the form of work processes & petty-

ኤክስፕርቶች። work processes, as may be appropriate.

135
g{ 8 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 8

10. ስለ ዳይሬክቶሬቱ አደረጃጀትና አመራር 10. Organization & Management of the


Directorate

1. በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 መሠረት 1. The Directorate established pursuant to Art. 6.


የተቋቋመው ዳይሬክቶሬት ከጽ/ቤቱ ኃላፊ Of this proclamation hereof shall be managed by
በተለየና በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ በሚሾም a Director-General who is different from the

አንድ ዋና ዳይሬክተር የሚመራ ሲሆን Office Head & to be appointed with the rank of a

እንዳሥፈላጊነቱ ለሥራው የሚያግዙ ረዳት Bureau Head who shall also have assistant
directors & experts in the performance of his
ዳይሬክተሮችና ኤክስፕርቶች ይኖሩታል።
duties, as deemed necessary.

2. የዋና ዳይሬክተሩ ተጠሪነት ለክልሉ ርዕሰ 2. The Director shall be accountable to the Head of
መስተዳድር ሲሆን የረዳት ዳይሬክተሮች Government of the Regional State, whereas the

ተጠሪነት ለዋና ዳይሬክተሩ ይሆናል፡፡ accountability of the assistant directors shall be


to the Director-general himself.
11. የዳይሬክቶሬቱ ተግባርና ኃላፊነት 11. Duties & Responsibilities of the Directorate.

1. ዳይሬክቶሬቱ በዚህ አዋጅ መሠረት 1. The Directorate shall, in accordance with this

የክልላዊ መንግሥቱን ረቂቅ ፖሊሲዎችና proclamation, formulate & enrich the draft

ሥትራቴጅዎች ከአቻ የፌዴራሉ policies & strategies of the Regional


Government in reference to the equivalent
መንግሥት ማዕቀፎች ጋር በማገናዘብ
frameworks belonging to the Federal
ይነድፋል፣ ያበለፅጋል።
Government.
2. ለዕርሰ መስተዳድሩና በርሱ ለሚመራው 2. It shall operate in the capacity of a center of the

የክልሉ ከፍተኛ አስፈፃሚና አስተዳደራዊ preparation, monitoring, implementation &

አካል የአጭር፣ የመካከለኛና የረዥም ጊዜ evaluation of the short, medium & long-term
development & good governance plans for the
የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅዶች
use of the Office of the Head of Government &
ዝግጅት ክትትል፣ አተገባበርና ግምገማ
the Highest Executive & Administrative Council
ማዕከል ሆኖ ይሠራል።
of the Regional State under his leadership.

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 ሥር 3. Without prejudice to the general provisions

የሠፈሩት አጠቃላይ ድንጋጌዎች stipulated under Sub-Arts. (1) & (2) of this
Article hereof, the Directorate shall have the
እንደተጠበቁ ሆነው ዳይሬክቶሬቱ ከዚህ
following specific duties & responsibilities:
በታች የተመለከቱት ዝርዝር ተግባርና
ኃላፊነቶች ይኖሩታል፦

136
g{ 9 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 9

ሀ/በሥራ ላይ ያለውን የዕድገትና (a) Genuinely follow up & evaluate with a splendid

ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ጨምሮ የብሔራዊ degree of professional responsibility the

ክልላዊ መንግሥቱን ተቋማት ዓመታዊ implementability, effectiveness & adequacy of


the annual plans of the National Regional
ዕቅዶች አተገባበር፣ ውጤታማነትና ብቃት
Executive Institutions, including the Growth &
በላቀ ሙያዊ ሀላፊነትና በሀቀኝነት
Transformation Plan currently in action &, for
ይከታተላል፤ ይገመግማል፣ ለዚህም
the facilitation of same, receive sectoral plans &
ያመቸው ዘንድ በሥትራቴጃዊ የትኩረት
reports having them broken down by the
መሥኮች ከፋፍሎ የየሴክተሩን ዕቅዶችና
strategic focuss areas as well as prepare
ሪፖርቶች ይቀበላል፣ ለበላይ አመራሩ summaries to be submitted for the use of the top
የሚቀርቡ ጭማቂዎችን ያሠናዳል፤ leadership;

ለ/በክትትልና ግምገማ ሥራዎቹ የተገኘውን (b) On the basis of the findings to be obtained as the

ውጤት ተንተርሶ የክልሉን ሥትራቴጃዊ result of its follow-up & evaluation activities,
submit data with proposals having the value of
አመራር የመደገፍ ፋይዳ ያላቸውንና
supporting the strategic leadership & helping to
ለፖሊሲ ውሣኔ የሚረዱ መረጃዎችን
formulate policy decisions of the Regional State,
ከምክረ-ሀሣቦች ጋር ያቀርባል፣ ለተከታይ
provide assistive feedbacks in view of
ተግባራት አጋዥ ግብረ-መልሶችን ይሠጣል፣
subsequent actions & thereby create favorable
በእውቀት ላይ የተመሠረተ አመራር
conditions for the possible empowerment of the
የሚጐለብትበትን ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል፤ leadership with knowledge as its foundation;
ሐ/በክልሉ ውስጥ ሊተገበር የሚገባውን (c) Prepare the result-oriented strategic &

የውጤት ተኮር ሥትራቴጃዊና ተቋማዊ institutional plans’ follow-up & evaluation

ዕቅዶች ክትትልና ግምገማ ማዕቀፍ framework which ought to be implemented at the


regional level & thereby cause its possible
ያሠናዳል፣ የበላይ አመራሩን ትኩረት
enforcement, having secured the attention of the
አግኝቶ በሥራ ላይ እንዲውል ያደርጋል፤
top leadership;
መ/የርስ በርስ ግንኙነቶችን በማጠናከር (d) Devise, by having consolidated mutual

በክልሉ ውስጥ የተደራጁትን ልዩ ልዩ interactions with one another, monitoring &


evaluation strategies widely involving the
መንግሥታዊ ተቋማትና ጉዳዩ
various government institutions organized
የሚመልከታቸውን ሌሎች አጋር ድርጅቶች
throughout the Regional State & other
በሰፊው የሚያሣትፉ የክትትልና የግምገማ
collaborating agencies concerned with the issue
ሥልቶችን ይቀይሣል፣ ገንቢ ውይይቶችን
& henceforth undertake constructive
ያካሂዳል፤
engagements;

137
g{ 10 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 10

(e) Insure that the follow-up & evaluation system


ሠ/የውጤት ተኮር ተቋማት ዕቅዶች ግምገማና
regarding the plans of the result-oriented
ክትትል ሥርዓቱ በወጣለት መርሀ-ግብር
institutions is conducted in accordance with the
መሠረት መከናወኑን፣ ጥራት ያለውና
program designed for it, meets the required
ወቅታዊ መረጃዎችን ያካተተ መሆኑንና
quality & has incorporated current data as well
ተቀባይነት ያላቸውን የአሠራር
as executed in compliance with the acceptable
መሥፈርቶች ተከትሎ መፈፀሙን standards of working procedure;
ያረጋግጣል፤

ረ/በክትትልና በግምገማው የተገኙትን (f) Deeply inquire into the results obtained through
ውጤቶች በጥልቀት በመመርመርና the follow-up & evaluation, analyze the findings

በመተንተን ከተገማች እንድምታዎቹ ጋር & timely transfer same along with their

ለበላይ አመራሩና አግባብ ላላቸው ፈፃሚ predictable implications to the top leadership &
the implementing bodies relevant thereto;
አካላት በወቅቱ ያስተላልፋል፤

ሰ/የክትትልና ግምገማ ሥርዓቱን (g) Carry out public relation activities aimed at

ለማስተዋወቅና በክልሉ መንግሥታዊ acquainting the follow-up & evaluation system


for & instill same inside the governmental
ተቋማት ዘንድ ለማስረፅ የሚያግዙ የህዝብ
institutions of the Regional State as well as seek
ግንኙነት ስራዎችን ያከናውናል፣ ሥርዓቱን
for possible methods in which the skill of the
በማላመድና በማስተግበር ረገድ የየደረጃው
implementing bodies at each & every level as
ፈፃሚ አካላት ክህሎት ከጊዜ ወደ ጊዜ
regards the adaptation & operation of such
የሚገነባበትን ብልሐት ያፈላልጋል።
system shall be upgraded from time to time.
12. ስለ ርዕሰ መስተዳድሩ የህግ አማካሪና 12. Legal Advisor and Other Advisors of the
ሌሎች አማካሪዎች
Head of Government
1. ርዕሰ መስተዳድሩ በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ 1. The Head of Government shall have a Legal
የሚሾም የህግ አማካሪ ይኖረዋል። Advisor of his own to be appointed with the rank
of a Bureau Head.
2. የህግ አማካሪው ተጠሪነት ለርዕሰ 2. The accountability of the Legal Advisor shall be
መስተዳድሩ ይሆናል። to the Head of Government.
3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ድንጋጌ 3. Notwithstanding the provision of Sub-Art. (1)
Of this Article hereof, the Head of Government
ቢኖርም ርዕሰ መስተዳድሩ የሥራ
may be able to designate other standing & ad-
ግዴታውን ለመወጣት፣ ባስፈለገው መጠን hoc advisors who shall have been drawn from
ከየሙያ መስኩ የተወጣጡ ሌሎች ቋሚና the spectrum of professional streams in as much
as he is in need of them to discharge his official
ጊዜያዊ አማካሪዎችን ሊሠይም ይችላል። duties.

138
g{ 11 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 11

13. የጽሕፈት ቤቱ ሥልጣንና ተግባር 13. Powers and Duties of the Office

1. የዕርሰ መስተዳድሩ ጽ/ቤት በህገ-መንግሥቱና 1. The Office of the Head of Government is,
pursuant to the Constitution & this proclamation,
በዚህ አዋጅ መሠረት የብሔራዊ ክልሉ
the principal venue used by the Leader of the
መራሄ-መንግሥት ዋና የዕለት ከዕለት
National Regional Government to carry out his
ሥራዎች ማከናወኛና የምክር ቤቱ
day-to-day activities which equally serves the
ሥብስባዎች ማስተናገጃ ማዕከል ነው።
purpose of hosting the sessions of the Council as
well.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ሥር የሰፈረው 2. Without prejudice to the general provisions laid
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ጽ/ቤቱ down under Sub-Art. (1) of this Article hereof,
በዚህ አዋጅ መሠረት የሚከተሉት ዝርዝር the Office shall, pursuant to this proclamation,

ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦ have the following specific powers & duties:

ሀ/ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥቱ ከፊዴራሉ (a) Coordinate the inter-governmental relations


መንግሥት አካላትና ከሌሎች አቻ which the National Regional State might be able

ክልሎች ጋር የሚያደርጋቸውን በይነ- to forge with the Federal Government organs &
other counterpart Regional States & thereby
መንግስታዊ ግንኙነቶች ያስተባብራል፣
extend appropriate support upon request to be
ጥያቄ ሲቀርበለት ተገቢውን ድጋፍ
submitted to it;
ይሠጣል፤
ለ/ lR:s mStÄDሩ፣ ለምክትል ርዕሳነ (b) Provide an all-inclusive administrative service

መስተዳድሩ፣ ለህግ አማካሪው፣ to the Head of Government, Deputy Heads of

ለዳይሬክተሩ፣ ለሌሎች አማካሪዎችና Government, Legal Advisor, Director-General,


other advisors & members of the Council in
ለምክር ቤቱ አባላት ከሥራቸው ጋር
relation to their respective duties &, to that
በተያያዘ ሁለገብ xStÄd‰êE አገLግlÖT
effect, insure that the necessary manpower &
YsÈL\ lzþHM y¸ÃSfLgW ysW
material facilities are extended in an efficient &
`YL qÜúqÜS tàLè td‰Jè
organized manner;
mgßtÜN ÃrUGÈL\
ሐ/ ዝርዝሩ ይህንን አዋጅ ለማስፈፀም በሚወጣ (c) With the details to be determined by a directive

መመሪያ የሚወሰን ሆኖ lR:s mStÄD„፣ to be issued for the implementation of this

lMKTL R:ሳነ mStÄD„Â ጉዳዩ proclamation, provide the appropriate protocol


l¸mlk¬cW kFt¾ yKLlù mNGoT coverage to the Head of Government, Deputy
ÆloLÈÂT tgbþWN yPéè÷L >ÍN Heads of Government as well as other senior
YsÈL\ government officials of the Regional State
concerned;

139
g{ 12 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 12

(d) Prepare meeting venues required for the


መ/ ለMKR b¤ቱ xƧT mdb¾Â xScµ*Y
convening of the Council’s ordinary &
SBsÆãC y¸ÃSfLgùTN ymsBsbþÃ
extraordinary sessions, avail work-facilitating
ï¬ãC ÿÂÄL# የሥራ ማቀላጠፊያ
devices & other related items & follow up that
መሣሪያዎችንና ሌሎች ተዛማጅ
the desired reception or hospitality services are
ቁሣቁሶችን ያቀርባል፤ ለተሰብሳቢዎች
appropriately provided for the participants at
ተገቢው mStNGì tàLè mQrbùN
such meetings;
Yk¬t§L\
(e) Set aside & organize a separate division of
ሠ/ የMKR b¤ቱ Ýl-gùÆ›¤ãC l¤lÖC
work, wherein the minutes & other
¿nìC bxGÆbù tfRmW#
documentary records of the Council might be
TKKl¾n¬cW trUGõÂ bxYnT
properly handled & safeguarded, upon having
Xytl† ቁጥር ከተሰጣቸው በኋላ
been duly signed, authenticated, categorized in
tmZGbW b¸gÆ y¸ÃzùbTNÂ
types & registered by numerical orders, insure
dHNn¬cW t«Bö y¸qm«ùbTN
that a competent staff is assigned for it & install
yo‰ KFL ÃsÂÄL# ÃdR©L# BÝT a reliable system of inspection thereof;
ÃlW ysW `YL mmdbùN ÃrUGÈL#
xSt¥¥Ÿ yqÜ__R oR›T YzrUL\
(f) Cause the timely communication of those
ረ/ በMKR b¤tÜ y¸w«ù dNïC bwQtÜ wd
regulations issued by the Council to the
XNGlþZ¾ ÌNÌ ttRgùመው bKLlù
Legislative organ of the Regional State so that
ዝክረ ህግ ጋዜጣ ይታተሙና ለህዝብ
they would be published on the Regional Zikre-
ይሰራጩ ዘንድ ወደ ክልሉ ህግ አውጭ Hig gazette & thereby disseminated to the
ምክር ቤት እንዲላኩ ያደርጋል፤ public at large, upon having first been translated
into the English language;
ሰ/ MKR b¤tÜ y¸ÃwÈcWN mA¼¤èC# (g) Direct over & follow up the preparation,
Uz¤õC b‰¶ AhùæC ZGJT# publication & distribution of the bulletins, news
ÞTmTÂ oRuT o‰ bb§YnT papers & flying leaflets to be issued on the part
Ym‰L# Yk¬t§L\ of the Council;

ሸ/ በህዝብ ግንኙነት ረገድ የምክር ቤቱ HTmTÂ (h) With regard to the public relation activities, cause
the modernized organization & strengthening of the
åÄþ×vþiêL mr© xgLGlÖT mSÅ KFL
Council’s publication & audio-visual information
bzmÂêE zÁ XNÄþd‰JÂ XNÄþ«ÂkR
service-provision section, act in the capacity of a
ÃdRUL# የምክር ቤቱ ቃል አቀባይ በመሆን
spokesperson for the Council as well as provide
ይሠራል፤ ለMKR b¤ቱ xƧT# bR:s
library, research & information delivery services to
mStÄD„ A/b¤T l¸gßù x¥µ¶ãC dUð
members of the Council, advisors & supporting
x¤KSPRèC yb¤t-mA¼FT# yMRMRÂ
experts found at the Office of the Head of
ymr© xgLGlÖT ÃbrK¬L\
Government;
140
g{ 13 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 13

ቀ/ ዝርዝሩ YHNN dNB l¥Sf{M b¸wÈ (i) With the details to be determined by a directive
to be issued for the implementation of this
mm¶Ã y¸wsN çñ k¦gR WS_Â
proclamation, deliver an all-embracing
kWu xgR l¸m«ù yKLlù XNGìC hospitality service in the name of the Council to
በMKR b¤tÜ SM hùlgB ymStNGì the domestic & expatriate guests coming to the
Regional State &, to that effect, develop its
xgLGlÖT YsÈL# lzþHM
organizational efficiency & preparedness
y¸ÃSfLgWN DRJ¬êE BÝT necessary thereof from time to time;
ZG°nT bygþz¤W ÃúDUL\
በ/ yBÿ‰êE KL§êE mNGotÜN xSfɸ (j) Identify & register those executive offices &
institutions made accountable to the Office of the
xµ§T XNdg ለማቋቋም ለ¥d‰jT Head of Government pursuant to what has been
oLÈN tGƉcWN lmwsN ተሻሽሎ provided under Art. 29 Sub-Art. (2) of the
Revised National Regional State Executive
bwÈW xêJ qÜ_R 176/2003 ›.M
Organs’ Re-establishment, Re-organization &
xNqA 29 N;ùS xNqA 2 XÂ bl¤lÖC Definition of their Powers & Duties
Þ¯C btdnggW m¿rT lR:s Proclamation No. 176/2010 & other laws &
thereby assist in the facilitation of their working
mStÄD„ A/b¤T t«¶ yçnù xSfɸ
interactions with the Head of Government;
mo¶Ã b¤èCN ተቋማትን lYè
YmzGÆL# kR:s mStÄD„ UR
y¸ñ‰cWN yo‰ GNßùnT በማቀላጠፍ
ያግዛል፤
ተ/bmdb¾Â bµpE¬L bjT (k) Prepare the draft annual implementation budget
required for the execution of the work programs
ለሚያከናውናቸው yo‰ PéG‰äC
to be carried out using recurrent & capital funds
y¸ÃSfLgWN xm¬êE y¥Sf{¸Ã bjT & cause same to be implemented following its
rqEQ ÃzU©L፣ ስልጣን ላለው አካል ቀርቦ submission to & approval by the competent
body;
sþፀድቅDM bo‰ §Y XNÄþWL ÃdRUL\
ቸ/ yA/b¤tÜ mdb¾ XQìC KL§êE ÆH¶Y (l) Devise an integrated working mechanism
through which the regular plans & those
çcW መርሃግብሮች ዕርስ በዕርስ
programs having regional character might be
ተመጋግበው tGƉêE y¸çnùbTN implemented in a mutually inter-complementing
የተቀናጀ yx¿‰R SLT YqYúL# way & cause the undertaking of the region-wide
workshops, symposia, conferences & any other
በMKR ቤቱ SM y¸«„ KLል አቀፍ gatherings to be called for in the name of the
xwd _ÂèC# sþM±zþyäC# Council in accordance with their respective time-
÷NfrNîCÂ l¤lÖC SBsÆãC tables arranged for same;

btqረፀላቸው ygþz¤ ¿l¤Ä m¿rT


XNÄþkÂwnù ÃdRUL\

141
g{ 14 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 14

ኃ/ በመልካም አስተዳደር መጓደል ምክንያት (m) Put in place a suitable & accelerated working

የብሔራዊ ክልላዊ መንግሥቱን procedure in which any applicant who might


come to the Office with a view to making a
የመጨረሻ አስተዳደራዊ ፍትህ በመጠየቅ
petition heard having requested for the final
አቤቱታ ለማሠማት ወደ ጽ/ቤቱ የሚመጣ
administrative ruling of the National Regional
ማንኛውም ባለጉዳይ ያለአንዳች ወጣ
Government arising from the failure of good
ውረድና ከፍተኛ እንግልት ቅሬታውን
governance shall be communicated with or
ለማቅረብ ይቻለው ዘንድ አግባብ ካለው
referred to the pertinent division head or official
የሥራ ሀላፊ ወይም ባለስልጣን ጋር thereof on time so that he would be able to
በወቅቱ የሚገናኝበትን ወይም submit his grievance without any sort of ups &
የሚመራበትን አመችና የተፋጠነ downs or significant embarrassment to himself &
የአሠራር ስርዓት ይዘረጋል፤ በሥራ ላይ henceforth insure its enforcement thereof;
መዋሉን ያረጋግጣል፤
ነ/ በሥሩ የተዋቀሩ አደረጃጀቶች ቀልጣፋና (n) Follow up that its subordinate structures render a
ጥራቱን የጠበቀ መንግሥታዊ speedy & quality-oriented governmental service

አገልግሎት መስጠታቸውን ይከታተላል፣ & cause the taking of quick & swift corrective &

ጉድለት መፈፀሙን ሲረዳ አፋጣኝ rectifying measures upon being informed of the
commission of faults;
የእርምትና የማስተካከያ እርምጃ
እንዲወስድ ያደርጋል፤
ኘ/ በክልሉ ውስጥ የሚገኙ yb¬C xStÄdR (o) Support & strengthen The lower administrative
A/b¤èCN እንደአስፈላጊነቱ bsW `YL offices found in the Regional State in respect of

አቅም ግንባታና በአገልግሎት ማቀላጠፊያ manpower capacity development & the provision

መሣሪያዎች xQRïT rgD YdGÍL# of service-facilitating equipment, as deemed


necessary, as well as follow up & assist that
ëÂK‰L፤ ብቃት ባለውና የሥነ-ምግባር
they utilize a competent & ethically qualified
ደረጃውን በጠቀበ የሰው ኃይል
staff;
መገልገላቸውን ይከታተላል፣ ያግዛል፤
አ/ ltêrD የxStÄdR A/b¤èC bygþz¤W (p) Follow up that a reliable inspection system is

y¸mdbW yxYnTM çn y_Ê gNzB devised with a view to ascertaining the effective

¦BT W«¤¬¥ bçn mNgD bo‰ §Y implementation of the resource to be, from time

yêl Slmçnù y¸ÃrUG_ xSt¥¥Ÿ to time, allocated both in cash & in kind for the

yqÜ__R oR›T ytbjtlT mçnùN use of the hierarchically-subordinate

ይከታተላል፣ lzþHM Sk¤¬¥nT yWS_ administrative offices & thereby cause the
strengthening of the internal audit services to
åÄþT xgLGlÖèC XNÄþ«Âk„
that end;
ÃdRUL\
142
g{ 15 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 15

ከ/ bydr©W Ælù yxStÄdR A/b¤èC zND (q) Strive with unreserved effort to promote the
XQD y¥WÈT# tGƉêE y¥DrG culture of plan preparation, implementation &
xfÉ{ÑN ymgMgM ÆHL evaluation of its execution thereof with the
b¿‰t¾W tœTæ XNÄþgÖlብT participation of the staff on the part of the

ያላሰለሰ _rT ÃdRUL\ subordinate administrative offices at all levels;

ኸ/ lR:s mStÄD„ y¸qRbù xStÄd‰êE (r) Conduct studies, from time to time, into the

xb¤tܬãCN ›YnT# B²T mNSx¤ type, multiplicity & cause of the administrative

bygþz¤W Xë yÞZB xb¤tܬãC complaints submitted to the Head of Government

bydr©W Ælù yKLlù mNGoT & forward the output to the decision-making

xStÄdR xµ§T mFTÿ y¸ÃgßùbTN organs, by having pinpointed ways of possible

mNgD bm«öM lWœn¤ su xµ§T solution regarding public grievances on the part
of the regional administrative bodies at all levels;
ÃqRÆL\
ወ/ በህግ መሠረት ውሎችን ይዋዋላል፣ (s) Enter into contracts in accordance with law,
የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ በሥሙ own property as well as sue & be sued in its own

ይከሣል፣ ይከሰሳል። name;


(t) Perform such other assignments as are referred
ዐ/ ለo‰W mœµT ÆSflg m«N በርዕሰ
to it by the Head of Government to the extent
መስተዳድሩ y¸s«ùTN l¤lÖC
required for the accomplishment of his duties.
tGƉT ÃkÂWÂL””

14. ስለ ጽሕፈት ቤቱ አመራርና ተጠሪነት 14. Management and Accountability of the


Office
1. ጽ/ቤቱ የሚመራው የብሔራዊ ክልላዊ 1. The Office shall be directed by the principal &
መንግሥቱ ርዕሰ መስተዳድር ለዚሁ deputy heads, whom the Head of Government of
the National Regional State appoints for this
ዓላማ በሚሾማቸው ዋናና ምክትል
purpose.
ሀላፊዎች ይሆናል፤
2. yA/b¤tÜ `§ð t«¶ntÜ lR:s 2. The Head of the Office shall be accountable to the
mStÄD„ nW፣ Head of Government.

3. የምክትል ሀላፊው ተጠሪነት ለጽ/ቤቱ 3. The accountability of the Deputy Head shall be to
ሀላፊ ይሆናል። the Head of the Office.

143
g{ 16 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 16

15. yAÞfT b¤tÜ `§ð oLÈN tGÆR 15 .Powers and Duties of the Head of the Office
1. yA/b¤tÜ `§ð kR:s mStÄD„ b¸s«W 1. The Head of the Office shall manage the Office
xm‰R m¿rT yAÞfT b¤tÜN o‰ãC in the capacity of a superintendent & direct over
bb§YnT Ym‰L# A/b¤tÜN ÃStÄD‰L”” its activities in accordance with the guidance to
be provided him by the Head of Government.
2. yzþH xNqA N;ùS xNqA 1 x«Ý§Y 2. Without prejudice to the general provision of
DNUg¤ XNdt«bq çñ yA/b¤tÜ `§ð”- Sub-Art. (1) of this Article hereof, the Head of
ሀ/ bzþH xêJ xNqA 13 oR ytmlktÜTN the Office shall:
yA/b¤tÜN oLÈN tGƉT በo‰ §Y (a) Implement the powers & duties of the Office
ÃW§L\ specified under Art. 13 of this proclamation
hereof;
ለ/ yA/b¤tÜN DUF su ¿‰t®C በክልሉ (b) Hire, administer & fire support staf of the
Office in accordance with the civil service
sþvþL ¿RvþS Þጐች፣ ደንቦችና
laws, regulations & directives of the
መመሪያዎች m¿rT Yq_‰L# Regional State;
ÃStÄD‰L\ ያሰናብታል፤

ሐ/ የA/b¤tÜN ዓመታዊ የሥራ ዕቅድ (c) Prepare the annual work plan, operation
budget & program of action pertaining to the
የማስፈፀሚያ በጀትና የድርጊት መርሃ
Office, submit it to the Head of Government
ግብር xzUJè lR:s mStÄD„ና & the Regional Finance & Economic
ለክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ Development Bureau & implement same
upon authorization thereof;
ያqRÆL# sþfqDM tGƉêE ÃdRUL\

መ/ lA/b¤tÜ btfqdW bjTÂ yo‰ (d) Disburse money on the basis of the budget & work
PéG‰M m¿rT gNzB wu program authorized for the Office;

ÃdRUL\

ሠ/ yA/b¤tÜN yo‰ XNQSÝs¤Â y£œB (e) Prepare the activity & financial reports of the Office

¶±RT xzUJè lR:s mStÄD„ና & submit same to the Head of Government & the
Regional Finance & Economic Development Bureau;
ለክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ
ÃqRÆL\

ረ/ bR:s mStÄD„ y¸s«ùTN l¤lÖC (f) Perform such other duties as may be assigned to
tGƉT ÃkÂWÂL”” him by the Head of Government.

144
g{ 17 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 17

16. የምክትል ሀላፊው ስልጣንና ተግባር 16. Powers and Duties of the Deputy Head
የጽ/ቤቱ ምክትል ሀላፊ፦ The Deputy Head of the Office:
1. በጽ/ቤቱ ሀላፊ ተለይተው የሚሠጡትን 1. Carry out such duties as may specifically be
ተግብራት ያከናውናል፣ referred to him by the Head of the Office;
2. የጽ/ቤት ሀላፊው በማይኖርበት ወይም 2. Act on behalf of the Head of the Office, where the
በታወቁና ተቀባይነት ባላቸው ምክንያቶች latter is absent or unable to perform his official
ስራውን ለማከናወን በማይችልበት ጊዜና duties for reasons known & acceptable having
ሁኔታ ዕርሱን ተክቶ ይሠራል። due regard to the time & circumstances.

ክፍል ሦስት PART THREE


ልዩ ልዩ ድንጋግዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

17. ስለ bjT 17. Budget


yAÞfT b¤tÜ bjT bKLlù mNGoT The budget of the Office shall be allocated by the
ይመደባል። Regional Government.
18. y£œB m²GBT 18. Books of Account
1. AÞfT b¤tÜ ytàlùÂ TKKl¾ yçnù 1. The Office shall maintain with it books of account
y£œB m²GBT YY²L”” which are accurate & complete.

2. የKLlù gNzB xþ÷ñ¸ L¥T bþé bÞG 2. Without prejudice to the rights & powers vested

yts«W mBTÂ oLÈN XNdt«bq in the Regional Finance & Economic

çñ yA/b¤tÜ y£œB m²GBT ሌሎች Development Bureau by law, the books of


account & other financial or property-related
gNzB ሆነ ንብረት nK ¿nìC bKLlù êÂ
documents belonging to the Office shall be
åÄþtR mo¶Ã b¤T bygþz¤W
inspected by the Office of the Auditor General of
Ymrm‰lù””
the Regional State on periodic basis.
19.ስለtš„ tfɸnT ስለ¥YñራcW 19. Repealed & Inapplicable Laws
ÞgÖC
1. በሥራ ላይ ያለው የአማራ ብሔራዊ ክልል 1. The Amhara National Regional State Head of
ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ማቋቋሚያና Government Office Establishment and
ሥልጣንና ተግባራት መወሰኛ አዋጅ ቁጥር Determination of its Powers and Duties’
65/1994 ዓ/ም ተሽሮ በዚህ አዋጅ Proclamation No. 65/2001 currently in force is
hereby repealed & replaced with this
ተተክቷል።
proclamation.
2 kzþH xêጅ UR yሚÝrN ¥ÂcWM ÞG# 2 No law, regulation, directive or customary practice
dNB# mm¶Ã wYM ytlmd x¿‰R which comes into conflict with this proclamation
bzþH xêJ WS_ ytካተቱትን gùÄ×C shall apply to matters incoporated therein.
b¸mlkT tfɸnT xYñrWM””

145
g{ 18 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 23 ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No. .23, January 24 th Day of 2012 page 18

20. ደንብ y¥WÈT oLÈN 20. Power to Issue Regulations


yKLlù mStÄDR MKR b¤T YHNN xêJ The Council of the Regional Government may

በሚገባ l¥Sf{M y¸ÃSfLgùTN dNïC issue regulations necessary for the proper

ሊያወጣ የችላል፤ execution of this proclamation,

21. መመሪያ የማውጣት ስልጣን 21. Power to Issue Directives

የብሔራዊ KLlù R:s mStÄDR YHNN The Head of Government of the National Regional
xêJÂ bzþH xêJ m¿rT የሚወጡትን State may issue directives necessary for the full

dNïC በተሟላ ሁኔታ l¥Sf{M implementation of this proclamation & the

y¸ÃSfLgùTN mm¶ÃãC lþÃwÈ regulations to be issued there-under.

YC§L””

22.xê° y¸{ÂbT gþz¤ 22. Effective Date

YH xêJ bKLlù መንግሥት ዝክረ-ህግ This proclamation shall come into force as of the
ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና date of its official publication on the Zikre-Hig

ይሆናል። gazette of the Regional State.

ባህር ዳር Done at Bahir Dar


ጥር 15 ቀን 2004 ዓ/ም
This 24 th Day of January 2012
አያሌው ጐበዜ Ayalew Gobezie
የአማራ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚደንት President of the Amhara National Regional State

146
ደንብ ቁጥር 78/2003 ዓ/ም Regulation No. 78/2010

በአማራ ብሄራዊ ክልል የዞን A REVISED REGULATION


የተሻሻለ?
? ን ISSUED BY THE
COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT TO
አስተዳደሮችን እንደገና ለማቋቋምና ስልጣንና PROVIDE FOR THE RE-ESTABLISHMENT AND
ተግባራቸውን ለመወሰን የወጣ የክልል መስተዳድር DETERMINATION OF POWERS AND DUTIES OF
ZONAL ADMINISTRATIVES IN THE AMHARA
ምክር ቤት ደንብ
NATIONAL REGIONAL STATE

የብሄራዊ ክልሉን የህዝብ ብዛት፣ የቆዳ ስፋትና Whereas, it has been found out to be appropriate
መልከአምድራዊ አቀማመጥ ግምት ዉስጥ በማስገባት to set up hierarchical administrative structures
አስፈላጊነታቸው እየታየ በተመረጡ ስፍራዎች ክልላዊ that render an all-out support to complete
performance of those institutions established and
መስተዳድሩን ወክለው ከወረዳዎች አቅም በላይ የሆኑ
programs launched with the view to promote
ጉዳዮችን በተማከለ አግባብ የሚከታተሉ፣ የልማት
socio-economic developmental activities and to
ስራዎችን የሚያቀናጁ፣ የሚያስተባብሩና የማህበረ-
rule over good governance, follow up in central
ኢኮኖሚያዊ ልማት ስራዎችን ለማፋጠንና መልካም
manner and handle matters beyond the capacity
አስተዳደርን ለማስፈን እንዲያግዙ ታስበው ለሚመሰረቱ
of the woredas, integrate and co-ordinate
ተቋማትና ለሚዘረጉ ፕሮግራሞች የተሟላ አፈጻጸም
developmental activities, being designated as
ሁለንተናዊ ድጋፍ የሚሰጡ የተዋረድ
አስተዳደራዊ agents of the regional government in selected and
እርከኖችን ማደራጀት ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ፣ identified areas of importance, taking in to
account the territorial expanse of the National
Regional State, destiny of its population, and
geographical features;
በነዚህ አደረጃጀቶች ›T"˜’ƒ K¡MK< Qw[}cw Whereas, it has, as a result of these organizations,
wnƒ ÁK¨<“ ¾}S×Ö’ ›e}ÇÇ^© ›ÑMÓKAƒ become necessary to move forward by creating a
SeÖƒ“ ¾}óÖ’ TIu^©“ ›=¢•T>Á© MTƒ conducive and stable condition whereby an
የሚከናወንበትንና ¾Q´u< ዘላቂ ተጠቃሚነት efficient and balanced administrative service
የሚረጋገጥበትን ምቹና ¾}[ÒÒ G<’@
 ðØa could be provided to the inhabitants on the
S”kdke uTeðKÑ<& regional state, rapid economic and social
development accomplished and sustainable
beneficiary of the population insured;
¾›T^ wN?^© ¡MM Se}ÇÅ` U/u?ƒ በተሻሻለው Now, therefore, the Council of the Regional
የክልሉ IÑ-S”ÓYƒ ›”kê 6® ”®<e ›”kê 3/g/“ Government of the Amhara National Regional
›”kê 58 ”®<e ›”kê/7/ ድንጋጌዎች Y` State, pursuant to the power vested in it under the

147
u}WÖ¨< YM×” SW[ƒ ÃI”” Å”w provision of Article 60 sub art. 3/H/ and Article
›¨<Ø…M:: 58 sub art. /7/ of the revised National Regional
Constitution, hereby issues this regulation as
follows.

¡õM ›”É PART ONE


ጠቅላላ GENERAL

1. ›ß` `°e 1. Short Title


ÃI Å”w "የተሻሻለው ¾µ” ›e}ÇÅሮች እንደገና This regulation may be cited as “The Revised
TssT>Á“ YM×”“ }Óv^ƒ S¨c— ¡MM Zonal Administrative Reestablishment and
Se}ÇÅ` U/u?ƒ Å”w lØ` 78/2003 ¯.U" Determination of Powers and Duties Council
}wKA K=Öke ËLM:: of Regional Government Regulation No.
78/2010”.
2. ት`ጓሜ 2. Definition
¾nK< ›Ñvw K?L ƒ`Ñ<U ¾T>ÁcÖ¨< "MJ’ Unless the context requires otherwise, in this
ue}k` u²=I Å”w ¨<eØ:- regulation:-
1. " የዞን አስተዳደር" TKƒ K›e}ÇÅ^© U‡’ƒ“ 1. “Zonal Administrative” means an area
KG<KÑw ¾MTƒም ሆነ የመልካም አስተዳደር describing those places selected to serve
Y^­‹ ሙሉ }ðíT>’ƒ c=vM ¾¡MK< `°e as centers of Woredas embraced therein,
Se}ÇÉ` }Ö] ê/u?ቶችን ”Ç=ÁslUበት which is decided or to be decided in this
በዚህ ደንብ የተወሰነ ወይም የሚወሰንና በውስጡ regulation, whereby representative offices
የታቀፉ ወረዳዎች የሚማከሉበት ›"vu= ’¨<፣ accountable to the Head of the Regional
Government may be established for an
administrative convenience and
implementation of all embracing
developmental as well as good
governance activities.
2. "ጽ/ቤት" ማለት የዞን አስ/ጽ/ቤት ነው። 2. “Office” means the zonal administrative
office.

148
¡õM G<Kƒ
PART TWO
eK µ” ›e}ÇÅሮች መቋቋምና ሥልጣን ESTABLISHMENT AND
POWERS OF ZONAL
ADMINISTRATIVES
3. ስለመቋቋምና ተጠሪነት 3. Establishment and Accountability
1. በብሔራዊ ክልሉ ውስጥ ከዚህ በታች የተመለከቱት 1. The following zonal administrations are
የዞን አስተዳደሮች ተቋቁመዋል፦ established in the regional state.

ሀ. ¾U°^w ÑAËU µ” ›e}ÇÅ` A. West Gojjam Administrative Zone


ለ. ¾UY^p ÑAÍU µ” ›e}ÇÅ B. East Gojjam Administrative Zone
ሐ. የሰሜን ሽዋ ዞን አስተዳደር C. North Shoa Administrative Zone
መ. ¾Åu<w ¨KA µ” ›e}ÇÅ` D. South Wollo Administrative Zone
ሠ. ¾cT@” ¨KA µ” ›e}ÇÅ` E. North Wollo Administrative Zone
ረ. ¾Åu<w ÑA”Å` µ” ›e}ÇÅ`ና F. South Gondar Administrative Zone
ሰ. ¾cT@” ÑA”Å` µ” ›e}ÇÅ` G. North Gondar Administrative Zone
2. u²=I ›”kî ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር ¾}SKŸ~ƒ 2. The Zonal Administratives, indicated
¾µ” ›e}ÇÅሮች Y^†¨<” ¾T>ÁŸ“¨<’<ƒ under sub art. /1/ of this Article hereof,
¾¡MK<” Se}ÇÉ` uS¨ŸM ሲሆን shall carry out their functions on behalf of
}Ö]’†¨<U ለተጠቀሰው U¡` u?ƒ“ K`°c the regional government and their
Se}ÇÉ\ ÃJ“M:: accountability being to the council and
head of the regional government.
3. ¾wN?[cw ›e}ÇÅa‹” ›Å[Í˃“ YM×” 3. Without prejudice to what has been
›eSM¡„ በተሻሻለው የ¡Mሉ QÑ S”ÓYƒ provided for under Chapter 8 of the
U°^õ eU”ƒ Y` የተደነገገው ”Å}Öuk revised constitution as regards the

149
J• ›Óvw’ƒ ÁL†¨< ¾²=I Å”w É”ÒÑ@­‹ organization and powers of the nationality
uwN?^© ¡MK< ¨<eØ uT>Ñኙት ¾›©' administrations, the relevant provisions of
¾ዋግ ¦U^“ ¾*aሞ ብሔረሰብ አስተዳደሮች this regulation shall mutatis mutandis
LÃU u}SXXà }ðíT>’ƒ Õ^†ªM:: apply to the Awi, Wag Hemera and
Oromo nationality administrations with
the National Regional State.

4. የዞን አስተዳደር YM×”“ }Óv` 4. Powers and Duties of the Zonal


Administrative
በዚህ ደንብ መሠረት የተቋቋመ የዞን አስተዳደር A zonal administrative, established in
በተደራጀበት ዞን ውስጥ የአካባቢው ከፍተኛ ህግ accordance with this regulation, shall be the
አስፈፃሚና አስተዳደራዊ አካል ሲሆን ¾T>Ÿ}K<ƒ higher executive and administrative body and
ዝርዝር YM×”“ }Óv^ƒ Õ\ታM:- have the following specific powers and
duties:-
1. u}Å^Ëuƒ ›"vu= ¾}ssS<ƒ” M¿ M¿ 1. Co-ordinate, support, and supervise closely
p`”Ýõ ê/u?„‹“ K?KA‹ }sTƒ Y^ዎች the activities of various branch offices and
በቅርብ ይከታተላል፣ ÃÅÓóM' Áe}vw^M& other institutions established within the area
of its organization;
2. uµኑ ¨<eØ ¾T>"H@Æትን þK+"©' 2. Direct and monitor political, social,
T%u^©' ›=¢•T>Á©“ ›e}ÇÅ^© economic, and administrative undertakings
Y^­‹ uuLÃ’ƒ ÃS^M' ይቆጣጠራል& carried out within the zone;
3. uµ’< ¨<eØ ¾Ÿ}V‹ MTƒ ¾T>óÖ”uƒ”' 3. Create conducive atmosphere whereby
¾”ÓÉ Y^­‹ ¾T>eóፉuƒ”“ urban development may be sped up,
›=”Æeƒ]Á© °Éу እውን ሆኖ የህዝቡ የላቀ commercial activities promoted, and
ተጠቃሚነት ¾T>[ÒÑØuƒ” U‡ G<’@ industrial growth, being actualized with the
ÃðØ^M:: super beneficiary of the population, realized
within the zone concerned;
4. u}Å^Ëuƒ ›"vu= QÓ“ Y`¯ƒ SŸu\”“ 4. Ensure that law and order is maintained and
¾Q´u< WLU“ ÅI”’ƒ SÖul” public peace and security safeguarded
Á[ÒÓ×M&
within the area of its establishment;
5. u¡MK< U¡` u?ƒ“ uwN?^© ¡MK< 5. Ascertain and closely supervise that
Se}ÇÉ` ›T"˜’ƒ ¾T>¨Ö< þK=c=­‹' policies, proclamations, regulations,
›ªÐ‹ ' Å”x‹' SS]Á­‹“ ¨<X’@­‹

150
uµ’< ¨<eØ uƒ¡¡Mና ያለ አድሎ ተፈፃሚ directives and decisions enacted by the
መሆናቸውን በቅርብ ይከታተላል፣ Á[ÒÓ×M& regional council and the national regional
government, without discrimination, are
effectively implemented within the zone
concerned;

6. በሥሩ የታቀፉን ወረዳዎች የምፍፀም አቅም 6. Build up the capacity of performance, give
ይገነባል፣ የሚያስፈልጋቸውን ÉÒõ በታቀደ the support needed in a planned manner, co-
አኳኋን ይሰጣል፣ እቅዶቻቸውን Ác}vw^M፣ ordinate the plan, evaluate the performance
ክንውኖቻቸውን በመገምገም የእርምትና and take corrective and remedial measures
የማስተካከያ እርምጃዎችን ይወስዳል& to the woredas embraced therein;
7. Ÿ›”É ¨[Ç uLà ÓMÒKAƒ ¾T>cÖ< 7. Resolve difficulties, if any which might be
TIu^©“ ›=¢•T>Á© }sTƒ ÁÒÖT†¨< encountered by those social and economic
‹Ó` u=•` Ãð M' }Ñu=¨<” ÉÒõ
institutions rendering service beyond the
Ãc×M&
limit of one woreda and thereby provide for
appropriate support thereof;
8. ¯S© ¾ê/u?~” ¾u˃ [mp ›²ÒÏ„ 8. Prepare the annual budget proposal of the
K`°c Se}ÇÉ\ Ák`vM' c=ðkÉU office, submit same to the head of the
u}Óv` Là Á¨<LM&
government and implement upon approval;
9. ¾µ’<” ¾Y^”pcnc? ¾}Ÿ}K uª“ 9. Submit reports to the head of the
›e}ÇÇ]¨< ›T"˜’ƒ K`°c Se}ÇÉ\ government through the agency of the chief
]þ`ƒ ÁÅ`ÒM&
administrator in close follow-up of the
activities of the zone;
10. u`°c Se}ÇÉ\“ በክልሉ Se}ÇÉ` U¡` 10. Perform such other related duties as may be
u?ት ¾T>cÖ<ƒ” K?KA‹ ተዛማጅ }Óv^ƒ delivered to it by the head and council of
ÁŸ“¨<“M:: the national regional government.
5. አደረጃጀት 5. Organization
የዞን አስተዳደር በዚህ ደንብ አንቀጽ /4/ ሥር The zonal administrative shall, to be able to
የተሰጠውን አጠቃላይ ተልዕኮ ለማሣካት ይቻለው accomplish the general mission submitted
ዘንድ የሚከተሉት አካላት ይኖሩታል፦ under Article /4/ of this regulation, have the
following organs:-
ሀ/ የዞን አስተዳደር ምክር ቤት a) Council of zonal administration;
ለ/ ዋና አስተዳዳሪና b) Chief administrator; and,

151
ሐ/ የአስተዳደር ጽ/ቤት c) Office of the administration.
6. ስለ ዞን አስተዳደር ም/ቤት 6. Council of Zonal Administration

1. በዚህ ደንብ መሠረት የዞን ከፍተኛ ህግ 1. Pursuant to this regulation, being the higher
አስፈፃሚነትና አስተዳደራዊ ስልጣን ለዞን executive body and the power of
አስተዳደር ም/ቤት ተሰጥቷል። administration of the zone is given to the
council of zonal administration.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ሥር የሰፈረው 2. Without limiting the generality stated under
አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ የዞን sub article /1/ of this Article, the council of
አስተዳደር ምክር ቤት በዚህ ደንብ መሠረት zonal administration shall, in accordance
የሚከተሉት ልዩ ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦ with this regulation, have the following
powers and duties:-
ሀ/ የዞን የዋና ዋና ዓላማ አስፈላፃሚ መ/ቤቶችና a) examine and approve the draft of the
እነርሱ የሚመሯቸው ሌሎች ተቋማት የሥራ corrective and remedial method used to
እቅድና በጀት አፈፃፀም ግልጽነት ባለውና evaluate, in a brief and effective way and
ውጤታማ በሆነ መንገድ ወቅቱን ጠብቆ on time, the plan and budget
የሚቀርብበትንና የሚገመገምበትን የመከታተያና implementation of the main objective
የማረሚያ ስልት ረቂቅ መርምሮ ያፀድቃል፣ executors of the zonal offices and other
organizations directed by them;
ለ/ በከባቢው የሚገኙ ወረዳዎችን የልማትና b) After receiving the developmental and
የፋይናንስ እቅዶች በየምክርቤቶቻቸው አማካኝነት financial plans, which are discussed and
ተመክሮባቸው ከፀደቁ በኋላ ሲላኩለት አጠቃሎና approved under their councils, of woredas
ገምግሞ ለክልሉ መስተዳድር ም/ቤት found around, evaluate, conclude, and
ያስተላልፋል ሲፈቀድም ተፈፃሚነታቸውን transfer same for the council of regional
ያቀላጥፋል፣ government;
ሐ/ በዞኑ የሚሸፈኑ ወረዳዎችን ሥራ አፈፃፀም c) Design a system that enables to develop
ብቃት ለማሳደግ የሚያስችል ሥርዓት the work efficiency of woredas covered
ይቀይሳል፣ in the zone;
መ/ በወረዳ መካከል የሚፈጠር አለመግባባት ቢኖር d) Find a technique to resolve, if there is an
በሰላማዊ መንገድ የሚፈታበትን ብልሃት occurrence of disagreement between
ያፈላልጋል፣ ከአንድ በላይ በሆኑ ወረዳዎች woredas, it in a peaceful manner. When
መካከል የቅንጅታዊ ተግባር አስፈላጊነት the necessity of task integration between
መኖሩ ሲታመንበት በዚሁ ላይ መክሮ በዋና more than one woredas is believed, by

152
አስተዳዳሪው በኩል ጉዳዩ ለሚመለከታቸው deliberating on the case, cause to be
ወገኖች እንዲተላለፍና ተግባራዊ እንዲሆን implemented and transferred it to the
ያደርጋል፣ concerned proximate through the chief
administrator;
ሠ/ ከወረዳዎች በኩል የሽግሽግና የአደረጃጀት e) Without prejudice to the Council of the
ጥያቄዎች ሲቀርቡ የመጨረሻ ውሣኔ Regional Government is being the last
የሚሰጠው አካል በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 58 decision maker for queries of
ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት የክልሉ መስተዳድር readjustment and organization raised
ም/ቤት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ የመጀመሪያ from woredas, pursuant to Article 58 Sub
ደረጃ ማጣራት እንዲካሄድ አድርጐ በጉዳዮ Article /2/ of the regional constitution,
ላይ መሠረታዊ አቅጣጫ ያስቀምጣል፣ cause to be done the first instance
ለተገቢው አካል አቅርቦ ያስወስናል፣ investigation and put basic direction on
the case, and submit same for the
appropriate body to be determined;
ረ/ በዋና አስተዳዳሪው ተዘጋጅቶ ሲቀርብለት የዞኑ f) Examine and approve the strategy draft,
ነዋሪ ሕዝብ ሠላምና ደህንነት በአስተማማኝና where it is prepared and submitted by the
በዘላቂነት የሚጠበቅበትንና የህግ የበላይነት chief administrator, planned to keep the
የሚረጋገጥበትን ረቂቅ ስትራቴጅ መርምሮ peace and security of the people living in
ያፀድቃል፣ በሥራ ላይ መዋሉን ይከታተላል፣ the zone with reliable and sustainable
way, and to ensure rule of law; follow-up
it has been implemented;
ሰ/ በዞኑ ውስጥ የሚገኘው የመንግስትና የሕዝብ g) Design a system that ensures the
ሃብትና ንብረት በተገቢው መንገድ መያዙንና governmental and public wealth and
ከብክነት መጠበቁን የሚያረጋግጥ ስርዓት property found in the zone managed in a
ይቀይሣል በሥራ ላይ እንዲውል ያደርጋል፣ proper manner and kept out from
wastage, and cause same put into effect.
ሸ/ በዞን ውስጥ በሚገኙ፣ ሕጋዊ ባለቤት h) Provide a deliberated decision on the
በሌላቸውና ከአንድ በላይ የሆኑ ወረዳዎችን handling and management of wealth and
የተማከለ ጥቅም በሚወክሉ ሃብቶችና properties found in the zone, which have
ንብረቶች አያያዝና አስተዳደር ላይ መክሮ not legal owner, and delegate the
ውሣኔዎችን ያሣልፋል፣ middling benefit of woredas more than
one.
ቀ/ በዞኑ የሚገኙ ከተሞችን ዘላቂና የተፋጠነ እድገት i) Help the duties of Municipality,
በሚያረጋግጡ አመች ሁኔታዎች ላይ መክሮ deliberating on favorable situations that
መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ አካላትን ensure sustainable and fast development
ድጋፍ በማፈላለግ የማዘጋጃ ቤት ሥራዎችን of cities found in the zone, by searching

153
ያግዛል፣ for the support of governmental and non-
governmental organizations.
በ/ የዞኑን ልዩ ትኩረት በሚሹ የንግድ፣ j) Search for methods that yield reinforcing
የኢንዱስትሪና በአጠቃላይም የኢንቨስትሜንት and introducing measures, on trade,
አማራጮች ላይ በየጊዜው እየመከረ
industrial and in general alternatives of
የማበረታቻና የማስተዋወቅ እርምጃዎች
investments that need zonal emphasis.
የሚወሰዱበትን ዘዴዎች ያፈላልጋል፣

ተ/ የፌዴራሉም ሆነ የክልሉ አስፈፃሚ አካላት k) Without prejudice to the detail and


ዝርዝርና የተናጠል ኃላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ individual responsibility of the federal
ከአንድ ወረዳ በላይ በሚያገናኙ የመሠረተ and regional executive bodies, discusses
ልማትና የአገልግሎት መስጫ አውታሮች and takes a fundamental stands on the
እቅድ፣ ግንባታ፣ ጥገና፣ ሥርጭትና አጠቃቀም plan, construction, maintenance,
ጉዳዮች ላይ መክሮ መሠረታዊ አቋሞችን distribution, and usage of infrastructures
ይወስዳል፣ and servicing cords that adjoins woredas
more than one.
ቸ/ ለአስተዳደር ምክር ቤቱ አባላት ተጠሪነት l) Even if it is believed that sectorial offices
ያላቸው የሴክተር መ/ቤቶች በየተሰጣቸው that are accountable to the council of the
የሥራ ድርሻ እየተንቀሳቀሱ ለእናት መሥሪያ administration, moving through their
ቤቶቻቸውና ተጠሪ ለሆኑለት አካል ወቅታዊ work share given, shall submit periodic
ሪፖርቶችን እንደሚያቀርቡ ቢታመንም reports to their own office or to the body,
በተናጠል የሚከናወነው የእያንዳንዱ that they are accounted. Device a
መንግስታዊ አካል ተግባር ዞን አቀፍ በሆነ mechanism by which qualified
መንገድ ተቀናጅቶና ተደጋግፎ የሚሄድበትንና governmental service and annexing
ለህብረተሰቡ ጥራቱን የጠበቀ መንግስታዊ guarantee for the community being
አገልግሎት ቀጣይነት ያለው ዋስትና undertaken, and individual task
የሚሰጥበትን ስልት ይቀይሳል፣ ተፈፃሚነቱን performance of each governmental organ
ያረጋግጣል፣ be operated with zonal integration and
collaboration way. Confirm its
implementation.
ኃ/ በዋና አስተዳዳሪው በኩል በየጊዜው ተዘጋጅቶ m) Examine and approve the summarized
የሚቀርብለትን የዞኑን የተጠቃለለ ሪፖርት zonal report that is prepared and
መርምሮ ያፀድቃል፣ submitted by the chief administrator.
ነ/ በዋና አስተዳዳሪው ወይም እንደተገቢነቱ በሌሎች n) Discuss and decide on agendas submitted
የም/ቤቱ አባላት በሚቀርለትና በዚህ ንዑስ by the chief administrator or as its
አንቀጽ ባልተሸፈኑ ሌሎች አስፈላጊ አጀንዳዎች importance by other members of the

154
ላይ ተነናግሮ ይወስናል። council, and other essential agendas not
covered in this sub article.
3. የዞን አስተዳደር ምክር ቤት አባላት በዚህ ደንብ 3. Members of the council of zonal
በተሰጣቸው የወል ሥልጣናቸው መሠረት administration shall have a collective
መክረው ለማፈጽሙት ማናቸውም ተግባርና responsibility and accountability for their
ለሚያሳልፉት ውሣኔ የጋራ ኃላነትና ተጠያቂነት any execution of deputy and decision
ይኖርባቸዋል። rendered deliberately, in accordance with
the common powers vested by this
regulation.

7. የዞን አስተዳደር ምክር ቤት አባላት ተዋጽኦና 7. Composition of the Members of the


ጥንቅር
Zonal Administrative Council
1. የዞን አስተዳደር ምክር ቤት ከዚህ በኋላ 1. The council of zonal administration, called
/ም/ቤቱ/ እየተባለ የሚጠራው የሚከተሉትን “the council” here after, is reestablished, in

የዞን አስፈፃሚ አካላት ኃላፊዎች በአባልነት this regulation, by including the following
heads of the zonal executive bodies:-
አካቶ በዚህ ደንብ እንደገና ተቋቁሟል፦
ሀ/ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ a) Zonal chief
administrator ………… chairperson
ለ/ የዞኑ ምክትል ዋና አስተዳዳሪ b) Zonal deputy chief
administrator ……….… member
ሐ/ የግብርና መምሪያ ሃላፊ c) Head of the agricultural
Department ………….. member
መ/ የንግድና ትራንስፖርት መምሪያ ሃላፊ d) Head of the trade & transport
department……………….. member
ሠ/ የኢንዱስትሪና ከተማ ልማት መምሪያ ሃላፊ e) Head of the Industry & Urban
Development department .... member
ረ/ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ሃላፊ f) Head of the Finance & Economic
Development department … member
ሰ/ የውሃ ሃብት ልማት መምሪያ ሃላፊ g) Head of the Water Resource
Development department ……. member
ሸ/ የአካባቢ ጥበቃ፣የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም h) Head of the Environmental Protection,
መምሪያ ሃላፊ Rural Land Administration & Use
department …………...….. member
ቀ/ የትምህርት መምሪያ ሃላፊ i) Head of the Education

155
department………………….. member
በ/ የጤና ጥበቃ መምሪያ ሃላፊ j) Head of the Health
Department ……………..….. member
ተ/ የፍትህ መምሪያ ሃላፊ k) Head of the Justice
department……………….... member
ቸ/ የአስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች መምሪያ ሃላፊ l) Head of the Administration & Security
Affairs department……....…member
ኅ/ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ m) Head of the Women, Children &
Youth’s Affair department…. Member

ነ/ የባህል፣ ቱሪዝምና ፖርኮች ልማት መምሪያ ኃላፊ n) Head of the Culture, Tourism & Parks’
Development department…..member
ኘ/ የሲቪል ሰርቪስ ጐዳዮች መምሪያ ኃላፊ o) Head of the Civil Service Affairs
department ….……….…..member
አ/ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ p) Head of the Labor & Social Affairs
department .………………..member
ከ/ የቴክኒክና ሙያ መምሪያ ኃላፊ q) Head of the Technical & Vocational
Education Training
department ……………….… member
2. የዞን ምክትል ዋና አስተዳዳሪ በምክር ቤቱ ውሣኔ 2. The deputy chief zonal administrator shall,
መሠረት ደርቦ የሚመራውን አስፈፃሚ መሥሪያ in addition to being the head of and
ቤት ሃላፊነት ጭምር እንደያዘ በምክር ቤቱ ውስጥ directing the executive office combined in
የሚኖረው ድምጽ አንድ ብቻ ይሆናል። accordance with the decision of the council,
have only one vote.
3. የዞኑ ገቢዎችና ኮሚዩኒኬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች 3. Heads of the zonal revenues and
ኃላፊዎች በምክር ቤቱ ስብሰባዎች ላይ እኩል communication branch offices participate
ድምጽ ኖሯቸው ይሣተፋሉ። on the meeting of the council by having
equal vote.

8. ስለ ምክር ቤቱ የስብሰባ ጊዜና የውሣኔ 8. Meeting Time and Decision Making


አሠጣጥ ሥነ-ሥርዓት Procedure of the Council
1. የዞን አስተዳ ደር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን 1. The council of zonal administration shall
በአሥራ አምስት ቀን አንድ ጊዜ ያካሂዳ ል
። convene its regular meeting once in fifteen
ሆኖም ይህ ድንጋጌ እንደአስፈላጊነቱ የሚጠሩ days; provided, however, this provision
አስቸኳይ ስብሰባዎችን መከናወን የሚያግድ shall not obstruct the completion of extra
አይሆንም። ordinary meetings called as deemed

156
necessary.
2. ማናቸውም የምክር ቤቱ አስቸኳይ ስብሰባ በዋና 2. Any extra ordinary meeting of the council
አስተዳዳሪው ጥሪ ወይም ከምክር ቤቱ አባላት may be convened by the call of the chief
መካከል በአንድ ሶስተኛ በሚሆኑት ጠያቂነት administrator or by the request of one-third
ሊካሄድ ይችላል። members of the council.
3. ከምክር ቤቱ አባላት መካከል ከግማሽ በላይ 3. There shall be a quorum where above half
የሚሆኑት በስብሰባው ላይ ከተገኙ የምክር ቤቱ members of the council are presented at the
ምልዓተ ጉባኤ ይሆናል። meeting.

4. ማናቸውም የምክር ቤቱ ውሣኔ የሚያልፈው 4. Any decision of the council shall be passed
በስብሰባው ላይ በተገኙት የምክር ቤቱ አባላት by a majority vote of the members of the
አብላጫ ድምጽ ይሆናል። ሆኖም ድምፁ ከሁለት council presented at the meeting. In case of
የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው የደገፈው ወገን a tie, however, the group involving the
የምክር ቤቱ ውሣኔ ወይም አቋም ሆኖ ያልፋል። chairperson shall pass as a decision or stand
of the council.
5. ከዚህ በላይ በዚህ አንቀጽ የሠፈሩት ድንጋጌዎች 5. Without prejudice to the provisions of this
እንደተጠበቁ ሆነው ምክር ቤቱ የራሱን ዝርዝር article stated above, the council may issue
የስብሰባ ጊዜና ውስጣዊ የአሠራር ሥነ-ሥርዓት its own detailed determination directive of
መወሰኛ መመሪያ ሊያወጣና በሥራ ላይ ሊያውል meeting time and internal working
ይችላል። procedure, and implement it.
9. ስለ ሠነዶች አያያዝና አጠባበቅ 9. Managing and Handling Documents
1. የዞን አስተዳደር ምክር ቤት የሚመክርበትና 1. Any document of agenda shall, until it is
የሚነጋገርበት ማናቸውም ጉዳይ በቃለ-ጉባኤ deliberated and being the decision or the
ይያዛል፣ በስብሰባው ላይ የተገኙ የምክር ቤት fundamental stand of the council and made
አባላትም በሰነዱ ላይ ፊርማቸውን ይኖራሉ፣ official to the concerned bodies, be held by
a minute.
2. ማናቸውም አጀንዳ ተመክሮበት የምክር ቤቱ ውሣኔ 2. Any issue that is deliberated and discussed
ወይም መሠረታዊ አቋም ሆኖ ለሚመለከታቸው by the council of zonal administration shall
ክፍሎች በይፋ እስከሚገልጽ ድረስ ሠነዱ በጥንቃቄ be held by minute. Members of the council
መያዝና በምስጢር መጠበቅ ይኖርበታል። presented at the meeting shall put their
signature on the document.

157
ክፍል ሦስት
PART THREE
ሥለ ዋና አስተዳዳሪውና ሌሎች የዞን DESIGNATION,
አስተዳደር ም/ቤት አባላት አሰያየም፣ ACCOUNTABILITY, POWER

ተጠሪነት፣ ሥልጣንና የፖለቲካ ማዕከል AND POLITICAL CENTER OF


THE CHIEF ADMINISTRATOR
AND OTHER MEMBERS OF
THE COUNCIL OF ZONAL
ADMINISTRATION

10. ስለ ዋና አስተዳዳሪው አሠያየምና ተጠሪነት 10. Designation and Accountability of


the Chief Administrator
1. የዞን ዋና አስተዳዳሪ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር 1. The zonal chief administrator shall be
ተመርጦ ይሾማል። selected and appointed by the head of the
regional government.
2. የዋና አስተዳዳሪው ተጠሪነት ለርዕሰ መስተዳድሩ 2. The accountability of the chief
ይሆናል። administrator is to the head of the regional
government.

11. የዋና አስተዳዳሪው ሥልጣንና ተግባር 11. Powers and Duties of the Chief

Administrator

158
1. ዋና አስተዳዳሪው የዞኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚና 1. The chief administrator is the main
የአስተዳደር ምክር ቤቱ ሰብሳቢ ነው። executive body and the chairperson of the
council of administration.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ሥር የሰፈረው 2. Without prejudice to the general provision
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ዋና stated under sub article /1/ of this article,
አስተዳዳሪው በዚህ ደንብ መሠረት የሚከተሉት the chief administrator shall, pursuant to
ልዩ ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦ this regulation, have the following special
powers and duties:-

ሀ/ ርዕሰ መስተዳድሩን ወክሎ ዞኑን ያስተዳድራል፣ a) Administer the zone on behalf of the
head of the regional government;
ለ/ በዞኑ ውስጥ የሚካሄደውን የልማት ሥራ b) Superintend over developmental
በበላይነት ይመራል፤ activities convened in the zone;
ሐ/ በዞኑ ውስጥ የሚገኙትን የተለያዩ ቅርንጫፍ c) Follow-up and co-ordinate the overall
ጽ/ቤቶችና ተቋማት ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ activity of various branch offices and
ይከታተላል፣ ሥራቸውን ያስተባብራል፣ other institutions as well as render
ድጋፎችን ይሰጣል፣ necessary support thereto;
መ/ የአካባቢውን ሠላምና ደህንነት ለመጠበቅ ይቻል d) Manage and supervise over the security
ዘንድ በዞኑ ውስጥ ሕግና ሥርዓትን and police forces established to
እንዲያስከብሩ የተቋቋሙትን የፀጥታና የፖሊስ maintain law and order within the zone
ኃይሎች በበላይነት ይመራል፣ ይከታተላል፣ so as to be able to protect local peace
ይቆጣጠራል፣ and security;
ሠ/ የዞኑን የሥራ እንቅስቃሴ እየተከታተለ ለርዕሰ e) Submit periodic reports to the head of
መስተዳድሩ ወቅታዊ ሪፖርቶችን ያቀርባል፣ the government in pursuance of the
activities of the zone;
ረ/ በርዕሰ መስተዳድሩና በክልሉ መስተዳድር ምክር f) Perform such other duties as may be
ቤት የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት assigned to him by the head and council
ያከናውናል። of the regional government.
12. ስለ ምክትል ዋና አስተዳዳሪው አሠያየምና 12. Designation and Power of the
ሥልጣን Deputy Chief Administrator
1. የዞኑ ምክትል ዋና አስተዳዳሪ በርዕሰ መስተዳድሩ 1. The zonal deputy chief administrator shall
ይሾማል፣ be appointed by the head of the regional
government;
2. ምክትል ዋና አስተዳዳሪው ተጠሪነቱ ለዋና 2. The deputy chief administrator shall be

159
አስተዳዳሪውና ለርዕሰ መስተዳድሩ ይሆናል፣ accountable to the zonal chief administrator
and the head of the regional government;
3. ምክትል ዋና አስተዳዳሪው 3. The deputy chief administrator shall:-
ሀ/ በዋና አስተዳዳሪው ተለይተው የሚሰጡትን a) Perform such duties as may be
ተግባራት ያከናውናል፣ specifically delivered to him by the
chief administrator;
ለ/ ዋና አስተዳዳሪው በማይኖርበት ወይም ሥራውን b) Act on behalf of the chief administrator
ለማከናወን በማይችልበት ጊዜና ሁኔታ እርሱን in his absence or under the
ተክቶ ይሰራል። circumstances where he is unable to
perform his duties.
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 እና 3 ሥር 4. The provisions stated under sub article /2
የተመለከቱት ድንጋጌዎች የዞኑ ምክትል ዋና and 3/ of this article shall be operated with
አስተዳዳሪ ደርቦ ከሚመራው አስፈፃሚ አካል no contrast to the power and responsibility
ሥልጣንና ሃላፊነት ጋር እንዳይቃረኑ ተደርጐ of the executive body combined and
ይሰራባቸዋል። directed the zonal deputy chief
administrator.
13. ስለ ሌሎች የዞን አስተዳዳር ምክር ቤት 13. Designation, Accountability and
አባላት አሠያየም፣ ተጠሪነትና ሥልጣን Powers of Other Members of the
Council of Zonal Administration
1. በዚህ ደንብ አንቀጽ 11 እና 12 ሥር ከተጠቀሱት 1. Other members of the council of zonal
ውጭ ያሉት ሌሎች የዞን አስተዳደር ምክር ቤት administration that are out of those
አባላት በዋና አስተዳዳሪው አቅራቢነት በክልሉ ርዕሰ mentioned under article 11 and 12 of this
መስተዳድር ይሾማሉ። ተጠሪነታቸውም ለዋና regulation, proposed by the chief
አስተዳዳሪውና ለሾማቸው አካል ይሆናል። administrator, shall be appointed by the
head of the regional government. They
are accountable to the chief administrator
and to the body who appointed.
2. ዋና አስተዳዳሪው የእጩ ተሿሚዎቹን ዝርዝር ለርዕሰ 2. The chief administrator shall prior to
መስተዳድሩ ከማቅረቡ በፊት አግባብ ያላቸውን proposing the lists of candidates to the
head of the regional government, ask for
የክልል አስፈፃሚ አካላት አስተያየት በቅድሚያ
recommendations from relevant regional
መጠየቅ ይኖርበታል። ሆኖም ጥያቄው የቀረበለት
executives; provided, however, if the
የክልል አስፈፃሚ አካል በአንድ ሣምንት ጊዜ ውስጥ
regional executive body that submits the
አስተያየቱን ካልሰጠ በሹመት ሃሳቡ እንደተስማማ request does not give its comment within
ይቆጠራል። a week, it shall be taken to be agreed on

160
the proposal.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ሥር የሠፈረው 3. Notwithstanding the provision stated
ድንጋጌ ቢኖርም በወል ሃላፊነታቸው ከሚፈጽሙት under sub art. /1/ of this article hereof,
members of zonal administrative council
ተግባርና ከሚያሳልፉት ውሣኔ ውጭ ባሉት
shall be, for their individual work,
የተናጠል ሥራዎቻቸው የዞን አስተዳደር ምክር ቤት
accountable to the office - executive
አባላት ተጠሪነት ለየሚመሯቸው አስፈፃሚ አካላት
organs directed by them in mother
እናት መሥሪያ ቤቶች ይሆናል። institution, except their common
responsibility performance of duty and
decisions rendered.
14. ስለ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት 14. The Office of Zonal Administration
1. ዋና አስተዳዳሪው በዚህ ደንብ መሠረት የተጣለበትን 1. The chief administrator shall have his own
ሃላፊነት ለመወጣት በዞኑ የፖለቲካ ማዕከል office, established by the zonal political
የሚቋቋም የራሱ ጽ/ቤት ይኖረዋል። center, in order to be able to discharge the
responsibilities entrusted to him by virtue of
this regulation.
2. የዋና አስተዳዳሪው ጽ/ቤት የዞኑ አስተዳደር ምክር 2. The office of the chief administrator shall
ቤት ጽ/ቤት ጭምር በመሆን ያገለግላል፣ serve by being, in addition, the office of the
council of zonal administration.
3. ጽ/ቤቱ ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ድጋፍ ሠጭ 3. The office shall have experts and support
ሠራተኞችና ኤክስፐርቶች ይኖሩታል። staff necessary for the accomplishment of
its task.
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 ሥር የሠፈሩት 4. Notwithstanding the provisions stated under
ድንጋጌዎች ቢኖሩም የዞኑ አስተዳደር ጽ/ቤት sub art. /1 and 2/ of this article hereof, the
የብሔራዊ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና ክልል zonal administrative office shall, being the
መስተዳድር ምክር ቤቱ ጽ/ቤት የበታች አደረጃጀት lower level organization of the office of the
እንደመሆኑ መጠን ከዚሁ አካል ጋር በክትትል፣ head of national regional state and council
በቁጥጥርና በድጋፍ አገልግሎት አሠጣጥ ላይ ያተኮረ of the regional government, have a firm
ጥብቅ የሥራ ግንኙነት ይኖረዋል። work relation with same body concerning
on follow-up, supervision and support
service provision.
5. የጽ/ቤቱን ህጋዊ አቋም፣ ዝርዝር ተግባርና ሃላፊነቶች 5. Concerning about the legal stand, detailed
በሚመለከት አግባብነት ያላቸው የአዋጅ ቁጥር duties and responsibilities of the office, the
65/1994 ዓ.ምና የአዋጅ ቁጥር 176/2003 ዓ.ም provisions of proclamation No.65/2002 and
ድንጋጌዎች ከዚህ ደንብ ጋር ተጣጥመው 176/2010. shall be operated in
ይሰራባቸዋል። correspondence with this article.

161
15. ስለ ጽ/ቤቱ ኃላፊ አሿሿምና ተጠሪነት 15. Appointment and Accountability of
the Head of the Office
1. የዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ የትምህርት ዝግጅትን፣ 1. The head of zonal administration office
የሙያ ብቃትንና የሥነ-ምግባር ምሉዕነትን ታሣቢ shall, considering educational qualification,
በማድረግ የካቢኔ ደረጃ ተሰጥቶት በዞኑ ዋና professional efficiency, and ethical
አስተዳዳሪ የሚሾም ሲሆን ሹመቱን የዞኑ አስተዳደር
adequacy, be appointed and given a level of
ምክር ቤት ተቀብሎ እንዲያፀድቀውና የርዕሰ
cabinet by the chief administrator of the
መስተዳድሩ ጽ/ቤት እንዲያውቀው መደረግ
ይኖርበታል። zone. The appointment shall be approved
by the council of zonal administration and
recognized by the office of the head of the
government.
2. የጽ/ቤት ሃላፊው ተጠሪነት ለዋና አስተዳዳሪው 2. The accountability of the head of the office
ይሆናል። of zonal administration is to the chief
administrator.
3. የጽ/ቤቱ ኃላፊ የዞኑ አስተዳደር ምክር ቤት ፀሐፊ 3. The head of the office shall serve as the
በመሆን ጭምር ያገለግላል፣ በምክር ቤቱ secretary of the council of zonal
ሥብሰባዎች ላይም ያለድምጽ ይሣተፋል፣ ሃሳቦችና administration, participate, and give
አስተያየቶች ይሰጣል። comments at the council meetings without
vote.

ክፍል አራት PART FOUR


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS
PROVISIONS
16. ስለ ተሻሩና ተፈፃሚነት ሥለማኖራቸው 16. Repealed and Inapplicable Laws
ህጐች
1. የሚከተሉት ህጐች በዚህ ደንብ ተሽረዋል፦ 1. The following laws are repealed hereby this
regulation:-
ሀ/ የዞን አስተዳደር ጽ/ቤቶች ማቋቋሚያና a) The Establishment and Determination
ሥልጣንና ተግባራት መወሰኛ ክልል of Powers and Duties Council of
መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 1/1994 Regional Government Regulation No
ዓ.ም፤ 1/2001.

ለ/ የዞን አስተዳደር ካቢኔዎች ማደራጃና የወል b) The Zonal Administration Cabinets


ተግባርና ሃላፊነት መወሰኛ መመሪያ ቁጥር Organization and Determination of
1/1994 ዓ.ም። Common Duties and Responsibilities

162
Directive No 1/2001
2. ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማናቸውም ሌላ ደንብ፣ 2. Any other regulation, directive, or
መመሪያ ወይም የተለመደ አሠራር በዚህ ደንብ customary Practice inconsistent with this
regulation shall not apply to matters
ውስጥ በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት
provided for in this regulation.
አይኖረውም።

17. መብትና ግዴታን ስለማስተላለፍ 17. Transfer of Rights and Duties


ቀደም ሲል በክልል መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ The rights and duties that were given to
ቁጥር 1/1994 ዓ.ም ተቋቁመው ለነበሩት የዞን the zonal administrative offices
አስተዳደር ጽ/ቤቶች የተሰጡት መብቶችና ግዴታዎች established before by the Council of
በዚህ ደንብ መሠረት እንደገና ወደ ተቋቋሙት የዞን Regional Government Regulation No
አስተዳደሮች ተላልፈዋል። 1/2001 are hereby transferred to the zonal
administrations re-established under this
regulation.
18. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 18. Power to Issue Directive
ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ደንብ ለማስፈፀም The head of the government may issue
የሚያስፈልጉትን መመሪያዎች ሊያወጣና በሥራ and enforce directives necessary for the
ላይ ሊያውል ይችላል። implementation of this regulation.
19. ደንቡ ሥለሚፀናበት ጊዜ 19. Effective Date
ይህ ደንብ በክልሉ መንግስት ዝክረ-ህግ ጋዜጣ This regulation shall come into force as of
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል። the date of its publication in the Zikre-Hig
Gazette of the Regional State.
ባህር ዳር Done at Bahir Dar
ህዳር 3 ቀን 2003 ዓ.ም This 12th day of November, 2010
የአማራ ብሔራዊ ክልል Council of the Amhara National
መስተዳድር ም/ቤት Regional State

163
አዋጅ ቁጥር 130/1998 ዓ.ም Proclamation No. 130/2006
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአርጎባ A Proclamation issued to provide for the

ብሔረሰብ ወረዳን ለማቋቋም አዋጅ Establishment of Argoba Nationality Wereda of


the Amhara National Regional State
WHEREAS, it is believed that members of Argoba
የአርጐባ ብሔረሰብ አባላት በአማራ ብሄራዊ ክልል
Nationality exist and reside uniformly and in
በተለያዩ አካባቢዎች በወጥነትና በስብጥር ያሉና
composition in different areas of the Amhara
የሚኖሩ መሆናቸው የታመን ነው፣
National Region;
የብሄረሰቦች አባላት ማንነታቸው ታውቆ ብሄረሰቡ
WHREAS, it has become necessary to establish the
ባህሉን ፣ ወጉን ቋንቋውንና ታሪኩን ጠብቆ መኖር
Nationality having self governance authority, in
ይችል ዘንድ ራሱን በራሱ የማስተዳደር ሥልጣን order to recognize the identity of members of the
አግኝቶ እንዲቋቋም ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ nationality and to preserve culture, tradition,
በመገኘቱ፤ language and history of same;
ከዚህ ጋር የብሔረሰቡን ማህበራዊና ምቹ ሁኔታ WHERE AS. it has along with become necessary to
እንዲፈጠርለት ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ create conducive conditions that promote the social
and economic development of the Nationality;

የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በተሸሻለው NOW, THEREFORE, the Council of the Amhara
National Region, in accordance with the powers
የክልሉ ህገመንግስት አንቀጽ 39 ንዑስ አንቀጽ 1
vested in it under Article 39 Sub- Article (1) and (2)
እና 2 እንዲሁም አንቀጽ 49 ንዑስ አንቀፅ 3(2)
as well as Article 49 Sub- Article 3(2) of the
ድንጋጌዎች ሥርበተሠጠው ሥልጣን መሠረት
Revised Constitution of the National Region, issues
ይህንን አዋጅ አውጥቷል፡፡
this proclamation.
ክፍል አንድ
PART ONE
ጠቅላላ
GENERAL
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ‹‹ የአርጐባ ብሔረሰብ ወረዳ ማቋቋሚያና This Proclamation may be cited as “ Argoba
ስልጣንና ተግባራት መወሠኛ አዋጅ ቁጥር 130/ Nationality Woreda Establishment and
1998 ዓ.ም›› ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Determination of its Powers and Duties
Proclamation No. 130/2006”

2.ትርጓሜ 2. Definitions

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚሠጠው ካልሆነ In this Proclamation, unless the context requires
other wise:
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. “Nationality Woreda” means Argoba Nationality
1. “የብሔሰብ ወረዳ” ማለት የአርጐባ ብሔረሰብ
Woreda.
ወረዳ ነው፡፡

164
2.“ በኩታ ገጠም መኖር “ ማለት በወጥነት 2. “Living Adjacently” means uniformly living
የሚኖሩ የብሔረሰቡ አካላት ሆነው
ከሌሎች members of the Nationality adjacent or Neighboring
ወረዳዎች ወይም ቀበሌዎች ጋር የሚዋሰኑ ወይም to other Woredas or Kebeles.
የሚጐራበቱ ነው፡፡
3. “Uniformly living area” means an area in which
3.“በወጥነት የሚኖሩበት አካባቢ” ማለት የብሔረሰቡ
the members of the Nationality live all in all within
አባላት በአንድ ቀበሌ ወይም መንደር ውስጥ ሙሉ
the Kebele or Village.
በሙሉ የሚኖሩበት አካባቢ ነው፡፡
4.“ ምክር ቤት” ማለት የአርጐባ ብሔረሰብ ወረዳ
4. “Council” means the Argoba Nationality Woreda
ምክር ቤት ነው፡፡
Council.
3. ስለመቋቋም 3. Establishment
1. የአርጐባ ብሔረሰብ ወረዳ በወጥነትና በኩታ 1. The Argoba Nationality Woreda /here in after
ገጠምነት በሚኖሩበት የክልሉ አካባቢ /ከዚህ በኋላ referred to as “The Nationality Woreda”/ is hereby
‹‹ የብሔረሰብ ወረዳ››/ እተባለ የሚጠራ ራስን Established by this Proclamation as autonomous self
የቻለና ህጋዊ ሰውነት ያለው የራስ በራስ አስተዳደር governance having its own juridical personality.
አካባቢ ሆኖነ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል 2.The Kebeles where members of the nationality live

2. የአርጐባ ብሔረሰብ ወረዳ በወጥነትና በኩታ uniformly and adjacently, and establish the
nationality Woreda are those listed under Art. 6 of
ገጠምነት በሚኖሩባቸው ብሔረሰብ ወረዳውን
this Proclamation.
ያቋቋሙት ቀበሌዎች በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 ሥር
የተዘረዘሩት ይሆሉ፡፡
4. Objective
4.ዓላማ
The main objective of this proclamation is to enable
የዚህ አዋጅ ዋና አላማ ብሔር ብሄረሰቦች በህገ
self governance of the Argoba Nationality, by
ምንግስቱ የተጠበቀላቸውን የራስን ዕድል በራስ
respecting the right to self determination of Nation-
የመወሰን መብት በማክበር የአርጐባ ብሔረሰብ Nationalities which is granted by the constitution.
ራስን በራሱ እንዲያስተዳድር ማስቻል፡፡ 5. Regular Address
5.መደበኛ አድራሻ The council of the nationality woreda shall
የአርጐባ ብሔረሰብ ወረዳ ማዐከል በብሔረሰብ ወረዳ determine the center of the Argoba Nationality
ምክር ቤቱ የሚወሰን ይሆናል፡፡ Woreda.

ክፍል ሁለት PART TWO

ስለ ብሔረሰብ ወረዳው አደረጃጃት Organization of the Nationality Woreda


6. Uniformly and Adjacently Inhabiting
6. በወጥነትና በኩታ ገጠምነት ስለሚኖሩበት
Area
አካባቢ
The Kebeles which establish the Argoba Nationality
የአርጐባ ብሔረሰብ አባላት የአርጐባ ብሔረሰብ

165
ወረዳ በወጥነትና በኩታ ገጠምነት በሚኖሩባቸው Woreda Pursuant to Artcile 3 of this Proclamation
አካባቢዎች እምየስርጤ፣ ኪልኪሎ፣ የአስኔአገር እና are Fetekoma, Arra nechero, Chomye, Emeyeserte,
ጐበራ ቀበሌዎች ሲሆኑ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 killkillo, yaseneager and Gobera a nd a re a reas, w
here members of the Argoba Nationality uniformly
መሠረት የአርጐባ ብሔረሰብ ወረዳን የሚያቋቁሙት
and adjacently reside.
አካላት ናቸው፡፡
7. Recognition of Shonke and Toleha
7.ስለሾንኬና ጦለሃ መንደሮች እውቅና
Villages
1. የሾንኬና ጦለሃ መንደሮች የአርጐባ
1. Shonke and Toleha villages being areas
ብሔረሰብ ቋንቋ ባህልና ታሪክ በስፋት
where language, culture and history of the
የሚፀባረቅባቸው በመሆናቸው የብሄረሰቡ የባህል
Nationality widely reflected are recognized as
ማዕከላት ሆነው እንዲያገለግሉ በዚህ አዋጅ እውቅና cultural centers of same by this Proclamation.
ተሰጥቷቸዋል፡፡ 2. Notwithstanding the provision of Sub- Article 1 of
2. በዘህ አንድ ንዑስ አንቀጽ 1 የተደነገገው this Article hereof, members of the Nationality that
ቢሮ የሾንኬና ጦለሃ መንደሮች የሚኖሩ ብሔረሰቡ reside in Shonke and Toleha villages shall be
አባላት አሁን በሚገኝበት ወረዳ አስተዳደር ሥር administered under the woreda administration that
የሚተዳደሩ ይሆናሉ” they currently inhabit.

8.የብሔረሰብ ወረዳው አደረጃጃት 8. Organization of the Nationality Woreda


Pursuant to this Proclamation the nationality woreda
የብሔረሰብ ወረዳ በዚህ አዋጅ መሠረት
shall have the following principal authority organs:
የሚከተሉት አበይት የስልጣን አካላት ይኖሩታል፡-
1. The Nationality Woreda Council
1.የብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤት
2.The Nationality Woreda Administrative Council
2.የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደርምክር ቤት
3. First instance judicial body
3.የመጀመሪያ ደረጃ የዳንነት አካል፡፡
9. Election of Members of the Nationality
9. ስለ የብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤት አባላትና
Woreda Council
አመራረጥ 1. Members of the nationality woreda council,
1. የብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤቱ አባላት pursuant to relevant election law, shall directly be
የብሔረሰብ ወረዳው በተደራጀበት አካባቢ ከሚገኙ elected from among the inhabitants of the kebele
የቀበሌ ነዋሪዎች መካከል አግባብ ባለው የምርጫ embraced in the territorial area in which the
ህግ መሠረት በቀጥታ በህዝብ ይመረጣሉ፡፡ nationality woreda has been organized.

2. ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ 1 የደነገገው 2. Without prejudice to sub-Article 1 herein

እንደተጠበቀ ሆኖ የብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤቱ above, the Nationality Woreda Council shall be
established in a manner that would render it to be
አባልነት የተመረጡትን ጨምሮ ይቋቋማል፡፡
constituted out of elected members of the
Nationality Woreda Councils in addition to those

166
elected members of the Regional Council.
3. የምከር ቤቱ አባላት ተጠሪነታቸው 3. Members of the Council shall be accountable

ለመረጣቸው ህዝብ ይሆል፡፡ to the electorate thereto.

10. Powers and Duties of the Council


10.የምክር ቤት ስልጣንና ተግባር
1. The Council within the Nationality Woreda of its
1. ምክር ቤቱ በተቋቋመበት ወረዳ ውስጥ
establishment is, the highest body of the state
ከፍተኛው መንግስታዊ የስልጣን አካል ሲሆን
authority and its accountability shall be to the
ተጠሪነቱ ለክልሉ ምክር ቤት ይሆናል፡፡
Regional Council.
2. በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 ሥር
2. Without prejudice to the generality of the
የሰፈረው አጣቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ power stipulated under sub-Article 1 of this Article
ምክር ቤቱ የሚከተሉት ዝርዝር ሥልጣንና hereof, the Council shall have the following specific
ይኖሩታል፡፡ powers and duties:
1. የብሔረሰብ ወረዳ የሚጠቀምበትን የሥራ 1. Determine the working language to be used
ቋንቋ ይወስናል፣ by the Nationality Woreda;
2. ብሔረሰቡ በቋንቋው ለመናገር፣
ለመፃፍ 2. Ensure the protection of the right which the

ቋንቋውን ለማሳደግ እንዲሁም ታሪኩን ለመንከባከብ Nationality Woreda has with respect to speak and
write in its own language and develop same as well
ያለውን መብት ያስጠብቃል፣
as maintain its own history;
3. በህገ-መንግስቱና በሌሎች ህጐች ለክልል
3. Without prejudice to legislative power vested
ም/ቤት የተሰጠው የህግ አውጭነት ሥልጣን
in the Regional Council by virtue of the constitution
እንደተጠበቀ ሆኖ ወረዳው በተደራጀበት አካባቢ
and other laws here of, issue its own specific
ከክልሉ ህጐችና ደንቦች ጋር በማይፃረር ሁኔታ
execution directive to be applied within the area of
የራሱን ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ያወጣል፣
its organization in a manner that they should not be
in contradiction with the Regional Laws and
4. የብሔረሰብ ወረዳን አፈጉባኤ፣ ምክትል Regulations thereof;
አፈጉባኤና ዋና አስተዳዳሪ በምርጫ ይሰየማል፣ 4. Designate the speaker, the deputy speaker and the
chief administrator of Nationality Woreda by
election from among the Members of the Nationality
Woreda Council;

5. በዋና አስተዳዳሪው የሚቀርቡለትን የብሔረሰብ 5. Consider and approve the proposed appointment
of the Deputy Chief Administrator and other
ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪና ሌሎች የአስተዳደር
members of the Administrative Council of the
ምክር ቤት አባላትን ሹመት መርምሮ ያፀድቃል፣
Nationality Woreda Administration submitted to it

167
6. የብሔረሰብ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት by the Chief Administrator;
ዳኞች ሹመት ላይ የበኩሉን አስተያት ለክልሉ 6. Give its prior opinion to the Regional

ም/ቤት ይሰጣል፣ Council as regards the proposed appointment of first


instance court; judges of the Nationality Woreda;
7. Examine and approve the plan and budget of
7. የክልሉ ም/ቤት ያፀደቀውን ዕቅድና በጀት
the Nationality Woreda based on the plan and
መሠረት በማድረግ የብሔረሰብ ወረዳን ዕቅድና
budget approved by the Regional Council;
በጀት መርምሮ ያፀድቃል፣
8. Create a suitable condition in which the
8. ነዋሪ ህዝብ ለልማት ሥራ በስፋት
resident public is massively inspired and mobilized
የሚነሳሳበትንና የሚቀሳቀስበትንና አመች ሁኔታ
to engage in development efforts;
ይፈጥራል፣ 9. Follow up that the basic agricultural
9. የብሔረሰብ ወረዳው ውሥጥ መሠረታዊ development activities are seasonally under taken in
የግብርና ሥራዎች ወቅቱን ጠብቀው the Nationality Woreda and the task of development,
መካሔዳቸውንና በተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃና conservation and care of the natural resources is
እንክብካቤ ሥራዎች ላይ ትኩረት ተሠጥቶ attentively carried out;
መከናወኑን ይከታተላል፣
10. ዋና አስተዳዳሪውን ጨምሮ ለሌሎች 10. Calls officials of the Nationality Woreda is
including the chief administrator for questioning and
የብሔረሰብ ወረዳውን ባለስልጣናት ለጥያቄ
thereby inquires into the workings of the executive
ይጠራል፡፡የአስፈፃሚውን አካል አሠራር
body;
ይመረምራል፣
11. Issue and implement specific directive
11. የብሔረሰብ ወረዳውን ሰላምና ፀጥታ
enabling to ensure peace and security pertaining to
ለማረጋገጥ ዝርዝር መመሪያ አውጥቶ በስራ ላይ
the Nationality Woreda Administration concerns;
ያውላል፣
12. Issue guidelines to govern its own intemaf
12. የራሱን ውስጣዊ የአሰራር ስነ ስዓት working procedures;
መወሰኛ መመሪያ ያወጣል፣ 13. Ensure that rural land user-fee, agricultural
13. የብሔረሰብ ወረዳው የገጠር መሬት መጠቀሚያ income tax and other revenues are collected in the
ክፍያ፣ እርሻ ሥራ ገቢግብርና ሌሎች ገቢዎች Nationality Woreda in due time; levy other service
ወቅቱን ጠብቀው መሰብሰባቸውን ያረጋግጣል፤ fees;
ሌሎች የአገልግሎት ክፍያዎችን ይይላል፣ 14. Examine and approve the draft economic

14. የብሔረሰብ ወረዳውን ኢኮኖሚያዊ ልማት፣ development, social services, and administrative
working plans and programs of the Nationality
ማህበራዊ አገልግሎቶችንና አስተዳደራዊ የሥራ
Woreda. Supervise the implementation of same
እቅዶችና ፕሮግራሞችን ረቂቅ መርምሮ ያፀድቃል፡፡
thereof;
ተግባራዊነታቸውንም ይቆጣጠራል፡፡

168
11.ሰለ ምክር ቤቱ አመራር 11. Leadership of the Council
የብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤቱ የራሱ ጽ/ቤት The Nationality Woreda Council shall have its own
እናዲኖረው ሆኖ ከአባላቱ መካከል ተመርጠው office and be led by a Speaker and Deputy Speaker
to be elected and designated as such from among its
በሚሰየሙ አንድ አፈ ጉባኤና አንድ ምክትል
members. Details shall be determined by a directive
አፈጉባኤ ይመራል፡፡ዝርዝር ምክር ቤቱ
to be issued by the Council.
በሚያወጣው መመሪያ ይወሠናል፡፡
12. Powers and Duties of the Speaker
12.የአፈ ጉባኤው ስልጣንና ተግባር
The Speaker, being accountable to the Nationality
አፈ ጉባኤና ተጠሪነቱ የብሔረሰብ ወረዳ ምክር
Woreda Council, shall have the following powers
ቤቱ ሆኖ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት
and duties:
ይኖሩበታል፡- 1. Preside sessions of the Council;
1. የምክር ቤቱ ሰብሠባዎች ይመራል፣ 2. Represent the Council in its relation with
2. ምክር ቤቱን በሦስተኛ ወገኖች ዘንድ ይወክላል፣ third parties;
3. የምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ ጊዜውን ጠብቆ 3. Cause the ordinary session of the Council to
እንዲካሄድ ያደርጋል፣ be held in its regular time;
4. የምክር ቤቱ የስብሰባ ቃለ ጉባኤ በመዝገብ 4. Cause the minutes of the Council to be

እንዲያዝ ያደርጋል፣ documented;


5. Prepare agendas of the Council;'
5. የምክር ቤቱ አጀንዳዎች ያዘጋጃል፣
6. Enforce disciplinary actions which the
6.ምክር ቤቱ በአባሎቹ ላይ እንዲወሠድ የወሠነውን
Council takes against its members.
የዲስፕሊን እርምጃ ያስፈጽማል፣
1. Perform such other functions as may be
7. በምክር ቤቱ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት
assigned to him by the Council.
ያከናውናል፡፡
13. P owers a nd D uties of the Deputy
13. የምክትል አፈ ጉባኤው ስልጣንና ተግባር
Speaker
ምክትል አፈ ጉባኤው፡- The Deputy Speaker:
1. በአፈ ጉባኤው ተለይተው የሚሰጡትን 1. Undertake such duties as may specifically be
ተግባራት ያከናውናል ፡፡ rendered to him by the Speaker.
2. አፈ ጉባኤው በማይኖርበት ወይም ስራውን 2. Perform, in the capacity of the Speaker, in case of
ለማከናወን በማይችልበት ጊዜ እርሱን ተክቶ absence or inability of the latter to discharge his
ይሰራል፡፡ duties.

14. ስለምክርቤቱ የስራ ዘመንና የስብሰባ ጊዜ 14. Term of Office and Meeting Time of the
Council
1. The term of Office of the council shall be five
1. የምክር ቤቱ የስራ ዘመን አምስት ዓመት
years. New election shall take place one month prior
ይሆናል ፡፡ የስራ ዘመኑ ከማብቃቱ ከአንድ ወር

169
በፊት አዲስ ምርጫ ተካሂዶ ይጠናቀቃል፡፡ to the expiry of the term of office stipulated hereof.
የቀድሞው ምክር ቤት የስራ ዘመን በተጠናቀቀ The new council shall commence its duties within
በአንድ ወር ጊዜ ዉስጥ አዲሱ ምክር ቤት ስራውን one month from the expiry of the term of office of
the former council.
ይጀምራል፡፡
2. The Council shall convene once every three
2. ምክር ቤቱ በሶስት ወር 1 ጊዜ መደበኛ ስብሰባ
month.
ያካሂዳል፡፡
3. The presence of more than half the members of
3. ከምክር ቤቱ አባላት መካከል ከግማሽ በላይ
the Council in a meeting shall constitute quorum at
የሚሆኑት በስብሰባው ላይ ከተገኙ ምልዓተ ጉባኤ
any session, provided, however, that any decision of
ይሆናል ፡፡የምክር ቤቱ ዉሳኔ በስብሰባው ላይ
the Council shall be passed by a simple majority of
በተገኙ አባላት የአብላጫ ድምጽ ይተላለፋል፡፡ those members of the Council present at the
4. የምክር ቤቱ አባላት መደበኛ ስብሰባ meeting.
በማይደረግበት ወቅት አፈ ጉባኤው አስቸኳይ 4. The Speaker may call for an extra ordinary
ስብሰባ ሊጠራ ይችላል፡፡ የብሄረሰበብ ወረዳው ዋና session any time when the Council does not hold its
አስተዳዳሪ ወይም የብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤቱ regular meetings. The Speaker shall be duty bound
አባላት መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት አስቸኳይ to convene extra - ordinary sessions when ever such
ስብሠባ እንዲካሄድ ከጠየቀ አፈ ጉባኤው ምክር meeting is demanded for either by Chief
Administrator of the Nationality Woreda or more
ቤቱን አስቸኳይ ስብሰባ የጥራት ግዴታ አለበት፡፡
than half the members of the Nationality Woreda
Council thereof.
15.ስለምክር ቤት ስብሰባዎች
15. Meetings of the Council
1. ስለምክር ቤት ስብሰባዎች በግልጽ መድረክ
1. Any proceedings of the Council shall be
ይካሄዳሉ፡፡
conducted publicly.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ
2. Notwithstanding the provision of Sub-
ቢኖርም የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር
ወይም Article 1 of this Article hereof, closed meeting may
የምክር ቤት አባላት ዝግ ስብሰባ አንዲካሄድ ምክር be held at the request of members of the Council or
ቤት ከመጠየቁና ከግማሽ በላይ የሚሆት የምክር the Nationality Woreda Administrative Council and
ቤት አባላትን ድጋፍ ካገኘ ዝግ ስብሰባ ሊካሄድ if such a request has been supported by a decision of
ይችላል፡፡ more than one half of the members of the Council.

16. የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት 16. Administrative Council of the Nationality

1. የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር ከፍተኛ የህግ Woreda


1. The Administrative Council of the
አስፈፃሚ አካላት የብሔረሰብ ወረዳ
Nationality Woreda is the highest executive body of
አስተዳደር ምክር ቤ ሲሆን ተጠሪነቱም
the Nationality Woreda Administration and thus
ለብሔረሰብ ወረዳ ዋና አስተዳደሪና
170
ለብሔረሰብ ወረዳምክር ቤ ነው፡፡ accountable t o t he Chief Administrator and to the
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1
ስር Council of the Nationality Woreda.
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የብሔረሰብ 2. Without prejudice to the provisions of sub-
Article 1 of this Article hereof, the Administrative
ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት ለክልሉ
Council of the Nationality Woreda shall also have
መስተዳደር ምክር ቤትና ለርዕሰ መስተዳደሩ
additional accountability to the Council and Head of
ተጨማሪ ተጠሪነቱ ይኖርበታል፡፡
the Regional Government.
3. የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት
3. The Administrative Council of the
የብሔረሰብ ወረዳ ዋና አስተዳደሪና ምክትል
Nationality Woreda shall be established in such a
ዋና አስተዳደሪና በስተዳደር ውሥጥ የሚገኙ
manner as to comprise the Chief Administrator,
የአስፈፃሚ ዋና ጽ/ቤት ኃላፊዎች Deputy Chief Administrator as well as those
የሚካተቱበት አካል ሆኖ ተቋቁሟል፡፡ executive chief officers residing in the Nationality
Woreda Administration.
17.የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት 17. Powers and Duties of the Nationality
ሥልጣንና ተግባር Woreda Administrative Council
1. የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤቱ 1. The Nationality Woreda Administrative

የሚከተሉት ስልጣን ተግባራት ይኖሩታል፡- Council shall have the following powers and duties:
a. Ensure the implementation of laws enacted
ሀ. የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤቱም ሆነ
and decisions rendered by the Council of the
በክልሉና በፊደራሉ መንግስት አካላት የወጡ
Nationality Woreda the Regional Council as well as
ህጐችና የተሠጡ ውሳኔዎች በአስተዳደሩ ውስጥ
the Federal State organs, within the limit of the
በሥራ መተጐማቸውን ያረጋግጣል፤
administration;
ለ. የብሔረሰብ ወረዳን ሌሎች አስፈፃሚ አካላት
b. Decide on the organization of other executive
አደረጃጃት፣ ይወስናል ሥራቸውንም ይከታተላል፣
bodies of the nationality woreda, follow up their
ይመራል፣ activities and directs them thereof;
ሐ. የብሔረሰብ ወረዳን በጀት ረቂቅ ያዘጋጃል c. Prepare budget proposal of the Nationality
የብሔረሰብ ወረዳው ምክር ቤት ያቀርባል Woreda, submit same to the Nationality Woreda
ሲፈቀድም በተግባር ላይ እንዲውል ያደርጋል፤ Council as well as cause its implementation upon
መ.ክልላዊ የሆኑ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን approval thereof;
ሳይቃረን የብሔረሰብ ወረዳውን
ኢኮኖሚያዊና d. Formulate the specific execution economic

ማህበራዊ ልማት ዝርዝር የማስፈፀሚያ ስሌቶችን and social development mechanism of the
Nationality Woreda that are consistent with the
ይነድፋል የብሔረሰብ ወረዳው ምክር ቤት
Regional polices and strategies, submit same to the
ያስፀድቃል የተወሰነውንም ያስፈጽማል፤
council of the nationality woreda and there by

171
execute the decision thereon;
ሠ. የብሔረሰብ ወረዳው ውስጥ ህግና ሥርዓት e. Ensure the maintenance of law and order as

መከበሩንና የህዝቡ ሰላምና ደህንነት መጠበቁን well as the protection of the public peace and
security, within the limit of the nationality woreda;
ያረጋግጣል፤
f. Ensure the preservation and take care of the
ረ. የብሔረሰብ ወረዳውን ቅርስና የተፈጥሮ ሃብት
antiquities and natural resources of the nationality
አስፈላጊው እንክብካቤና ጥበቃ የተደረገለት መሆኑን
woreda;
ያረጋግጣል፤
g. Perform such other functions as may be
ሰ. የብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤትና በክልሉ
delivered to it both by the Nationality Woreda
መስተዳደር ምክር ቤት የሚሰጡትን ሌሎች
Council and that of the Regional Government
ተግባራት ያከናውናል፤ Council.
2. የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት 2. Members of the Nationality Woreda
አባላት በመንግስት ተግባራቸው በጋራ ለሚሰጡት Administrative Council shall have collective
ውሳኔና ለሚፈጽሙት ተግባር የጋራ ኃላፊነት responsibility with respect to the duties performed
አለባቸው፡፡ and decisions passed in common due to their official
state powers.
18. Designation and Tenure of the Chief
Administrator of the Nationality Woreda
18.የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ
Administration
አሠያየምና የሥራ ዘመን
1.The Chief Administrator shall, having been
1. ዋና አስተዳዳሪው በብሔረሰብ ወረዳ ምክር
primarily proposed by the political party or parties
ቤት አብላጫ መቀመጫ ባገኘው የፖለቲካ ድርጅት
with a majority seat in the Council of the Nationality
/ቶች/ አቅራቢነት ከብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር
Woreda, be designated through an election from
ምክር ቤት አባላት መካከል በምርጫ ይሰየማል፡፡
among the members of the Council of the
Nationality Woreda thereof;
2.የዋና አስተዳዳሪው የስራ ዘመን የብሄረሰብ ወረዳ 2. The term of office of the chief Administrator shall
ምክር ቤት የስራ ዘመን ነው፡፡ be equal to that of the nationality woreda council
hereof.
19. Powers and Duties of the Chief

19.የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደሪ ስልጣንና ተግባር Administrator of the Nationality Woreda


1. The Chief Administrator of the Nationality
Woreda Administration is the managing head of the
1.የብሔረሰብ ወረዳው ዋና አስተዳደሪ የብሔረሰብ
Administration and chair -person of the
ወረዳው አስተዳደር ሥራ መሪና የአሰተዳደር ምክር
Administrative Council.
ቤቱ ሰብሳቢ ነው፤

172
2. ዋና አስተዳደሪ ለብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤቱና 2. The Chief Administrator, being accountable
ለክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ተጠሪ ሆኖ፡- to the Nationality Woreda Council and Head of the

ሀ/ የብሔረሰብ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት Regional Government:


a) Represent and convene the Nationality
ይመራል፣ ይወከላል፤
Woreda’s Administrative Council.
b) Ensure t hat the constitutions policies, laws,
ለ/ የክልሉና የፌደራሉ ህግጋተ መንግስታት፣
regulations, directives and programs of both the
ፖሊሲዎች፣ ህጐች፣ ደንቦች፣መመሪያዎችና
Federal and Regional States are properly
ፖሮግራሞች በብሔረሰብ ወረዳ ውስጥ በትክክል
implemented through out the Nationality Woreda;
በሥራ ላይ መዋላቸውን ያገጋግጣል፤
c) Submit the Deputy Administrator and
ሐ/ ምክትል አስተዳደሪውን የብሔረሰብ ወረዳውን members of the Nationality Woreda Administrative
የአስተዳደር ምክር ቤት አባላት ለምክር ቤቱ Council to the Council and get them appointed
አቅርቦ ያሾማል፣ thereof;
መ/ የብሔረሰብ ወረዳ ምክር ለክልሉ ርዕሰ d) Submit periodic reports to the Nationality
መስተዳደር በየጊዜው ሪፖርት ያቀርባል፣ Woreda Council and to Head of the Regional
Government;

ሠ/ የብሔረሰብ ወረዳውን የፀጥታና የፖሊስ c) Lead and supervise over the security and police
forces of the Nationality
ኃይሎች በበላይነት ይመራል ይቆጣጠራል፣
Woreda;
I) Direct and supervise over the activities of various
ረ/ የብሔረሰብ ወረዳውን ልዩ ልዩ ተቋማትና በስሩ
institutions of the Nationality Woreda
የሚገኙ ቀበሌዎችን ሥራ በበላይነት ይመራል፣
Administration as well as those kebeles subordinate
ይቆጣጠራል፣
thereto;
ሰ/ የብሔረሰብ ወረዳውን ማህበራዊ አገልግሎቶችና
g) Control, the Nationality Woreda’s social
ማህበራዊ አገልግሎቶችና የኢኮኖሚ ልማት እቅዶች services, economic development plans and programs
ፕሮግራሞች ወቅቱን ጠብቀው መዘጋጀታቸውን are prepared in due time and follow up their
ይቆጣጠራል ተግባራዊነቸውንይከታተላል፤ implementation;
ሸ/የብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤትና በክልሉ ርዕሰ h) Carry out such other functions as may be
መስተዳድር የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራት delivered to him by the Nationality Woreda Council
ያከናውናል and Head of the Regional Government.

20. የብሔረሰብ ወረዳ ምክትል አስተዳደሪ 20. Powers and Duties of Deputy
Administrator of the Nationality Woreda
ስልጣንና ተግባር
The Deputy Administrator of the Nationality
የብሔረሰብ ወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ በብሄረሰብ
Woreda, whose appointment proposal submitted by
ወረዳው ዋና አስተዳደሪ አቅራቢነት ሹመቱ

173
በብሄረሰብ ምክር ቤት የሚፀድቅ ሆኖ የሚከተሉት the Chief Administrator of the Nationality Woreda
ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡- to and approved by the Nationality Woreda Council,

1. በዋና አስተዳዳሪውና በብሄረሰብ ወረዳው shall have the following powers and duties:
1. Carry out such functions as may specifically
አስተዳደር ምክር ቤት ተለይተው የሚሠጡትን
be assigned to him both by the Chief Administrator
ተግባራት ያከናውናል፤
and the Nationality Woreda Administrative Council.
2. Formally represent and replace the
2. ዋና አስተዳዳሪው በማይኖርበት ወይም
Administrator whenever the latter is absent from
ሥራውን ለማከናውን በማይቻልበት ጊዜእርሱን
office or unable to carry out his official functions;
ተክቶ ይሠራል፤
3. The accountability of the Deputy
3. የብሔረሰብ ወረዳው ምክትል Administrator shall be to the Chief Administrator of
አስተዳዳሪ ተጠሪነቱ ለብሔረሰብ ወረዳው the Nationality Woreda and to the Administrative
አስተዳዳሪና ለአስተዳደር ምክር ቤቱ ነው፡፡ Council.
21. The Office of the Chief Administrator of
21.የብሔረሰብ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ጽህፈት ቤት the Nationality Woreda
1.የብሔረሰብ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የራሱ ጽህፈት 1. The Chief Administrator of the Nationality

ቤት ይኖረዋል፡፡ Woreda shall have an office of his own.


2. The office of the Chief Administrator be
2.የዋና አስተዳዳሪው ጽህፈት ቤት የወረዳው
directed by the Head of Office assigned by the Chief
አስተዳደር ምክር ቤት ጽህፈት
Administrator of the Nationality Woreda shall also
ቤት በመሆኑ ጭምር የሚያገለግል ሲሆን
serve as the Office of the Nationality Woreda
በብሀረሰብ ወረዳው ዋና አስተዳዳሪ ተመርጦ
Administrative Council.
በሚሾምአንድ የስራ ኃላፊ ይመራል፡፡
ክፍል ሦስት
PART THREE
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
22. Transitory Provision
22. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ 1. An interim Administration shall be
1.በዚህ አዋጅ መሠረት ለተቋቋመው የአርጐባ established and take the responsibility of the
ብሔረሰብ ወረዳ ምክር ቤት አግባባ ባለው ህግ administrating the Nationality Woreda until election
መሠረት ምርጫ ተካሄዶ ህዝብ
ወኪሎቹን to be held and the electrot elect their deputies in
እስኪመረጥ ድረስ ጊዜያዊ አስተዳደር ተቋቁሞ accordance with relevant law for the Argoba
Nationality Woreda Council which is established
የብሔረሰብ ወረዳውን የማስተዳደር ኃላፊነትን
pursuant to this Proclamation.
ይረከባል፡፡
2. An interim Administration to be established
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት

174
የሚቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ pursuant to sub-Article 1 of this Article shall be
መስተዳደር ምክር ቤት በወጣ መመሪያ መሠረት structured by directive to be issued by the Council of
የሚዋቀር ይሆናል፡፡ the Regional Government.

23.ተፈፃሚነት ሥለማይኖራቸው ህጐች 23. Inapplicable laws


Any law, regulation, directive or customary practice,
ከዚህ አዋጅ ጋር ሚቃረን ማናቸውም ህግ፣ደንብ ፣
inconsistent w ith t his p roclamation, shall be
መመሪያ ወይም የተለመደ አሠራር በዚህ አዋጅ
inapplicable on matters provided in this
ውስጥ በተመለከቱት ጉዳዩች ላይ ተፈፃሚነት
proclamation.
አይኖረውም፡፡
24. Power to Issue Directive
24.መመሪያ የማውጣት ስልጣን
Without prejudice to the provision of sub- Article 2
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 22 ንዑስ አንቀጽ 2 ስር of Article 22 of this proclamation the Nationality
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የብሔረሰብ ወረዳ Woreda Council may issue directives necessary for
ምክር ቤቱ ለዚህ አዋጅ ሙሉ ተፈፃሚነት the full implementation of this proclamation.
የሚያስፈልጉትን መመሪያዎች ሊያወጣ ይችላል፡፡ 25. Effective Date
25.አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ This Proclamation shall come into force as of March
ይህ አዋጅ መጋቢት 14 ቀን 1998 ዓ.ም ጀምሮ 23, 2006.
የፀና ይሆናል፡፡ Done at Bahir Dar,
This 23th day of March, 2006
ባህር ዳር
Ayalew Gobezie
መጋቢት 14 ቀን 1998 ዓ.ም
President of the Amhara
አያሌው ጐበዜ
National Region
የአማራ ብሄራዊ ክልል
ፕሬዚዳንት

175
ደንብ ቁጥር 52/1999 ዓ.ም REGULATION NO. 52/2007
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የተሻሻለው A COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT
የዐቃቢያነ ሕግ መተዳደሪያ ለመወሰን የወጣ ክልል REGULATION ISSUED TO PROVIDE FOR THE
መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ADMINISTRATION OF PROSECUTORS IN THE
AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE
በየደረጃው የሚገኙት የክልሉ ዐቃቢያነ ህግ የሥራ Whereas, it is found necessary to officially stipulate
ዋስትና ስለሚያገኙበትና ሊጠበቁላቸው ስለሚገቡ that prosecutors may, at every level of the regional
መብቶችም ሆነ ግዴታዎቻቸው በግልጽ መደንገግ state, have job security and their rights may
በማስፈለጉ necessarily be respected as well as fulfill their
obligations thereon.
ከዚሁ ጋር ታያይዞ የዐቃቢያነ ሕግ ቅጥር፣ ሹመት፣ Whereas, in connection with this, it has been
ምደባ፣ የደረጃ ዕድገት፣ ዝውውር፣ ሥልጠና፣ የደመወዝ appropriate to ensure the prosecutors’ recruitment,
ጭማሪና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች፣ በዐቃቢያነ ህጉ appointment, assignment, rank promotion, transfer,
የትምህርት ደረጃ፣ ችሎታ፣ ልምድ፣ የሥራ አፈፃፀምና training, salary increment and other benefits shall be
ሥነ-ምግባር ላይ የተመሠረቱ መሆኑን ማረጋገጥ ተገቢ based only on the prosecutors’ educational
በመሆኑ፣ qualification, competence, experience, performance,
and ethical conduct thereof.

በሥራ ላይ ያለውን የዐቃቢያነ ሕግ መተዳ ደሪያ ደንብ WHEREAS, it has been found appropriate to revise
ክልሉ ከሚገኝበት የዕድገት ደረጃ፣ ከወቅታዊ and issue the ongoing prosecutors’ administrative
አስተሳሰቦችና ፍላጐቶች ጋር አጣጥሞና እንደገና አሻሽሎ regulation having made it compatible with
ማውጣት ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ፣ development standard of the Regional state, present-
day outlooks and needs thereto.

የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ተሻሽሎ በወጣው Now, THEREFORE, the council of Amhara National
የብሔራዊ ክልሉ ሕገ መንግስት አንቀጽ 58 ንዑስ Regional Government, in accordance with the powers
አንቀጽ 7 እና በተሻሻለው የክልሉ መንግስት አስፈፃሚ vested in it under the provisions of sub. Art. 7 of
አካላት እንደገና ማቋቋሚያ፣ ማደራጃና ሥልጣንና Article 58 of the revised constitution and Art 34, of
ተግባራት መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 120/1998 ዓ.ም አንቀጽ the revised Amhara National Regional State
34 ድንጋጌዎች ሥር በተሰጠው ሥልጣን መሠረት Executive organs and determination of their powers
ይህንን ደንብ አውጥቷል። and duties proclamation No. 120/2006, hereby issues
this regulation as follows:

176
ክፍል አንድ PART ONE
ጠቅላላ GENERAL
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ ደንብ “የተሻሻለው የዐቃቢያነ ሕግ መተዳ ደሪያ This Regulation may be citied as”The Revised
ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 52/1999 prosecutors’ Administration, Council of Regional
ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል። Government Regulation No.52/2007.”
2. ትርጓሜ 2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context otherwise requires, in this
በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፦ regulation:
1. “ዐቃቢ ሕግ” ማለት በዚህ ደንብ አንቀጽ 27 1. “Prosecutor” shall mean any prosecutor of
ከተመለከቱት ደረጃዎች በአንዱ የተመደበ Amhara National Regional State assigned at
የአብክመ ፍትህ ቢሮ ዐቃቤ ሕግ ነው። any one of the grades as are indicated under
Art. 27 of this regulation hereof.
2. “እጩ ዐቃቤ ሕግ” ማለት ከሕግ ትምህርት 2. “Candidate prosecutor” shall mean any person
ወይም በሙያው ከተካበተ ልምድ በስተቀር designated by the Bureau to work in this
የዐቃቤ ሕግነት የሥራ ልምድ ሳይኖረው በዚሁ prosecutorial post, having been assigned at
የሥራ መደብ በወረዳ ወይም በዞን ደረጃ woreda or Zonal level and having no work
ተመድቦ እንዲሠራ በቢሮው የተሰየመ experience of prosecution duty other than
ማንኛውም ሰው ነው። qualification in law or experience in the
profession.
3. “ረዳት ዐቃቤ ህግ” ማለት የወረዳ ዐቃቤ ህግ ሆኖ 3. “Assistant Prosecutor” shall mean, being a
ለሹመት የሚያበቃ የትምህርት ደረጃ ወይም woreda prosecutor, a professional assigned in
በቂ የአገልግሎት ጊዜ ሳይኖረው ይህንኑ የሥራ zone and render service therein but having no
መደብ እንደያዘ በዞን ተመድቦ የሚያገለግል educational qualification or sufficient service
ባለሙያ ነው። for the appointment required thereto.
4. “የሥራ ደረጃ” ማለት በዚህ ደንብ አንቀጽ 27 4. “Work Grade” shall mean any post in which
ሥር በተዘረዘረው መሠረት ዐቃብያነ ሕግ prosecutors may be recruited, appointed or
የሚቀጠሩበት፣ የሚሾሙበት ወይም assigned as indicated under Art. 27 of this
የሚመደቡበት ደረጃ ነው፣ regulation.
5. “ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ” ማለት ከደረጃ 5 5. “Assistant Prosecutor General” shall mean a
የክልል ዐቃቤ ሕግ በላይ ሆኖ በደረጃ ስድስት person selected for as a Head of Department in
መደብ ለመምሪያ ኃላፊነት የተመረጠ ሰው ነው፣ a position of grade VI, be in a status above

177
grade V of the Regional State prosecutor.
6. “ደመወዝ” ማለት በዐቃቢያነ ሕግ የደመወዝ 6. “Salary” shall mean any minimum salary or
ስኬል መሠረት ለአንድ የሥራ ደረጃ የተወሰነ periodic increment determined for a carrier
መነሻ ደመወዝና በየጊዜው የሚሰጥ የደመወዝ position of prosecutors and awarded on
ጭማሪ ነወ። pursuant to the salary scale of prosecutors.
7. “የደረጃ ዕድገት” ማለት አንድ ዐቃቤ ሕግ 7. “Promotion” shall mean a procedure that a
ከነበረበት የሥራ ደረጃ ከፍ ወዳ ለ ሌላ ደረጃ certain prosecutor may promote from his
የሚያድግበት አካሄድ ነው፣ present work grade to another higher grade
8. “ዋና ጉባዔ” እና “ንዑስ ጉባዔ” ማለት 8. Main Council and “Sub Council” shall mean
እንደቅደም ተከተላቸው በዚህ ደንብ አንቀጽ 99 prosecutors’ Administrative councils
ንዑስ አንቀጽ 1 እና ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት established pursuant to sub-Art. 1 and 2 of Art.
99 of this Article hereof respectively.
የተቋቋሙት የዐቃቢያነ ሕግ አስተዳደር
ጉባዔዎች ናቸው።
9. “ቢሮ” ወይም “የቢሮ ኃላፊ” ማለት እንደቅደም 9. “Bureau” or “Bureau Head” shall mean the
ተከተላቸው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት Amhara National Regional State Justice Bureau
ፍትህ ቢሮ ወይም የዚሁ ቢሮ ኃላፊ ማለት or its head thereof according to their
ሲሆን ለዚህ ደንብ ዓላማ የቢሮ ኃላፊውና consecutive order and for the purpose this
ምክትል ኃላፊው ጠቅላይ አቃቤ ህግና ምክትል regulation thereof, Bureau head and vice head
ጠቅላይ አቃቤ ህግ ተብለው ይጠራሉ። shall be dubbed prosecutor General and vice
prosecutor General respectively.
3. የደንቡ ተፈፃሚነት ወሰን 3. Scope of Application
1. ይህ ደንብ በቢሮው አደረጃጀት ሥር ባለ 1. This regulation shall apply to any prosecutor
በማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ላይ ተፈፃሚ ይሆናል። under the structure of the Bureau.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር የተደነገገው 2. Notwithstanding the provision stipulated
ቢኖርም ደንቡ በጠቅላይ አቃቤ ህጉ፣ በምክትል under sub. Art. 1 of this Article hereof, this
ጠቅላይ ዐቃቤ ህጉ፣ በዞን ወይም በብሔረሰብ regulation shall not apply to Prosecutor
አስተዳደር ፍትህ መምሪያና በወረዳ ፍትህ General, Deputy Prosecutor General, heads of
ጽ/ቤት ኃላፊዎች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም። Zonal or nationality administration justice
department and woreda office.

178
ክፍል ሁለት PART TWO
ስለ ዐቃብያነ ሕግ አመራረጥ፣ SELECTION, RECRUITMENT
ቅጥርና ሹመት AND APPOINTMENT OF PUBLIC
PROSECUTORS
4. ለዐቃቤ ሕግነት የሚያበቁ ሁኔታዎች 4. Conditions for the Appointment of
public Prosecutors
1. በዚህ ደንብ መሠረት ማንኛውም ሰው ዐቃቤ ሕግ 1. In accordance with this regulation, any person
ሆኖ ለመሾም፦ to be appointed as such a prosecutor where
he:
ሀ/ በዜግነት ኢትዮጵያዊ የሆነ፣ A. is an Ethiopian National;
ለ/ ለብሔራዊ ክልሉና ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ B. is loyal to the constitutions of the National
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህግጋተ-መንግሥታት Regional State and Federal Democratic
ታማኝ የሆነ፣ Republic of Ethiopia;
ሐ/ በታታሪነቱ፣ በታማኝነቱ፣ በፍትሐዊነቱና በሥነ- C. is reputed for his diligence, faithfulness,
ምግባሩ መልካም ስም ያተረፈ፣ justness, and good ethical conduct;
መ/ የደንብ መተላለፍ ጥፋቶችን ሳይጨምር በወንጀል D. has not been convicted for crime other than
ተከሶ ያልተፈረደበት ወይም ተፈርዶበት petty offence or is convicted and reinstated;
የተሰየመ፣
ሠ/ በሕግ ሙያ ዲፕሎማና ከዚያ በላይ የትምህርት E. has diploma and above in law profession
ዝግጅት ያለው፣ regarding his educational qualification;
ረ/ ዕድሜው 21 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ መሆን F. is above and/or twenty-one years of age;
አለበት።
2. በዚህ ደንብ ውስጥ ስለ ዕጩ ዐቃብያነ ሕግ 2. Without prejudice to the provision stipulated
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በማንኛውም ደረጃ regarding candidate prosecutors in this
የሚቀጠር ወይም የሚሾም ዐቃቤ ሕግ ለደረጃው regulation hereof, any prosecutor may be
የተወሰነውን ዝቅተኛ የመመዘኛ መስፈርት recruited or appointed at any level shall
ማለትም ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅትና የሥራ satisfy minimum requirement criterion such
ልምድ እንዲሁም እንደሁኔታው ልዩ ሥልጠና as the required educational qualification and
ማሟላት ይኖርበታል። working experience as well as special training
as the circumstance may be for the grade.

5. በክፍት ቦታዎች ዐቃብያነ ሕግን 5. Assignment of public Prosecutors in

179
ስለመመደብ Vacancies
1. በአንድ ክፍት የሥራ ቦታ ዐቃቤ ሕግ 1. The public prosecutor may be assigned in
የሚመደበው ለፍትሕ አስተዳደሩ ጥቅም ሲባል unoccupied vacancy where such an
አገልግሎቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ነው። assignment is so required for the compliance
with the service in the benefit of the justice
administration.
2. በክፍት የሥራ ቦታ ዐቃቤ ሕግን የመመደቡ 2. The procedure of assigning public
አሠራር በሚከተለው ቅደም ተከተል ይከናወናል፦ prosecutors in vacancies shall be carried out
according to the following order:
ሀ/ በመስሪያ ቤቱ ውስጥ ከሚገኙት መካከል A. By assigning the public prosecutor with
ተመሳሳይ ደረጃ ያለውንና ለሥራው ተስማሚ similar work grade and who is eligible for
የሆነውን ዐቃቤ ሕግ በመመደብ ወይም the position assumed among those public
prosecutors in the Government office or;
ለ/ በዚህ ደንብ ውስጥ ስለ ደረጃ ዕድገት አሠጣጥ B. By assigning, in promotion, the one with the
በተደነገገው መሠረት በመስሪያ ቤቱ best result to the position assumed having
ዐቃብያነ ሕግ መካከል አወዳድሮ በዕድገት conducted competition among the public
በመመደብ ወይም፣ prosecutors of the government office
pursuant to the provision of promotion
granting in this regulation or;
ሐ/ ዐቃብያነ ሕጉን በማዛወር ወይም ይህ C. By transferring the prosecutor or, if not, by
ያልተቻለ እንደሆነ አዲስ ባለሙያዎችን selecting and employing new professionals.
በመመልመልና በመቅጠር።
3. ቢሮው ዐቃብያነ ሕግ ስለሚመደቡባቸው ክፍት 3. The Bureau shall widely announce its vacant
የሥራ ቦታዎች ተስማሚ በሆነ መንገድ በሰፊው positions which prosecutors assumed to be
ማስታወቅ አለበት። በሚያወጣው ማስታወቂያ assigned in a compatible way. Short statement
ወይም መግለጫ ውስጥም የተባለው ክፍት የሥራ of the said vacant position, required skills,
ቦታ አጭር መግለጫ፣ ተፈላጊ ችሎታዎች፣ የሥራ work grade, amount of salary he may be paid,
ደረጃ፣ የሚከፈለው ደመወዝ ልክና ሌሎች and other necessary credentials shall be
አስፈላጊ መረጃዎች መካተት ይኖርባቸዋል። included in the issued notice or statement.
4. በክፍት የሥራ መደቦች ላይ ዐቃብያነ ሕግን 4. Wherever necessary to assign prosecutors or
በምልመላ ወይም በቅጥር መደብ ወይም ማሟላት fill vacant job posts through selection or
ሲያስፈልግ ከተወዳዳሪዎች መካከል በፌዴራሉ recruitment, it shall be given priority to

180
መንግሥት አዋጅ ቁጥር 101/1986 ዓ.ም አንቀጽ persons with disabilities who have obtained
2 ንዑስ አንቀጽ 1 ስር እን ደተተረጐመው least competition pass point among
ዝቅተኛውን የውድድር ማለፊያ ነጥብ ለሚያገኙ competitors as it is interpreted under sub. Art.
የአካል ጉዳተኞች ቅድሚያ ይሰጣል። 1 of Art-2 of the Federal proclamation No.
101/1994.
5. ለሴት ተወዳዳሪዎች ልዩ ትኩረት ይደረጋል። 5. Special attention shall be made for female
ዝርዝሩ ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል። competitors. Particulars shall be determined
by a directive may be issued by the Bureau.
6. በማናቸውም ደረጃ ውስጥ ለዐቃቤ ሕግነት 6. Persons who may compete to be recruited to
ለመቀጠር የሚወዳደሩ ሰዎች ሁሉ በቢሮው as prosecutors at all grades shall fill in and
የሚዘጋጀውን የቅጥር ማመልከቻ ቅጽ በመሙላት submit the job application form prepared by
ማቅረብ አለባቸው። the Bureau thereof.

6. ማስረጃ ስለማቅረብ 6. Production of document


በቢሮው ውስጥ አዲስ የሚቀጠር ዐቃቤ ሕግ Any prosecutor who may be newly employed in
ከመቀጠሩ በፊት የሚከተሉትን አሟልቶ ማቅረብ the Bureau shall submit in complete the
አለበት፦ followings before he has been recruited thereto:-
1. የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ ማስረጃዎች፣ 1. Documents of educational qualification and
work experience;
2. የኤች አይ ቪ ኤድስ ምርመራን ሳይጨምር 2. With the exception of HIV/AIDS test, result
አግባብ ካለው የሕክምና ተቋም የሚሠጥ የጤንነት of medical certificate from pertinent medical
ምርመራ ውጤት፣ institution;
3. ከወንጀል ነፃ ለመሆኑ የፖሊስ ማስረጃ፣ 3. Police evidence of his being innocence from
crime;
4. ሌሎች አስፈላጊ ማስረጃዎች። 4. Other necessary documents.

7. ስለዐቃብያነ ሕግ አመራረጥና አሿሿም 7. Selection and Appointment of public


Prosecutors
1. በዚህ ደንብ መሠረት በማንኛውም የዐቃቤ ሕግ 1. Pursuant to this regulation hereof, any
የሥራ መደብ ላይ የሚመደብ ዐቃቤ ሕግን competition and selection of prosecutors to be
ሹመት በሚመለከት የሚደረገው የማወዳደርና assigned at all grades with regard to

181
የመምረጥ ተግባር በክልሉ ዋና ጉባዔ አማካኝነት appointment of prosecutors shall be
ይከናወናል። conducted by the Regional Main Council.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 የተደነገገው 2. Without prejudice to the provision of sub.
እንደተጠበቀ ሆኖ በብሔረሰብ አስተዳደሮች Art. 1 of this Article hereof, prior to the
ውስጥ የሚመደቡ ዐቃብያነ ሕግ ለሹመት prosecutors may be assigned in Nationality
ከመቅረባቸው በፊት የየብሔረሰቡ አስተዳደር Administrations are proposed for an
ምክር ቤት ስለ ዐቃቤያነ ሕጉ ሹመት አስተያየት appointment, the councils of Administration
እንዲሰጥ መጠየቅ ይኖርበታል። of each Nationality shall be asked to give
recommendation about appointment of the
prosecutor.
3. የትምህርት ደረጃ፣ የሥራ ልምድ፣ የሥራ 3. Education qualifications, working experience,
አፈፃፀም፣ መልካም ስነ ምግባር እና ለአዲሱ outstanding performance; good conduct and
ኃላፊነት ያለው በጐ ፈቃድ ለሹመት አሰጣጥ readiness for the new responsibility shall be
መሠረቶች ናቸው። basic pre-requisitions for appointment.
4. በየትኛውም ደረጃ ለሹመት የተመረጠ እጩ 4. Candidate prosecutor who is proposed for
ዐቃቤ ሕግ ከመሾሙ በፊት በሙከራ ጊዜው appointment at all level shall not be offered
ያሳየው የሥራ አፈፃፀምና የሥነ ምግባር ግምገማ an appointment prior to it is ascertained that
ውጤት ለሿሚው አካል ቀርቦ ከመታየቱና በቂ he is proved efficient for the position, having
መሆኑ ከመረጋገጡ በፊት ሹመት አይሰጠውም። been submitted the performance and ethical
conduct evaluation result that he has shown
during the probation period prior to his
appointment to the body that designated him
and thereby reviewed.
5. ከዚህ በላይ የሠፈሩት ድንጋጌዎች ቢኖሩም 5. Notwithstanding the provisions stipulated
የየዕርከኑ አስተዳደር ም/ቤት አባላት herein above, as they are members of each
እንደመሆናቸው መጠን የዞን ወይም የብሔረሰብ hierarchical administration council, the
አስተዳደር ፍትህ መምሪያና የወረዳ ፍትህ selection and appointment of heads of zonal
ጽ/ቤት ኃላፊዎች አመራረጥና አሿሿም ይህንን or Nationality Administration justice
ደንብ ተከትሎ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር department and woreda justice office shall be
በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል። determined by a directive may be issued by
the head of Regional Government.

8. ስለዐቃብያነ ሕግ ተጠሪነት 8. Accountability of Public Prosecutors

182
1. በየደረጃው ያሉ ዐቃብያነ ሕግ ተጠሪነታቸው 1. Prosecutors at all level shall be accountable to
ለጠቅላይ አቃቤ ሕጉ ይሆናል። the Prosecutor General.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር የተደነገገው 2. Without prejudice to the provision of sub. Art.
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በማንኛውም ደረጃ የሚገኝ 1 of this Article here of, a prosecutor at all
ዐቃቤ ሕግ ከእርሱ ለሚቀጥለው የበላይ ዐቃቤ levels shall be accountable to his superior
ሕግ ተጠሪ ይሆናል። prosecutor thereto.
3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 ድንጋጌዎች 3. Notwithstanding the provisions of sub. Art. 1
ቢኖሩም የየደረጃው የፍትህ መምሪያና ጽ/ቤቶች and 2 of this Article hereof, justice
በአስተዳደራዊ ጉዳዮች ረገድ በትይዩ ለሚገኙ departments and offices at all levels shall,
የአስተዳደር አካላት ተጠሪነት ይኖራቸዋል። with respect to administrative matters, have
accountability to their respective
Administrative organs.
4. ከዚህ በላይ የሠፈሩት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ 4. Without prejudice to the provisions stipulated
ሆነው የንዑስ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤቶች herein above, offices of sub-woreda justice
ተጠሪነታቸው በየተቋቋሙባቸው ወረዳዎች shall be accountable to their respective justice
ለሚገኙት ፍትህ ጽ/ቤቶች ይሆናል። offices of woredas of their establishment
therein.
9. ቃለ መሐላ ስለመፈፀም 9. Declaration of Oath
1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ሆኖ የሚሾም ሰው ሥራ 1. Any person who is to be appointed as a public
ከመጀመሩ አስቀድሞ አግባብ ባለው ባለሥልጣን prosecutor shall, prior to assuming his duty,
ፊት ቀርቦ የሚከተለውን ቃለ መሐላ መፈፀም take the following oath before an appropriate
አለበት፦ authority.
“እኔ _______________ በዛሬው እለት ዐቃቤ ሕግ “ I __________ , where I am appointed as a
ሆኘ በመሾም ሥራየን ስጀምር ለክልሉ ሕዝብና prosecutor and commence my duty, solemnly
መንግስት ታማኝ በመሆን የአማራ ብሔራዊ ክልል swear that I shall be loyal to the Regional people
ሕገ መንግሥትንና ሌሎች ሕጐችን ላከብርና and state and to pledge to abide by the
ላስከብር፣ በክልሉ መንግሥት የወጡና ወደፊት constitution of the Amhara National Regional
የሚወጡ ሕጐችን በማስፈፀም የሕግ የበላይነትን State and other laws to work for the supremacy of
ለማረጋገጥ ልሠራ የሥራ ድርሻዬን ሕግ law by executing the existing laws and other laws
በሚደነግገው መሠረት በመፈፀም የሰዎችን ክብርና to be enacted in future by the Regional State, to
ሰብአዊ መብት ላከብርና ላስጠብቅ፣ የግል ጥቅም carry out my duties on the basis of the law, to
ሳልፈልግ ማንንም በመውደድ ወይም በመጥላት respect human dignity and safeguard human

183
ወይም በሌላ በማናቸውም ምክንያት አድልዎ rights and to discharge my responsibilities
ሳላደርግ፣ ማናቸውንም ዓይነት ተፅዕኖ ሳልፈራ honestly, sincerely, diligently, impartially and
በሐቀኝነት፣ በቅንንትና በትጋት ኃላፊነቴን without seeking personal gain and without fear or
ለመወጣት ቃል እገባለሁ።” favor of any kind. ”
2. መሐላውን ያስፈፀመው ባለሥልጣን የተፈፀመውን 2. The authority that has administered the
መሐላ በዐቃቤ ሕጉ የግል ማኅደር ውስጥ declaration of oath shall record same in the
ይመዘግባል። personal file of the prosecutor.

10. ስለ ሹመት ደብደቤ ይዘት 10. Content of Letter of Appointment


በዚህ ደንብ መሠረት በዐቃቤ ሕግነት ለተመረጠ The letter of appointment to be delivered to any
ሰው የሚሰጠው ደብዳቤ የሚከተሉትን ዝርዝሮች public prosecutor shall, pursuant to this regulation
የያዘ ይሆናል፦ hereof, contain the following particulars:
ሀ/ የተሿሚው ሙሉ ስም ከነአያት A. Full name of the appointee with a
grandfather;
ለ/ የተመደበበት የሥራ መደብ B. Work grade of his/ her assignment;
ሐ/ ሥራ የሚጀምርበት ቀን C. Date of his commencing of duty;
መ/ የሚከፈለው የወር ደመወዝ D. Amount of monthly salary to be paid for
him and;
ሠ/ ሌሎች አስፈላጊ ጉዳዮች። E. Any Other necessary information.

11. ስለ ዐቃቤ ሕግ ቅጥርና ሹመት 11. Nullity of Recruitment and


መሠረዝ Appointment of public prosecutors
1. አንድ ዐቃቤ ሕግ ሆነ ብሎ ወይም በቸልተኝነት 1. Wherever a public prosecutor, having
የሐሰት ማስረጃዎችን አቅርቦ ቢቀጠር ወይም produced false document intentionally or
ቢሾም ይህ ሁኔታ ለዐቃቤ ሕግነት በተመረጠበት negligently, is so employed or appointed, the
ጊዜ ታውቆ ቢሆን ኖሮ ቅጥሩን ወይም ሹመቱን employment or appointment shall be declared
አያስከለክለውም ነበር የሚያሰኝ ካልሆነ በስተቀር null and void at any time unless the document
ቅጥሩ ወይም ሹመቱ በማናቸውም ጊዜ ሊሠረዝ provided couldn’t have been an impediment
ይችላል። to the employment or appointment if it had
been known at the time of such employment

184
or appointment.
2. ዐቃቤ ሕጉ የተቀጠረው ወይም የተሾመው 2. A public prosecutor shall be held legally
በሐሰተኛ ማስረጃ መሆኑ ከተረጋገጠ በቅጥር responsible for all illegal gains he obtained
ወይም በሹመት ጊዜ ያለአግባብ ለተቀበለው thereof where it is ascertained that he is
ማናቸውም ሕገ ወጥ ጥቅም ተጠያቂ ይሆናል። recruited or appointed due to false document.

12. ስለ እጩ ዐቃቤ ሕግ ቅጥር 12. Employment of candidate public


prosecutor
1. በዚህ ደንብ መሠረት አንድን እጩ ዐቃቤ ሕግ 1. The government office may, pursuant to this
ለሙከራ ጊዜ መስሪያ ቤቱ ሊቀጥረው ይችላል። regulation hereof, recruit a candidate public
prosecutor for a probation period.
2. የዕጩ አቃቤ ሕግ የሙከራ ጊዜ 6 ወር ይሆናል። 2. The probation period of a candidate public
prosecutor shall be a minimum of six months.
3. በእጩ ዐቃቤ ሕግነት የሚመደብ ሰው በሙከራ 3. Any person may be assigned as a candidate
ጊዜው የቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን የሙያ ሥራ public prosecutor shall enhance his ability and
እየተለማመደ ችሎታና ብቃቱን ማጐልበት efficiency by practicing his professional duty
ይጠበቅበታል። to be given to him by his immediate superior
during the probation period.
4. እጩ ዐቃቤ ሕጉ በሙከራ ጊዜው የሚያሳየው 4. His probation period may be extended for
የሥራ ብቃትና ችሎታ አጠራጣሪ ሆኖ ሲገኝ additional three months where the efficiency
የሙከራ ጊዜው ለተጨማሪ 3 ወራት ሊራዘም and ability of the candidate public prosecutor
ይችላል። is shown to be doubtful during his probation
period.
5. በሙከራ ላይ የሚገኝ ማንኛውም እጩ ዐቃቤ 5. The service of any candidate public
ሕግ ለሥራው ብቃት ወይም የሚፈለገው ሥነ prosecutor who is on probation may cause to
ምግባር የሌለው መሆኑ ከተረጋገጠ የ1 ወር be terminated by a production of one-month
የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በጽሁፍ እንዲደርሰው prior notice to same where he is proved that
በማድረግ አገልግሎቱ እንዲቋረጥ ሊደረግ
he is inefficient for the duty or has no good
ይችላል።
ethical conduct.
13. ቋሚ ሆኖ ስለመመደብ 13. Permanent Assignment
በዚህ ደንብ አንቀጽ 12 መሠረት ለሙከራ ጊዜ Where any prosecutor who is recruited for
የተቀጠረ ዐቃቤ ሕግ በተወሰነለት የሙከራ ጊዜ probation period, pursuant to Art. 12 of this
ውስጥ ለሥራው ተገቢ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ regulation, is found eligible for the duty within

185
የትምህርት ደረጃውና የሥራ ልምዱ በሚመጥነው the determined period of probation thereof, he
ደረጃ ቋሚ ሆኖ ይመደባል። shall be assigned at a grade corresponds to his
educational qualification and work experience.

ክፍል ሦስት PART THREE


ስለ ሥራ ሁኔታዎች CONDITIONS OF WORK
ንዑስ ክፍል አንድ SUB-PART ONE
በሥራ ላይ ስለመገኘት ATTENDANCE AT WORK
14. ስለመደበኛ የሥራ ሰዓት 14. Normal Working Hours
1. የክልሉ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች የሥራ ቀንና 1. The working days and hours of the Regional
ሰዓት የዐቃብያነ ሕግ የሥራ ቀንና ሰዓት ሆኖ State government office shall similarly serve
በተመሳሳይ ያገለግላል። for working days and hours of prosecutors.
2. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ወደ ሥራው ዘግይቶ 2. Where any public prosecutor happens to be
የመጣ እንደሆነ ወይም ቀደም ብሎ ከሥራው late arrival to, early departure from or, in any
የወጣ እንደሆነ ወይም በአንድ ምክንያት
case, absent from his work place, he shall
ከሥራው የቀረ እንደሆነ ይህንኑ ለቅርብ ኃላፊው
report such conditions to his immediate
ማሳወቅ አለበት።
superior.
3. በመደበኛ የሥራ ሰዓት በሌላ ሥራ ወይም የሥራ 3. Any public prosecutors who is found in other
ቦታ የሚገኝ ዐቃቤ ሕግ ይህንኑ ለቅርብ ኃላፊው work or working place in normal working
መግለጽና ማስፈቀድ አለበት። hours shall state this to his immediate superior
and have permission.
15. ከመደበኛ የሥራ ሰዓት በላይ 15. Excess of Normal Hours of Work
ስለመሥራት
1. የሚመለከተው የበላይ ኃላፊ ይህንኑ እንዲፈፅም 1. Any public prosecutor shall be obliged to
ባዘዘው ጊዜ ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ከመደበኛው work overtime where he is so instructed by
የሥራ ሰዓት በላይ መሥራት ግዴታው ነው። his pertinent superior officer.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ ቢኖርም 2. Notwithstanding the public provision of sub.
ዐቃቤ ሕጉ ከመደበኛው የሥራ ሰዓት በላይ Art. 1 of this Article hereof, the prosecutor
እንዲሠራ የሚታዘዘው ሊደረግለት የሚገባው may be instructed to work overtime only
ጥንቃቄና ድጋፍ ሁሉ ሳይጓደልበትና ሥራው where without depriving of necessary care
በመደበኛ የሥራ ሰዓት ሊፈፀም የማይችል ሆኖ and support deserved to him and the work

186
ሲገኝ ብቻ ነው። could not be executed during normal working
hours. .
3. ከመደበኛ የሥራ ሰዓት በላይ እንዲሠራ 3. A public prosecutor who is so instructed to
ለተደረገው ዐቃቤ ሕግ ተመሳሳይ የማካካሻ work overtime shall be entitled to equivalent
ዕረፍት ይሰጠዋል። ዝርዝር አፈፃፀሙ ቢሮው compensation leave. Details shall be
በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል። determined by a directive may be issued by
the Bureau.

ንዑስ ክፍል ሁለት SUB-SECTOTION TWO


ስለ ፈቃድ LEAVE
16. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ 16. Annual Leave
1. በማናቸውም የሥራ መደብ የተመደበ ዐቃቤ ሕግ 1. Any public prosecutor assigned at all level
ደመወዝ የሚከፈልበት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ shall have annual leave with pay.
ያገኛል።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 4 ሥር 2. Without prejudice to the provisions stipulated
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ዐቃቤ under sub. Art. 1 and 4 of this Article hereof,
ሕግ የ11 ወራት አገልግሎት ከመስጠቱ በፊት any public prosecutor may not have the right
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የማግኘት መብት to be granted annual leave before having
አይኖረውም። rendered service for eleven months.
3. ለዐቃብያነ ሕግ የሚሰጣቸው የዓመት ዕረፍት 3. The annual leave to be granted to the public
ፈቃድ እንደሚከተለው ይሆናል። prosecutor shall be as follows:
ሀ/ አንድ ዓመት ያገለገለ ዐቃቤ ህግ ሃያ የሥራ A. A public prosecutor who has rendered
ቀናት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ያገኛል፣ service for one year shall have an annual
leave of twenty (20) working days.
ለ/ ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ዐቃቤ ሕግ B. A public prosecutor, having rendered
ላገለገለበት ለያንዳንዱ ተጨማሪ ዓመት service for more than one year, shall be
ከፊደል ተራ ቁጥር “ሀ” በተመለከተው entitled to an additional leave of one
የፈቃድ ጊዜ ላይ አንድ የሥራ ቀን working day added to the annual leave
እየታከለበት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ያገኛል። specified under sub. Art. 3 (A) of this
ሆኖም በዚህ አኳኋን የሚሠላው የዓመት Article for every additional year of
ዕረፍት ፈቃድ በጠቅላላው ከሠላሳ የሥራ service; provided, however, that the
ቀናት መብለጥ የለበትም። maximum duration of the said annual
leave calculated in this manner may not

187
exceed thirty (30) working days.
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 እና 3 4. In calculating annual leave of public
በተመለከተው መሠረት የዐቃብያነ ሕግ የዓመት prosecutors in accordance with the provisions
ዕረፍት ፈቃድ ሲሰላ ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ of sub. Art. 2 and 3 of this Article hereof, the
በመስሪያ ቤቱ ውስጥም ሆነ ከመስሪያ ቤቱ ውጪ period of time that any prosecutor being
በሌላ የሥራ መደብ ላይ ተመድቦ የሠራበት ጊዜ assigned and served in another post in and
በዐቃቤ ሕግነት ተመድቦ ከሠራበት ጊዜ ጋር outside the government office shall be added
ተደምሮ ይታሰብለታል። to the period of time he has been assigned and
worked as a prosecutor and calculated for
him.

17. ስለ ዓመት ዕረፍት ፈቃድ አሰጣጥ 17. Granting of Annual Leave


1. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ዘመን የሚባለው 1. The annual leave year shall be the Regional
የመንግስት መስሪያ ቤቶች የክልሉ መንግሥት State fiscal year of government offices.
በጀት ዓመት ነው።
2. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ሳይከፋፈል በአንድ ጊዜ 2. Annual leave shall be taken at one time
በፈቃድ ዘመን መወሰድ አለበት። ሆኖም without installment of it; provided, however,
በተለያዩ ምክንያቶች የዓመት ዕረፍት ፈቃድ that it may be granted in installment due to
ተከፋፍሎ ሊሰጥ ይችላል። various reasons.
3. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚሰጠው በተቻለ መጠን 3. Annual leave shall, as much as possible, be
የመስሪያ ቤቱን ጥቅምና የዐቃቤ ሕጉን ፍላጐት granted in accordance with a schedule
በማመዛዘን በሚዘጋጀው ፕሮግራም መሠረት prepared by the government office having due
ይሆናል። regard to its interest and the needs of the
public prosecutors thereof.
4. ዐቃቤ ሕጉ በዓመት ዕረፍት ፈቃድ ምክንያት 4. Wherever a public prosecutor is out of work
የወጣ እንደሆነ ፈቃድ ለሚወጣበት ወር ደመወዙ due to annual leave, he shall have the right to
በቅድሚያ እንዲከፈለው የመጠየቅ መብት request his monthly salary at the time of
አለው። taking his annual leave to be paid in advance.
18. የዓመት ዕረፍት ፈቃድን ስለማስተላለፍ 18. Transfer of Annual Leave
1. አንድ ዐቃቤ ሕግ በሥራው አስፈላጊነት 1. Where a public prosecutor may not take his
ምክንያት በኃላፊው ትዕዛዝ የዓመት ዕረፍት full annual leave or part of it on the order of
ፈቃዱን ሙሉውን ወይም በከፊል ለመውሰድ his superior due to requiring of reason of
ያልቻለ እንደሆነ ፈቃዱ ወደሚቀጥለው የፈቃድ work, the annual leave shall be postponed to

188
ዘመን ይተላለፋል፣ the next fiscal year.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት የዓመት 2. Any annual leave may be possible to be
ዕረፍት ፈቃድን ማስተላለፍ የሚቻለው ቢበዛ postponed pursuant to sub. Art. 1 of this
ለሁለት ተከታታይ የፈቃድ ዘመናት ብቻ ነው። Article hereof, only for a maximum of two
consecutive leave years.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቅጽ 1 መሠረት ሳይሆን 3. Annual leave not taken fully or partially for
በሌላ ምክንት በሙሉ ወይም በከፊል ያልተወሰደ reasons other than those stated in accordance
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ቀሪ ይሆናል። to sub. Art. 1 of this Article hereof, shall be
forfeited.
4. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 ድንጋጌዎች 4. Without prejudice to the provisions of sub.
እንደተጠበቁ ሆነው ለሁለት ተከታታይ የበጀት Art. 1 and 2 of this Article hereof, a public
ዓመታት የዓመት ዕረፍት ፈቃዱ የተላለፈበት prosecutor whose annual leave is postponed
ዐቃቤ ሕግ በሁለተኛው የበጀት ዓመት መጨረሻ for two consecutive fiscal years, half of
የተላለፈበት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ግማሹ annual leave which is postponed in the second
በገንዘብ ተለውጦ ሊሰጠው ይችላል። fiscal year may be substituted for cash and be
paid to him accordingly.
19. ስለ ሕመም ፈቃድ 19. Sick Leave
1. በማናቸውም ደረጃ የሚገኝ ዐቃቤ ሕግ በሥራ 1. A public prosecutor at all level shall, pursuant
ላይ በሚደርስ ጉዳት ሳይሆን በሌላ ሕመም to this Article hereof, have sick leave where
ምክንያት ሥራ ለመሥራት ካልቻለ በዚህ አንቀጽ
he is unable to do his duty owing to sickness
መሠረት የሕመም ፈቃድ ያገኛል።
other than those resulting from occupational
injury.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 የተመለከተው 2. The leave referred to under sub. Art. 1 of this
ፈቃድ ሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን Article hereof shall, in any case, not be more
አንስቶ ባለው የአሥራ ሁለት ወር ጊዜ ውስጥ
than eight months counted consecutively or
በተከታታይ ወይም በተለያዩ ጊዜያት ቢወሰድም
separately in the course of any twelve months
በማናቸውም ሁኔታ ከስምንት ወር ሊበልጥ
አይችልም።
period starting from the first day of his
sickness.
3. በማናቸውም ደረጃ የሚገኝ ዐቃቤ ህግ በአራት 3. Wherever the total sum of sick leave of a
ዓመት ውስጥ ተከታታይነት ባለው ሁኔታ public prosecutor at any level granted in a
የተሰጠው የሕመም ፈቃድ ድምር አሥራ ሁለት period of four years consecutively has been
ወር የደረሰ እንደሆነ ወደፊት ሌላ የሕመም reached at twelve months, no further sick
ፈቃድ አይሰጠውም። leave shall be granted to him in the future.

189
4. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ በሕመም ምክንያት ከሥራ 4. Where any public prosecutor absents himself
ሲቀር መስሪያ ቤቱ ስለሁኔታው ሊያውቅ የሚችል from work on grounds of sickness, he shall
ወይም ዐቃቤ ሕጉ ለማስታወቅ የማይችል ካልሆነ notify this to his government office the day
በስተቀር በማግስቱ ለመስሪያ ቤቱ ያስታውቃል። following his absence unless the office is in a
position to know the sickness or he may be
unable to notify it.
5. በማናቸውም ደረጃ የሚገኝ ዐቃቤ ሕግ 5. When a public prosecutor at any level absents
በመታመሙ ምክንያት በተከታታይ ከሦስት ቀን himself from his work for more than three
በላይ ከሥራ ከቀረ መታመሙን የሚያረጋግጥ consecutive days due to his sickness, he shall
የሐኪም ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለበት። produce a medical certificate. The medical
የሐኪም ምስክር ወረቀቱ ከዐቃቤ ሕጉ የግል certificate shall be kept in the prosecutor’s
ማኅደር ጋር ተያይዞ ይጠብቃል።
personal file confidentially.

6. የሕመም ፈቃድ ቀጥሎ በተመለከተው አኳኋን 6. Sick leave shall be granted in the following
ይሰጣል፦ manner:
ሀ/ ለመጀመሪያዎቹ ሦስት ወራት ከሙሉ የደመወዝ A. For the first three months with full
ክፍያ ጋር፣ payment of his salary;
ለ/ ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት ለእያንዳንዱ ወር B. For the next three months with 50%
ከግማሽ የወር ደመወዝ ክፍያ ጋር፣ payment of his salary of each month:
ሐ/ ለሚቀጥሉት ሁለት ወራት ያለደመወዝ ክፍያ C. For the next two months with no pay;
መ/ ህመሙ ያጋጠመው በዚህ ደንብ ቁጥር 49 D. Where he is sick due to the condition
በተመለከተው ሁኔታ ከሆነ ለተከታታይ 12 indicated under the provision of Art. 49 of
ወራት ከመሉ የደመወዝ ክፍያ ጋር። this Article hereof, for consecutive twelve
months with full payment of his salary.

20. የሕመም ፈቃድ ከዓመት የዕረፍት 20. Conditions of Deduction of sick Leave
ፈቃድ ላይ ስለሚቀነስበት ሁኔታ from Annual Leave
1. በማናቸውም ደረጃ የሚገኝ ዐቃቤ ሕግ በአንድ 1. Where the aggregate number of days during
የበጀት ዓመት ውስጥ የሐኪም ምስክር ወረቀት which a prosecutor at any level is absent from
ሳይኖረው በሕመም ከሥራ የቀረበት ቀን ተደምሮ work due to sickness without a medical
ከስድስት ቀናት የበለጠ እንደሆነ ከዚያ በላይ certificate exceeds six days during the leave
ያለው ጊዜ ከዓመት የዕረፍት ፈቃድ ላይ year, the number of days exceeding six shall
ይቀነስበታል። be deducted from his annual leave.
2. ዐቃቤ ሕጉ ከዓመት ዕረፍት ፈቃዱ ላይ የተረፈ 2. In case the public prosecutor has no annual
ቀን የሌለው ከሆነ ከስድስት ቀን በላይ ያለው ጊዜ leave is left, the days in excess of six shall be

190
በተከታዩ የፈቃድ ዘመን ከሚታሰብለት የዓመት deducted from the following leave year’s
ዕረፍት ፈቃዱ ላይ እንዲቀነስ ይደረጋል። ይህ allowance. If not, it shall be considered as
ካልተቻለም ያለደመወዝ እንደተወሰደ ፈቃድ leave used with out payment.
ይቆጠራል።

21. ስለ ወሊድ እና እርግዝና ፈቃድ 21. Maternity and pregnancy Leave


1. ነፍሰጡር የሆነች ዐቃቤ ሕግ ከእርግዝናዋ ጋር 1. A pregnant public prosecutor shall be entitled
የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ ይቻላት ዘንድ to a paid leave by the government office with
መስሪያ ቤቱ ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጣታል፣ the view to having prenatal examination,
ሆኖም ዐቃቤ ሕጓ ስለምርመራው የሐኪም ማስረጃ provided, however, that the said prosecutor
ማቅረብ አለባት። shall produce medical evidence to that effect.
2. ነፍሰጡር የሆነች ዐቃቤ ሕግ ከመውለዷ በፊት 2. A pregnant public prosecutor shall be entitled
ሐኪም እንድታርፍ ካዘዘ ደመወዝ የሚከፈልበት to a paid leave before delivery if prescribed
ፈቃድ ታገኛለች። by a medical doctor.
3. ነፍሰጡር የሆነች ዐቃቤ ሕግ እወልዳለሁ ብላ 3. A pregnant public prosecutor shall be entitled
ከገመተችበት ቀን በፊት መውለጃዋ ሲደርስ to a period of thirty (30) consecutive days of
የሠላሳ ተከታታይ ቀናት የወሊድ ፈቃድ maternity leave before delivery and sixty (60)
እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ consecutive days of maternity leave after
የስልሣ ተከታታይ ቀናት የወሊድ ፈቃድ delivery with payment of her salary.
ከደመወዝ ክፍያ ጋር ይሰጣታል።
4. ዐቃቤ ሕጓ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው የሠላሳ 4. Where the public prosecutor does not deliver
ቀን ፈቃድ ሲያልቅ ካልወለደች on the presumed date of thirty days of
እስከምትወልድበት ቀን ድረስ በዚህ አንቀጽ prenatal leave elapsed, she may get leave until
ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት ዕረፍት ልታገኝ she delivers in accordance with sub. Art 2 of
ትችላለች። የሠላሳ ቀን ፈቃዷ ሳያልቅ ከወለደች this Article hereof. Where she delivers before
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት the thirty (30) days of period has elapsed, the
የምትወስደው የወሊድ ፈቃድ ይጀምራል። maternity leave entitled to her pursuant to sub.
Art. 3 of this Article hereof, shall commence
forthwith.

22. የሐዘን ፈቃድ 22. Mourning Leave


1. የማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ሚስት ወይም ባል፣ ልጅ፣ 1. Any public prosecutor shall be entitled to five
አባት፣ እናት፣ ወንድም፣ ወይም እህት ቢሞት consecutive mourning leave days with pay in
ደመወዝ የሚከፈልበት የአምስት ቀን የሐዘን

191
ፈቃድ ይሰጠዋል። the event of the death of his/ her wife/
husband, his /her child, father, mother, brother
or sister.
2. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ሌላ የቅርብ ዘመድ ወይም 2. Where any prosecutor’s close relative or
ወዳጅ ከሞተበት በአንድ የፈቃድ ዘመን ውስጥ friend dies, the prosecutor shall be entitled to
ከስድስት ቀን እስካልበለጠ ድረስ እስከ አንድ ቀን up to one mourning day with pay unless it
የሚደርስ ደመወዝ የሚከፈልበት የሐዘን ፈቃድ doesn’t exceed six days during a leave year.
ይሰጠዋል።

23. ስለ ልዩ ፈቃድ 23. Special Leave


1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ በሚከተሉት ሁኔታዎች 1. Any public prosecutor shall have the right to
ከደመወዝ ጋር ልዩ ፈቃድ የመግኘት መብት enjoy special leave with pay in the following
አለው፦ conditions:
ሀ/ ጋብቻውን በሚፈፅምበት ጊዜ የአምስት የሥራ A. For concluding marriage, five (5) working
ቀናት ፈቃድ፣ days leave;
ለ/ ስለሚከታተለው ትምህርት በየትኛውም ዓመት B. For all examination days during the year
ውስጥ ፈተና ለሚወስድባቸው ቀናት በመሉ። for the course he has been enrolled;
ሐ/ በማናቸውም ደረጃ ወደሚገኝ ፍርድ ቤት ወይም C. Where he presents a summons that may
ወደ ማናቸውም መርማሪ አካል እንዲቀርብ compel him to appear before any court or
የሚያስገድደው መጥሪያ ሲያቀርብ የተፈለገበትን investigating authority, for the necessary
ጉዳይ አከናውኖ ለመመለስ ለሚስፈልገው ጊዜ። period of time of his appearance thereto.
2. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ፈቃድ የጠየቀበት 2. Any public prosecutor may be granted
ምክንያት ለተወሰነ ጊዜ ከሥራ ገበታው ተለይቶ education leave where the ground of leave
በአገር ውስጥ ወይም ከአገር ውጭ በትምህርቱ required is for pursuing his education locally
or abroad leaving his duty and the Bureau so
ለማሳለፍ ሲሆን እና ትምህርቱን ተከታትሎ
believes that the prosecutor contributes better
ሲያጠናቅቅ ለመስሪያ ቤቱ የተሻለ አገልግሎት
service to the government office up on
እንደሚያበረክት ቢሮው ሲያምንበት የትምህርት completion of his education. The length of
ፈቃድ ሊሰጠው ይችላል። ፈቃዱ የሚሰጥበት duration of the leave may be granted to and
የጊዜ ርዝመትም ሆነ ሌሎች ጉዳ ዮች በክልሉ other matters shall be determined on the basis
መንግስት ሠራተኞች የሥልጠና መመሪያ of a training directive of the Regional State
መሠረት የሚወሰኑ ይሆናሉ። civil servants.

24. ያለፈቃድ ከሥራ መቅረት በደመወዝ 24. Effects of unauthorized Absence on

192
ላይ ስለሚያስከትለው ውጤት salary
1. በዚህ ደንብ አንቀጽ 21 ሥር የተደነገገው 1. Without prejudice to the provision of Art. 21
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ of this Article hereof, where any public
ሳይፈቀድለት በማናቸውም ምክንያት ከሥራ prosecutor is absent from his duty without
የቀረ እንደሆነ የቀረበት ጊዜ ደመወዝ እንዲያዝ permission in any reason, the necessary
አስፈላጊው እርምጃ ይወሰዳል። measure shall be taken to be suspended his
salary for the days of his absence.

2. ዐቃቤ ሕጉ ከሥራ የቀረበትን በቂ ምክንያት 2. Where the public prosecutor produces


በማቅረብ ያስረዳ እንደሆነ ከሥራ ለቀረበት ጊዜ sufficient reasons for his absence from work,
ሙሉ ደመወዙ ይከፈለዋል። ሆኖም ያለፈቃድ he shall be paid his full salary for the period
የቀረበት የሥራ ቀን ከዓመት ዕረፍቱ ወይም of time of his absence; provided, however,
በቀረበት ምክንያት ሊያገኝ ከነበረው ፈቃድ
that his absent days without leave shall be
ይቀነስበታል።
reduced from his annual leave or the leave he
be entitled to have due to his absent.
25. ስለፈቃድ አጠያየቅ 25. Application for Leave
በጽሁፍ ለመጠየቅ የማይቻልበት ሁኔታ All leave that any public prosecutor may request
ካላጋጠመው በስተቀር ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ shall be in written unless he is faced with
የሚጠይቀው ፈቃድ ሁሉ በጽሑፍ መሆን
conditions preventing him to do so.
አለበት።
ንዑስ ክፍል ሦስት SECTION THREE
ስለ ዐቃብያነ ሕግ የሥራ መደብ ደረጃ CRITERIA FOR PROSECUTORIAL
መመዘኛዎች POST OF EMPLOYMENT

26. የሥራ መደቦች ደረጃ መሠረት 26. Basis for Posts of employment
የዐቃቤ ሕግ የሥራ መደቦች፦ Prosecutorial posts of employment may be
evaluated and classified with a variety of grades
taking into account:
ሀ/ በሥራቸው ከባድነት ወይም ውስብስብነት፣ A. With the nature and complexity of the posts,
ለ/ ባለባቸው የኃላፊነት መጠን እና B. Degrees of responsibilities assumed therein;
ሐ/ በሚጠይቁት ችሎታ፣ የትምህርት ደረጃ፣ C. Abilities, educational qualification, working
የሥራ ልምድና ልዩ ሥልጠና መሠረት experience and special training thereof.
እየተመዘኑ በየደረጃው ይመደባሉ።

193
27. የሥራ መደቦች ደረጃ 27. Posts of employment
1. ዐቃብያነ ሕግ በዚህ ደንብ መሠረት 1. Posts to which public prosecutors may be
የሚመደቡባቸው የሥራ መደቦች የሚከተሉት assigned shall, pursuant to this regulation
ናቸው። hereof, be the following:
1. በክልል ደረጃ፦ 1. At Regional Level
ሀ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ አንድ A. Prosecutor Grade I
ለ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሁለት B. Prosecutor Grade II
ሐ/ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሦስት C. Prosecutor Grade III
መ/ዐቃቤ ሕግ ደረጃ አራት D. Prosecutor Grade IV
ሠ/ዐቃቤ ሕግ ደረጃ አምስት E. Prosecutor Grade V
2. በዞን ደረጃ፦ 2. At Zonal Level
ሀ/ ዕጩ ዐቃቤ ሕግ A. Candidate prosecutor
ለ/ ረዳት ዐቃቤ ሕግ B. Assistant Prosecutor
ሐ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ አንድ C. Prosecutor Grade I
መ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሁለት D. Prosecutor Grade II
ሠ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሦስት E. Prosecutor Grade III
ረ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ አራት F. Prosecutor Grade IV
ሰ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ አምስት G. Prosecutor Grade V
3. በወረዳ ደረጃ፦ 3. At Woreda Level
ሀ/ ዕጩ ዐቃቤ ሕግ፦ A. Candidate prosecutor
ለ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ አንድ B. Prosecutor Grade I
ሐ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሁለት C. Prosecutor Grade II
መ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሦስት D. Prosecutor Grade III
ሠ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ አራት E. Prosecutor Grade IV
ረ/ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ አምስት F. Prosecutor Grade V
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ከተራ ቁጥር “1” 2. In accordance with posts specified under sub.
እስከ ተራ ቁጥር “3” በተዘረዘሩት መደቦች Art 1 from No.1 to No. 3 of this Article
መሠረት ከአንድ ደረጃ ወደ ሌላ ደረጃ hereof, a directive through which a promotion
የሚደረገው ሽግግር ተፈፃሚ የሚሆንበት መመሪያ is made from one grade to another grade shall,
በቢሮው ተጠንቶ የሚወሰንና በሥራ ላይ የሚውል having been studied by the Bureau, be
ይሆናል። determined and implemented thereof.
3. ከፍ ሲል ከተጠቀሰው ምደባ በኋላ በመስሪያ ቤቱ 3. The Bureau may, at any time, rearrange posts

194
ውስጥ የአቋም መሻሻል በመደረጉ ምክንያት employment in the permission of council of
ምደባውን ለመለወጥ በቂ በሆነ መጠን የሥራ the Regional Government where, after the
መደቡ ተግባርና ኃላፊነት ሲለወጥ ቢሮው aforementioned arrangement, the duty and
በክልሉ መስተዳ ድር ምክር ቤት ፈቃድ የሥራ responsibility of the post is substantially
መደቦችን በማንኛውም ጊዜ እንደገና ሊመድብ altered in consequence of a change of
ይችላል። ሆኖም ይህንን የሚያደርገው የምደባው structure in the government office; provided,
ለውጥ የሚያስከትለውን የማስተካከያ ገንዘብ however, that the said rearrangement can only
እንገደና በተመደበው የሥራ መደብ መስሪያ ቤቱ be materialized if the payment in consequence
ከተፈቀደለት በጀት ለመክፈል ሲችል ብቻ may be effected of the budget approved for
ይሆናል። the government office thereon.

28. ስለ ተፈላጊ ችሎታዎች 28. Qualifications Requirement


በዚህ ደንብ አንቀጽ 27 ሥር ለተዘረዘሩት The minimum qualification requirement
የዐቃቤ የሥራ መደቦች የሚጠየቀው ዝቅተኛ needed for the prosecutorial posts of
ተፈላጊ ችሎታ በቢሮው ተጠንቶና በዋና ጉባዔው employment specified under Art. 27 of this
ተወስኖ በሥራ ላይ ይውላል። Article hereof shall be put into effect upon
studied by the Bureau and determined by the
Main Council.

29. የሥራ መደቦችን ደረጃ እንደገና 29. Effects of Rearrangement of posts of


መመደብ የሚያስከትለው ውጤት Employment
1. በዚህ ደንብ አንቀጽ 27 ንዑስ አንቀጽ 3 1. Wherever a certain position has been
በተወሰነው መሠረት አንድ የሥራ መደብ rearranged, determined pursuant to the
እንደገና ሲመደብ ከዚህ በታች የተመለከተው provisions of sub. Art. 3 of Art. 27 of this
የአፈፃፀም ስርዓት ውጤት ይኖረዋል፦ Article hereof, the implementation procedure
indicated herein under shall have an effect
thereon.
ሀ/ በአንቀጽ 27/3/ ስር በተመለከተው ምክንያት A. Where a certain post is altered and
አንድ የሥራ መደብ እንደገና ሲመደብ ከፍ rearranged into a higher one due to the
ካለ ደረጃ የተመደበ እንደሆነ የሥራ መደቡን reason stipulated under the provision of
Art. 27 (3), the prosecutor who has held
የያዘው ዐቃቤ ሕግ ይኸው ከፍ ያለ ደረጃ
the position shall be granted this higher
ይሰጠዋል፣
post.

195
ለ/ ዐቃቤ ሕጉ አንድ የሥራ መደብ እንደገና B. Where the public prosecutor is assigned in
ሲመደብ ዝቅ ባለ ደረጃ የተመደበ እንደሆነ lower grade when a certain post altered
በዚህ ደንብ አንቀጽ 42 መሠረት ይፈፀማል። and rearranged, the provision of Art. 42 of
this regulation shall apply.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1/ሀ እንደተገለፀው 2. Where a public prosecutor who has held the
እንደገና የተመደበውን የሥራ መደብ የያዘ ዐቃቤ rearranged post, as stated under sub. Art. 1(A)
ሕግ ለደረጃ ዕድገት የሚያስፈልገውን የመቆያ of this Article hereof, fails to satisfy the
ጊዜ አሟልቶ ያልተገኘ እንደሆነ መ/ቤቱ፦ essential period of stay for promotion, the
government office shall:
ሀ/ ዐቃቤ ሕጉን ባለበት ደረጃ ተመሳሳይ ወደ ሆነ A. Transfer the public prosecutor into
ሌላ የሥራ መደብ በማዛወር እንደገና የተመደበው another post of employment similar to his
የሥራ መደብ በሌላ ዐቃቤ ሕግ እንዲያዝ ማድረግ current position and cause the rearranged
ወይም፣ vacant post to be occupied by another
prosecutor or;
ለ/ ዐቃቤ ሕጉ ለደረጃ ዕድገት የሚያስፈልገውን B. Allow the public prosecutor as holding the
የመቆያ ጊዜ አሟ ልቶ እስኪገኝና ከፍ ያለው post without being granted the higher
ደረጃ በዕድገት እስኪሰጠው ድረስ ከፍ ያለው grade to him and be placed in the same
ደረጃ ሳይሰጠው የሥራ መደቡን እንደያዘ position until he satisfies the required
ማቆየት አለበት። period stay for promotion.

ንዑስ ክፍል አራት SUB-SECTION FOUR


የደረጃ ዕድገት ስለሚሰጥበት ሁኔታ CONDITIONS OF GRANTING
PROMOTION
30. ስለ ደረጃ ዕድገት መሠረታዊያ ደንቦች 30. Basic Principles of Promotion
1. የዐቃቤ ሕጉ ከፍተኛ የሥራ ችሎታ፣ የሥራ 1. High performance ability, efficiency and good
አፈፃፀምና ጠባይ፣ ለአዲሱ የሥራ መደብ conduct, fulfillment of essential requirements
የተወሰነውን ተፈላጊ ችሎታ አሟልቶ መገኘቱ determined thereto for the new vacant post,
ለአዲሱ ሥራ ያለው በጐ ፈቃድና የአገልግሎት positive interest for the new job and service
ዘመን ለደረጃ ዕድገት መሠረቶች ናቸው። year shall be bases for promotion.
2. የደረጃ ዕድገት የሚሰጠው ደረጃው ከፍተኛ የሆነ 2. Promotion may be granted where there exists
ክፍት የሥራ መደብ ሲኖር ነው። a vacant for a higher post of employment.

196
31. ለደረጃ ዕድገት ስለሚደረግ ምርጫ 31. Selection for Promotion
1. በዚህ ደንብ አንቀጽ 30 ንዑስ አንቀጽ 1 ስር 1. Without prejudice to the provisions of sub.
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የደረጃ ዕድገት Art. 1 of Art. 30 of this Article hereof, no one
የሚሰጥበት ሁኔታ ሲኖር ማንም ሰው ያለ shall be assigned in promotion without prior
ውድድር በዕድገት አይመደብም። competition in case there exists a condition
for promotion.
2. በማንኛውም የዐቃቤ ሕግ የሥራ መደብ 2. Prosecutors of the government office shall be
ለሚኖረው ክፍት ቦታ የመ/ቤቱ ዐቃብያነ ሕግ invited with prior notice to compete for any
ለውድድር እንዲቀርቡ በማስታወቂያ ይጋበዛሉ። prosecutorial vacant post available thereof.
3. አንድ ዐቃቤ ሕግ ለደረጃ ዕድገት ሲመረጥ በዚህ 3. Whenever a public prosecutor is selected for
ደንብ መሠረት ስለእያንዳንዱ ዐቃቤ ሕግ promotion, it shall be on the basis of pertinent
በየጊዜው የሚቀርበውን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት periodic performance report of every
መሠረት በማድረግ ይሆናል። prosecutor in accordance with this regulation.
4. የደረጃ ዕድገት ውድድር ከመደረጉ አስቀድሞ 4. Any public prosecutor who has obtained
ባሉት የመጨረሻዎቹ 2 የሥራ አፈፃፀም ምዘና below satisfactory in his last performance
ሪፖርቶች ከአጥጋቢ በታች ያገኘ ዐቃቤ ሕግ evaluation reports prior to the competition for
ለደረጃ ዕድገቱ መወዳደር አይችልም። promotion may not at all be entitled to
competition for promotion thereto.
5. ለደረጃ ዕድገት የሚወዳደሩት ሰዎች ሁለት ወይም 5. Whenever persons competing for promotion
ከሁለት በላይ ሲሆኑ በከፍተኛ የሥራ ችሎታውና are two or above, a candidate who scores
የሥራ አፈፃፀሙ የጐላ ብልጫ ያገኘ ተወዳዳሪ higher than others in his high competence of
በአሸናፊነት የሚመረጥ ይሆናል። work and performance shall be selected in
championship for the desired position.
6. ተወዳዳሪዎቹ በሥራ ችሎታቸውና በሥራ 6. Whenever the competitors be equal in their
አፈፃፀማቸው እኩል የሆኑ እንደሆነ እድገቱ efficiency and performance, the promotion
በሙያው የበለጠ አገልግሎት ላለው ዐቃቤ ሕግ shall be entitled to the prosecutor who has
ይሰጣል። more service in the profession thereof.
7. ተወዳዳሪዎቹ እኩል ውጤት ያገኙ እንደሆነ 7. Whenever the competitors gained equal
ለሴት ተወዳዳሪዎች ቅድሚያ ይሰጣል። scores, preference shall be given to female
candidates.
8. የክልሉ ዋና ጉባዔ ለደረጃ ዕድገት ውድድር 8. The Regional Main Council shall carry out

197
ስላመለከቱት ዐቃብያነ ሕግ ተገቢ የሆኑ the selection, having made all the appropriate
መረጃዎች ሁሉ እንዲቀርቡለት በማድረግ documents of applicants for promotion
አስፈላጊ ከሆነም ለተወዳዳሪዎች ፈተና በመስጠት competition to be submitted to it and if
ምርጫውን ያከናውናል። necessary by administering examination for
same thereto.
9. ከዚህ በላይ የሠፈሩት ድንጋጌዎች ቢኖሩም 9. Notwithstanding the provisions stipulated
ጡረታ ሊወጡ ሦስት ወር የቀራቸው ዐቃብያነ hereinabove, prosecutors who have three
ሕግ ለደረጃ ዕድገት ሊወዳደሩ አይችሉም። months for their retirement may not compete
for promotion.
32. ስለ ደረጃ ዕድገት ማረጋገጫ ደብዳቤ 32. Letter of Promotion
1. የደረጃ ዕድገት ውድድር ውጤት በክልሉ ዋና 1. Selection for promotion shall not be effective
ጉባዔ ተወስኖ በጠቅላይ ዐቃቤ ህጉ ካልፀደቀ unless the result gained out of competition has
በስተቀር ምርጫው አይፀናም። been determined by the Regional Council-
General and approved by the Prosecutor
General thereof.
2. በዚህ ደንብ መሠረት ለደረጃ ዕድገት የተመረጠ 2. A public prosecutor selected for promotion
ዐቃቤ ሕግ ዕድገቱ ሲፈቀድለት ወዲያውኑ የደረጃ pursuant to this regulation shall be provided
ዕድገት ማረጋገጫ ደብዳቤ ይፃፍለታል። with a written letter forthwith stating his
ደብዳ ቤ
ውም ስለ ዐቃቤ ሕጉ አዲስ የሥራ promotion thereof where the promotion is
መደብና ደረጃው እንዲሁም የደረጃ ዕድገት approved for him. Such a letter shall be
ስላገኘበት ቀን ማስረጃ ይሆናል። evidence for the new position and grade of the
prosecutor as well as the date of his entitling
promotion thereto.

33. ስለ ደረጃ ዕድገት መሰረዝ 33. Revocation of Promotion


1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ የተሳሳተ ወይም 1. Where a public prosecutor has got promotion
የተጭበረበረ ማስረጃ በማቅረብ የደረጃ ዕድገት on the basis of presentation of false or
ያገኘ እንደሆነ እና ይህ ሁኔታ ዕድገቱ fraudulent document, the said promotion shall
በተሰጠበት ጊዜ ቢታወቅ ኖሮ ዕድገቱን be revoked at any time of its recognition
አያስከለክለውም ነበር የሚያሰኝ ካልሆነ በስተቀር thereof unless such an incidence were
ሁኔታው በታወቀ በማናቸውም ጊዜ የተሰጠው recognized during the granting of the
ዕድገት ይሠረዛል፣ promotion and thereby it doesn’t forbid same.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር 2. A public prosecutor whose promotion has
በተመለከተው ሁኔታ የደረጃ ዕድገቱ been revoked on condition indicated under

198
እንዲሰረዝበት የተደረገ ዐቃቤ ሕግ በዕድገቱ sub. Art. 1 of this Article hereof, shall be
ምክንያት የተከፈለውን ጥቅማጥቅም ሁሉ obliged to refund benefits he has been paid as
እንዲመልስ ይገደዳል። ሆኖም እንዲሰረዝ a result of his promotion; provided, however,
የተደረገው የደረጃ ዕድገት የተሰጠበት ሁኔታ that where the condition of granting
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ከተመለከተው promotion made to be revoked is other than
ውጭ በሆነ ጊዜ ተጠያቂው ዕድገቱ እንዲሰጥ the provision of sub-Art. 1 of this Article
ያደረገው አካል ይሆናል። hereof, the accountable one shall be a body
who carries out the promotion to be granted.

ንዑስ ክፍል አምስት SUB-SECTION FIVE


ስለዝውውር TRANSFER
34. መሠረቱ 34. Principles
አንድ ዐቃቤ ሕግ ከአንድ የሥራ ቦታ ወደ ሌላ Any public Prosecutor is made to perform his
የሥራ ቦታ ወይም ከአንድ የሥራ ዘርፍ ወደ ሌላ duty, having been transferred from one place of
የሥራ ዘርፍ ተዛውሮ እንዲሠራ የሚደረገው work to another or from one work section to
ቢሮው በሚያካሄደው ድልድል ወይም another shall be either on the basis of the
የሚመለከተው ዐቃቤ ሕግ በሚያቀርበው placement that the Bureau may carry out or
የዝውውር ጥያቄ መሠረት ይሆናል። application of transfer that the concerned
prosecutor may request thereto.

35. በቢሮው ስለሚደረግ የዐቃብያነ ሕግ 35. Transfer of public Prosecutor by the


ዝውውር Bureau
1. በዞን ንዑስ ጉባዔ አማካኝነት በዞኑ ውስጥ ከወረዳ 1. Without prejudice to the transfer to be carried
ወረዳ የሚደረገው ዝውውር እንደተጠበቀ ሆኖ out from woreda to woreda within the zone
ቢሮው ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው through zonal sub-council the Bureau may,
wherever it finds it necessary, transfer any
የሥራውን ማነስና መብዛት፣ የዐቃቤ ሕጉን
public prosecutor from one place of work to
ትጋትና የሥራ ውጤታማነት በማመዛዘን
another or from one position to another by
ማንኛውንም ዐቃቤ ሕግ የደረጃ መብትና taking into consideration of the degree and
ጥቅሙን ሳያጓድል ከአንድ ሥራ ቦታ ወደ ሌላ amount of work as well as diligence and
የሥራ ቦታ ወይም ከአንድ የሥራ መደብ ወደ efficiency of the prosecutor without affecting
ሌላ የሥራ መደብ ሊያዛውር ይችላል። rights and benefits of grade of any prosecutor
thereto.

199
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ ቢኖርም 2. Notwithstanding the provision of sub. Art. 1
ቢሮው አንድን ዐቃቤ ሕግ ከአንድ የሥራ ቦታ of this Article, the Bureau may possibly to
ወደ ሌላ የሥራ ቦታ በራሱ አነሳሽነት ለማዛወር transfer a public prosecutor from one place of
work to another in its mandate only where it
የሚችለው ባለሙያው ቢያንስ በተመደደበት
shall be ascertained that the expert do have at
የሥራ ቦታ አራት ዓመት ተከታታይ አገልግሎት
least four consecutive years of service in the
ያለው መሆኑ ከተረጋገጠ ብቻ ይሆናል። place of work he has been assigned therein.

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት 3. Transfer of public prosecutors that may be
በቢሮው በኩል የሚፈፀም የዐቃብያነ ሕግ executed by the Bureau pursuant to sub. Art. 1
ዝውውር በቢሮው ተጠንቶ በዋናው ጉባዔ በፀደቀ of this Article hereof shall be carried out on
መመሪያና በተቻለ መጠን በዕቅድ ተይዞ the basis of a directive having been studied by
መከናወን ይኖርበታል። the Bureau and approved by the Main Council
as well as according to a plan scheduled
thereof as much as possible.

36. በዐቃቤ ሕግ ስለሚቀርብ የዝወውር 36. Application of Transfer Requested by


ጥያቄ public Prosecutors
1. በማንኛውም ዐቃቤ ሕግ አማካኝነት በክልሉ 1. Application of transfer requested by any
ውስጥ ከአንድ ዞን ወደሌላ ዞን ወይም ከአንድ public prosecutor from one zone to another or
መስሪያ ቤት ወደ ሌላ መስሪያ ቤት ወይም ወደ from one government office to another within
ሌላ ክልል የሚቀርብ የዝውውር ጥያቄ በጽሑፍ the Regional state or to another Regional state
ሆኖ በቢሮው አማካኝነት በዐቃብያነ ሕግ shall be submitted to Prosecutor Transfer and
ዝውውርና ምደባ ኮሚቴ መቅረብ አለበት። Assignment Committee via the Bureau in
written.
2. ዋና ጉባዔው የቀረበውን የዝውውር ጥያቄ 2. The Main Council shall give final decision
መርምሮና ተገቢውን ማጣራት አድርጐ having investigated and screened the request
የመጨረሻ ውሣኔ ይሰጣል። of transfer submitted thereto.
3. የጤና ችግር ወይም ሌላ አሳማኝ ምክንያት 3. A public prosecutor shall be obliged to serve
መኖሩ ተረጋግጦ አግባብ ባለው አካል in his previous working place assigned therein
ካልተፈቀደ በስተቀር አንድ ዐቃቤ ሕግ የዝውውር for at least three years prior to his submission
ጥያቄ ከማቅረቡ በፊት ቀድሞ በተመደበበት of a formal request for transfer unless he is
የሥራ ቦታ ቢያንስ ሦስት ዓመት ማገልገል permitted by pertinent body having been

200
አለበት። ascertained that there exists health problem or
another convincing grounds.
4. ከዚህ በላይ የሰፈሩት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ 4. Without prejudice to the provisions stipulated
ሆነው የክልሉ ዐቃብያነ ሕግ በክልሉ ውስጥም herein above the Bureau may issue and
ሆነ ከክልሉ ውጪ ወደሚገኙ ሌሎች ክልል thereby put into effect specific executive
አቀፍና ፌዴራላዊ የመንግስት መስሪያ ቤቶች guideline of which the Regional State
ወይም ከእነዚሁ አካላት ወደ ክልሉ ተዛውረው prosecutors to work having transferred to
ስለሚሠሩበት ሁኔታ ቢሮው ዝርዝር የማስፈፀሚያ government offices of the Regional State as
መመሪያ ሊያወጣና በሥራ ላይ ሊያውል well as other Region wide and Federal
ይችላል። Government offices or transferred from those
places to the Regional State

ንዑስ ክፍል ስድስት SUB-SECTION SIX


ስለደመወዝ SALARY
37. ስለ ደመወዝ መደብ 37. Salary Scale
በልዩ ደረጃ ለሚመደቡና ለሚሾሙ ዐቃብያነ ሕግ The amount of salary to be paid to public
የሚከፈላቸው ደመወዝ በክልሉ ዐቃብያነ ሕግ prosecutors who may be assigned and appointed
የደመወዝ ስኬል የተወሰነው ይሆናል። ይህም in special grade shall be the salary scale of
በየጊዜው የሚደረጉ ማሻሻያዎችን ይጨምራል። prosecutors in the Regional State determined
thereof. This shall include improvements may
be done from time to time thereto.

38. ስለ መነሻ ደመወዝ 38. Starting Salary


1. በቅጥር ወይም በሹመት አዲስ የሚመደብ ዐቃቤ 1. A new public prosecutor assigned either in
ሕግ ለተመደበበት የሥራ ደረጃ የተወሰነው recruitment or appointment shall be entitled
የመነሻ ደመወዝ ይከፈለዋል። for the payment of a starting salary
determined for the position in which he is
assigned thereto.
2. ጉዳዩ በዋና ጉባዔው ታይቶ በበቂ ምክንያት 2. Where it is ascertained that the case having
የሚደገፍ መሆኑ የተረጋገጠ እንደሆነ አዲስ been viewed by the Main Council and
በሹመት የሚመደበው ዐቃቤ ሕግ ባለው approved in a sufficient reason, the new
የትምህርት ደረጃ፣ የሥራ ልምድና ልዩ ሥልጠና prosecutor to be assigned in appointment

201
መሠረት ለሥራ መደቡ ደረጃ ከተወሰነው መነሻ may be entitled to any one of those suitable
ደመወዝ ቀጥሎ ካሉት የእርከን ደመወዞች scale salaries thereof next to starting salary
ተስማሚው ተመርጦ ሊሰጠው ይችላል። determined for the grade of position thereof
depending on his educational qualification,
work experience and special training.
39. ደረጃ ዕድገት በደመወዝ ላይ 39. Effects of Promotion on Salary
ስለሚኖረው ውጤት
አንድ ዐቃቤ ሕግ የደረጃ ዕድገት ሲሰጠው፦ Where a public prosecutor is promoted:
1. አዲሱን መደብ በዕድገት ከመያዙ በፊት ሲያገኝ 1. Where his previous salary prior to his holding
የነበረው ደመወዝ ላደገበት የሥራ መደብ ደረጃ the new position in promotion happens to be
ከተወሰነው መነሻ ደመወዝ በታች ከሆነ ለደረጃው below the starting salary determined for the
የተወሰነውን መነሻ ደመወዝ ያገኛል። post grade he has promoted thereto, he shall
be entitled for the starting salary determined
for the grade thereto.
2. ከማደጉ በፊት ሲያገኝ የነበረው ደመወዝ 2. Where his previous salary entitled to him
ለአደገበት የሥራ መደብ ደረጃ ከተወሰነው prior to his promotion happens to be above or
የመነሻ ደመወዝ በላይ ወይም እኩል የሆነ equal to the staring salary determined for the
እንደሆነ አዲሱ ደመወዝ ከማደጉ በፊት ያገኝ grade of position he has promoted thereto, he
ከነበረው ደመወዝ ቀጥሎ ባለው የእርከን ደመወዝ shall be entitled for the salary scale next to the
ላይ እንዲያርፍ ይደረጋል። salary he has been entitled prior to promotion
of the new salary thereto.

40. በደረጃ ተመሳሳይ ወደ ሆነ ሥራ 40. Transfer to Work of Equal Position


ስለመዛወር
አንድ ዐቃቤ ሕግ ከያዘው የሥራ መደብ ጋር Where a public prosecutor is transferred or
ተመሳሳይ ወደሆነ ሌላ የሥራ መደብ ሲዛወር assigned from a position he holds to another
ወይም ሲመደብ ደመወዙና ደረጃው ቀድሞ position which is equal to the previous one, his
የነበረው ይሆናል። salary and position shall remain the same.
41. ከፍ ወደአለ የሥራ ደረጃ በጊዜያዊነት 41. Temporary Assignment to a Higher
ስለመመደብ position

202
1. አንድ ዐቃቤ ሕግ ከፍ ወደአለ የሥራ መደብ 1. A public prosecutor may be assigned to a
በጊዜያዊነት ወይም በተተኪነት ተመድቦ ሊሠራ higher position temporarily or as a substitute
ይችላል። ሆኖም ይህ ዓይነቱ ምደባ ፀንቶ ሊቆይ and thereby work thereto; provided, however,
የሚችለው ከስድስት ወር ላልበለጠ ጊዜ ይሆናል። that such an assignment may be effective for a
period of not exceeding six monty.
2. አንድ ዐቃቤ ሕግ ከፍ ወደአለ የሥራ ደረጃ 2. Where a public prosecutor is assigned,
በጊዜያዊነት ወይም በተተኪነት ሲመደብ temporarily or as a substitute, to a higher
ደመወዙ ቀድሞ ሲያገኝ ከነበረው አይለወጥም፣ work grade, his salary shall remain the same;
ሆኖም በጊዜያዊነት የተመደበበት ቦታ provided, however, that he shall be entitled to
የሚያስገኘውን ሌላ ማናቸውንም ጥቅማጥቅም enjoy any other benefits that the position he is
እንዲያገኝ ይደረጋል። temporarily assigned may permit thereof.

42. ከደረጃ ዝቅ መደረግ በደመወዝ ላይ 42. Effects of Demotion on Salary


ስለሚኖረው ውጤት
አንድ ዐቃቤ ሕግ በዲሲፕሊን ጥፋት ወይም Where the Main Council determines that a
የሥራ አፈፃፀሙ አጥጋቢ ባለመሆኑ ምክንያት public prosecutor to be demoted due to
ከደረጃው ዝቅ እንዲል ዋናው ጉባዔ ሲወስን disciplinary offence or his being inefficiency,
ደመወዙ እንደነገሩ ሁኔታ ዐቃቤ ሕጉ ዝቅ ባለበት his salary may, as the case may be, be assigned
ደረጃ መነሻ ደመወዝ ወይም ከመነሻው ደመወዝ to starting salary he is demoted to the grade or
ቀጥሎ ባለ በማናቸውም የእርከን ደመወዝ ላይ any scale salary next to the starting salary.
ይመደባል።

43. በየጊዜው ስለሚደረግ የእርከን ደመወዝ 43. Periodic Salary Increments


ጭማሪ
አንድ ዐቃቤ ሕግ በከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት A public prosecutor shall be entitled to periodic
ወይም የሥራ አፈፃፀሙ ከአጥጋቢ በታች በመሆኑ increment of salary scale every year unless he
ወይም ደመወዙ ለደረጃው ከተወሰነው ጣሪያ loses same due to grave disciplinary penalty, his
በማለፉ ወይም ሌላ በቂ ሕጋዊ ምክንያት ኖሮ performance is below satisfactory or his salary
ካልታለፈ በስተቀር በየዓመቱ የእርከን ጭማሪ exceeds the ceiling determined for the grade or
ያገኛል። any other legal good reasons.
44. ስለ እርከን ጭማሪ መቆያ ጊዜ 44. Calculation of Increment Waiting
አቆጣጠር Period

203
በዚህ ደንብ መሠረት በየዓመቱ የሚሰጥ የእርከን Scale increment waiting period that may be
ጭማሪ የመቆያ ጊዜ የሚቆጠረው ዐቃቤ ሕጉ granted every year to be calculated pursuant to
ከተሾመበት ወይም የመጨረሻውን ጭማሪ this regulation hereof shall be as of the date of
ካገኘበት ቀን ጀምሮ ይሆናል። በዚህም the public prosecutor is appointed thereto or he
መሠረት፦ has got his final increment. In accordance with
this:
ሀ/ በጥር 1 እና በሰኔ 30 መካከል አዲስ ለተሾሙ A. The calculation of increment waiting
ዐቃብያነ ሕግ የጭማሪ መቆያ ጊዜያቸው period for those public prosecutors newly
ከሐምሌ 1 ቀን ጀምሮ ይቆጠራል። appointed between Tirr 1st and Sene 30th
shall be counted as of Hamile 1st
afterwards.
ለ/ በሐምሌ 1 እና በታህሳስ 30 መካከል አዲስ B. The calculation of increment waiting
ለተሾሙ ዐቃብያነ ሕግ የጭማሪ መቆያ period for those public prosecutors newly
ጊዜያቸው ከጥር 1 ቀን ጀምሮ ይሆናል። appointed between Hamile 1st and Tahisas
30th shall be counted as of Tirr 1st
afterwards.

45. ሹመት ወይም የደረጃ ዕድገት በእርከን 45. Effects of Appointment or Promotion
ጭማሪ መቆያ ጊዜ ላይ ስለሚኖረው on Increment Waiting Period

ውጤት
አንድ ዐቃቤ ሕግ በሹመቱ ምክንያት የሚያገኘው Where the salary of a public prosecutor gained
ደመወዝ ባይሾም ኖሮ በሚቀጥለው የጭማሪ ጊዜ as a result of his appointment happened to be
ማግኘት ከሚገባው የእርከን ደመወዝ ጋር እኩል equal to the increment salary scale in amount
የሆነ እንደሆነ፣ የሚቀጥለው የእርከን ጭማሪ due to the rules of increment waiting period had
መቆያ ጊዜው ከሹመቱ በፊት ጭማሪ ካገኘበት he not been appointed, his next salary increment
ቀን ጀምሮ ይቆጠራል። waiting period shall be calculated as of the date
of his gaining the increment prior to
appointment.

46. ከደረጃ ዝቅ መደረግ በእርከን ጭማሪ 46. Effects of Demotion on Increment

204
መቆያ ጊዜ ላይ ስለሚኖረው ውጤት Waiting Periods
1. በዲሲፕሊን ጥፋት ወይም የሥራ አፈፃፀሙ 1. Where a public prosecutor is demoted for
አጥጋቢ ባለመሆኑ ምክንያት አንድ ዐቃቤ ሕግ reasons of disciplinary offence or his
ቀደም ሲል ከያዘው ደረጃ ዝቅ የተደረገ እንደሆነ performance is not satisfactory, his scale
የእርከን ጭማሪ መቆያ ጊዜው በደረጃ ዝቅ increment waiting period shall be calculated
ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ይቆጠራል። as of the date of such demotion thereto.

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ ቢኖርም 2. Notwithstanding the provision of sub. Art. 1
ዐቃቤ ሕጉ ከያዘው ደረጃ ዝቅ ወደ አለ ሌላ ደረጃ of this Article hereof, where he is determined
ወርዶ እንዲመደብ የተወሰነው ቀጣዩን የእርከን to be demoted and assigned the public
ጭማሪ ለማግኘት ከ3 ወራት ያልበለጠ ጊዜ prosecutor from the grade he holds to another
በቀረው ሁኔታ ሲሆን የእርከን ጭማሪ ማግኛ lower grade, in a period of time not more than
የመቆያ ጊዜው ሳይዛባ የሚቀጥል ይሆናል። three months to gain the next scale increment,
his scale increment waiting period shall
remain as it is thereto.

47. የደመወዝ ጭማሪ በበጀት ላይ 47. Notification of Salary Increment on


መታየት ያለበት ስለመሆኑ the Budget
ቢሮው ለዐቃብያነ ሕግ የሚጠየቀውን የደመወዝ The Bureau shall submit to the Finance and
ጭማሪ ከዓመታዊ በጀቱ ጋር ለክልሉ ገንዘብና Economic Development Bureau its request for
ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሠርቶ ያቀርባል። salary increment of public prosecutors together
with its annual budget thereto.

48. ስለ ልዩ ልዩ አበሎች 48. Miscellaneous Allowances


በየትኛውም ደረጃ የሚገኝ ዐቃቤ ሕግ ደረጃው A public prosecutor at all level shall gain all
የሚፈቅድለትን ጥቅማጥቅም ያገኛል። ዝርዝሩ benefits which his work grade allows thereto.
በቢሮው ተጠንቶ በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት Particulars shall be determined by a directive,
በሚፀድቅ መመሪያ የሚወሰን ይሆናል። having been studied by the Bureau and thereby
approved by the council of Regional
Government.

205
ንዑስ ክፍል ሰባት SUB-SECTION SEVEN
ስለሕክምና አገልግሎትና የጉዳት ካሳ MEDICAL SERVICES AND INJURY
COMPENSATION
49. በሥራ ላይ በደረሰ አደጋ ወይም 49. Payment of Injury Compensation in
በሥራ ምክንያት በመጣ ሕመም Case of Employment Injuries or

ስለሚከፈል የጉዳት ካሳ Occupational Disease.


1. በሥራ ላይ በደረሰ አደጋ ወይም በሥራ 1. The right of a public prosecutor who is
ምክንያት በመጣ ሕመም ዘላቂና ሙሉ የአካል permanently and totally disabled due to
ጉዳት ደርሶበት ሥራ መሥራት የማይችል ዐቃቤ employment injury or occupational disease
ሕግ አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ መሠረት shall be respected in accordance with the
መብቱ ይከበርለታል። relevant pension law.
2. አንድ አቃቤ ሕግ በሥራ ላይ በደረሰ አደጋ 2. Where a public prosecutor has been sustained
ወይም በመጣ ሕመም ዘላቂ የሆነ ከፊል የአካል permanent partial disability caused by
ጉዳት የደረሰበት እንደሆነና የደረሰውም ጉዳት employment injury or occupational disease
ሥራውን ሙሉ በሙሉ እንዲያቋርጥ and such disability does not entirely prevent
የማያስገድደው ሲሆን ሥራውን የሚቀጥል መሆኑ him from performing his duty without
እንደተጠበቀ ሆኖ ለደረሰበት የአካል ጉዳ ት prejudice to his continuing his duty, he shall,
አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ መሠረት ካሳ however, be entitled to a compensation for his
ይከፈለዋል። disability occurred upon him in accordance
with the relevant pension law.
3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 ድንጋጌዎች 3. Without prejudice to the provisions of sub.
እንደተጠበቁ ሆነው ዐቃቤ ሕጉ ከህመሙ ድኖ Art 1 and 2 of this Article hereof, the public
ወደ ሥራው እስኪመለስ ወይም በሥራው prosecutor shall have the rights stipulated
መቀጠል መቻሉ ወይም አለመቻሉ በህክምና under the provisions of sub-art. 6(D) of Art 19
ቦርድ እስኪረጋገጥ ድረስ በዚህ ደንብ አንቀጽ 19 of this regulation until such time that he will
ንዑስ አንቀጽ 6 ፊደል ተራ “መ” ስር have recovered from his illness and resumed
የተመለከተው መብት ይኖረዋል። his duty or been medically certified to
whether be able to continue his duty or not.
4. ለዚህ አንቀጽ አፈፃፀም “የሥራ ላይ አደጋ” 4. The phrases such as “employment injury” or
ወይም “በሥራ ምክንያት የመጣ ሕመም” “occupational disease” shall have meanings
የሚሉት ሃረጐች አግባብ ባለው የአሠሪና and context given to them under the relevant

206
ሠራተኛ ጉዳይ ሕግ ውስጥ የተሰጣቸው Labor Law thereto.
ትርጉምና ይዘት ይኖራቸዋል።

50. የሕክምና አገልግሎት ስለማግኘት 50. Obtaining Medical Service


1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ሲታመም የሕክምና 1. Any public prosecutor shall have the right to
ወጪው የክልሉ መንግስት በሚፈቅደው መጠን receive treatment for his illness as an out-
በመስሪያ ቤቱ እየተሸፈነለት በተመላላሽም ሆነ patient or admitted in medical institutions, his
በህክምና ተቋማት ተኝቶ የመታከም መብት medical expense is being covered by the
ይኖረዋል። government office as per the Regional State
permits thereto.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ ቢኖርም 2. Notwithstanding the provision of sub. Art. 1
ዐቃቤ ሕጉ መታመሙ በሥራ ላይ በደረሠ አደጋ of this Article where the prosecutor’s illness
ወይም በሥራ ምክንያት የደረሠ በሚሆንበት ጊዜ is caused by employment injury or being
መስሪያ ቤቱ ሙሉ ወጭውን ይሸፍንለታል። occurred due to work, the government office
shall cover full expense.
3. የዐቃቤ ሕግ ሚስት፣ ባል ወይም ልጆች 3. A public prosecutor’s wife, husband or
ሲታመሙ የሕክምና ወጪያቸው ለአቃቤ ሕጉ children shall have the right to be treated for
ከተፈቀደው ግማሹ በመስሪያ ቤቱ their illness being out-patients or admitted in
እየተሸፈነላቸው በተመላላሽም ሆነ በሕክምና medical institutions half of medical expense
ተቋማት ተኝተው የመታከም መብት of which permitted to the public prosecutor is
ይኖራቸዋል። covered for their medical expense by the
government office.
4. በዚህ አንቀጽ መሠረት ለዐቃብያነ ሕግ 4. Amount of annual medical expense to be
የሚፈቀደው ዓመታዊ የሕክምና ወጭ መጠን permitted for public prosecutors as per this
በቢሮው ተጠንቶ በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት article hereof shall be put into effect having
ከተወሰነ በኋላ በሥራ ላይ የሚውል ይሆናል። been studied by the Bureau and determined by
the council of Regional Government.

ንዑስ ክፍል ስምንት SUB-SECTION EIGHT


ስለ ዐቃቢያነ ሕግ የሥራ አፈፃፀም PERFORMANCE OF PUBLIC
PROSECUTORS
51. መሠረቱ 51. Principles

207
1. ስለ ዐቃቢያነ ሕግ የሥራ አፈፃፀም ዘገባ 1. The necessity for submitting performance
እንዲቀርብ የሚያስፈልግበት ምክንያት ስለ report of public prosecutors shall be to help to
መስሪያ ቤቱ ዐቃብያነ ሕግ በአንድ ዓይነት improve the activity of the office and ability
መመዘኛ ዘዴ ችሎታቸውንና የሥራ of prosecutor as well as to properly determine
አፈፃፀማቸውን በመገምገም የመስሪያ ቤቱን ሥራ the transfer and promotion of prosecutors by
እና የዐቃብያነ ሕጉን ችሎታ ለማሻሻል evaluating their competence and performance
እንዲሁም ዝውውራቸውንና የደረጃ ዕድገታቸውን having employed uniform evaluating method
በአግባቡ ለመወሰን እንዲረዳ በማሰብ ነው። for prosecutors of the government office.
2. የዐቃብያነ ሕግ የሥራ አፈፃፀም መመዘኛ 2. The procedures of performance evaluation of
ሥርዓት በዚህ ደንብ መሠረት በዋና ጉባዔው public prosecutors shall, having been
ተቀርፆ በሥራ ላይ እንዲውል ይደረጋል። formulated by the Main Council, pursuant to
this regulation, be caused to be implemented
thereon.
52. ስለዐቃብያነ ሕግ የሚቀርብ የሥራ 52. Report of Performance of public
አፈፃፀም ዘገባ Prosecutors
1. እያንዳንዱ የበላይ ዐቃቤ ሕግ በስሩ 1. Every superior public prosecutor shall,
የሚቆጣጠራቸውን ዐቃብያነ ሕግ የሥራ አፈፃፀም having properly supervised and evaluated
በአግባቡ በመከታተልና በመገምገም በየዓመቱ performance of prosecutors under his
ታህሳስ 30 ና ሰኔ 30 ቀን ዘገባ አዘጋጅቶ supervision, submit efficiency report every
ያቀርባል። ዘገባው የሚቀርብለት የበላይ ዐቃቤ year by the end of the months of Tahisas and
ሕግም ዘገባውን የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት። Sene. The superior prosecutor to whom the
report to be submitted shall have the
responsibility to countersign it thereto.
2. በየትኛውም ደረጃ የሚገኝ ዐቃቤ ሕግ በበላይ 2. A public prosecutor at all level shall have the
ኃላፊው በሚሠጠው የሥራ አፈፃፀም ግምገማ right to give his own opinion on the
ነጥብ ላይ የበኩሉን አስተያየት የማስፈር መብት performance evaluation results to be given by
ይኖረዋል። his superior.
53. በሙከራ ላይ ስለሚገኝ ዐቃቤ ሕግ 53. Report of Performance of public
የሚቀርብ ዘገባ Prosecutor on Probation
1. በዚህ ደንብ አንቀጽ 12 በተመለከተው መሠረት 1. The first performance report of public
በሙከራ ላይ ስለሚገኝ ዐቃቤ ሕግ የሥራ prosecutor on probation shall, in accordance
አፈፃፀም የሚዘጋጅ የመጀመሪያ ዘገባ ዐቃቤ ሕጉ with the provision referred to art. 12 of this

208
ከተቀጠረበት ቀን አንስቶ የሚታሰብ የዘጠና /90/ regulation, be submitted immediately ninety
ቀናት ጊዜ እንዳለቀ መቅረብ ይኖርበታል። days completed calculated as of the date his
ሁለተኛው ዘገባ ደግሞ የሙከራ ጊዜው employment and the next report shall be
ከመጠናቀቁ ከአንድ ወር በፊት መቅረብ submitted one month before the completion of
አለበት። his probation period.
2. የሙከራ ጊዜው የተራዘመ እንደሆነ የተራዘመው 2. Where the probation period is extended,
ጊዜ ከማለቁ አሥራ አምስት ቀናት አስቀድሞ performance report of the public prosecutor
ለሙከራ ስለተቀጠረው ዐቃቤ ሕግ የሥራ recruited for probation shall be submitted
አፈፃፀም ዘገባ መቅረብ አለበት። fifteen days ahead of the completion of the
extended probation period.

54. ስለ ሥራ አፈፃፀም ዘገባዎች አያያዝ 54. Keeping of Performance Reports


ስለ ዐቃቤ ሕግ የሥራ አፈፃፀም የሚቀርቡ All performance reports of a certain public
ዘገባዎች ሁሉ ዐቃቤ ሕጉ እንዲያውቃቸው እና prosecutor may be submitted shall be safely
አስተያየቱን እንዲያሣርፍባቸው ከተደረጉ በኋላ kept in the personal file of the prosecutor
በግል ማኀደሩ ውስጥ ተያይዘው በጥንቃቄ concerned having caused his cognizance of
መቀመጥ አለባቸው። them and put his opinion thereon.

55. ስለ ሥራ አፈፃፀም ጉድለት የሚቀርቡ 55. Reports of Inefficient Performance


ዘገባዎች
1. ስለ አንድ ዐቃቤ ሕግ የሥራ አፈፃፀም በቀረበው 1. On the submitted performance report of a
ዘገባ ዐቃቤ ሕጉ ያገኘው ማዕከላዊ ውጤት certain public prosecutor where average result
ዝቅተኛ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ፣ ዘገባ አቅራቢው of the prosecutor is found low, the reporting
ዐቃቤ ሕግ ስለዘገባው ከሚመለከተው ዐቃቤ ሕግ prosecutor shall discuss the report with the
ጋር መነጋገር አለበት። concerned prosecutor.

2. በተሞላው የሥራ አፈፃፀም ውጤት ላይ 2. Where a concerned public prosecutor has an


የሚመለከተው ዐቃቤ ሕግ ቅሬታ ያለው ከሆነ objection to the performance result filled up
የሥራ አፈፃፀሙን ከሞላው ኃላፊና ከእርሱ thereon, it shall be caused the matter to be
የበላይ ኃላፊ ጋር ጉዳዩን በጋራ እንዲወያዩበት discussed by the reporting superior and his
መደረግ አለበት። የበላይ ኃላፊው የደረሰበት superior official together. The decision of the
ውሣኔ የመጨረሻ ይሆናል። superior official shall be final.

209
56. ስለችሎታ ማነስ የሚቀርብ ዘገባ 56. Report Submitted Due to Inefficiency
ማንኛውም በቋሚነት የተቀጠረ ወይም የተሾመ In case, where it happened to encounter the
ዐቃቤ ሕግ ችሎታው እጅግ ዝቅ ያለ ከመሆኑ condition of decision to be given as to the
የተነሳ ከሥራ የመሰናበት ውሣኔ የሚሰጥበት dismissal from work of any permanently
ሁኔታ ሲያጋጥም ዘገባ አቅራቢው ዐቃቤ ሕግ employed or appointed prosecutor due to his
በዘገባው ላይ “የችሎታ ማነስ” የሚል ምልክት adverse inefficiency, the reporting prosecutor
ያደርግበታል። shall mark on the report “inadequate ability”
thereon.

ንዑስ ክፍል ዘጠኝ SUB-SECTION NINE


በአስተዳደራዊ ጉድለቶች ምክንያት PETITION DUE TO
ስለሚቀርብ አቤቱታና አወሳሰኑ MAL-ADMINISTRATION AND ITS
PROCEDURE OF DECISION
57. መሠረቱ 57. Principles
1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ በሚደርስበት አስተዳደራዊ 1. Any public Prosecutor shall have the right to
በደል ምክንያት አቤቱታ የማቅረብ መብት lodge a complaint due to administrative
አለው። breach happened to him thereof.
2. አቤቱታው በጽሑፍ ሆኖ ለአቤት ባዩ ዐቃቤ ሕግ 2. The complaint shall be submitted to
የቅርብ ኃላፊ መቅረብ አለበት። immediate superior official of complainant
prosecutor in writing.
58. አቤቱታን ስለማጣራትና ውሣኔ 58. Investigation of Complaint and
ስለመስጠት Making Decision
1. አቤቱታ የቀረበለት የበላይ ኃላፊ አቤቱታው 1. The superior official who receives the
ከቀረበበት ቀን አንስቶ በ5 ተከታታይ የሥራ complaint shall, having reviewed and
ቀናት ውስጥ ጉዳዩን ተመልክቶና አጣርቶ investigated the matter, give due decision or
ተገቢውን ውሣኔ ወይም ምላሽ መስጠት አለበት። response within five consecutive working
days from the date in which the complaint has
been submitted thereof.
2. አቤቱታ የቀረበለት የበላይ ኃላፊ በዚህ አንቀጽ 2. Where the superior official to whom the
ንዑስ አንቀጽ 1 በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ complaint is submitted does not give due
decision or response by reviewing the matter

210
ጉዳዩን ተመልክቶ ተገቢ ውሣኔ ወይም ምላሽ within the time limit defined in accordance
ያልሰጠበት እንደሆነ ጉዳዩን ለሚቀጥለው የበላይ with sub. Art. 1 of this article hereof or the
ኃላፊ ለማቅረብና ለማሰማት ይችላል። ሆኖም ስለ complaining prosecutor disagrees with

ጉዳዩ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ የሚሰጠው ውሣኔ


decision, he may lodge and have it reviewed
the matter to the next superior official;
የመጨረሻ ይሆናል።
provided, however, that the decision to be
reached by the Prosecutor General shall be
final.
ንዑስ ክፍል አሥር SUB-SECTION TEN
ትውውቅና ሥልጠና ORIENTATION AND TRAINING
59. ስለሥልጠና ፕሮግራም 59. Training Program
መስሪያ ቤቱ ኃላፊነቱን በብቃት ለመወጣት እና To accomplish its responsibilities efficiently and
የሚቀይሳቸውን ዓላማዎች ማሳካት ይቻለው enable it to attain the objectives it may formulate,
ዘንድ፦ the government office;
1. በቅጥር ወይም በዝውውር አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት 1. Prepare orientation program for public
መስሪያ ቤቱን የሚቀላቀሉ ዐቃብያነ ሕግ prosecutors who may join the government
ስለመስሪያ ቤቱ አደረጃጀት፣ ፖሊሲዎችና office in employment or transfer
አፈፃፀማቸው እንዲሁም አዲስ ስለሚመደቡበት implementation procedure which help them
ሥራ አጠቃላይ እውቀት እንዲኖራቸው ለማድረግ familiarize with the government office and the
መስሪያ ቤቱንና የሥራ አካባቢያቸውን working environment with the view to having
እንዲያውቁና እንዲለምዱ የሚያግዝ overall know-how of structure, policies and
የመተዋወቂያ ፕሮግራም ያዘጋጃል፣ their execute of the government office as well
as new duty they may be assigned thereto.
2. ዐቃብያነ ሕግ በተመደቡበት ሥራ ውጤታማና 2. Formulate and execute training programs on
ቀልጣፋ ይሆኑ ዘንድ በየጊዜው የሚፈጠሩ the basis of their interest, to increase their
አዳዲስ የሙያ ዕውቀቶችን እንዲሁም የአሠራርና professional knowledge through acquiring
የግንኙነት ዘዴዎችን በመቅሰምና የልምድ new professional knowledge created every
ልውውጥ በማድረግ የሙያ እውቀታቸውን time as well as methods of working and
እንዲያጐለብቱ፣ የአስተሳሰብ አድማሳቸውን relation and through conducting experience
እንዲያሰፉና በተጨማሪም በኃላፊነት ደረጃ change, broaden their thinking horizons and
የተመደቡት ኃላፊዎች ብቃቸውን ለማጐልበት more over to enable those appointed at head
እንዲችሉ በፍላጐት ላይ የተመሠረተ የሥልጠና level to enhance their efficiency with the view
ፕሮግራም ያቅዳል፣ ያስፈፅማል።

211
to being effective and efficient in the duty
which they are appointed thereto.

60. ስለፕሮግራሙ አፈፃፀም 60. Execution of the Program


ቢሮው ዐቃብያነ ሕግን ለማሠልጠን The Bureau may carry out human resource
የሚያዘጋጀውን የሰው ኃይል ሥልጠና ፕሮግራም training programs which it may prepare to train
እንደ ሁኔታው በስሩ በሚያቋቁመው የማሠልጠኛ prosecutors as the case may be, in training
ተቋም ወይም በአገር ውስጥና ከአገር ውጭ institution to be established under its
ከሚገኙና አግባብ ካላቸው ተቋማት ጋር administration or in collaboration with
በትብብር ሊከናወን ይችላል። appropriate local or foreign institutions.

61. ስለ ሠልጣኝ ዐቃብያነ ሕግ ግዴታ 61. Obligations of Trainee public


Prosecutors
ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ፦ Any public prosecutor shall have the
obligations to:
1. መስሪያ ቤቱ በሚያዘጋጀውና አግባብ ባለው 1. Participate with full consent in the appropriate
የሥልጠና ፕሮግራም በሙሉ ፈቃደኝነት training program may be scheduled by the
የመሳተፍ፣ government office.
2. በመስሪያ ቤቱ ውሣኔ ለሥልጠና የተላከበትን 2. Obtain prior permission of the office where he
የሥልጠና ዘርፍ ወይም የሙያ መስክ ለመቀየር፣ desires to change, quit, or extend the training
ለማቋረጥ ወይም ለማራዘም ሲፈልግ መሥሪያ stream or professional field for which he has
ቤቱን በቅድሚያ የማስፈቀድ፣ been sent to on the decision of the
government office.
3. በመስሪያ ቤቱ ወጪ ወይም ድጋፍ ሥልጠና 3. render service in a profession he has obtained
ባገኘበት ሙያ አግባብ ባለው የክልሉ መንግስት training on the expense or support of the
የሥልጠና መመሪያ መሠረት አገልግሎት government office in accordance with an
የማበርከት፣ appropriate training directive of the Regional
State.
4. በአጫጭር ሥልጠናዎችና ወርክሾፖች የተሣተፈ 4. Where he participates in short trainings and
ከሆነ መስሪያ ቤቱ በሚያዘጋጀው ፕሮግራም workshops, introduce the training content in
መሠረት ስለወሰደው ሥልጠና ይዘት ለሌሎች line with the program may be scheduled by
ዐቃብያነ ሕግ የማስተዋወቅ ግዴታዎች አሉበት። the government office.

212
PART FOUR
ክፍል አራት
አገልግሎትን ስለማቋረጥ TERMINATION OF SERVICE
62. ሥራን በገዛ ፈቃድ ስለመልቀቅ 62. Resignation
1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ በማናቸውም ጊዜ 1. Any public prosecutor may resign from his
ሥራውን በገዛ ፈቃዱ ለመተው ይችላል፣ work in his will at any time.
2. ሥራን በገዛ ፈቃድ ለመልቀቅ የሚቀርበው ጥያቄ 2. The request to be submitted for resignation
ዐቃቤ ሕጉ ሥራውን ለማቆም ከሚፈልግበት ቀን shall be submitted to the government office in
አንድ ወር አስቀድሞ ለመ/ቤቱ በጽሑፍ መቅረብ writing one month before the prosecutor
አለበት፣ intends to resign form his work.
3. ሥራው ይበደላል ብሎ ሲያምን ቢሮው ዐቃቤ 3. The Bureau may determine the date of
ሕጉ ሥራውን ለማቆም የሚፈልግበትን ቀን resignation of the prosecutor to be prolonged
ከሁለት ወር ላልበለጠ ጊዜ እንዲራዘም ሊወስን for no longer than two months if it believes
ይችላል። that the work is negatively affected.
4. አንድ ዐቃቤ ሕግ በማናቸውም ምክንያት መስሪያ 4. Where a public prosecutor resigns from the
ቤቱን ሲለቅ የአገልግሎቱን ሁኔታ የሚገልጽ government office for whatever reason, he
የምስክር ወረቀት የመጠየቅና የማግኘት መብት shall have the right to request and obtain a
አለው። certificate stating conditions of his service.
5. በዚህ አንቀጽ መሠረት የመልቀቂያ ጥያቄ 5. Where the public prosecutor who tenders a
ያቀረበው ዐቃቤ ሕግ በመንግስት ወጭ resigning request pursuant to this regulation is
የትምህርት ወይም የሥልጠና ዕድል ተጠቃሚ a beneficiary of education or training
የሆነና ለማገልገል የገባውን ግዴታ አሟልቶ opportunity on the expense of government but
ያልፈፀመ እንደሆነ በአማራጭ የገባውን የገንዘብ
failed to, in complete manner, fulfill his
ግዴታ ካልከፈለ ወይም በክልሉ መንግስት ውሣኔ
obligation imposed thereon, he shall not be
በልዩ ሁኔታ ካልተፈቀደለት በስተቀር የሥራ
given the resignation unless he has paid
መልቀቂያው አይሰጠውም።
money obligation he entered into alternatively
or he is permitted to resign in special
condition by the decision of the Regional

213
State.

63. በመጦሪያ ዕድሜ ገደብ ምክንያት 63. Retirement


አገልግሎት ስለሚቋረጥበት ሁኔታ
1. ዐቃብያነ ሕግ በጡረታ ከሥራ የሚገለሉበት 1. The retirement age of public prosecutors shall
ዕድሜ በመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ ሕግ be that of determined in accordance with civil
መሠረት የተወሰነው ይሆናል። servants’ retirement law.
2. በዕድሜና ዕድሜ ሳይደርስ ጡረታ የሚወጡ 2. Rights and obligations of public prosecutors
ዐቃብያነ ሕግ መብትና ግዴታ በመንግስት retiring at and early retirement age shall be
ሠራተኞች የጡረታ ሕግ በተወሰነው መሠረት executed in line with civil servants’ retirement
ይፈፀማል። law determined therein.
3. አንድ ዐቃቤ ሕግ ስለ መንግሥት ሠራተኞች 3. A public prosecutor shall be made to cease his
አገልግሎት በሕግ የተወሰነው የዕድሜ ገደብ job without any additional procedure as of last
ከሚፈፀምበት የመጨረሻ ወር የመጨረሻ ቀን date of the last month in which the retirement
ጀምሮ ያለተጨማሪ ሥነ ሥርዓት ሥራውን age limit of civil servants determined by law
እንዲያቆም ይደረጋል። expires.
4. ዐቃቤ ሕጉ በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 4. The public prosecutor shall be notified in
በተመለከተው ምክንያት ሥራውን የሚያቆምበትን writing the date of his retirement on the
ቀን ከሦስት ወር አስቀድሞ በጽሑፍ ground referred to sub. Art. 1 of this article
እንዲያውቀው ይደረጋል። hereof three months prior to his retirement.
64. በህመም ምክንያት አገልግሎትን 64. Termination Due to Illness
ስለማቋረጥ
በዚህ ደንብ አንቀጽ 19 እና አንቀጽ 49 ንዑስ Where it is ascertained that the public
አንቀጽ 3 ሥር የተደነገገው የህመም ፈቃድ ጊዜ prosecutor is unable to resume his duty
እንዳለቀ ዐቃቤ ሕጉ ወደ ሥራው ሊመለስ immediately after the completion of time of
አለመቻሉ የተረጋገጠ እንደሆነ ከፈቃዱ ጊዜ sick leave stipulated under sub. Art. 3 of Art. 49
መጨረሻ ቀን ማግስት ጀምሮ ከሥራው and Art. 19 of this regulation hereof, it is
እንደተሠናበተ ይቆጠራል። considered as he is discharged from his job as
from the date next to his last leave thereof.

214
65. ዐቃብያነ ሕግ የተመደቡበት የሥራ ዘርፍ 65. Termination Due to Cancellation of
በመሠረዙ ምክንያት ስለሚደርስ Position
የአገልግሎት መቋረጥ
1. አንድ ዐቃቤ ሕግ ተመድቦበት የነበረው የሥራ 1. Where the position to which a public
መደብ የተሠረዘ እንደሆነ በነበረው ደረጃ ወደ prosecutor has been assigned thereto is
ሌላ የሥራ መደብ ተዛውሮ እንዲሠራ ጥረት cancelled, an effort shall be made to transfer
መደረግ አለበት። him to another similar position.
2. ዐቃቤ ሕጉን በሦስት ወር ጊዜ ውስጥ ወደሌላ 2. Where it is impossible to transfer the public
ሥራ መደብ ለማዛወር ያልተቻለ እንደሆነ በሕግ prosecutor to another position within three
የተወሰኑት ሌሎች መብቶች እንደተጠበቁ ሆነው months, without prejudice to other rights
አስቀድሞ የ1 ወር ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት determined in law, he shall, upon being given
የሚቀጥለው ወር ደመወዝ በሚከፈልበት one month prior notice, be discharged from
የመጨረሻ ቀን ከሥራው ይሰናበታል። his job on the last date in which next month
salary is paid.

66. የሥራ ችሎታ ያነሰውን ዐቃቤ ሕግ 66. Dismissal on Grounds of Inefficiency


ከሥራ ስለማሰናበት
1. አንድ ዐቃቤ ሕግ የሥራ አፈፃፀሙ በተከታታይ 1. Where a public prosecutor’s performance
ለሁለት ጊዜያት ከአጥጋቢ በታች ሆኖ የተገኘ evaluation result has been found below
እንደሆነ በሚቀርበው ዘገባ መሠረት ቢሮው satisfactory for two consecutive period of
በሚሰጠው የመጨረሻ ውሣኔ የአንድ ወር times, he shall, in accordance with the report
ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት ከሥራ ይሰናበታል። to be submitted thereto, be dismissed from
work having been given one month notice
upon the final decision given by the Bureau.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ ቢኖርም 2. Notwithstanding the provision of sub. Art. 1
ለተከታታይ 4 ዓመታት ከፍተኛ የሥራ አፈፃፀም of this art. A public prosecutor who has
ውጤት ሲያዝመዘግብ የነበረ ዐቃቤ ሕግ የሥራ registered high performance result for four
አፈፃፀም ውጤቱ በተከታታይ ለ3 ጊዜያት consecutive years shall not be dismissed from

ከአጥጋቢ ነጥብ በታች ካልሆነ በስተቀር ከሥራ job unless his performance result is below

አይሰናበትም።
satisfactory for three consecutive period of
times.

215
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ወይም 2 መሠረት 3. Pursuant to the provisions of sub. Art. (1) or
ዐቃቤ ሕጉን ከሥራ ለማሠናበት የሚቻለው፦ (2) of this Art. hereof, it may be able to
dismiss the public prosecutor from job where
he is unable to improve his performance result
in a condition that:
ሀ/ ለያዘው የሥራ መደብ እና ደረጃ የሚያስፈልገው A. he is provided with training necessary for
ሥልጠና ተሰጥቶት ወይም the position and grade he holds thereof or
ለ/ ከያዘው የሥራ መደብና ደረጃ ጋር ተመሳሳይ ወደ B. he is transferred from a position and grade
ሆነ እና ሊሠራው ወደሚችለው ሌላ የሥራ መደብ he holds to another similar position and
ተዛውሮ በንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት ሲሆን ለአንድ grade he is able to perform and have him
ዓመት፣ በንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት ሲሆን ደግሞ work for one year as per sub. Art. 1, but
ለአንድ ዓመት ተኩል እንዲሠራ ተደርጐ የሥራ
for one and half years as per sub. Art. 2 of
አፈፃፀም ውጤቱን ለማሻሻል ያልቻለ እንደሆነ
this Article.
ነው።

67. የእሥራት ቅጣት የተፈረደበትን ዐቃቤ 67. Dismissal Due to Imprisonment


ሕግ ከሥራ ስለማሰናበት conviction
1. አንድ ዐቃቤ ሕግ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት 1. A public prosecutor shall be deemed
የመጨረሻ በሆነ ፍርድ ከአንድ ዓመት ያላነሰ dismissed from job with no need of giving
እሥራት የተፈረደበት እንደሆነ ማስጠንቀቂያ him notice where he is sentenced to not less
መስጠት ሳያስፈልግ ከሥራ እንደተወገደ than one year’s imprisonment on the basis of

ይቆጠራል። ይህ በሆነ ጊዜ ዐቃቤ ሕጉ ከሥራው final judgment by a court having complete

የተወገደ መሆኑን የሚገልጽ ደብዳቤ እንዲደርሰው


jurisdiction. On condition this happens, a
letter stating his dismissal from job shall be
መደረግ አለበት።
communicated to him.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ ቢኖርም 2. Notwithstanding the provision of sub. Art. 1
የታሠረበት ምክንያት በዲሲፕሊን ጥፋት ጭምር of this Article hereof, the public prosecutor
ከሥራው የሚያስባርረው ካልሆነ በስተቀር በሕግ shall have the right to resume his job at any
መሠረት ሥልጣን በተሰጠው ይግባኝ ሰሚ ፍርድ time where the judgment is reversed by an

ቤት ፍርዱ የተሻረ እንደሆነ ዐቃቤ ሕጉ appeal reviewing court having its jurisdiction

በማናቸውም ጊዜ ወደ ሥራው የመመለስ መብት


by law unless his grounds of imprisonment
causes him to be dismissed from work in
ይኖርዋል።
disciplinary offense thereof.
3. ዐቃቤ ሕጉ የነበረበት የሥራ ደረጃ በሌላ ሰው 3. Where job grade of the public prosecutor is
ተይዞ የተገኘ እንደሆነ ቢሮው ተመጣጣኝ በሆነ occupied by another person, the Bureau may

216
ሌላ ክፍት ቦታ ላይ ይመድበዋል። assign him in another equivalent vacant
position.
4. ከዚህ በላይ የሠፈሩት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ 4. Without prejudice to the provisions stipulated
ሆነው ዐቃቤ ሕጉ ለታሠረበት ጊዜ የእርከን herein above, the public prosecutor shall not
ጭማሪና ሌሎች ጥቅማጥቅሞችን የመጠየቅና have the right to claim and obtain scale
የማግኘት መብት የለውም። increments and other benefits for the period of
time of his imprisonment.
68. አገልግሎት ሲቋረጥ ስለሚፈፀም ክፍያ 68. Severance Pay
1. በማናቸውም ሁኔታ ባጋጠመው ህመም ምክንያት 1. Where the public prosecutor has died of due
ዐቃቤ ሕጉ ሲሞት በህይወት ሳለ ያስተዳድራቸው to in any incidence of illness, an amount
ለነበሩ ጥገኞቹ ወይም ለባለቤቱ የ3 ወር ደመወዙ equivalent to his three months’ salary shall be
በአንድ ጊዜ ይከፈላቸዋል። paid at once to his dependents or his spouse.
2. የእጩነት ጊዜውን ጨርሶና ተሹሞ በመሥራት 2. Where a public prosecutor who has completed
ላይ ያለ ዐቃቤ ሕግ በዚህ ደንብ አንቀጽ 64 his candidate period of time and be appointed
በተደነገገው መሠረት አገልግሎቱን እንዲያቋርጥ cause the termination of his service in
የተደረገ እንደሆነ በመጨረሻው ወር ይከፈለው accordance with Art. 64 of this regulation
የነበረ ደመወዙ በ4 ወር ተባዝቶ በሥራ hereof, he shall be paid an amount of his final
መፈለጊያ መልክ ይከፈለዋል። month’s salary multiplied by four as in search
of another job.
3. በዚህ ደንብ አንቀጽ 67 ንዑስ አንቀጽ 2 3. Where a public prosecutor whose
እንደተመለከተው የእሥራት ፍርዱ በይግባኝ imprisonment conviction is reversed by
የተሻረለት ዐቃቤ ሕግ ከፍት የሥራ መደብ appeal as it is referred to sub. Art. 2 of Art. 67
of this regulation hereof is unable to resume
ባለመገኘቱ ወደ ሥራው ሊመለስ ያልቻለ
his job due to unavailability of vacant position
እንደሆነ ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ 2 ሥር
he shall be paid the amount of payment
የተመለከተው ክፍያ ይፈፀምለታል። specified under sub. Art. 2 herein above.

ክፍል አምስት PART FIVE


ስለዐቃብያነ ሕግ ግዴታዎች OBLIGATIONS OF PUBLIC
PROSECUTORS

217
69. ስለታማኝነት 69. Loyalty
ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ መላ ጉልበቱንና Any public prosecutor shall devote all his
ችሎታውን በታማኝነት ለመንግሥትና ለሕዝብ energy and ability to providing loyal service in
አገልግሎትና ጥቅም ማዋል አለበት። the interest and for the benefit of the
government and of the public.

70. ስለ እያንዳንዱ ዐቃቤ ሕግ ሥነ- 70. Personal Conduct of Each Public


ምግባር Prosecutor
1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ የሕዝብን አክብሮትና 1. Any public prosecutor shall, at all times,
እምነት እንዲያገኝ በመስሪያ ቤቱም ሆነ exhibit good behavior and conduct in and
ከመስሪያ ቤቱ ውጭ በማናቸውም ጊዜ መልካም outside the office in order to win the respect
ጠባይና ሥነ-ምግባር እንዲኖረው ያስፈልጋል። and confidence of the public.
2. በማናቸውም ጊዜ የሙያውን ክብር ለማስጠበቅ 2. He shall, at all times, fulfill whatsoever
የሚያስፈልገውን ሁሉ አሟልቶ መገኘት አለበት። required of him to protect the dignity of his
profession.

71. ስለታዛዥነት 71. Obedience


1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ፣ ሥራውን ባለው ከፍተኛ 1. Any public prosecutor shall perform his duties
እውቀትና ችሎታ መፈፀም አለበት፣ to his best knowledge and ability. He is
የተመደበበትን መደበኛ ሥራና ሌላውንም required to discharge the usual duties to
ተመሳሳይ ሥራ መፈፀም ግዴታው ነው። which he has been assigned and other related
duties of the grade and position thereof.
2. ዐቃቤ ሕጉ ከበላይ ኃላፊው የሚሰጠው ትዕዛራ 2. A prosecutor shall obey the orders of his
በግልፅ ለሕግ ተቃራኒ ካልሆነ በቀር እንደ ትዕዛዙ superior unless it is clearly contrary to the
መፈፀም አለበት። የበላይ ዐቃቤ ሕግ law. In all cases the superior is responsible for
በማናቸውም አኳኋን ለሚሰጠው ትዕዛዝ ሕጋዊነት the legality of orders.
ኃላፊ ነው።

72. ዐቃቤ ሕግ ከህዝብ ጋር ስለሚኖረው 72. Public Prosecutor’s Relation with the
ግንኙነት Public
1. ዐቃቤ ሕግ የሚፈፅማቸው ተግባራት በጠቅላላው 1. A prosecutor shall always bear in mind that
የመላውን ሕዝብ ጥቅም የሚመለከቱ መሆናቸውን his actions concern the benefit of the public.
ምን ጊዜም መዘንጋት የለበትም።

218
2. ዐቃቤ ሕግ የሰዎችን ሰብዓዊ መብትና ክብር 2. A public prosecutor shall not override human
መንካት አይኖርበትም። rights and dignity of persons.

73. ምስጢር ስለመጠበቅ 73. Secrecy


ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ፦ Any public Prosecutor:
1. የሀገርን እና የሕዝብን ደህንነትና ጥቅም የሚጐዱ 1. May not disclose to any person information
በመሆናቸው በሕግ መሠረት “ምስጢር” ናቸው which has been declared “confidential” in
የተባሉ መረጃዎችን ለማንም ሰው መግለጽ accordance with law as it may affect security
የለበትም። and benefits of the nation and public.
2. የመጨረሻ ውሣኔ ተሰጥቶባቸው ያላለቁ ጉደዮችን 2. Shall have an obligation to keep
ምስጢራዊነት የመጠበቅ ግዴታ አለበት፣ ሆኖም confidentiality of matters which are not
ይህ ድንጋጌ ከሌሎች ዐቃብያነ ሕግ ስለ ጉዳዩ complete being given final decision thereon;
መወያየትን አይከለክልም። provided, however, that such a provision shall
not prohibit him form discussing the matter
with other prosecutors.
3. ምስጢራዊ መረጃዎችን ለግል ጥቅም ማዋል 3. Shall not use confidential information for his
የለበትም። private benefit.

74. ገንዘብ ስለመበደር 74. Borrowing Money


ዐቃቤ ሕግ በሥራው ምክንያት ከሚጋጠመው A public prosecutor is strictly prohibited from
ከማንኛውም ሰው ገንዘብ መበደሩ ወይም borrowing or attempting to borrow money from
ለመበደር መሞከሩ ፍፁም ክልክል ነው። a member of the public with whom the public
prosecutor has a contact in discharge of his
official duties.

75. ስጦታዎች 75. Gifts


ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ከሥራው ጋር በተያያዘ Any public prosecutor may not accept or
አስቀድሞ ለሰጠው ወይም ወደፊት ለሚሰጠው demand remuneration or consideration in
አገልግሎት ከማናቸውም ሰው ማናቸውንም ዓይነት whatever form from any person in respect of
ስጦታ መቀበል ወይም መጠየቅ የለበትም። service rendered or expected to be rendered.
76. በመንግሥት ሥራና በግል ጉዳዮች 76. Conflict between Duties and
ወይም ጥቅሞች መካከል ስለሚፈጠር Individual Interests

ግጭት
1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ የራሱ የዘመዶቹ ወይም 1. Where it is found that any public prosecutor’s,
የወዳጆቹ የግል ጉዳይ ወይም ጥቅም ከሥራው his relatives’, or his friends’ personal issue or
ወይም በሥራው ምክንያት ከያዘው የሕዝብ interest conflicts with his duty or public’s or

219
ወይም የግለሰብ ጉዳ ይ ጋር የሚጋጭ ሆኖ ሲገኝ an individual’s case with which he is dealing
ይህንኑ ችግር ለበላይ ኃላፊው ወዲያውኑ due to his duty, he shall, having forthwith
በማሳወቅ ጉዳ ዩ በሌላ ዐቃቤ ሕግ እንዲታይ notified this problem to his superior, apply for
ማመልከት አለበት። the case to be investigated by another
prosecutor.
2. ጉዳዩ የቀረበለት የበላይ ዐቃቤ ሕግም አስፈላጊ 2. The superior public prosecutor to whom the
መስሎ የታየውን ትዕዛዝ ወዲያውኑ መስጠት case is lodged shall forthwith give an
ይኖርበታል። appropriate order he assumes reasonable.

77. በመስሪያ ቤቱ መገልገያዎች 77. Use of Office Equipment


ስለመጠቀም
ዐቃብያነ ሕግ ሥራቸውን በሚገባ ለመፈፀም Public Prosecutors may utilize office equipment
ያህል ብቻ በመስሪያ ቤቱ ልዩ ልዩ መገልገያዎች only to the extent necessary to accomplish their
ተገቢ በሆነ አሠራር ለመጠቀም ይችላሉ። work appropriately.

78. ለሌሎች መስሪያ ቤቶችና ድርጅቶች 78. Working for other Government
ስለመሥራት Offices and Private Institutions.
1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ፦ 1. Any public Prosecutor:
ሀ/ በመደበኛ የሥራ ሰዓት መላ ጉልበቱን፣ A. Shall, during normal working hours, devote
ችሎታውንና አሳቡን ደመወዝ ለሚከፈልበት his full energy and attention to his official
የመስሪያ ቤቱ ሥራ ማዋል አለበት። ሆኖም duty to which he is paid; provided,
ዐቃቤ ሕጉ በአግባቡ ሲታዘዝ ሊያገኝ የሚገባው however, that he shall undertake to work for
ጥቅማጥቅም እና ሊደረግለት የሚገባው ጥንቃቄ other government offices of the regional
ሳይጓደል ለሌላ የክልሉ የመንግስት መስሪያ ቤት state or public enterprises without affecting
ወይም የልማት ድርጅት መሥራት the benefits he deserves to obtain and
ይኖርበታል። security done to him upon receiving
appropriate order.

ለ/ ለመስሪያ ቤቱ የሚያበረክተውን አገልግሎት B. Shall not undertake any outside activity


የሚያጓድል ወይም ለተሰጠው ሥራና ኃላፊነት which may in any way impair the service he
ተቃራኒ የሆነ ወይም ከኃላፊነቱ ወይም ከሙያው contributes for the office or which in any
ሥነ ምግባር ጋር የማይጣጣም ማናቸውንም way conflicts with his duties and

የውጭ ሥራ ሊሠራ አይችልም። responsibilities or which is inconsistent with


his professional ethics as a public
prosecutor.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር የተደነገገው 2. Without prejudice to the provision of sub Art.

220
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ በትርፍ 1 of this Article hereof, any prosecutor may
ጊዜው የውጭ ሥራ ለመሥራት ይችላል። ሆኖም undertake outside activity in his leisure time;
ይህንኑ በቅድሚያ ለመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ማሳወቅ provided, however, that he shall, in prior,
ይኖርበታል። notify this to the head of the government
office thereto.

79. ለሕክምና ምርመራ የመቅረብ ግዴታ 79. Obligation to have Medical


Examination
1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ከኤች. አይ. ቪ ኤድስ 1. Any public prosecutor shall have an
ምርመራ በስተቀር ከሥራው ጋር በተያያዘ በቂ obligation to undergo medical examination
ምክንያት የሕክምና ምርመራ እንዲያደረግ with the exception of HIV/AIDS test where
በመስሪያ ቤቱ ሲጠየቅ ምርመራውን የማድረግ he is so requested to have same by the office
ግዴታ አለበት። in connection with his duties on good reasons.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ቁጥር 1 መሠረት 2. The government office shall cover expense of
ለሚደረገው የሕክምና ምርመራ ወጭውን መስሪያ medical examination to be undergone in
ቤቱ ይሸፍናል። accordance with sub. Art. 1 of this Art.
Hereof.

80. የመደራጀት፣ አመለካከትንና ሃሣብን 80. The Rights to Organize, to freely hold
በነፃ የመያዝና የመግለጽ መብቶች and express one’s conscience and
Opinion.
ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ የመደራጀት፣ አመለካከትንና The rights to organize, to freely hold and
ሃሣብን በነፃ የመያዝና የመግለጽ መብቶች የተከበሩ express one’s conscience and opinion of any
ናቸው። ሆኖም ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ በማናቸውም public prosecutor shall be respected; provided,
ጊዜ በእነዚህ መብቶች የሚጠቀመው በሕግ እንዲሁም however, that any prosecutor may, at any time,
በሙያው በታወቁ መሠረታዊ መርሆዎችና የሥነ- enjoy using these rights pursuant to the law as
ምግባር ደንቦች መሠረት መሆን ይኖርበታል። well as basic principles and ethical regulations
recognized in his profession.

81. የመንግስት ሥራንና የሥራ ጊዜን 81. Prohibition of Using Government


ለፖለቲካ ዓላማ መጠቀም የተከለከለ Duty and Office Hours for Political

ስለመሆኑ Purpose
1. የማንኛውም ዐቃቤ ሕግ ሥራውን ለፖለቲካ 1. Any prosecutor shall not devote his duty to

221
ጥቅም ማዋል እና በዚሁ ምክንያት አድልዎ political benefits and do partiality in
መፈፀም የለበትም። consequence of this.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ አጠቃላይ 2. Notwithstanding overall context of the
አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ provision of sub. Art. 1 of this Art hereof any
የመንግስትን መደበኛ የሥራ ሰዓት ንብረትና public prosecutor shall be prohibited to devote
ኃላፊነቱን በማንኛውም የፖለቲካ ወይም ሌላ government’s usual office hours, properties
ድርጅት ወይም ለአባላቱ ድጋፍ ወይም ተቃውሞ and his responsibilities to the cause of
ለማሰባሰብ ተግባር ማዋሉ የተከለከለ ነው። advocacy of any political or another
organization or for its members’ support or
opposition thereof.

82. ማስረጃዎችን የማግኘት መብት 82. The Right to Obtain Evidence


1. አንድ ዐቃቤ ሕግ በዚህ ደንብ ውስጥ በተዘረዘሩት 1. A public prosecutor may request for evidence
በማናቸውም ምክንያቶች መስሪያ ቤቱን ሲለቅ and a certificate stating his previous service to
የቀድሞ አገልግሎቱን ሁኔታ የሚገልጽ መረጃና this effect wherever he leave the office on
የምስክር ወረቀት ሊጠይቅ ይችላል። whatever grounds specified in this regulation
thereof.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቅጽ 1 መሠረት ጥያቄ 2. Particulars to be stated in the evidence or
ሲቀርብ በሚሰጠው መረጃ ወይም የምስክር certificate may be given on request pursuant
ወረቀት ውስጥ የሚገለፁት ጉዳ ዮች ከዚህ በታች to sub. Art. 1 of this Art. Hereof shall be the
የተመለከቱት ይሆናሉ። following:

ሀ/ የአገልግሎቱ ዘመን የተጀመረበትና የተቋረጠበት A. the date, month and year of commence
ቀን፣ ወርና ዓመተ ምህረት፣ and termination of the service;
ለ/ ሥራውን የለቀቀበት ምክንያት B. Grounds of his leaving of his job;
ሐ/ በአገልግሎት ዘመኑ የሥራ አፈፃፀሙ ግምገማ C. Evidences stating the condition of his
ውጤት ምን እንደሚመስል የሚያሳዩ performance evaluation result during his
መግለጫዎች፣ stay in service;
መ/ በአገልግሎት ዘመኑ በየጊዜው የያዘው የሥራ D. The position and work grade periodically
መደብና ደረጃው፣ occupied by the prosecutor during his
service;
ሠ/ በማናቸውም ሁኔታ ከሥራ ባልደረቦቹና ከሕዝብ E. Relationship he had with his colleagues
ጋር ስላለው ግንኙነት በስሩ የተመደቡትን and the public in any matter, his abilities

222
ሠራተኞች ስለመቆጣጠር፣ ስለመምራት ወይም of supervising, directing and coordinating
ስለማስተባበር ችሎታው እና ስለልዩ ተሰጥኦው of his subordinate employees and his
/ካለ/። special talent if any.
3. ከዚህ በላይ የሠፈሩት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ 3. Without prejudice to the provisions stipulated
ሆነው ዐቃቤ ሕጉ በሥራ ላይ እያለም ቢሆን herein above where the public prosecutor on
የሥራ ልምድ ማስረጃ የጠየቀ እንደሆነ ይህንኑ the job also requests for evidence of work
ከመስሪያ ቤቱ የማግኘት መብት አለው። experience, he shall have the right to obtain
same from the government office.

ክፍል ስድስት PART SIX


የዐቃብያነ ሕግን የግል ማኀደር ORGANIZING PERSONAL
ስለማደራጀት RECORDS OF PUBLIC
PROSECUTORS

83. ስለዐቃቤ ሕግ የግል ማኀደርና ካርድ 83. Personal Files and Cards of Public
Prosecutor
1. መስሪያ ቤቱ በሥሩ ለሚተዳደሩው ለእያንዳንዱ 1. The government office shall keep personal
ዐቃቤ ሕግ የግል ማህደርና ካርድ እንዲኖረው file and card for each public prosecutor under
ማድረግ አበለት። its administration.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ መሠረት 2. The personal file to be organized pursuant to
የሚደራጀው የግል ማኀደር ዐቃቤ ሕጉ ሥራ sub. Art. 1 of this Art. Hereof shall, as the
የጠየቀበትን ማመልከቻ፣ የተቀጠረበትን ደብዳቤ፣ case may be, comprise application the public
የትምህርትና የልዩ ሥልጠና ማስረዎችን prosecutor has requested for the job, his letter
እንዲሁም ከመስሪያ ቤቱ ውጭ ለአገለገለበት of employment, certificates of education and
ዘመን የተሰጠውን የምስክር ወረቀት፣ የደረጃ special training, certificate given to him for
ዕድገት የደመወዝ ጭማሪና ሹመት ያገኘባቸውን rendering service outside the office as well,
ደብዳ ዎች፣
ቤ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ letters of his promotion, salary increment and
የጠየቀበትንና ያስፈቀደበት ማመልከቻ የሕመፍ appointment, application he requests for
ፈቃድ ወይም ሌላ ፈቃድ ያገኘበትን ማስረጃ annual leave and permitted therein, evidence
ወይም ጽሁፍ የሥራ ችሎታና የሥራ አፈፃፀሙን or writing stating he has been entitled to sick
ሪፖርት በዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያተ የተሰጠ leave or another leave, reports of his
ውሣኔና የተወሰደ እርምጃ ቢኖር ይህንኑ competence and performance, documents
የሚገልጽ ሰነድ ከሥራ የተሰናበተበትን ደብዳቤና stating decision given and measures taken, if

223
እነዚህኑ የመሳሰሉትን ሌሎች መረጃዎች ሁሉ any, due to disciplinary offence, letter of his
እንደየጉዳዩ ሁኔታ አካቶ መያዝ አለበት። dismissal from job and such other items of
similar information.
3. የዐቃቤ ሕጉ የግል ካርድ ከማኀደር የተለቀሙ 3. The personal card of the public prosecutor
ዋና ዋና ጉዳ ችና
ዮ መረጃዎች ብቻ shall be the card on which only main issues
የሚመዘገቡበት ይሆናል። and information short-listed from his file to be
registered.

84. የግል መረጃዎችን ስለመመርመር 84. Examination of Personal Documents


1. ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ በመስሪያ ቤቱ በሚገኘው 1. Any public prosecutor shall have the right to
የግል ማኀደሩ ውስጥ የተቀመጡትን መረጃዎች look into and obtain a copy of records kept in
ጠይቆ የማየትና ቅጅውን የማግኘት መብት his personal file available in the government
አለው። office thereof.
2. ከዐቃበያነ ሕግ አስተዳደር ክፍል ሹም ወይም 2. Persons other than officer of public
ማህደር አከናዋኝ በስተቀር በመስሪያ ቤቱ ውስጥ prosecutors’ Administration Division and the
ወይም ከመስሪያ ቤቱ ውጭ የሚገኙ ሌሎች record clerk, either from in or outside the
ሰዎች የአንድን ዐቃቤ ሕግ የግል ማኀደር government office may be able to look into a
መመርመር የሚችሉት በአሳማኝ ምክንያት prosecutor’s personal file only where they are
በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ አማካኝነት በጽሁፍ so permitted in writing with justifiable
ሲፈቀድላቸው ብቻ ይሆናል። reasons by the Prosecutor General.

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር ለዐቃቤ ሕጉ 3. There shall be prohibited by this regulation to
የተፈቀደውን መብት በመቃረን ወይም በማጓደል keep any evidence or information duly
በግል ማኅደሩ ውስጥ ተያይዞ መቀመጥ recorded and kept in his personal file in a
የሚገባውን ማናቸውም ማስረጃ ወይም መረጃ manner of causing him unable to examine
ዐቃቤ ሕጉ ሊያያቸው እንዳይችል አድርጐ them or to detach such evidence and
ማስቀመጥ ወይም ዐቃቤ ሕጉን ለመጉዳት ወይም information from personal file of the
ለመጥቀም በማሰብ እንዲህ ያለውን ማስረጃ prosecutor with the intention of hurting or
ወይም መረጃ ከዐቃቤ ሕጉ የግል ማኀደር ውስጥ benefiting same by contravening or overriding
አውጥቶ መገኘት በዚህ ደንብ የተከለከለ ነው። the rights of the prosecutors permitted thereto
under the provision of sub. Art.1 of this Art.
Hereof.
4. በዚህ ደንብ መሠረት ስለዐቃቤ ሕጉ የጤንነት 4. Medical reports of the public prosecutor to be
ምርመራ የሚቀርበው ሪፖርት በልዩ ማኅደር submitted pursuant to this regulation shall be
እንዲቀመጥ መደረግ አለበት። kept in a special file.

224
5. ዐቃቤ ሕጉ ሳያውቀው በግል ማኅደሩ ውስጥ 5. It is prohibited to keep written document in
የጽሁፍ ማስረጃ ማስቀመጥ አይፈቀድም። his personal file without the public
prosecutor’s prior recognition.

ክፍል ሰባት PART SEVEN


ንዑስ ክፍል አንድ SECTION- ONE
ስለዲሲፕሊን መርህ PRINCIPLE OF DISCIPLINE
85. ስለ ዲሲፕሊን ቅጣት ዓላማና አፈፃፀም 85. Objective and Execution of
Disciplinary Penalties
1. የዲሲፕሊን ቅጣት መሠረታዊ ዓላማ ዐቃቤ ሕጉ 1. The main objectives of disciplinary penalty
በፈፀመው ጥፋት ተጸጽቶ እንዲታረምና ወደፊት shall be to rehabilitate the public prosecutor
በብቃት ሥራውን ለማከናወን እንዲችል by making him learn from his fault he has
ማስተማርና እንዲሁም የማይታረም ሆኖ ሲገኝ committed and thereby enable him perform
ማሠናበት ነው። his duties efficiently or to dismiss same from
his job if he becomes recalcitrant.

2. ሥራውን ችላ የሚል ወይም የማይፈጽም ወይም 2. A public prosecutor who neglects or fails to
ማናቸውንም የዲሲፕሊን ወይም የሥነ-ምግባር perform his duties or commits any other
ጉድለት የሚፈጽም ዐቃቤ ሕግ ስለጥፋቱ breach of disciplinary or ethical breaches shall
be liable to penalties determined pursuant to
በፍትሐብሔርና በወንጀል ህግጋት በተወሰነው
this regulation without prejudice to any civil
መሠረት የሚኖረበት ተጠያቄነት ሳይጓደል በዚህ
or criminal liability.
ደንብ መሠረት የሚወሰኑ ቅጣቶች
ይፈፀሙበታል።
3. በዲሲፕሊን ጥፋት ወይም በሥነ-ምግባር ጉድለት 3. The penalties imposed in consequence of
የሚወሰነው ቅጣት ማናቸውም ፍርድ ቤት disciplinary offences or breach of ethics may
የሚሰጠውን ውሣኔ ሳይጠብቅ ወይም ሳይከተል be executed irrespective of any court
proceedings or actions.
ሊፈፀም ይችላል።

86. ስለዲሲፕሊን ጥፋቶች 86. Disciplinary Offences


1. በዚህ ደንብ መሠረት የሚከተሉት ቀላል 1. Pursuant to this regulation hereof the
የዲሲፕሊን ጥፋቶች ሆነው ተመድበዋል፦ following offences shall be classified as
minor disciplinary offences:

225
ሀ/ በሥራ ላይ ተገቢውን ጥረትና ትጋት A. Failure to properly display an effort
አለማሳየት፣ diligence while at work;
ለ/ ከሥራ ባልደረቦች ጋር በመግባባት ተባብሮ B. Becoming an obstacle in the process of
መሥራት ካለመቻል የተነሳ በሥራ ሂደት ላይ work as a result of inability to work in
እንቅፋት ሆኖ መገኘት፣ harmony with his colleagues;
ሐ/ በተመሳሳይ ደረጃ የሚታዩ ሌሎች ጥፋቶችን C. Committing other offences at a similar
መፈፀም። level;
2. የሚከተሉት በዚህ ደንብ መሠረት ከባድ 2. The following are, pursuant to this regulation,
የዲሲፕሊን ጥፋቶች ሆነው ተመድበዋል፦ classified as grave disciplinary offences;
ሀ/ ጉቦ መቀበል፣ እንዲሰጠው መጠየቅ ወይም A. Accepting, demanding, giving or
በአቀባባይነት ለሌላ ሰው ማስተላለፍ፣ transferring bribe;
ለ/ ለራስ ወይም ለሌላ ሰው ተገቢ ያልሆነ ጥቅም B. Doing favor intermediaries with the
ለማስገኘት በማሰብ በአማላጅ መሥራት፣ intention of obtaining inappropriate
benefit for himself or another person;
ሐ/ ራስን ወይም ሦስተኛ ወገነን ለመጥቀም በጽሁፍ C. Deliberately falsifying written documents
የሰፈረን መረጃ ሆነ ብሎ ወደ ሀሰተኛነት in order to benefit oneself or a third party;
መለወጥ፣
መ/ ከባለጉዳይ ገንዘበ መበደር፣ D. Borrowing money from service seekers;
ሠ/ አግባብ ያለውን ፍሬ ነገር ወይም መረጃ ሆነ E. Creating a condition which leads to an
ብሎ ወይም በቸልተኝነት ለሚመለከተው አካል improper decision through negligently or
deliberately failing to notify to concerned
ባለማሳወቅ ወይም በመደበቅ ወይም በማጥፍት
body or concealing or destroying relevant
ውሣኔወን የሚያዛባ ሁኔታ መፍጠር፣
issue or document;
ረ/ ያለበቂ ምክንያት ሥራን በማዘግየት ባለጉዳይን F. Mistreating service seekers by
ማጉላላት፣ procrastinating duties or cases without
good reasons;
ሰ/ አእምሮን በሚያደነዝዝ ወይም ሱስ በሚያስይዝ G. Consuming narcotic or addict illegal
ሕገ ወጥ ዕፅ መጠቀም፣ substance;
ሸ/ ሰክሮ በሥራ ላይ መገኘት ወይም በአደባባይ H. Ruining the professional ethics and
በመታየት የሙያውን ሥነ-ምግባርና የመስሪያ reputation of the government office by
ቤቱን ክብር ማጉደፍ፣ being found drunk at duty or seen in
public place;
ቀ/ ያለ በቂ ምክንያት ወይም ያለፈቃድ አዘውትሮ I. Frequently absence from duty without
ከሥራ መቅረት፣ sufficient grounds or without having
permission thereof;
በ/ በሥራ ቦታ ለሞራልና ለመልካም ጠባይ ተቃሪኒ J. Committing any act contrary to moral and
የሆነ ድርጊት መፈፀም፣ good conduct on duty;
ተ/ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት በመስሪያ K. Deliberately or with gross negligence

226
ቤቱ ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ፣ inflicting damages to the property of the
government office;
ቸ/ ከበላይ ኃላፊው የተሰጠውን ግልጽና ሕጋዊ L. Disobeying clear and lawful orders given
ትዕዛዝ አለመቀበል ወይም ተቀብሎ ተግባራዊ to him by his superior or having obeyed
አለማድረግ፣ and thereby failing to put it into effect;
ነ/ በዚህ ደንብ ውስጥ በቀላል የዲሲፕሊን ጥፋትነት M. Repeatedly committing acts or breaches as
የተመደቡትን ድርጊቶች ወይም ግድፈቶች minor disciplinary offences classified
ለተደጋገመ ጊዜ መፈፀም፣ under this regulation hereof;
ኘ/ በተመሳሳይ ደረጃ የሚታዩ ሎች ከባድ ጥፋቶችን N. Having been found committing other
ፈፅሞ መገኘት። grave disciplinary offences which are at
similar level.

87. ስለ ይርጋ ጊዜ 87. Period of Limitation


1. ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶችን 1. A public prosecutor who commits offences
የፈፀመ ዐቃቤ ሕግ ጥፋቱን መፈፀሙ entailing minor disciplinary penalty shall not
ከታወቀበት ጊዜ ጀምሮ በ6 ወር ውስጥ በጥፋቱ be liable thereto unless he is charged with his
ካልተከሰሰ በዲሲፕሊን ተጠያቂ መሆኑ ቀሪ offence within six (6) months as of the period
ይሆናል። of time of his committing the offence.
2. ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት 2. A public prosecutor who commits offences
የፈፀመ ዐቃቤ ሕግ ጥፋቱን መፈፀሙ entailing rigorous disciplinary penalty shall
ከታወቀበት ቀን ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ not be liable thereto unless he is charged with
ውስጥ በጥፋቱ ምክንያት ካልተከሰሰ በዲሲፕሊን such offence within one year as of the period
ተጠያቂ መሆኑ ቀሪ ይሆናል። of time his committing the offence.
3. ጥፋት መፈፀሙን እያወቀ በዚህ አንቀጽ ንዑስ 3. The official head that is cognizant of offence
አንቀጽ 1 ወይም 2 ሥር የተመለከተው የጊዜ committed but failed to take necessary
ገደብ ከማለቁ በፊት መውሰድ የማገባውን እርምጃ measurement before the completion of period
ሳየወስድ የቀረ የሥራ ኃላፊ ጥፋቱን በፈፀመው of limitation specified under sub. Art. 1 or 2
ዐቃቤ ሕግ ላይ ሊወሰን ይችል የነበረው ቅጣት of this Art. hereof shall be imposed a penalty
ልክ ይወሰንበታል። equal to that of a penalty might be imposed on
the prosecutor who has committed the offence
thereof.

ንዑስ ክፍል ሁለት SECTION- TWO


በዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት PENALTIES IMPOSED AND THEIR
ስለሚተላለፉ ቅጣቶችና አወሳሰናቸው DECISION DUE TO DISCIPLINARY
OFFENCE

227
88. በዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት 88. Penalties Imposed Due to Disciplinary
ስለሚወሰኑ ቅጣቶች Offence
1. ከዚህ በላይ በአንቀጽ 86 ሥር የተዘረዘሩትን 1. A case of any public prosecutor who is
ወይም ሌሎች ተመሳሳይ ጥፋቶችን በመፈፀሙ charged for committing offences specified
ምክንያት በዲሲፕሊን የተከሰሰ የማናቸውም under Art. 86 herein above and other similar
ዐቃቤ ሕግ ጉዳ ይ በዚህ ደንብ በተወሰነው ones shall, having been verified and looked
የአፈፃፀም ሥርዓት ተጣርቶና ታይቶ ውሣኔ into, be decided on the basis of disciplinary
ያገኛል። procedure determined in this regulation.
2. ዐቃቤ ሕጉ በተከሰሰበት የዲሲፕሊን ጉዳይ 2. Where the public prosecutor is found guilty of
ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ ከዚህ በታች disciplinary case he had been charged for, he
ከተመለከተቱት ቅጣቶች አንዱ ወይም ሌላው may be imposed one or the other one of the
ሊወሰንበት ይችላል፦ following specified penalties thereto;

ሀ/ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ A. Written warning;


ለ/ እስከ አንድ ወር የሚደርስ የደመወዝ ቅጣት፣ B. Fine reaching up to one month salary;
ሐ/ የአንድ ጊዜ የደመወዝ እርከን ጭማሪ ክልከላ፣ C. Prohibition of salary scale increment for
once;
መ/ ዕድገትን አስመልክቶ በአንድ ደረጃ ዝቅ D. Demotion in one grade;
መደረግ፣
ሠ/ ከሥራ መሰናበት። E. Dismissal from job.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 “ሀ” እና “ለ” ሥር 3. The penalties specified under sub. Art. 2 A
የተዘረዘሩት ቅጣቶች ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣቶች and B of this Art. are classified as minor
ሲሆኑ ከ “ሐ” - “ሠ” የተዘረዘሩት ደግሞ ከባድ disciplinary penalties while those stated from
የዲሲፕሊን ቅጣቶች ናቸው። C-E are categorized as grave disciplinary
penalties.

89. ቅጣት የመወሰን ሥልጣን 89. Jurisdiction


1. ማናቸውም የዲሲፕሉን ጥፋት በዚህ ደንብ 1. Where any disciplinary offence if properly
በተወሰነው የአፈፃፀም ሥርዓት መሠረት በአግባቡ investigated and thereby proved it has been
ተጣርቶ መፈፀሙ ከተረጋገጠ ሥልጣን ባለው
committed thereof in accordance with the
ጉባዔ ታይቶ ውሣኔ ይሰጥበታል።
procedures provided in this regulation, it
shall, having been looked into by the Council
having jurisdiction, be decided thereto.

228
2. በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት የሚቀርብ 2. Any charge that may be lodged due to being
ክስ የሚታየው በክልሉ ዋና ጉባዔ ይሆናል። involved in rigorous disciplinary offence shall
be examined by the Regional Main Council
3. በቀላል የዲሲፕሊን ፋጥት ምክንያት የሚቀረብ 3. Any charge that may be lodged due to being
ክስ የሚታየው፣ የሚወሰነውም ሆነ ቅጣቱ ተፈፃሚ involved in minor disciplinary offence shall
የሚሆነው አግባብ ባለው ዞን ንዑስ ጉባዔ be looked into, decided and thereby the
አማካኝነት ይሆናል። penalty is to be executed through respective
Zonal Sub Council.
4. በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት ለዋናው 4. Any case brought to the Main Council due to
ጉባዔ የቀረበው ክስ ሲጣራ በቀላል የዲሲፕሊን being involved in rigorous disciplinary
ቅጣት የሚያስቀጣ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ ቅጣቱን offence but involved in minor disciplinary
ዋናው ጉባዔ ራሱ ሊወስን ወይም offence when it is so examined; either the
ወደሚመለከተው ንዑስ ጉባዔ ሊመልሰው Council itself may impose the penalty or may
ይችላል። refer same to the respective sub Council.
5. በቀላል የዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት ለዞን ንዑስ 5. where any charge that may be lodged to zonal
ጉባዔ የቀረበ ክስ ዐቃቤ ሕጉን በከባድ sub council duty to being involved in minor
የዲሲፕሊን ጥፋት የሚያስቀጣው ሆኖ ሲገኝ disciplinary offence is found that the accused
public prosecutor is to be fined in rigorous
ጉዳዩ ለዋናው ጉባዔ መተላለፍ አለበት።
disciplinary offence, the case hall be
transferred to the Main Council

90. በዲሲፕሊን ጥፋት የተከሰሰን ዐቃቤ 90. Suspension of a Public Prosecutor


ሕግ ከሥራ አግዶ ስለማቆየት Accused of Disciplinary Offence from
Duty
1. በዚህ ደንብ መሠረት ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት 1. A public prosecutor who is reported that he
ፈጽሟል ተብሎ ሪፖርት የቀረበበት ዐቃቤ ሕግ has been committed grave disciplinary
በዋና ጉባዔው ውሣኔ ለጊዜው ከሥራ ታግዶ offence in accordance with this regulation
hereof may be suspended from duty by the
እንዲቆይ ሊደረግ ይችላል፣
decision of Main Council.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ መረሠት 2. Suspension that may be passed in accordance
የሚተላለፍ እገዳ ከ45 ቀናት ሊበልጥ with the provision of sub. Art. 1 of this Art.
አይችልም። hereof may not be exceeded 45 days.

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት ለጊዜው 3. A public prosecutor who is temporarily to be
ከሥራ የሚታገደው ቃቤ ሕግ የታገደበት suspended from duty in accordance with the
ምክንያት በጽሁፍ እንዲገለጽለት ይደረጋል። provision of sub. Art. 1 of this Art. shall be
notified of the grounds of such suspension in
ሆኖም ተከሳሹ በአካል ካልተገኘ ወይም አራሻው
writing; provided, however, that the accused

229
ካልታወቀ የእገዳው ደብዳቤ በመስሪ ቤቱ is not found in person or his address is not
የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ለ10 ተከታታይ ቀናት known, the suspension letter shall be posted
ተለጥፎ መቆየት አለበት። for ten consecutive days on a notice board of
the government office thereto.
4. ዐቃቤ ሕጉ ከሥራ በታገደ በ5 ቀናት ውስጥ 4. The case shall be lodged to the Council
ጉዳ ዩ ሥልጣን ላለው ጉባዔ መቅረብ having jurisdiction within five days form the
ይኖርበታል። date of suspension of the prosecutor.

5. የእገዳው ሁኔታና ዓላማ የግድ ከሚጠይቀው 5. Other rights and obligations of the prosecutor
ወይም ከሚያስከትለው ክልከላ በስተቀር በእገዳው shall be respected during the period of his
ጊዜ የዐቃቤ ሕጉ ሌሎች መብቶችና ግዴታዎች suspension unless the prohibition of condition
and aim of suspension may compulsorily
የተከበሩ ናቸው።
demand or cause thereof.
91. በእገዳ ጊዜ ደመወዝ የሚያዝ ስለመሆኑ 91. Withholding of Salary During
Suspension
1. አንድ ዐቃቤ ሕግ ለጊዜው ከሥራው የታገደ 1. Where a public prosecutor is temporarily
እንደሆነ ታግዶ ለሚቆይበት ጊዜ ደመወዙ suspended from duty, his full salary shall be
በሙሉ ይያዝበታል። withheld for the period of his suspension.

2. የነገሩ አካባቢ ሁኔታ ሲመዘን ተገቢ ሆኖ የተገኘ 2. Where the outside circumstance of the case is
እንደሆነ ጉዳዩን የያዘው ጉባዔ በሚያቀርበው viewed and found appropriate, the Bureau
ጥያቄ መሠረት ቢሮው ከሥራ ለታገደው ዐቃቤ may permit to be paid half of his salary for the
ሕግ የደመወዙ ግማሽ እንዲከፈለው ሊፈቅድ suspended public prosecutor upon the request
ይችላል። that the Council dealing the case may submit
thereto.
3. በተከሰሰበት የዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት 3. Where the decision to be given in
የሚሰጠው ውሣኔ ዐቃቤ ሕጉን ከሥራ consequence of disciplinary offense which he
የማያስወጣው ሆኖ ሲገኝ ከሥራ ታግዶ በቆየበት has been charged with does not entail
ጊዜ በሙሉ ወይም በከፊል የተያዘበት ደመወዙ dismissal of the public prosecutor, he shall be
ያለወለድ ይከፈለዋል። entitled to a payment of his full or partial
salary withheld during the period of
suspension without interest.

92. ስለዲሲፕሊን ምርመራ አፈፃፀም ሥነ 92. Executing Procedures of Disciplinary


ሥርዓት Inquiry
1. መስሪያ ቤቱ አንድ ዐቃቤ ሕግ ተጠያቂ 1. The government office may cause an
የሚሆንበትና የዲሲፕሊን እርምጃ እንዲወሰድበት investigation of a case by appropriate Council

230
የሚያስፈልግ ጉዳይ መኖሩን ሲያምን ጉዳዩ where it presumes that there exists a case for
በጉባዔ እንዲጣራ ያደርጋል። which a public prosecutor is to be liable and
thereby a disciplinary measure is to be taken
against him.
2. በዐቃቤ ሕግ የሚፈፀም ማናቸውም የዲሲፕሊን 2. An inquiry shall be conducted and
ጥፋት እስከታች ድረስ ጥፋቶ በተፈፀመበት ቦታ investigated on and disciplinary offence
ምርመራ እንዲካሄድበትና እንዲጣራ ይደረጋል። committed by a public prosecutor up to the
place where the offence is committed therein.

3. ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋቶችን አስመልክቶ በዞን 3. With regard to grave disciplinary offences,
ንዑስ ጉባዔ አማካኝነት የተከናወነ ምርመራ where any inquiry conducted by Zonal Sub
የተሟላ ሆኖ ከተገኘ የክልሉ ዋና ጉባዔ ጉዳዩን Council is found complete, the regional Main
አጥንቶ ውሣኔ ይሰጥበታል። Council shall, having examined the case, give
decision thereto.
4. የክልሉ ዋና ጉባዔ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 4. Where the regional Main Council presumes
መሠረት ከዞን ጉባዔ የተላለፈለትን የዲሲፕሊን that the inquiry of disciplinary case which is
ጉዳ ይ ምርመራው ያልተሟ ላ ነው ብሎ ሲያምን transferred to it from zonal Council pursuant
መከናወን የሚገባቸውን ተግባራትና ሊጣራ to sub. Art. 3 of this Art. Hereof is
የሚገባውን ነጥብ በግልጽ በማመልከት ወደ ዞን incomplete, it may refer same to the zonal sub
ንዑስ ጉባዔው ሊመልሰው ወይም ራሱ ሊያጣራው Council by clearly stating actions to be
ይችላል። performed and the point to be examined
thereof or may examine itself.

93. የቀረበውን ክስ ስለማጣራት 93. Review of the Charge


1. ማንኛውም ጉባዔ የቀረበለትን የዲሲፕሊን ክስ 1. To review the disciplinary charges lodged to
ለማጣራት በሕግ መሠረት አስፈላጊ ሆኖ it, any Council shall collect evidences by
የተገኘውን የአፈፃፀም ሥርዓት በመጠቀም using necessary executive system in line with
ማስረጃዎችን ማሰባሰብ አለበት። law.
2. ጉባዔው የያዘውን ጉዳይ በተገቢው አኳኋን 2. The Council shall cause a public prosecutor
በማራት ውሣኔ ላይ መድረስ ይቻለው ዘንድ accused of discipline and the government
በዲሲፕሊን የተከሰሰው ዐቃቤ ሕግና መስሪያ ቤቱ office, on their part, to duly explain their
እያንዳንዳቸው ጉዳያቸውን በሚገባ እንዲያስረዱ issues with the view to enabling it to reach a
ማድረግ አለበት። decision on an issue which it is hearing

231
thereof by investigating same in proper
manner.

94. ስለ ክስ ጽሁፍና መጥሪያ መላክ 94. Necessity of Charge and Issuing


አስፈላጊነት Summon
1. በዚሀ ደንብ መሠረት የዲሲፕሊን ክስ የቀረበበት 1. Any public prosecutor charged with discipline
ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ የመከላከያ መልሱን shall, pursuant to this regulation hereof be
አዘጋጅቶ የቀረበበትን ክስ በዝርዝር የሚገልጽ caused to be communicated with the charge
የክስ ጽሁፍ፣ ክሱን ለማረጋገጥ የቀረበበትን sheet stating all the particulars, the evidence
ማስረጃና መልስ የሚሰጥበትን ቀን ሰዓትና ቦታ produced to prove the charge together with
ከሚያመለከት መጥሪያ ጋር እንዲደርሰው አደረግ summon which indicates the date, time and
አለበት። place of his presenting defense with the view
to appearing with his prepared statement of
defense.
2. የተከሳሹ ዐቃቤ ሕግ አድራሻ ባለመታወቁ ወይም 2. Where it may not be possible to deliver or
በሌላ ምክንያት የክሱን ጽሁፍ ወይም መጥሪያ send through postal service the charge sheet
ለተከሳሹ ለመስጠት ወይም በፖስታ አድራሻው or the summon to the accused because
ለመላክ ያልተቻለ እንደሆነ ዐቃቤ ሕጉ whereabout he is unknown or another reason,
የዲሲፕሊን ክስ የቀረበበት መሆኑንና ክሱ a notice stating the charge is lodged against
የሚሰማበትን ቀን፣ ሰዓትና ቦታ የሚገልጽ the public prosecutor and the date, time and
ማስታወቂያ በመስሪያ ቤቱ የማስታወቂያ ሰሌዳ place of hearing of the charge shall be posted
ላይ ተለጥፎ ለ15 ቀን እንዲቆይ መደረግ on the notice board of government office for
ይኖርበታል። fifteen days.
3. ዐቃቤ ሕጉ የክሱ ጽሁፍ ደርሶት በመጀመሪያው 3. Where the public prosecutor himself or his
ቀጠሮ እራሱ ወይም በወኪሉ አማካኝነት ቀርቦ representative is unwilling to appear and
መልስ ለመስጠት ፈቃደኛ ካልሆነ ወይም በዚህ defense himself on the first day of hearing,
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 የተጠቀሰው ማስታወቂያ after receiving the charge, or fails to appear
ከተለጠፈበት ቀን ማግስት ጀምሮ ባሉት 30 within thirty days as of the next date of
ቀናት ውስጥ ካልቀረበ ጉባዔው ዐቃቤ ሕጉ
posting of the notice as specified under sub.
በሌለበት ክሱን መርምሮና አጣርቶ ይወስናል።
Art. 2 of this Art. hereof, the Council shall
investigate and examine the charge and
thereby decide thereto in his absence.
4. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 ድንጋጌ ቢኖርም 4. Notwithstanding the provision of sub. Art. 3
ዐቃቤ ሕጉ ቀርቦ ለመከራከር ያልቻለው ከአቅም of this Art. Where the public prosecutor is
በላይ በሆነ ምክንያት መሆኑን ማስረዳት የቻለ able to explain why he fails to appear and
እንደሆነ ጉባዔው ክሱን እንደገና defense on the hearing day on the grounds of

232
እንዲመረምርለት የመጠየቅ መብት ይኖረዋል። beyond his ability, he shall have the right to
request the Council for re-examination of the
charge.

95. የጉባዔው ውሣኔ 95. Decision of the Council


1. ከዐቃቤ ሕጉ ላይ የቀረበው የዲሲፕሊን ክስ 1. After the disciplinary charge against the
ሥልጣን ባለው ጉባዔ ከተጣራ በኋላ ክሱ በቀረበ public prosecutor has been examined by the
በ30 ቀናት ውስጥ ጉባዔው፦ Council having jurisdiction, the Council shall,
with thirty days from the date the charge is
lodged:
ሀ/ ዐቃቤ ሕጉን በጥፋተኝነት የማያስጠይቀው፣ A. Cause the termination of charge forthwith
ጉዳይ በማስረጃ ያልተረጋገጠ ወይም ክሱ በይርጋ where he is not liable for same, the case is
የታገደ እንደሆነ ወዲያውኑ እንዲዘጋ ያደረጋል፣ not proven with evidence or the charge is
exonerated due to period of limitation;
ለ/ የቀረበው ክስ በመሉ ወይም በከፊል በማስረጃ B. May impose simple or grave disciplinary
የተረጋገጠ እንደሆነ የጥፋቱን ክብደት penalty on him, as the case may be, by
በማመዛዘን እንደነገሩ ሁኔታ ቀላል ወይም considering the gravity of the offence
ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት ሊወሰንበት ይችላል። where the charge is fully or partially
proven with evidence.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር 2. Notwithstanding the thirty days of period of
የተመለከተው የ30 ቀናት የጊዜ ገደብ ቢኖርም limitation specified under sub. Art. 1 of this
ከያዘው ጉዳይ ውስብስብነት የተነሣ ተጨማሪ ጊዜ Art. Hereof where the Council believes that
አስፈላጊ መሆኑን ሲያምንበት ጉባዔው ውሣኔውን an additional period of time is necessary
ከ15 ቀናት ለማይበልጥ ጊዜ ሊያራዝመው because of the complexity of the case, it may
ይችላል። extend the decision for a period of not
exceeding fifteen days.
3. የጉባዔው ውሣኔ በጽሁፍ ሆኖ ለዐቃቤ ሕጉ 3. The decision of the Council shall be delivered
በደረሰኝ እንዲሰጠው ያስፈልጋል። የዐቃቤ ሕጉ in writing to the public prosecutor concerned
አድራሻ ያልታወቀ እንደሆነ ወይም የዲሲፕሊን against receipt. The decision letter shall be
ውሣኔ የያዘውን ደብዳቤ ለዐቃቤ ሕጉ ለመስጠት posted on the notice board of the government
የማይቻልበት ሌላ ምክንያት ያለ እንደሆነ office for ten consecutive days where his

233
ውሣኔው ለ10 ተከታታይ ቀናት በመስሪያ ቤቱ whereabouts is unknown or there exists
የማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ ተለጥፎ መቆየት another reason unable to render letter of
ይኖርበታል። disciplinary decision to the prosecutor
concerned.

ንዑስ ክፍል ሦስት SUB-SECTION THREE


ስለ ይግባኝና አቤቱታ APPEAL AND COMPLAINT
96. ይግባኝ የማቅረብ መብት 96. The Right to appeal
1. የዞን ንዑስ ጉባዔ በሰጠው ውሣኔ ቅር የተሠኘ 1. Any party aggrieved by the decision of zonal
ወገን ለክልሉ ዋና ጉባዔ ይግባኝ የማቅረብ sub Council shall have the right to appeal to
መብት አለው። ዋናው ጉባዔ በዚሁ ይግባኝ ላይ the regional Main Council. The decision that
የሚሰጠው ውሣኔ የመጨረሻ ይሆናል። the Council may render thereto on this appeal
shall be final.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ ቢኖርም 2. Notwithstanding the provision of sub. Art. 1
ዋና ጉባዔው የሰጠው ውሣኔ የህግ ክርክር of this Art. Hereof his right to appeal to the
የሚያስነሳ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ ዐቃቤ ሕጉ Regional Supreme Court within thirty days
የመጨረሻው ውሣኔ በደረሰው በ30 ቀናት ውስጥ from the date the final decision is
ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ የማቅረብ communicated to the public prosecutor shall
መብቱ የተጠበቀ ነው። be respected where the decision given by the
Council if found to be liable arising lawful
assertion.
3. ማናቸውም ይግባኝ ውሣኔው ለዐቃቤ ሕጉ 3. Any appeal shall be lodged to the Regional
ከደረሰበት ወይም በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ Main Council within thirty days from the date
ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሠላሳ ቀናት the decision is communicated to the public
ውስጥ ለክልሉ ዋና ጉባዔ መቅረብ አለበት። prosecutor or posted on the notice board
thereto.
4. ዐቃቤ ሕጉ በቂ በሆነ ምክንያት የይግባኝ 4. Where the public prosecutor submit, by
መጠየቂያ ጊዜው ያለፈበት መሆኑን በማስረጃ supporting with evidence, that his appeal is
አስደግፎ ሲያቀርብና ምክንያቱ ተቀባይነት delayed due to sufficient reason and thereby it
ሲያገኝ ይግባኙ ይታይለት ዘንድ የክልሉ ዋና is accepted, the Regional Main Council may
ጉባዔ በልዩ ሁኔታ ሊፈቅድለት ይችላል። allow his appeal to be examined.

97. ስለ ይግባኝ ማመልከቻ 97. Memorandum of Appeal

234
በይግባኝ ማመልከቻው ላይ ይግባኝ ባይ ይግባኝ The appellant shall clearly specify the grounds
የተባለበትን ውሣኔ የሚቃወምበትን ምክንያት of appeal of his objection of decision in detail
በዝርዝር በየአርዕስቱ በመለየትና እንዲቀየርለት by identifying it under each heading and the
ወይም እንዲሻሻልለት የሚፈልገውን ጉዳይ case he wants to be reversed or mitigated
በግልጽ ማመልከት አለበት። thereof.

98. ስለ ወጭዎች 98. Expenses


የዲሲፕሊን ጉዳይ በሚታይበት ጊዜ ምስክር፣ ልዩ The expenses to be spent in summoning
ኤክስፐርት ወይም ሌላ ማስረጃ በማቅረብ ረገድ witnesses, special expert or producing another
የሚደርሰውን ማናቸውንም ወጭ ማስረጃው evidence during hearing of the disciplinary
እንዲታይለት ወይም እንዲሰማለት የሚጠይቀው case shall be covered by the party who requests
ወገን የመክፈል ኃላፊነት አለበት። ሆኖም ዐቃቤ to be heard or investigated thereof; Provided,
ሕጉ በቀረበበት የዲሲፕሊን ክስ ጥፋተኛ ሆኖ however, that where the public prosecutor is
ያልተገኘ እንደሆነ ለክርክሩ ያወጣው ወጭ not found guilty to the disciplinary charge
ለቢሮው የተካለታል። against him, the expense he spent for the
argument shall be covered by the Bureau.

ክፍል ሰባት PART SEVEN


ስለክልሉ ዋና ጉባዔና MAIN COUNCIL AND ZONAL SUB
የዞን ንዑስ ጉባዔዎች COUNCILS OF THE REGIONAL
STATE
99. ስለመቋቋምና የአባልነት መስፈርቶች 99. Establishment And Criteria of
Membership
1. የዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባዔ በደንቡ 1. The public prosecutors’ Administration Main
ውስጥ “ዋና ጉባዔ” እየተባለ የሚጠራው በዚህ Council which is, in this regulation, referred
ደንብ እንደገና ተቋቁሟል። to as “Main Council” is hereby re-established
in this regulation.
2. በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ዞኖች ወይም የብሔረሰብ 2. The zonal or Nationality Administrations of
አስተዳደሮች የዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ንዑሳን public prosecutors’ Administration sub
ጉባዔዎች በደንቡ ውስጥ “ንዑሳን ጉባዔዎች” Councils in the regional state which are, in
እየተባሉ የሚጠሩት በዚህ ደንብ እንደገና this regulation, referred to as “Sub Councils”
ተቋቁመዋል። are hereby re-established in this regulation.

235
3. የዋናው ጉባዔም ሆነ የንዑሳን ጉባዔዎች አባላት 3. Public prosecutors to be designated members
ሆነው የሚሰየሙት ዐቃብያነ ሕግ በሕግ of Main Council as well as sub Councils shall
ዕውቀታቸው፣ በሥራ ልምዳቸው፣ በከፍተኛ be those who win good name in their
የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸው፣ በታታሪነታቸው፣ knowledge of law, work experience, results of
በታማኝነታቸው፣ በፍትሐዊነታቸውና በሥነ high performance, diligence, faithfulness,
ምግባራቸው መልካም ስም ያተረፉና በሥራ justness and their ethics and who are trusted
ባልደረቦቻቸው ዘንድ በከፍተኛ ደረጃ by their colleagues.
የሚታመንባቸው መሆን አለባቸው።

100. ስለ ዋናው ጉባዔ አባላት 100. Members of Main Council


1. ዋናው ጉባዔ በዚህ ደንብ መሠረት የሚከተሉት 1. The Main Council, pursuant to this regulation,
አባላት ይኖሩታል፦ have the following members:
ሀ/ ጠቅላይ ዐቃቤ ህጉ ……… ሰብሳቢ A. The public Prosecutor General ….. Chair
person
ለ/ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ... ምክትል ሰብሳቢ B. The vice public Prosecutor General …
vice chair person
ሐ/ ከረዳት ጠቅላይ ዐቃብያነ ሕግ መካከል A person to be selected and designated, from
በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ተመርጦ የሚሰየም አንድ among Assistant public prosecutors
ሰው………………………….….. አባልና ፀሐፊ General by the Prosecutor General
……………... Member and Secretary
መ/ከክልሉ ዐቃብያነ ሕግ የሚወከሉ ሁለት C. Two persons to be represented from
ሰዎች ………………………………….. አባላት among public prosecutors of the Regional
State …… Members
ሠ/ከዞንና ከብሔረሰብ አስተዳደር ፍትህ መምሪያ D. A person to be selected and represented
ኃላፊዎች መካከል ተመርጦ የሚወከል አንድ from among heads of zone and
ሰው ……………………………..…. አባል Nationality administration justice
department ............. member
ረ/ከዞንና ከብሔረሰብ አስተዳደር ዐቃብያነ ሕግ E. A person to be represented from among
መካከል የሚወከል አንድ ሰው …….. አባል public prosecutors of zone and Nationality
administrations …….. Member
ሰ/ ከወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ኃላፊዎች መካከል F. A person to be represented from among
የሚወከል አንድ ሰው …… አባል heads of woreda justice office …. member
ሸ/ ከወረዳ ዐቃብያነ ሕግ መካከል የሚወከሉ ሁለት G. Two persons to be represented from

236
ሰዎች ………. አባላት among public prosecutors of woredas ...
members
ቀ/ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር …….. አባል H. Police Commissioner of the Regional
State ………………….… member
በ/ የክልሉ ሴቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ … አባል I. The head of Women’s Affair Bureau of
the Regional State ……….… member
ተ/ የክልሉ ጠበቆች ማህበር ተወካይ … አባል J. A representative of lawyers’ Association
of the Regional State …….. members
ቸ/ በክልሉ ውስጥ ከሚገኙ የሲቪክ እና ብዙሃን K. Three persons to be represented from
ማህበራት የሚወከሉ ሦስት ሰዎች … አባላት among civic and mass organizations in the
Regional State ……………………..
Members
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ከፊደል ተራ 2. Members’ list of the Main Council specified
ቁጥር “መ” እስከ ፊደል ተራ ቁጥር “ሸ” under the provision of sub. Art. 1(D-H) of this
የተመለከቱት የዋና ጉባዔ አባላት ዝርዝር Art. Hereof shall be submitted to the council
በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ አማካኝነት ለክልሉ
of Regional Government through the public
Prosecutor General and approved thereof.
መስተዳድር ም/ቤት ቀርቦ የሚፀድቅ ይሆናል።

101. የዋናው ጉባዔ ሥልጣንና ተግባር 101. Powers and Duties of the Main
Council
ዋናው ጉባዔ በዚህ ደንብ መሠረት ተጠሪነቱ Having been accountable to the council of
ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሆኖ ከዚህ regional government, the Main Council shall,
በታች የተመለከቱት ሥልጣንና ተግባራት pursuant to this regulation, have the following
ይኖሩታል፦ powers and responsibilities:
1. የዐቃብያነ ሕግን የሥራ ኃላፊነት ደረጃዎች 1. Submit to the regional state through the
እንደገና የመመደብን፣ ድርጅታዊ መዋቅርን፣ Bureau issues with regard to the re-
የደመወዝ ስኬልንና የልዩ ልዩ አበሎች classification of public prosecutors’ work
አከፋፈልን በሚመለከቱ ጉዳዮችን በማጥናት responsibility grades, organizational structure,
ወይም በማስጠናት በቢሮው አማካኝነት ለክልሉ payment of salary scale and various
መንግስት ያቀርባል፣ ሲፈቀድም በአግባቡ ሥራ allowances, after having studied or caused the
ላይ መዋላቸውን ይከታተላል። study of same; follow-up their proper
implementation up on approval.
2. ይህንን ደንብ ተግባራዊ ለማድረግ የሚረዱ 2. Prepare and cause the implementation specific
ዝርዝር የማስፈፀሚያ መመሪያዎችን፣ የአሠራር implementation guidelines, working
ሥነ-ሥርዓቶችን፣ መመዘኛዎችንና ቅፆችን procedures, criteria and forms which may
help for the implementation of this regulation.
እያዘጋጀ በሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል።

237
3. በዚህ ደንብ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት 3. Examine and decide on disciplinary cases in
የዲሲፕሊን ጉዳዮችን መርምሮ ይወስናል። accordance with powers vested in it in this
regulation hereof.
4. በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ የሚቀርቡለትን ሌሎች 4. Perform such other related duties may be
ተዛማጅ ተግባራት ያከናውናል። referred to it by the public Prosecutor
General.

102. ስለ ንዑስ ጉባዔ አባላት 102. Members of Sub Council


1. የዞን ንዑስ ጉባዔ በዚህ ደንብ መሠረት 1. The zonal Sub-Council shall, pursuant to this
የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፦ regulation, have the following members;
ሀ/ የዞን ወይም የብሔረስብ አስተዳደር ፍትህ A. Head of zone or nationality
መምሪያ ኃላፊ ……………….... ሰብሳቢ Administration justice department ….
Chairperson;
ለ/ ከዋና ክፍል ኃላፊዎች መካከል በመምሪያ B. A person to be selected and assigned by
ኃላፊው ተመርጦ የሚሰየም the head of Department from among heads
of Main division ……….. Member and
አንድ ሰው ………………..….. አባልና
secretary
ፀሐፊ
ሐ/ ከዞኑ ዐቃብያነ ሕግ የሚወከል አንድ C. A person to be represented from among
ሰው ……………………………... አባል prosecutors of the Zone ……. member

መ/ ከወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ኃላፊዎች መካከል D. A person to be represented from among


የሚወከል አንድ ሰው ……….…… አባል heads of woreda justice office ….
Member
ሠ/ ከወረዳ ዐቃብያነ ሕግ መካከል የሚወከሉ ሁለት E. Two persons to be represented among
ሰዎች ………………..…………... አባላት from prosecutors of woreda ….. members

ረ/ የዞኑ አስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች መምሪያ F. Head of Zone Administration and Security
ኃላፊ …………………………….…. አባል Affairs Department …. members

ሰ/ የዞኑ ሴቶች ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ... አባል G. Head of Zone Women’s Affair
Department ………… members
ሸ/ በዞኑ ውስጥ ከሚገኙት የሲቪክ ማህበራት H. Two persons to be represented from
የሚወከሉ ሁለት ሰዎች …………….. አባላት among civic and mass organizations in the
zone ………………..… members
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ከፊደል ተራ 2. Members’ list of Zonal Sub-Council specified
ቁጥር ሐ እስከ ፊደል ተራ ቁጥር ሠ under sub. Art. 1 C-E of this Art. Hereof shall
የተመለከተቱት የዞን ንዑስ ጉባዔ አባላት ዝርዝር be submitted to the respective council of
በዞኑ ወይም የብሔረሰብ አስተዳደሩ ፍትህ administration through the head of zone or
መምሪያ ኃላፊ አማካኝነት ለሚመለከተው Nationality administrator of justice

238
አስተደደር ም/ቤት ቀርቦ የሚፀድቅ ይሆናል። department and approved thereof.

103. የዞን ንዑስ ጉባዔ ሥልጣንና ተግባር 103. Powers and Duties of Zonal
sub-Council
1. የዞን ንዑስ ጉባዔ ተጠሪነት አግባብ ላለው ዞን 1. Having been accountable to pertinent council
ወይም የብሔረሰብ አስተዳደር ም/ቤት እና of zone or nationality administration and to
ለዋናው ጉባዔ ሆኖ በዚህ ደንብ አንቀጽ 89 ንዑስ the Main Council, Zonal Sub-Council shall
አንቀጽ /3/ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ቀላል examine and make final decision on minor
የዲሲፕሊን ጉዳዮችን መርምሮ የመጨረሻ ውሣኔ disciplinary cases in accordance with the
ይሰጣል። powers vested in it under sub. Art. 3 of Art.
89 of this regulation hereof.

2. በክልሉ ውስጥ ተመድበው እንዲሰሩ 2. submit to the Main Council its


ስለሚመለመሉ ዐቃብያነ ሕግ አመራረጥ፣ ቅጥርና recommendation of selection, employment
ሹመት አስተያየቱን ለዋናው ጉባዔ ያቀርባል። and appointment of those prosecutors who
may be recruited to work in the regional state
having been assigned thereto.
3. በዞኑ ፍትህ መምሪያ እና በሥሩ በሚገኙ 3. Examine and refer to the Main Council grave
ወረዳዎች ተመድበው በሚሠሩ ዐቃብያነ ሕግ disciplinary offences committed by
አማካኝነት የሚፈፀሙ ከባድ የዲሲፕሊን prosecutors who are assigned and work in the
ጥፋቶችን በመመርመር ለዋናው ጉባዔ ውሣኔ zone justice departments and woredas found
ያስተላልፋል። under its administration.
4. በዋናው ጉባዔ የሚሰጡትን ሌሎች ተዛማጅ 4. Perform such other related duties as may be
ተግባራት ያከናውናል። referred to it by the Main Council.

104. የጉባዔዎች የአሠራር ሥነ-ሥርዓት 104. Working Procedures of Councils


እያንዳንዱ ጉባዔ የአሠራር ሥነ-ሥርዓት Working procedures of each Council shall be
እንደሚከተለው ይሆናል፦ as follows:
1. በማናቸውም ስብሰባ ከአባሎቹ መካከል ከግማሽ 1. There shall be a quorum where more than half
በላይ የሚሆኑት ሲገኙ ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል። from among the members show up at any
meeting.
2. ማናቸውም ጉዳይ በስብሰባው ላይ በተገኙት 2. All matters shall be decided with majority

239
አባላት ያብላጫ ድምፅ ይወሰናል። vote of members present at the meeting
3. የጉባዔው አባላት ድምፅ እኩል ለዕኩል የተከፈለ 3. In case of a tie, the motion supported by the
እንደሆነ ሰብሳቢው ያለበት ወገን የጉባዔው ውሣኔ chair person shall be the decision thereof.
ሆኖ ያልፋል።
4. ጉባዔው አንድን ጉዳ ይ ባብላጫ ድምፅ 4. Wherever the decision of a certain matter is
በሚወሰንበት ጊዜ ሁሉ የአነስተኛው ድምፅ made by a majority vote, the opinions of the
አስተያየት በስብሰባው ቃለ-ጉባዔ መመዝገብ minority shall be recorded in the minute of the
ይኖርበታል። meeting.
5. በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ 1-4 የሠፈሩት 5. Without prejudice to the provisions of sub.
ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው ጉባዔው አስፈላጊ Art. 1-4 of this Art. hereof, the Council may,
ሆኖ ሲያገኘው የራሱን ዝርዝር ውስጣዊ የአሠራር where it finds it necessary, issue its own
ሥነ-ሥርዓት ማስፈፀሚያ መመሪያ ሊያወጣ specific internal working procedures
ይችላል። implementation guideline.

ክፍል ስምንት PART EIGHT


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
105. ስለተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው 105. Repealed and Inapplicable Laws
ህጎች
1. የዐቃብያነ ሕግ መተዳደሪያ ክልል ሥራ 1. Public Prosecutors’ Administrative Regional
አስፈፃሚ ኮሚቴ ደንብ ቁጥር 13/1992 ዓ.ም/ Executive Committee Regulation No. 13/2000
በክልል መስተዳድር ም/ቤት ደንብ ቁጥር 2/1994 /as amended/ by Council of Regional
ዓ.ም (እንደተሻሻለ) ተሽሮ በዚህ ደንብ Government Regulation No 2/2002 is hereby
ተተክቷል። repealed and replaced by this regulation.
2. ይህንን ደንብ የሚቃረን ማናቸውም ሌላ ደንብ 2. Any other regulation, directive or customary
መመሪያ ወይም የተለመደ አሠራር በዚህ ደንብ practice inconsistent with this regulation shall
ውስጥ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት not apply to matters provided for in this
አይኖረውም። regulation.

106. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 106. Power to issue Directive


ከዚህ በላይ ለየጉባዔዎቹ የተሰጣቸው ሥልጣን Without prejudice to the powers vested to the
እንደተጠበቀ ሆኖ ቢሮው ለዚህ ደንብ ሙሉ councils herein above, the Bureau may issue
ተፈፃሚነት የሚያስፈልጉትን ዝርዝር specific directives necessary for full

240
መመሪያዎች ሊያወጣ ይችላል። implementation of this regulation.
107. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 107. Effective Date
ይህ ደንብ በክልሉ መንግሥት ዝክረ ሕግ This regulation shall come into force as of the
ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና date of its publication in the Zikre-Hig
ይሆናል። Gazette of the Regional State.

ባህር ዳር Done at Bahir Dar


ግንቦት 10 ቀን 1999 ዓ.ም This 18th day of May, 2007
አያሌው ጐብዜ Ayalew Gobeze
የአማራ ብሔራዊ ክልል Head of Government of the Amhara National
ርዕሰ መስተዳድር Regional State

ደንብ ቁጥር 74/2003 ዓ/ም Regulation No. 74/2010

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የፍትህ A COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT


REGULATION ISSUED TO PROVIDE FOR
ባለሙያዎች ማሰልጠኛና የህግ ምርምር
THE ESTABLISHMENT OF JUSTICE
ኢንስቲቲዩትን ለማቋቋም የወጣ ክልል መስተዳድር
PROFESSIONAL TRAINING AND LEGAL
ምክር ቤት ደንብ
RESEARCH INSTITUTE IN THE AMHARA
NATIONAL REGIONAL STATE
whereas it has been necessary to conduct legal studies
የክልሉን የፍትህ ሥርዓት ብቁ፣ ቀልጣፋ፣ and research undertakings focusing on practical
ውጤታማ፣ ተደራሽና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ exercises and thereby assist the regional justice
የሚረዱና በተግባራዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ያተኮሩ system become efficient, speedy, effective, accessible
የህግ ጥናትና ምርምር መርሀ ግብሮችን በማካሄድ and modern with the view to resolving the complex
በፍትህ ስርአቱ ውስጥ የሚታዩ ውስብስብ ችግሮችን problems prevailing in the system in a sustainable
በዘላቂነት መፍታት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ way;

ለፍትህ ስርአቱ መሻሻል ያላቸውን Whereas, it has, besides formulating and indicating
ጠቃሚታ
useful strategies to be implemented for the
ስልቶች ነድፎ በስራ ላይ እንዲውሉ ከማመላከት
improvement of the justice system, been appropriate
ጐን ለጐን የክልሉ የፍትህ አካላት ህገ መንግሥታዊ
to produce skill fully competent and ethically
ሥርዓቱን በመጠበቅና በመገንባት ረገድ የማይተካ
composed professionals who might be deployed to
ሚና እንዳላቸው ከወዲሁ በመገንዘብ እነዚህኑ
serve in the justice bodies of the Regional State
አካላት የሚያገለግሉ ከፍተኛ ሙያዊ ክህሎትና

241
መልካም ሥነ ምግባር የተላበሱ ሙያተኞችን having duly recognized the indispensable role of such
ማፍራት ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ፤ bodies with respected to the protection and building
up of the constitutional Order thereof;
Whereas, it has, to this end, been necessary to
ለዚሁ ያመች ዘንድ የየደረጃውን ፍ/ቤት ዳኞች፣
Organize a developing continuous and up to date
ዓቃብያነ ህግ እና ሌሎች የፍትህ ባለሙያዎችን
legal training program with the view to enhancing the
ለማብቃት የሚያስችል፣ አዳጊ የሆነ፣ ተከታታይነት
capacity of judges, prosecutors and Other justice
ያለውና ወቅቱን የጠበቀ የህግ ሙያ ሥልጠና
professionals at various levels and thereby establish
ፕሮግራም ማደራጀትና ይህንኑ የመደገፍ ተልዕኮና
an independent institution charged with such mission
ኃላፊነት ያለው እራሱን የቻለ ተቋም መመስረት
and responsibility;
በማስፈለጉ፣ Now, therefore, the council the Amhara Regional
የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተሻሻለው Government, pursuant to the powers vested in it
የብሔራዊ ክልሉ ህገ-መንግሥት አንቀጽ 58/7/ under Art. 58 sub-Art.(7) of the Revised constitution
ድንጋጌ ሥር በተሠጠው ስልጣን መሠረት ይህንን of the National Regional State, hereby issues this
ደንብ አውጥቷል። regulation.
ክፍል አንድ PART ONE

ጠቅላላ GENERAL
1. Short title
1. አጭር ርዕስ
This Regulation may be cited as the “Justice
ይህ ደንብ “የፍትህ“ ባለሙያዎች ማሠልጠኛና የህግ
professionals’ Training and Legal Research Institute
ምርምር ኢንስትትዩት ማቋቋሚያ ክልል
Establishment Council of Regional Government
መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 74/2003
Regulation No. 74/2010.’’
ዓ/ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።
2. Definitions
2. ትርጓሜ
Unless the context requires Otherwise, in this
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ሆኖ regulation:
ካልተገኘ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፦ 1. ‘’Justice bodies’’ shall describe Courts and justice
1. “የፍትህ አካላት” ማለት በክልሉ ውስጥ Organizations established at various levels and may
በየደረጃው የተቋቋሙ ፍ/ቤቶችንና የፍትህ include, as deemed necessary, Other institutions
አደረጃጀቶችን የሚገልፅ ሲሆን እንደአስፈላጊነቱ engaged in the undertaking of activities relating to
ከፍትህ አስተዳደር ጋር የተያያዘ ሥራ የሚያከናውኑ justice affairs throughout the Regional State.
ሌሎች ተቋማትን ሊያጠቃልል ይችላል፣ 2. ’’Justice Professionals’’ shall mainly refer to those
judges, Prosecutors, public defenders and registrars
2. “የፍትህ ባለሙያዎች” ማለት በዋነኛነት የክልሉን
serving the regional Justice bodies and may include

242
የፍትህ አካላት የሚያገለግሉ ዳኞችን፣ ዓቃብያነ other professionals found in such institutions as are
ህግን፣ የመዝገብ ሹሞችን (ሬጅስትራሮችን) እና mandated to perform activities relating to justice
ተከላካይ ጠበቆችን የሚመለከት ሆኖ affairs, as may be necessary.
3. “Bureau” shall mean Justice Bureau of the Amhara
እንደአስፈላጊነቱ ከፍትህ አገልግሎት ጋር የተያያዘ
National Regional State.
ተግባር በሚያከናውኑ አካላት ውስጥ የሚገኙ ሌሎች
ሙያተኞችን ሊጨምር ይችላል።
PART TWO
3. ‘’ቢሮ’’ ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ
ESTABLISHMENT, OBJECTIVES,
መንግሥት ፍትህ ቢሮ ነው።
ACCOUNTABILITY AND POWERS
ክፍል ሁለት
ስለ መቋቋም፣ ተጠሪነት፣ አላማና ስልጣን 3. Establishment
3. ስለ መቋቋም 1. The Amhara National Regional State Justice
1. በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የፍትህ Professionals’ Training and Legal Research Institute
ባለሙያዎች ማሰልጠኛና የህግ ምርምር hereinafter referred to as the (Institute) is hereby
ኢንስቲቲዩት ከዚህ በኋላ ‘’ኢንስቲቲዩቱ’’ እየተባለ established as an autonomous Regional Government
የሚጠራ ራሱን የቻለና ህጋዊ ሰውነት ያለው institution having its own legal personality, by this
የክልሉ መንግሥት መ/ቤት ሆኖ በዚህ ደንብ regulation.
2. The institute shall be accountable to the Bureau.
ተቋቁሟል።
2. የኢንስቲትዩቱ ተጠሪነት ለቢሮው ይሆናል።
4. Objectives
4. አላማዎች
The institute shall, pursuant to this regulation, have
ኢንስቲቲዩቱ በዚህ ደንብ መሰረት የሚከተሉት
the following powers and duties:
አላማዎች ይኖሩታል፦
1. To enable the Regional Justice system
1. የክልሉ ፍትህ ስርዓት ከፍተኛ ሙያዊ ብቃት፣
become built up with the staff of distinguished
መልካም ሥነ ምግባር፣ ህዝባዊ አመኔታና ለህገ professional competence, good ethical conduct,
መንግስታዊ ስርዓቱ መከበር በጽናት በሚቆሙ having public confidence and capable of standing
ሙያኞች የተገነባ እንዲሆን ማስቻል፣ firm for the respect of the constitutional order;
2. አይነተኛ ችግሮቹን በመለየት ከምንጫቸው 2. To improve the accessibility, efficiency and
ለማድረቅ የሚረዱ ተግባራትን በማከናወን የፍትህ effectiveness of the justice system by having
ሥርዓቱን ተደራሽነት፣ ቀልጣፋነትና ውጤታማነት identified its critical problems and carried out
ማሻሻል፤ activities likely to assist dry-up as of their origin;
3. To identify, through study and research, those
3. የክልሉ ነዋሪ ህዝብ ከሚጠቀምባቸው አማራጭ
better and compatible with the constitution out of the

243
የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ውስጥ የተሻሉትንና ከህገ alternative dispute resolution methods Currently in
መንግስቱ ጋር የሚጣጣሙትን በጥናትና በምርምር use by the communities inhabiting the Regional State
በመለየት ህግና ስርዓት ተቀርፆላቸው በጥቅም ላይ and thereby create suitable conditions of their
implementation having been converted into laws and
እንዲውሉ ምቹ ሁኔታ መፍጠር።
procedures.
5. Principal Address
5. መደበኛ አድራሻ
The institute shall have its principal address in the
የኢንስቲቲዩቱ መበደኛ አድራሻ በባህር ዳር ከተማ
city of Bahir Dar; provided, however, that it may
ውስጥ ሆኖ እንዳስፈላጊነቱ በቦርዱ ውሣኔ በሌሎች
organize training and research centers in Other
ስፍራዎች የስልጠናና የምርምር ማዕከላትን
places, as deemed necessary, by virtue of the decision
ሊያደራጅ ይችላል። of the Board.
6. የኢንስቲትዩቱ ስልጣንና ተግባር 6. Powers and Duties of the Institute
ኢንስቲቲዩቱ በዚህ ደንብ መሠረት የሚከተሉት The Institute shall, pursuant to this regulation, have
ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦ the following powers and duties:
1. በሥራ ላይ ያሉ ህግጋትና ደንቦችን ለማሻሻል 1. To design and implement legal research programs
የሚያስችሉ የጥናትና ምርምር ኘሮግራሞችን enabling to reform the existing laws and regulations
ይነድፋል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤ enforce;
2. To initiate newer proposals which shall assist to
2. የክልሉን የፍትህ ስርዓት የተሟላ ለማድረግ
complement the Regional Justice System;
የሚያስችሉ አዳዲስ ሀሳቦችን ያመነጫል፤
3. To Organize and undertake legal professional
3. የፍትህ አካላት የዕለት ከዕለት ሥራዎችን
training programs with the view to helping the justice
ለማቀላጠፍና ራሳቸውን ለተገልጋዩ ተደራሽ
bodies speed up their day-to day activities and make
ለማድረግ የሚያግዙ የህግ ሙያ ስልጠና
themselves accessible to the customers;
ፕሮግራሞችን ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤
4. በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ከሚገኙ ከፍተኛ 4. To create working relationships and exchange
የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ጋር የሥራ experiences with those higher education and training
ግንኙነቶችን ያደርጋል፣ ልምዶችን ይለዋወጣል፤ institutions found both at home and abroad;
5. በክልሉ የፍትህ አካላት ውስጥ በዳኝነት፣ በዐቃቤ 5. To render short, medium and long-term pre-/job
ህግነት፣ በተከላካይ ጠበቃነት፣ በሬጅስትራርነት እና trainings to the new comers into the system wishing
በሌሎች ከፍትህ ሥርዓቱ ጋር ተዛማጅነት ባላቸው to serve in the regional justice bodies as judges,
የሙያ መስኮች ሥርዓቱን ለሚቀላቀሉ አዳዲስ Prosecutors, public defenders, registrars as well as
other personnel of professional fields relating to
የህግ ባለሙያዎች የአጭር፣ የመካከለኛና የረጅም
justice service;

244
ጊዜ የቅድመ ስራ ሥልጠናዎችን ይሰጣል፤
6. በክልሉ የፍትህ አካላት ውስጥ በመስራት ላይ 6. To provide continuing On-job and out-of job

ለሚገኙ ዳኞች፣ ዐቃብያነ ህግ፣ ተከላካይ ጠበቆች፣ trainings or cause same to be provided for the legal
professionals serving the regional justice bodies as
ሬጅስትራሮችና በሌሎች ከፍትህ ሥርዓቱ ጋር
judges, prosecutors, public defenders, registrars and
ተዛማጅነት ባላቸው ሙያዎች ውስጥ በማገልገል ላይ
Others engaged in the duties relating to the justice
ላሉ የህግ ባለሙያዎች ብቃታቸውን ለማሣደግ
system, by itself or in collaboration with Other
የሚረዱና ቀጣይነት ያላቸው የሥራ ላይና የሥራ
higher education and training institutions, in an
ውጭ ስልጠናዎችን በራሱ ወይም ከልዩ ልዩ ከፍተኛ
effort to enhance their Overall capacity;
የትምህርትና ሥልጠና ተቋማት ጋር በመተባበር
ይሰጣል ወይም እንዲሰጥ ያደርጋል፤
7. የሥልጠና ማቴሪያሎችን፣ ህግ ነክ 7. To prepare and have training materials, law-
መረጃዎችንና የጥናትና ምርምር ውጤቶችን related data and study and research findings
አዘጋጅቶ ያሳትማል፣ ለሚመለከታቸው ባለ ድርሻ published and thereby distribute same for the
አካላትም ያሠራጫል፤ stakeholders concerned;
8. የፍትህ ሥርዓቱን ዋና ዋና ችግሮች
ከመንስዔዎቻቸው ጋር በምርምር 8.
በማጥናት To study the main problems prevailing in the
justices system along with their causes and thereby
የተደገፉ የመፍትሄ ሃሣቦችን ያመነጫል፣ እነዚህኑ
initiate recommendations as well as strive so that
ጉዳዩ ለሚመለከተው የመንግስት አካል በማቅረብ
proposals may be referred to and decided upon by the
ውሳኔ እንዲሰጥባቸው ጥረት ያደርጋል፤
relevant government Organ;

9. የራሱን የአጭር፣ የመካከለኛና የረዥም ጊዜ


9. To prepare and present its on curriculum of
ስልጠናዎች ሥርዓተ- ትምህርት አዘጋጅቶ ለቦርዱ
short, medium and long-term trainings to the board
በማቅረብ ያስፀድቃል፣ ሲፈቀድለትም ተግባራዊ and thereby implement same upon approval;
ያደርጋል፤
10. ራሱ የሚሰጣቸውን ስልጠናዎች የሚመጥን 10. To issue and award certificates compatible
የምስክር ወረቀት ያዘጋጃል፣ ይሰጣል፤ with the trainings rendered thereto;
11. በትይዩ ከሚገኙ መሰል የፌዴራልና የክልል 11. To undertake legal system studies, research

ተቋማት ጋር በመተባበር የህግ ሥስርዓት ጥናት፣ and training activities in collaboration with that
ምርምርና ስልጠናዎችን ያከናውናል። similar institution found across the Federal and
Regional levels.

245
ክፍል ሦስት PART THREE
ስለ ኢንስቲቲዩቱ አደረጃጀትና አሰራር ORGANIZATION AND OPERATION OF THE
INSTITUTE

7. ድርጅታዊ አቋም 7. Organizational Status


The institute shall, in order to implement the powers
ኢንስቲትዩቱ በዚህ ደንብ አንቀጽ 6 ሥር
and duties vested in it pursuant to Art.(6) of this
የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባራት በሥራ ላይ
regulation hereof, have the following organs:
ለማዋል የሚከተሉት አካላት ይኖሩታል፦
1. Board of management;
1. የስራ አመራር ቦርድ፣
2. Director General;
2. ዋና ዳይሬክተር፣
3. Deputy Director General;
3. ምክትል ዋና ዳይሬክተር፣ 4. Legal researchers, Trainers and Advisors;
4. የህግ ተመራማሪዎች፣ አሰልጣኞች እና 5. Other employees as may be necessary for the
አማካሪዎች፣ duty.
5. ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች ሠራተኞች።
8. ስለ ኢንስቲቲዩቱ የሥራ አመራር ቦርድ 8. Establishment and Membership
መቋቋምና የአባላት ተዋፅፆ composition of the Board of Management

1. የኢንስቲቲዩቱ ሥራ አመራር ቦርድ ከዚህ በኃላ 1. The Board of management of the Institute,
hereinafter referred to as the (Board) is hereby
‘’ቦርዱ‘’ እየተባለ የሚጠራ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል።
established by this regulation.
2. The Board shall be accountable to the Head of
2. የቦርዱ ተጠሪነት ለርዕሰ መስተዳድሩ ይሆናል።
Government.
3. The membership of the Board shall be as
3. ቦርዱ የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፦
follows:
ሀ/ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር
A. A representative designated by the Head of
የሚሰየም ተወካይ ……………….…..… ሰብሣቢ Government ……………………… chair person.
ለ/ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ……….…… አባል B. Head of the Regional Justice Bureau …... member
ሐ/ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ……. አባል C. President of the Regional Supreme
Court ……………………………..…. member
መ/ የክልሉ አስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች D. Head of the Regional Administration and Security

ቢሮ ኃላፊ ……………………………….. አባል Affairs Bureau …………………….. member

ሠ/ የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ኃላፊ ……… አባል E.Head of the Regional Civil service
Bureau ………………………….…. member
ረ/ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህግ
F. Dean of the Faculty of law at the Bahir Dar

246
ፋኩሊቲ /ዲን/ ………………………… አባል University ……………………….. member
ሰ/ የኢንስቲትዩቱ ዋና G. Director General of the

ዳይሬክተር ……………… አባልና ፀሐፊ። Institute ……….………….. member and secretary.

9. የቦርዱ ስልጣንና ተግባር 9. Powers and Duties of the Board


The Board shall, pursuant to this regulation, have the
ቦርዱ በዚህ ደንብ መሠረት የሚከተሉት ስልጣንና
following powers and duties:
ተግባራት ይኖሩታል፦
1. To evaluate and approve the annual plan of
1. የኢንስቲቲዩቱን አመታዊ ዕቅድ፣ ልዩ ልዩ
the institute and its various programs and strategies as
መርሀ ግብሮችና ስትራቴጅዎች በመገምገም
well as support the budget request of same necessary
ያፀድቃል፣ ለስራው የሚያስፈልገውንና በዋና
for the duties, having been studied by the director
ዳይሬክተሩ ተጠንቶ የሚቀርብለትን የበጀት ጥያቄ General, prior to its referral to the regional
ደግፎ እንዲፈቀድ ለክልሉ መንግስት ያስተላልፋል፤ government for authorization;
2. የሕግ ምርምሩን፣ የማማከር ስራውንና 2. To decide on those policy issues submitted to
የስልጠና አሰጣጡን አስመልክቶ በሚቀርቡ የፖሊሲ it with respect to the legal research, consultancy
ጉዳዮች ላይ ይወስናል፣ የኢንስቲቲዩቱን ወቅታዊና activities and delivery of the training, evaluate
አመታዊ የስራ አፈጻጸም ሪፖርቶች ይገመግማል፣ performance reports of the institute released on
ባጋጠሙ ችግሮች ላይ መክሮ የመፍትሄ periodic and annual basis and set-helpful directions
after consultative deliberation on the problems
አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል፤
encountered;
3. የኢንስቲቲዩቱን አላማዎች ለማስፈጸም
3. To seek for an issue instructions to the
የሚረዱ ድጋፎችና ስጦታዎች የሚገኙበትን ዘዴ
Director General as to the enforcement of
በማፈላለግ እንዲያስፈጽም ለዋና ዳይሬክተሩ
mechanisms of finding supports and grants necessary
መመሪያ ይሰጣል፤
for the attainment of the objectives of the Institute;
4. የኢንስቲቲዩቱን አደረጃጀት፣ አሰራር፣
4. To issue directives with respect to the
የሰራተኞች አስተዳደርና አጠቃላይአገልግሎት organization, Operation, human resource
አሰጣጥ አስመልክቶ መመሪያዎችን ያወጣል፣ management and general service delivery and thereby
አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤ follow up their implementation thereof;
5. የኢንስቲቲዩቱን ተልዕኮ አፈፃፀም፣ ያጋጠሙ 5. To prepare annual reports of a general nature
ችግሮችንና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችን regarding the achievements which the institute might
አስመልክቶ በየአመቱ አጠቃላይ ሪፖርት እያዘጋጀ have accomplished as per its mission, challenges
ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ያቀርባል፤ faced and rectification measures taken and thereby
submit same to the Head of Government;
6. የዋና ዳይሬክተሩን፣ የምክትል ዋና
6. To conduct studies on the salary and various

247
ዳይሬክተሩን፣ የህግ ተመራማሪዎችን፣ fringe benefits of the Director General, Deputy
የአሰልጣኞችንና አንደ የሰልጣኞችን Director General, legal researchers, trainers and,
አግባብነቱ
ደሞዝና ልዩ ልዩ ጥቅማጥቅሞች እያጠና በቢሮው when necessary, trainees and submit its
recommendation to the council of Regional
አማካኝነት ለክልሉ መስተዳድር ም/ቤት የውሣኔ
Government via the Bureau and to follow up its
ሀሣብ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊነቱን
implementation upon approval;
ይከታተላል፤
7. To deliberate on and render directions of
7. በዋና ዳይሬክተሩ አማካኝነት በሚቀርቡለት
possible solution to other matters which might be
ሌሎች አጀንዳዎች ላይ ይመክራል፣ የመፍትሄ
submitted to it by the Director General.
አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል።
10. የቦርዱ ሰብሳቢ ስልጣንና ተግባር 10. Powers and Duties of the Chair Person of
የቦርዱ ሰብሳቢ በዚህ ደንብ መሠረት የሚከተሉት the Board
ልዩ ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦ The chair person of the Board shall, pursuant to this
regulation, have the following specific powers and
1. ከቦርዱ ፀሀፊ ጋር በመመካከር የቦርዱን duties:
ስብሰባዎች ይጠራል፣ ይመራል፣ ያስተባብራል፣ 1. To call for, preside over and Coordinate the

2. ኢንስቲትዩቱን በቦርዱና meetings of the Board in consultation with the


አስመልክቶ
secretary thereof;
በሌሎች የክልሉ መንግስት አካላት የተላለፉ
2. To follow up and ascertain the rightful
ውሳኔዎች በትክክል መተግበራቸውን ይከታተላል፣
implementation of those decisions handed down by
ያረጋግጣል፣
the Board and other Regional Government bodies
3. በቦርዱ የሚሰጡትን ሌሎች ተዛማጅ
with regard to the institute;
ተግባራት ያከናውናል።
3. To carry out such other similar functions as
11. የቦርዱ የስብሰባ ጊዜና የውሳኔ አሰጣጥ ስነ-
are to be assigned to him by the Board.
ሥርዓት 11. Meeting-time and Decision –making
1. ቦርዱ ቢያንስ በሦስት ወር አንድ ጊዜ procedure of the Board
መደበኛ ስብሰባውን ያደርጋል፣ እንደአስፈላጊነቱም 1. The Board shall hold its regular meetings once in
የቦርዱ ሰብሣቢ ከፀሐፊው ጋር በመመካከር three months. Extraordinary meetings of the Board
በማናቸውም ጊዜ አስቸኳይ ስብሰባዎችን ሊጠራ may, as necessary, be called for by the chair person in
ይችላል። consultation with the secretary of the Board.

2. የቦርዱ ምልዓተ ጉባዔ የሚሆነው ከአባላቱ


2. 50%+1 of the members of the Board present at a
መካከል 5ዐ% እና ከዚያ በላይ የሚሆኑት በስብሰባው
meeting shall constitute a quorum.

248
ላይ ሲገኙ ይሆናል።
3. ማናቸውም ጉዳይ ሆኖ 3. Decisions of the Board on any matter shall be
የቦርዱ ውሣኔ
ሊያልፍ የሚችለው በስብሰባው ላይ በተገኙት የቦርድ passed by the majority vote of those members present
at its meeting; provided, however, that the chair
አባላት ከግማሽ በላይ ድምጽ ሲደግፍ ብቻ ነው፤
person shall have a casting vote in case of a tie.
ሆኖም ድምጹ እኩል የተከፈለ እንደሆነ ሰብሣቢው
ወሣኝ ድምጽ ይኖረዋልፀ
4. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠቁ ሆነው
4. Without prejudice to the provisions of this article
ቦርዱ የራሱን ዝርዝር የስብሰባና የውሣኔ አሰጣጥ
hereof, the Board may issue and implement its own
ሥነ-ሥርዓት መመሪያ አውጥቶ ተግባራዊ ሊያደርግ
detailed meeting and decision-making rules of
ይችላልፀ procedure.
12. ስለ ዋና ዳይሬክተሩ አሿሿምና ስልጣን 12. Appointment and Powers of the Director
General
1. የኢንስቲቲዩቱ ዋና ዳይሬክተር በክልሉ ርዕሰ 1. The Director General of the Institute shall, having
መስተዳድር የሚሾም ሆኖ ተጠሪነቱም ለተጠቀሰው been appointed by the Head of the Regional State, be
አካል ይሆናል፣ accountable to the body referred to hereof.

2. ዋና ዳይሬክተሩ የኢንስቲቲዩቱ ሥራ መሪና 2. The Director General shall serve in the capacities
of the Managing Head of the Institute and secretary
የቦርዱ ፀሐፊ በመሆን ያገለግላል፤ የኢንስቲቲዩቱን
of the Board as well as direct over and coordinate the
የእለት ከዕለት ሥራዎች በበላይነት ይመራል፣
day-to-day activities of the Institute.
ያስተባብራል፣
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 ሥር
3. Without prejudice to the general provisions laid
የተመለከተው አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ
down under sub-Art./2/ of this article hereof, the
ዋና ዳይሬክተሩ የሚከተሉት ዝርዝር ስልጣንና
Director General shall have the following specific
ተግባራት ይኖሩታል፦ powers and duties:
ሀ. የኢንስቲቲዩቱን የአጭር፣ የመካከለኛና የረጅም A. To prepare the draft short, medium and long-term
ጊዜ እቅድ፣ መረሃ ግብርና የማስፈጸሚያ በጀት work plan, program and execution budget proposal of
ረቂቅ አዘጋጅቶ ለቦርዱ ያቀርባል፤ ሲፈቀድም the Institute, submit same to the Board and
በሥራ ላይ ያውላል፣ implement it upon approval;

ለ. ለኢንስቲትዩቱ በተፈቀደውየሥራ B.To effect financial expenditures in accordance with


በጀትና
ፕሮግራም መሠረት ገንዘብ ወጭ ያደርጋል፤ the program and budget approved for the Institute;

ሐ. የኢንስቲቲዩቱን የሥራ አፈጻጸምና የተግባራት


C. To prepare the performance and activities

249
ክንውን ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቦርዱ ያቀርባል፤ implementation report of the Institute and submit
same to the Board;

መ. ለኢንስቲቲዩቱ አስፈላጊ የሆኑ ሠራተኞችን D To employ and administer the staff necessary
for the Institute pursuant to the relevant civil service
አግባብነት ባላቸው የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ህጎችና
laws and regulations pertaining to the Regional State;
ደንቦች መሰረት ይቀጥራል፣ ያስተዳድራል፣
E To represent the Institute in all its dealings to
ሠ. ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች
be carried out with third parties;
ሁሉ ኢንስቲቲዩቱን ይወክላል፣
F. To implement and enforce those resolutions
ረ. የቦርዱን መመሪያዎችና ውሣኔዎች ይፈፅማል፣
and directives to be issued by the Board;
ያስፈጽማል፤
G. To carry out such other related functions as
ሰ. በቦርዱና በሰብሳቢው የሚሰጡትን ሌሎች may be assigned to him by the Board and its Chair
ተዛማጅ ተግባራት ያከናውናል። person.
13. የምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አሿሿምና ስልጣን 13. Appointment and Powers of the Deputy
1. ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ በኢንስቲቲዩቱ ዋና Director General
ዳይሬክተር አቅራቢያነት በርዕሰ መስተዳድሩ 1. The Deputy Director General shall be appointed by
ይሾማል። the Head of Government, having been nominated by

2. የምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ተጠሪነት ለዋና the Director General of the Institute.


2. The accountability of the Deputy Director General
ዳይሬክተሩ ይሆናል።
shall be to the Director General.
3. ምክትልዋና ዳይሬክተሩ፦
3. The Deputy Director General shall:
ሀ/ ዋና ዳይሬክተሩ በማይኖርበት ወይም ስራውን
A. Represent the Director General and carry out
ለማከናወን በማይችልበት ጊዜና ሁኔታ እሱን ተክቶ
his official functions where and whenever the latter is
ይሠራል፣
absent or unable to perform his duties;
ለ/ በዋና ዳይሬክተሩ ተለይተው የሚሰጡትን ሌሎች
B. Undertake such other Duties as are
ተግባራት ያከናውናል። specifically designated to him by the Director
ክፍል አራት General.
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች PART FOUR
14. የበጀት ምንጭ MISCELLANEOUS PROVISIONS
የኢንስቲትዩቱ ገቢ ከሚከተሉት ምንጮች የሚገኝ 14. Budgetary Sources

ይሆናል፡ The income of the institute shall be drawn from the

1. በክልሉ መንግስት የሚመደብ በጀት፣ following sources:


1. The budget to be allocated by the Regional
2. ኢንስቲትዩቱ ሊያመነጭ የሚችለው የውስጥ ገቢ
Government;

250
እና 2. Income that may be generated by the Institute and
3. ከሌሎች ምንጮች የሚገኝ የአይነትም ሆነ የጥሬ 3. Donations that may be secured from other sources
ገንዘብ ድጋፍ። both in cash and in kind.

15. የሂሣብ መዛግብትና የበጀት አጠቃቀም 15.Books of Account and Budget utilization

1. ኢንስቲትዩቱ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ


1. The Institute shall keep complete and accurate
የሂሣብ መዛግብትን ይይዛል።
Books of Account.
2. የኢንስቲቲዩቱ የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብም
2. The books of Account and financial or property
ሆነ ንብረት ነክ ሰነዶች በክልሉ ዋና ኦዲተር
related documents of the institute shall be Audited
መስሪያ ቤት ወይም እርሱ በሚሰይማቸው ኦዲተሮች
annually by the Office of the Regional Auditor
በየጊዜው ይመረመራሉ። General or by other auditors to be appointed by it.
3. በዚህ ደንብ አንቀጽ 14 ንዑስ ቁጥር 2 እና 3 3. The utilization of those incomes that may be
ስር በተጠቀሰው አኳኋን የተገኘ ገቢ አጠቃቀም generated in accordance with Article 14 sub -Arts. 2
ወደፊት ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ የሚወሰን and 3 of this regulation shall be determined by a
ይሆናል። directive to be issued by the Board.
16. ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ህጎች 16. Inapplicable Laws

ይህንን ደንብ የሚቃረን ማናቸውም ሌላ ደንብ፣ Any regulation, directive or customary practices
which are inconsistent with the issues covered under
መመሪያ ወይም የተለመደ አሰራር በዚህ ደንብ
this regulation shall not be applicable thereto.
ውስጥ በተሸፈኑት ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት
አይኖረውም።
17. Power to issue directives
17. መመሪያ የማውጣት ስልጣን
The Board shall have the power to issue Directives
ይህንን ደንብ በስራ ላይ ለማዋል የሚያስፈልጉትን
necessary for the implementation of this regulation.
መመሪያዎች ቦርዱ ያወጣል።
18. Effective Date
18. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ This regulation shall enter into force as of the date of
ይህ ደንብ በክልሉ መንግሥት ዝክረ-ህግ ጋዜጣ its publication on the Zikre Hig Gazeta of the
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል። Regional state.
ባህር ዳር Done at Bahir Dar
መስከረም 26 ቀን 2003 ዓ/ም This 6th day of October, 2010

አያሌው ጐበዜ Ayalew Gobezie

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት Head of Government of the


Amhara National Regional State
ርዕሰ መስተዳድር

251
th
ገፅ-1- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -1

13ኛ አመት ቁጥር 10 ባህር ዳር መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም


Bahir Dar 11th, March 2008
13th Year No 10

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ


የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ዝክረ-ሕግ
ZIKRE-HIG

OF THE COUNCIL OF THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE


IN THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

የአንዱ ዋጋ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ ISSUED UNDER THE


ብር መንግስት ምክር ቤት AUSPICES OF THE COUNCIL የፖ.ሣ.ቁ
6.97 ጠባቂነት የወጣ OF THE AMHARA NATIONAL 312
Price REGIONAL STATE P.o. Box

ማውጫ CONTENTS.
ደንብ ቁጥር 58/2000 ዓ.ም Regulation No.58/2008
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሻሻለው The Amhara National Regional State the Revised
የጥብቅና ሙያ ፈቃድ አሰጣጥ፣ ምዝገባና የጠበቆች Advocacy Licensing, Registration and Controlling
ሥነ-ምግባር መቆጣጠሪያ ማስፈፀሚያ ክልል the Code of Conduct of the Advocates
መስተዳድር ም/ቤት ደንብ Implementation, Council of Regional Government
Regulation

ደንብ ቁጥር 58/2000ዓ/ም REGULATION NO.58/2008


በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የተሻሻለው A COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT
የጥብቅና ሙያ ፈቃድ አሰጣጥ ምዝገባና የጠበቆችን REGULATION ISSUED TO PROVIDE FOR THE
ስነ-ምግባር ለማስፈፀም የወጣ ክልል መሰተዳድር REVISED ADVOCACY LICENSING,
ም/ቤት ደንብ REGISTRATION AND CONTROLLING THE
CODE OF CONDUCT OF THE ADVOCATES IN
THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE

255
th
ገፅ-2- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -2

በአማራ ብሔራዊ ክልል ፍ/ቤቶች በሚታዩ የክልል WHEREAS, it has been found necessary to fix fees
ጉዳ ዮች ላይ የጥብቅና አገልግሎት ለሚሰጡ ጠበቆች required for those advocates who render advocacy
በክልሉ ፍትሕ ቢሮ የሚዘጋጀውን የጥብቅና ሙያ ፈተና service pertaining to cases of regional nature
ለመውሰድ፣ የሙያ ሥራ ፈቃድ ለማግኘትና ለማሣደስ entertained by the courts of the Amhara National
እንዲሁም የጥብቅናና የሕግ ምክር አገልግሎት ሰጪ Regional State so as to take licensing examination
ድርጅቶችን ለማስመዝገብ የሚፈለገውን የአገልግሎት prepared by the Regional Justice Bureau, acquire
ክፍያ መወሰን በማስፈለጉ፣ and get renewed an advocacy license as well as to
have registered advocacy and legal counseling
service providing firms thereof.
ማንኛውም የክልሉን የጥብቅና ሥራ ፍቃድ የወሰደ WHEREAS, it has become necessary to clearly
ጠበቃ በዓመት 50 ሰዓት ነፃ የጥብቅና ሥራ አገልግሎት stipulate specific working procedure by which any
እንዲሰጥ በአዋጁ አንቀጽ 53 የተጣለበትን ግዴታ advocate who has acquired the regional advocacy
የሚወጣበትን ዝርዝር አሠራር እንዲሁም በነፃ ተገልጋዩና license carries out the obligation of rendering free
በጠበቃው መካከል ሊኖር ስለሚገባው ግንኙነት በግልፅ advocacy service for 50 hours in a year, entrusted
መደንገግ ሥራ ላይ መዋል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ upon him by Article 53 of the proclamation as well
as that of a relationship to be existed between the
free service seeking persons and the advocate and
thereby implement same thereof.
የጥብቅና ሥራ ፍቃድን ለማሳደስ የሚመጣ ጠበቃ WHEREAS, it is found necessary to define that
አሟ ልቶ መቅረብ የሚገባቸው ነገሮች ምን እንደሆኑ እና what requisitions an advocate is required to satisfy
በመደበኛ የፍቃድ ማደሻ ግዜ ውስጥ ፍቃዱን ያላደሰ to get renewed his license and in what manner any
ጠበቃ በምን አግባብ ፍቃዱን ማሳደስ እንደሚችል ግልፅ advocate who has not got renewed his license during
ማድረጉ አስፈላጊ በመሆኑ፤ normal time may get renewed same.
እንደሁም የክልሉ የጠበቆች የዲስፒሊን ጉባዔ በጠበቆች WHEREAS, it is necessary to specifically provide
ላይ ሊቀርብ የሚችልን ጥቆማ ወይም ክስ እንዴት how the regional advocates’ disciplinary council
እንደሚቀበልና አንደሚመራ የጉባዔው ሰብሳቢና ፀሃፊ may receive and refer an allegation and charge to be
አሠያየምና ስለሚኖራቸው ተግባርና ኃላፊነት በዝርዝር brought against advocates and designation of a
መደንገግ በማስፈለጉ፣ chair-person and secretary of the council and their
duties and responsibilities thereof;
የአማራ ብሔራዊ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ተሻሽሎ NOW, THEREFORE, the council of the Amhara
በወጣው የክልሉ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 58 ንዑስ National Regional Government, in accordance with
አንቀፅ 7እና በአብክመ የጥብቅና ፈቃድ አሰጣጥ፣ the powers vested in it under the provision of art.58,
ምዝገባና የጠበቆች ሥነ ምግባር መቆጣጠሪያ አዋጅ sub.art.7 of the revised Regional Constitution and
ቁጥር 75/1994 ዓ.ም. አንቀፅ 63 ሥር በተሰጠው art. 63 of the Amhara National Regional State
ሥልጣን መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል። Advocacy Licensing, Registration and controlling
the code of conduct of advocates proclamation No.
75/2002, hereby issues this regulation.

256
th
ገፅ-3- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -3

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ ድንጋጌዎች GENERAL
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
“ይህ ደንብ የተሻሻለው የጥብቅና ሙያ ፈቃድ This regulation may be cited as “The Revised
አሰጣጥ፣ ምዝገባና የጠበቆች ስነ- ምግባር Advocacy licensing, registration and controlling the
መቆጣጠሪያ ማስፈፀሚያ ደንብ ቁጥር 58/2000 Code of Conduct of Advocates Implementation
ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል። Regulation 58/2008.”

2. ትርጓሜ 2. Definition
የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context otherwise requires, in this
በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፦ regulation:
1. “አዋጅ” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ 1. “Proclamation” means the advocacy licensing,
መንግሥት የጥብቅና ሥራ ፈቃድ አሰጣጥ፣ registration and controlling code of conduct of
የምዝገባና የጠበቆች ሥነ ምግባር መቆጣጠሪያ advocates’ proclamation No. 75/2002 of the
አዋጅ ቁጥር 75/1994 ዓ.ም ነው። Amhara National Regional State.
2. “ጠበቃ” ማለት በአዋጁ አንቀፅ 2 ንዑስ አንቀጽ 3 2. “Advocate” means a lawyer defined under art. 2,
ሥር ትርጓሜ የተሰጠው የሕግ ባለሙያ ነው። sub. Art. 3 of the proclamation
3. የደንቡ ተፈፃሚነት ወሰን 3. Scope of Application
ይህ ደንብ በአማራ ብሔራዊ ክልል ውስጥ This regulation shall be applicable on all advocates
በየትኛውም ደረጃ በሚገኙ መደበኛ ፍ/ቤቶች ወይም who seek for the regional advocacy license so as to
ሌሎች የዳኝነት አካላት የጥብቅና ሙያ አገልግሎት render advocacy services before Regular Courts or
ለማበርከት የክልሉ የጥብቅና ሙያ ፈቃድ other Quasi-judicial organs at all level in the Amhara
National Regional and who have already acquired
እንዲሰጣቸው በሚያመለክቱና ፍቃዱን አግኝተው
same and worked therein
በመሥራት ላይ ባሉ ጠበቆች ላይ ሁሉ ተፈፃሚ
ይሆናል።
ክፍል ሁለት PART TWO
የጥብቅና ሙያ ፈተናና ፈቃድ ክፍያ ADVOCACY EXAMINATION AND
LICENSING FEES
4. የጥብቅና ሙያ ፈተና ምዝገባና ክፍያ 4. Registration and Fees for Advocacy
Examination
1. በአዋጁ ቁጥር 75/94 አንቀጽ 10 መሠረት 1. In accordance with art. 10 of the proclamation No.
የጥብቅና ሙያ ፈተና እንዲሰጠው የሚያመለክት 75/2002, any advocate who may apply to be
ማንኛውም ጠበቃ በደረጃ የሚሰጡትን ፈተና provided with the advocacy examination set for
ለመውሰድ በቢሮው በሚወጣ ማስታወቂያ the grade shall be registered pursuant to the notice
to be issued by the Regional Justice Bureau.
መሠረት መመዝገብ አለበት።

259
th
ገፅ-4- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -4

2. በማስታወቂያው መሠረት ለአንደኛ ደረጃ 2. An advocate to be registered pursuant to the notice


የጥብቅና ፈቃድ ለፈተና የሚመዘገብ ጠበቃ ብር for the examination of first grade advocacy license
250 /ሁለት መቶ አ ምሣ ብር/ የሚከፍል ሲሆን shall pay birr 250 (Two hundred fifty birr) and the
ለሁለተኛ ደረጃ የጥብቅና ፈቃድ ፈተና one who would be registered for the second
advocacy license shall pay birr 200 (Two hundred
የሚመዘገብ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/
birr).
ይከፍላል።
5. ስለ ጥብቅና ፈቃድ ማውጫ፣ ማሣደሻና 5. Fees for Acquisition, Renewal and
መተኪያ ክፍያ Substitution of Advocacy License
1. በአዋጁ አንቀፅ 8 ወይም 9 ላይ የተዘረዘሩትን 1. Any advocate who fulfills the requirements
መመዘኛዎች ያሟላ ማንኛውም ጠበቃ ሁለተኛ under art. 8 or art. 9 of the proclamation may
ወይም አንደኛ ደረጃ የጥብቅና ፈቃድ apply to the Regional Justice Bureau to acquire
እንዲሰጠው ለቢሮው ያመለክታል። first or second grade advocacy license.
2. ማመልከቻው በጥብቅና ፈቃድ ገምጋሚና 2. Any advocate whose application is considered by
የጠበቆች የችሎታ ብቃት መለኪያ ቦርድ ታይቶ the license evaluating and advocates’ capacity
ፈቃዱ እንዲሰጠው የተወሰነለት ጠበቃ ፈቃዱን assessment board and is allowed to take the
ሲወስድ 500 / አምስት መቶ ብር/ መክፈል license shall pay birr 500 (Five hundred birr)
ይኖርበታል።
3. ማንኛውም ጠበቃ ፈቃዱን ለማሣደስ ብር 400 / 3. Any advocate shall pay birr 400 (four hundred
አራት መቶ ብር/ ይከፍላል። birr) to have renewed his license.
4. ፈቃዱ የተበላሸበት ወይም የጠፋበት ጠበቃ 4. any advocate whose license has been damaged or
በምትኩ ፈቃድ ማግኘት የሚችል ሲሆን ለፈቃዱ lost may get the substitute against paying birr
መተኪያ ብር 450 /አራት መቶ ሃምሣ ብር 450 (four hundred fifty birr)
/መክፈል ይኖርበታል።
6. ስለ ጥብቅና አገልግሎት ድርጅት ምዝገባ 6. Fees for the Registration of Legal Firms
ክፍያ
1. በክልሉ ውስጥ የጥብቅና ሙያ ወይም የሕግ 1. Any advocate who establishes legal advocacy or
ምክር አገልግሎት መስጫ ድርጅት የሚያቋቁም counseling service firms in the Region shall have
ማንኛውም ጠበቃ ድርጅቱን በቢሮው his firms registered by the Regional Justice
ማስመዝገብ አለበት። Bureau.
2. ድርጅቱን የሚያስመዘግብ ጠበቃ ለሚያገኘው 2. The advocate who has his firm registered shall
የምዝገባ አገልግሎት ብር 600 /ስድስት መቶ pay birr 600 (six hundred birr) for the
ብር/ ይከፍላል። registration service he has obtained.
3. ድርጅቱን ያስመዘገበ ማንኛውም ጠበቃ ፈቃዱን 3. Any advocate who has his firm registered shall
ለማሣደስ ብር 450 /አራት መቶ ሃምሣ ብር/ pay birr 450 (four hundred fifty birr) for the
መክፈል ይኖርበታል። renewal of same.
4. ፈቃዱ የተበላሸበት ወይም የጠፋበት የጥብቅና 4. A legal firm whose license has been damaged or
አገልግሎት ሰጭ ድርጅት በምትኩ ፈቃድ lost may get the substitute against paying birr
ማግኘት የሚችል ሲሆን ለፈቃዱ መተኪያ 550 550 (five hundred fifty birr).
/አምስት መቶ ሃምሣ ብር/ መክፈል አለበት።

260
th
ገፅ-5- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -5

ክፍል ሶስት PART THREE


ስለነፃ የጥብቅና አገልግሎትና FREE ADVOCACY SERVICE AND
ፈቃድ እድሣት RENEWAL OF LICENCE
7. መሠረቱ 7. Principle
ነፃ የጥብቅና አገልግሎት ማግኘት ስለሚችሉ አካላት Without prejudice to the provision of art. 53 of the
በአዋጁ አንቀጽ 53 ስር የተደነገገው እንደተጠበቀ proclamation, with regard to those bodies who
ሆኖ የሚከተሉትንም ይጨምራል፣ may receive free-advocacy service, it shall include
the following:
1. ከኤች አይ ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ እና ከቦታ 1. Persons living with HIV/AIDS and unable to
ወደ ቦታ ተንቀሣቅሰው ጉዳያቸውን ለመከታተል move from place to place to pursue their cases.
የማይችሉ ሰዎች፤

2. በኤች አይ ቪ ቫይረስ ምክንያት፣ ወላጆቻቸውን 2. Minors who have lost their parents due to
ያጡ አካለ መጠን ያላደረሱ ልጆች ወይም በዚሁ HIV/AIDS or aged parents who have lost their
በሽታ ምክንያት ልጆቻቸውን ያጡ በእድሜ children due to HIV/AIDS
የገፉ ወላጆች።

8. ነፃ የጥብቅና አገልግሎት አይነትና 8. Types of Free-Advocacy Service and


የጠበቆች ግዴታ Duties of Advocates
1. የሚከተሉት አገልግሎቶች በነፃ የሚሰጡ የጥብቅና 1. The following services shall be advocacy
አገልግሎቶች ናቸው፦ services to be rendered free of charge:

ሀ. ማንኛውም ዓይነት የውል ስምምነት ማዘጋጀት፣ A. preparing any type of contractual agreement;

ለ. የድርጅት ማቋቋሚያ ወይም ማሻሻያ ወይም B. preparing an establishment or revising or


ማፍረሻ ሠነድ ማዘጋጀት፣ winding up document of the firms;

ሐ. ነፃ ተገልጋዩን ወክሎ በፍርድ ቤት ወይም C. Defense, he has represented a free service


የዳኝነት ተግባር በሚፈፅም ሌላ ተቋም ፊት seeking person before a court or another firm
ቀርቦ መከራከርን፣ executing Quasi judicial activity;

መ. ለፍርድ ቤት ሊቀርብ የሚችል ክስ፣ መልስ፣ D. Preparing charge, reply, complain, oath and
አቤቱታ፣ ቃለ መሐላ እና የመሳሰሉት ሠነዶችን suchlike documents may be submitted to a
ማዘጋጀትን፡ court;

ሠ. ማንኛውም የሕግ ምክር አገልግሎት E. Rendering any legal counseling service;


መስጠትን፣

ረ. ሌሎች በዚህ አንቀጽ ከተጠቀሱት F. Including other services having relations to


አገልግሎቶች ጋር ተመሳሳይነትያላቸው services specified under this Article hereof.
አገልግሎቶችን ያጠቃልላል።

2. የክልሉን የጥብቅና ፍቃድ አግኝቶ ሥራ ላይ ያለ 2. Any advocate who has acquired the Regional
ማንኛውም ጠበቃ ነፃ የጥብቅና advocacy license and is under working shall have

261
th
ገፅ-6- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -6

አገልግሎት የመስጠት ግዴታ እንዳለበት በልዩ a responsibility to notify that he is duty-bound to


ልዩ መንገዶች ለሕብረተሰቡ የማስተዋወቅ render free advocacy service to the community
ኃላፊነት አለበት። using various ways.

9. ስለነፃ የጥብቅና አገልግሎት ተጠቃሚዎችና 9. Beneficiaries of Free Advocacy Service


አፈፃፀሙ and its Implementation
1. ነፃ የጥብቅና አገልግሎት ለማግኘት የሚችሉት 1. Persons who cannot afford to pay fees and
የመክፈል አቅም የሌላቸው ሰዎች፣ thereby may obtain free advocacy service are:

ሀ. የሚያቀርቡት እለታዊ፣ ወርሃዊ ወይም A. Those whose monthly income amount, where
ዓመታዊ የገቢ ምንጭ እና መጠን ማስረጃ the evidence of daily, monthly or annual
ሲመዘን ወርሃዊ የገቢ መጠናቸው ከብር 240 income resource and amount they produce is
/ሁለት መቶ አርባ ብር/ በታች ከሆነ፣ calculated, is below birr 240 (two hundred
forty birr)
ለ. በፊደል ተራ “ሀ” የተመለከተው B. Without prejudice to the provision of sub. Art.
እንደተጠበቀ ሆኖ በትርፍነት ሊወሰድ 1(A) of this Art., those who do not have non-
የሚችል የማይንቀሳቀስ እና የሚንቀሳቀስ fixed and fixed assets which may not be
ሃብት የሌላቸው ሲሆን፣ considered as surpluses;
ሐ. ከፊደል ተራ “ሀ” – “ለ” ስለተመለከቱት C. With regard to issues specified under
ጉዳዮች በአቅራቢያቸው በሚገኝ provisions of sub-Art.1(A-B),where there
የማህበራዊ ፍ/ቤት በሶስት ምስክሮች exists an evidence proved by three witnesses
አረጋግጦ ማስረጃየሰጠበት ሲሆን ነው። in a social court found in their locality;
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር የተደነገገው 2. Notwithstanding the provision of sub. Art. 1 of
ቢኖርም ነፃ የጥብቅና አገልግሎቱ የወንጀል this Art. Hereof, the free advocacy may be
ጉዳይን በማየት ላይ ያለ ፍ/ቤት አገልግሎቱን rendered to persons to whom a court at hearing a
ለሚያዝላቸው ሰዎች ሊሰጥ ይችላል። criminal case may order thereof;

10. ነፃ የጥብቅና አገልግሎት መሰጠቱን 10. Supervising the Rendering of Free


ስለመቆጣጠር Advocacy Service
እያንዳንዱ ጠበቃ ነፃ የጥብቅና አገልግሎት In order to ascertain that each advocate is
መስጠቱን ለማረጋገጥ ይቻል ዘንድ፡- rendering free advocacy service:
1. የክልሉ የጠበቆች ማህበር ወይም በየደረጃው 1. the Regional Advocates’ Association or offices
የሚገኙ ፍትሕ ጽ/ቤቶች በየጊዜው የሚቀርቡ of justice at all level shall register list of service-
እና የዚህን ደንብ አንቀጽ 8 መስፈርቶችን seekers meeting the criteria specified under
የሚያሟሉ የአገልግሎት ፈላጊዎችን ዝርዝር Art.8 of this regulation and submitted from time
to time thereof;
ይመዘግባሉ፣
2. የጠበቆች ማህበር ወይም የሚመለከተው ፍትሕ 2. On the basis of list of service-seekers,
ጽ/ቤት ከያዘው የአገልግሎት ፈላጊዎች ዝርዝር Advocates’ Association or a concerned justice
በመነሳት በአካባቢው ለተሰማሩ ጠበቆች office shall transfer service-seekers in a
በዓመት ከ50 ሰዓታት ያልበለጠ አገልግሎት letter to the advocate that those advocates
engaged in the locality to render a service not
እንዲሰጡ ባለጉዳዮችን በደብዳቤ ለጠበቃው
exceeding from 50 hours in a day.
ያስተላልፋል።
3. በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ 2 የተመለከተው 3. Without prejudice to the provision of sub. Art. 2
እንደተጠበቀ ሆኖ አገልግሎት ፈላጊው of this Art. Hereof, it shall follow up whether or

262
th
ገፅ-7- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -7

ከተመደበለት ጠበቃ የሚያገኘው አገልግሎት not the service that the service-seeker received
በአግባቡ ስለመሆኑ ክትትል ይደረጋል፣ አስፈላጊ from the advocate assigned to him is in proper;
ሆኖ ሲገኝም አገልግሎት ፈላጊውን ወደ ሌላ where it is found necessary, it transfers the
ጠበቃ ያስተላልፋል፣ service-seeker to another advocate.
4. ማንኛውም ጠበቃ የሚሰጠውን ነፃ አገልግሎት 4. The concerned Advocates’ Association or justice
ማስረጃ የሚመለከተው የጠበቆች ማህበር ወይም office shall register and keep an evidence of free
ፍትሕ ጽ/ቤት እየመዘገበ ይይዛል፣ በወቅቱም service which any advocate may render thereof
ለፍትሕ ቢሮ ያስተላልፋል። and timely transfer same to the Justice Bureau as
well.
5. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ 4 የተደነገገው 5. Without Prejudice to the provision of sub.Art.4
እንደተጠበቀ ሆኖ ነፃ አገልግሎቱ የተሰጠው of this Art. Hereof, if the free-service has been
በፍርድ ቤት ጥያቄና ትዕዛዝ ከሆነ ከዚሁ rendered by the request and order of a court,
ፍ/ቤት ለጠበቃው መረጃ ሊሰጥ ይችላል። evidence may be given to the advocate form this
court.
6. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት 6. In accordance with sub. Art.2 of this art. Hereof,
በማህበሩ የሚከናወነው ተግባር የክልሉ የጠበቆች the activity carried out by the Association shall
ማህበር አባል ባልሆነ የክለሉን የጥብቅና ፈቃድ be applied on any advocate who is not a member
በያዘ ጠበቃ ላይም ይሠራል። of the Regional Advocates’ Association but
acquired the Regional Advocate license.

11. የተሰጠ አገልግሎት ስሌት 11. Calculation of Rendered Service


1. ጠበቃው የሰጠው አገልግሎት የበለጠ ጊዜ 1. Unless he is unable to prove in sufficient
የወሰደና የሚወስድ መሆኑን በአጥጋቢ ማስረጃ evidence that a service-time which the advocate
ማስረዳት ካልቻለ በስተቀር የተሰጠው አገልግሎት had rendered therein had taken and may take
ግዜ እንደሚከተለው ይሠላል። more time, the time of rendered service shall be
calculated as follows:
ሀ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1(ሀ) A. A service indicated under sub. Art. 1(A) of Art. 8
የተመለከተው አንድ አገልግሎት ቢያንስ በ1 of this regulation hereof, shall be rendered at
ሰዓት ይሰጣል። least in an hour;

ለ/ በዚሁ ደንብ አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1(ለ) B. A service indicated under sub. Art. 1(B) of Art. 8
የተመለከተውን አንድ አገልግሎት ቢያንስ 2 of this regulation hereof, shall be rendered at
ስዓት ውስጥ ይሰጣል least within two hours;

ሐ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1(ሐ) C. Calculation of a service to be rendered pursuant
መሠረት የሚሰጥ አገልግሎት ስሌት to sub. Art. 1(c) of Art. 8 of this regulation shall
በሚመለከተው ፍርድ ቤት በሚሰጥ መረጃ be determined as per the evidence produced by
የሚወሰን ይሆናል። the pertinent court thereof.

2. በዚህ ደንብ አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1(መ) 2. A service indicated under sub. Art. 1(D) of art. 8
የተመለከተው አገልግሎት በአንድ ሰዓት ተኩል of this regulation hereof, shall be rendered
ውስጥ ይሰጣል ተብሎ ይገመታል። within about an hour and a half;

3. በዚህ ደንብ አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1(ሠ) 3. A service indicated under sub. Art 1 (E) of art. 8
የተመለከተው አገልግሎት በአንድ ሰዓት ውስጥ of this regulation hereof, shall be rendered

263
th
ገፅ-8- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -8

ይሰጣል ተብሎ ይገመታል። within about an hour;

4. አንድ ጠበቃ ካለው የግል የሥራ ጫና መቀነስ 4. An advocate may submit a request with the view
ምክንያት በአንድ ወቅት ለሌሎች ጠበቆች to rendering more service than the service
ከተመደበው የበለጠ አገልግሎት ለመስጠት assigned to other advocates in a certain period of
እንዲችል ጥያቄ ማቅረብ ይችላል። ሆኖም በዚህ time due to reduction of his personal working
burden; provided, however, that he may not
መልኩ የተሰጠ አገልግሎት በቀጣዩ አመት
request that a service rendered in a manner like
ለሚሰጠው አገልግሎት እንዲሰላለት መጠየቅ
this to be calculated to him in the next year.
አይችልም።

12. በጠበቃውና በነፃ ተጠቃሚው መካከል 12. Relationship between the Advocate and
ስለሚኖር ግንኙነት፡- the free-Beneficiary
1. ማንኛውም ጠበቃ ነፃ የጥብቅና አገልግሎት 1. Any advocate shall render free-advocate service
የሚሰጠው ዋና አድራሻውን ባስመዘገበበት ከተማ to a case of service seeking person residing in a
ጉዳይ ላለው ተገልጋይ ይሆናል፣ city whereabouts he registers his principal
address thereof.
2. ነፃ የጥብቅና አገልግሎቱ የሚሰጠው ጠበቃው 2. Wherever the free advocate service is rendered
ካስመዘገበው ዋና አድራሻ ውጭ ሆኖ ተጨማሪ outside the principal address of registration of
ወጭ የሚያስከትል በሆነ ጊዜ ባወጣው ወጭ the advocate and may require additional
መጠን ብቻ ነፃ የጥብቅና አገልግሎት ተጠቃሚው expense, the beneficiary of free advocate service
shall substitute only the amount of expense he
ይተካለታል።
has spent thereof.
3. ነፃ የጥብቅና አገልግሎት ለመስጠት ለተያዘው 3. The expenditure to be expended to copy
ጉዳይ ክርክር ሠነዶችን ኮፒ ለማድረግ documents of argument, if any, for a case being
የሚወጣው ወጪ ቢኖር ባለጉዳዩ ይሸፍናል፣ held to render free advocate service shall be
covered by the service-seeking person.
4. ነፃ የጥብቅና አገልግሎት ተጠቃሚው የጠበቃው 4. The beneficiary of free-advocate service shall
ደንበኛ ነው። በነፃ የጥብቅና አገልግሎት be a client of the advocate. There shall be no
ተጠቃሚውና በክፍያ ጠበቃውን በወከለ ደንበኛ disparity between the beneficiary of free
መካከል ምንም አይነት ልዩነት አይደረግም። advocate service and a client in charge of fees.
5. ነፃ የጥብቅና አገልግሎት ሰጭው ጠበቃ 5. Code of conduct on which an advocate
የሚመራበት የሥነ- ምግባር ደንብ በእዋጁ ላይ rendering free advocacy service is guided shall
የሠፈረው ድንጋጌ ይሆናል። be that of the provision stipulated in the
proclamation thereof.
13. ስለጥብቅና ፈቃድ እድሣት 13. Renewal of Advocacy License
1. የጥብቅና ሥራ ፈቃድ በአዋጁ አንቀጽ 6 1. An advocacy license shall, pursuant to Art. 6 of
በተደነገገው መሠረት በየአመቱ መታደስ the proclamation be renewed annually.
አለበት።

2. ባለፈቃዱ ለእድሣት በሚቀርብበት ወቅት 2. The licensee shall fulfill the followings
የሚከተሉትን አሟልቶ መቅረብ ይጠበቅበታል። wherever he appears to renew same:

264
th
ገፅ-9- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -9

ሀ. የገቢ ግብር ክፍያን ሥለመፈፀሙ A. A letter of confirmation given form concerned


ከሚመለከተው የሀገር ውስጥ ገቢ Inland Revenue Authority that proves he has
ባለሥልጣን የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ ፣ disbursed income tax;

ለ. ፈቃዱ ለእድሣት ከመቅረቡ በፊት በነበረው B. An evidence that states 50 hours of free
አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ የ50 ሰዓት፣ ነፃ advocacy service has been rendered in one year
የጥብቅና አገልግሎት የሰጠ መሆኑን before the submittal of the license for renewal:
የሚያሣይ ማስረጃ፣

ሐ. ዋናውን የጥብቅና ፈቃድ ፣ C. Original Advocacy license

መ. በዚህ ደንብ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 3 ስር D. A copy of receipt he has disbursed thereto for the
የተገለፀውን ክፍያ የፈፀመበት ደረሠኝ fee specified under sub. Art.3 of Art. 5 of this
ኮፒ፣ regulation hereof;

3. ቢሮው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሁለት 3. The Bureau shall, having ascertained that complete
መሠረት የተሟላ መረጃ መቅረቡን በማረጋገጥ evidence is so submitted thereto, renew the license
ጥያቄ በቀረበለት በአንድ ቀን ውስጥ ፈቃዱን within one day as of the date of an application is
ያድስለታል። submitted to it.

14. ጊዜ ካለፈ በኋላ ስለሚቀርብ የእድሣት 14. Application for Renewal after Expiry
ጥያቄ
1. በዚህ ደንብ በአንቀጽ 9 ንዑሥ አንቀጽ አንድ 1. An advocate who has not renewed his license in a
ሥር በተገለፀው ጊዜ ውስጥ ከአቅም በላይ በሆነ period of time specified under sub. Art. 1 of Art.
ምክንያት ፈቃዱን ያላሣደሰ ጠበቃ በሚቀጠሉት 9 of this regulation hereof on grounds of beyond
3 ወራት ጊዜ ውስጥ ብቻ በየወሩ የፈቃድ one’s capacity may renew same only in the next
three months by disbursing 30% additional fee
ማሣደሻ 30% ተጭማሪ ክፍያ በመክፈል
per month for license renewal
ማሣደስ ይችላል።
2. መደበኛ የፈቃድ ማሣደሻ ጊዜ ካለፈ ከ3 ወር ጊዜ 2. An application for renewal of license after three
በኋላ የሚቀርብ የፈቃድ እድሣት ጥያቄ months expiry of regular renewing period of time
ተቀባይነት አይኖረውም ። shall be rejected.
3. በዚህ አንቀፅ ድንጋጌ መሠረት ያልታደሰ ፍቃድ 3. A license which is not renewed in accordance
ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ይታገዳል፣ with the provision of this Art. Hereof, shall be
suspended without any pre-conditions.
4. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 3 መሠረት ፈቃዱ 4. The advocacy service of an advocate whose
የታገደበት ጠበቃ የጥብቅና አገልግሎቱ መቀጠል license is suspended pursuant to sub Art. 3 of
የሚችሉው ፍቃዱ ከታገደበት ከአንድ ዓመት this Art. Hereof, may proceed after one year of
በኋላ ይሆናል። its suspension thereof.

15. እንደከባድ ችግር ሊቆጠሩ የሚችሉ 15. Grounds Regarded as serious problem
ምክንያቶች
1. በዚህ ደንብ በአንቀጽ 14 ንዑስ ቁጥር 1 1. In accordance with sub. Art. 1 of Art. 14 f this
መሠረት ከአቅም በላይ እንደሆነ ምክንያት regulation hereof, grounds regarded as beyond
የሚቆጠሩት የሚከተሉትን ያጠቃልላል። one’s capacity shall include the following:

265
th
ገፅ-10- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -10

ሀ. ባለፈቃዱ ከባድ አደጋ ደርሶበት ከሆነ፣ A. if serious accident has been occurred on the
licensee:
ለ. በጠና በመታመሙ ጊዜው ያለፈበት ከሆነ፣ B. If period of time of renewal passed due to his
serious illness:

ሐ በተፈጥሮ አደጋ ወይም ችግር ምክንያት C. Where it is ascertained that he is unable to come
በወቅቱ ወደቢሮው ለመምጣት አለመቻሉ to the Bureau due to natural disaster or problem;
ሲረጋገጥ፣

መ. ሌሎች ከዚህ ጋር ተመማሣይ የሆኑ ከባድ D. Where other related real grounds occurred
ምክንያቶች ባጋጠሙ ጊዜ፣ thereof;

ክፍል አራት PART FOUR


ንዑስ ክፍል አንድ SUB PART ONE
ስለ ጠበቆች ዲሲፕሊን ጉባዔ አሰራር WORKING PROCEDURE, DECSION
ውሣኔ አመራር AND LEADERSHIP OF ADVOCATES’
DISCIPLINARY COUNCIL
16. ክስና ጥቆማ አቀባበል ስርዓት 16. Submittal Procedure of Charge and
Allegation
1. አንድ ጠበቃ ስለፈፀመው የሥነ ምግባር 1. Any person who desires to make allegation against
ጉድለት ጥቆማ ለማድረግ የሚፈልግ ማንኛውም an advocate committing unethical conduct may, with
ሰው ስሙን ወይም ማንነቱን የመግለጽ ግዴታ no obligation of disclosing his name or his identity,
ሳይኖርበት የተፈፀመውን የሥነ ምግባር may notify type of unethical conduct committed
therein, the evidence or a place whereabouts the
ጉድለት ዓይነት፣ ማስረጃውን ወይም ማስረጃው
evidence is found, date and place that the
የሚገኝበትን ሥፍራ፣ጥፋቱ የተፈፀመበትን
infringement occurred and other specific details to
ቀንና ሥፍራ እና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮች
the head of the Bureau or chair-person of the
ለቢሮ ኃላፊ ወይም ለጉባዔ ሰብሳቢ ወይም
council, or nearby office of justice through
በአቅራቢያው ለሚገኝ ፍትሕ ጽ/ቤት በስልክ telephone, post, fax and any other methods of
ወይም በፖስታ፣ በፋክስም ሆነ በማናቸውም communication.
ሌሎች የመገናኛ ዘደዎች ሊገልጽ ይችላል።
2. ጥቆማውን የተቀበለው ኃላፊ የከሳሹ በግንባር 2. A head who has received the allegation shall, with
መቅረብ ሳያስፈልግ ወይም የከሳሹ ማንነት no need of appearing the accuser in person or not
ሳይገለጽ በጥቆማ መልክ የሚቀርብለትን ክስ being disclosed his identity refer to the secretary of
እንዲሁም በቢሮው አነሳሽነት መቅረብ the council a charge submitted to him in allegation
form as well as charges to be brought by the request
የሚገባቸውን ክሶች እጅግ ቢዘገይ ክሱ ወይም
of the Bureau not later than three days as of the date
ጥቆማው በደረሰው በሦስት ቀናት ውስጥ
of the allegation communicated him thereof.
ለጉባዔው ፀሐፊ ይመራል።
3. የጉባዔው ፀሐፊ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 3. The secretary of the council shall submit a charge or
መሠረት የተመራለትን ክስ ወይም ጥቆማ allegation referred to him pursuant to sub. Art. 2 of

266
th
ገፅ-11- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -11

ከነማስረጃዎቹ አዘጋጅቶ ከ7 የሥራ ቀን this Art. , having produced its evidence therewith to
ባለበለጠ ጊዜ ውስጥ ለጉባዔው ሰብሳቢ the chair-person of the council not later than seven
ያቀርባል። days.

4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት ክሱ 4. A council to which the charge is completed and
ተሟልቶ የቀረበለት ጉባዔ ጉዳዩን መርምሮ submitted thereto pursuant to sub. Art. 3 of this Art.
በበቂ ማስረጃ የተደገፈ የሥነ-ምግባር ጉድለት Hereof shall give appropriate recommendations
አለ ብሎ ሲያምን በአዋጁ አንቀጽ 21 ሥር specified under Art. 21 of the proclamation to the
ከተዘረዘሩት የውሣኔ ኃሣቦች ተገቢ ነው ያለውን head of the Bureau. Where it, having examined the
case, believes that there exist unethical conduct
ለይቶ ለቢሮ ኃላፊው ያቀርባል።
supported by sufficient evidence.
17. መጥሪያ ስለመላክ 17. Issuing a Summons
1. ጉባዔው በፀሐፊው የቀረበለትን ክስ ወይም 1. The council shall, after examining a charge or
ጥቆማ ከመረመረ በኋላ ክሱን ወይም allegation brought to it by the secretary and if it
ጥቆማውን በሚመለከት ጠበቃው መልስ believes that the advocate needs to give a reply with
መስጠት አለበት ብሎ ካመነ በአዋጁ አንቀጽ regard to same, sends the summons to the advocate
21 ንዑስ አንቀጽ 2 ሥር በሰፈረው ጊዜ ውስጥ so that he sends his reply within the time specified
under sub. Art. 2 of Art. 21 of the proclamation.
መልሱን አዘጋጅቶ እንዲልክ መጥሪያውን
ይልክለታል።
2. መጥሪያው ተከሣሹ ጠበቃ ባስመዘገበው 2. The summons shall be sent through the address
አድራሻ በከሳሽ ወይም በቢሮው ሠራተኛ where the accused advocate has registered therein by
አማካይነት እንዲላክ ይደረጋል። an accuser or agent of an employee of the Bureau.
3. ተከሣሹ ባስመዘገበው አድራሻ ሊገኝ ካልቻለ 3. If the accused is unable to be found in the address he
በሚሠራበት አካባቢ በሚገኝ ፍርድ ቤትና has registered thereof, he shall be summoned by a
በቢሮው የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ በሚለጠፍ notice posted on the notice board of the Bureau and
ማስታወቂያ ተከሣሽ ለቀረበበት ክስ መልሱን court whereabouts he works therein to appear with
ይዞ እንዲቀርብ ጥሪ ይደረግለታል። his reply for the charge brought against him.

18. የተከሣሽ አለመቅረብ 18. Disappearance of the Accused


በዚህ ደንብ አንቀጽ 17 መሠረት መጥሪያ If an advocate who is served on a summons in
የተላከለት ጠበቃ ጥሪውን አክብሮ ካልቀረበ accordance with Art. 17 of this regulation has
ጉባዔው ጠበቃው በሌለበት ጉዳ ዩ መሰማት decline to appear, obeying the summons, the
እንዲቀጥል ሊያደርግ ይችላል። council may hear the case in the absence of the
advocate
19. ተከሣሽ በሌለበት ጉዳዩ እንዲሰማ 19. Reversal of an Order Given that the Case
የተሰጠን ትዕዛዝ ስለማንሳት to be Heard in the Absence of the Accused
ጠበቃው መጠሪያ ከደረሰው በኋላ በቀጠሮው ቀን The Council may, having reversed its order stating
ሳይቀርብ የቀረው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት proceeding of the case in the absence of the
ስለመሆኑ በማስረጃ የተደገፈ አቤቱታ ካቀረበ advocate, give an order that the case to be reheard
ጉባዔው የጉዳ ዩ መሰማት ጠበቃው በሌለበት in the presence of the accused if he has lodged a
እንዲቀጥል የሰጠውን ትዕዛዝ በማንሳት ጉዳዩ co plaint supported by evidence that he is, having
received a summons, unable to appear on the day
ጠበቃው ባለበት እንደገና እንዲሰማ ትዕዛዝ
of the hearing due to force majeure thereof..
ከማየት አያግደውም።

267
th
ገፅ-12- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -12

20. ክስ የማንሳት ውጤት 20. Effective of Cancellation of a Charge


ጠቋሚው ወይም ክስ አቅራቢው ክሴን ወይም A statement that the alleger or accuser has
ጥቆማዬን አንስቼያለሁ በማለት የሚሰጠው ቃል withdrawn his charge or allegation shall not
ጉባዔው የጉዳዩን ሂደት እስከ መጨረሻው prevent the council from hearing the charge or
በመቀጠል የቀረበውን ክስ ወይም ጥቆማ ከማየት allegation brought against up to its final.
አያግደውም።

21. የዲስፕሊን ምርመራን በዝግ ስለማየት 21. Holding Disciplinary Examination in


Camera
ጉባዔው ምርመራውን በዝግ ማየት አለበት። ይሁን The council shall hold the examination in camera;
እንጁ ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት ያለው ማንኛውም ሰው provided however, that it may allow any person
በምርመራ ላይ ራሱ ወይም ጠበቃው እንዲገኝ having relation with the case, himself or his
ሊፈቀድ ይችላል። advocate to be present on the examination.

22. ክስና መልስ ስለማሻሻል ወይም 22. Amendment or Addition of a charge or


ስለመጨመር Reply
1. ጉባዔው ከምርመራው ሂደት አንፃር በጠበቃው 1. If the council, with regard to investigation process,
ላይ የቀረበው ክስ መሻሻል ወይም ተጨማሪ ክስ believes that the charge brought against the advocate
መቅረብ አለበት ብሎ ካመነ ክሱ እንዲሻሻል is amended or an additional charge be brought, it
ወይም ተጨማሪ ክስ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሊሰጥ may give an order the charge to be amended or an
additional charge is to be brought. .
ይችላል።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 የተጠቀሰው 2. Without prejudice to the provision of sub. Art. 1 of
እንደተጠበቀ ሆኖ ጠበቃው የበኩሉን መልስ this Art. Hereof, the advocate shall be given an
አሟልቶ እንዲያቀርብ እድል መስጠት አለበት። opportunity to appear with his complete reply
therein.
23. ድጋሚ ምርመራ 23. Re-Investigation
1. በአንድ ጠበቃ ላይ የዲስፕሊን ቅጣት የተወሰነው 1 Where a disciplinary fine is so decided on an
ሐሰተኛ ሰነድና ምስክርነትን መሠረት በማድረግ advocate on the bases of false document and witness
መሆኑን ወይም በመደለያ ስለመሆኑ ማስረጃ or accepting inducement and evidence is produced
የቀረበለት እንደሆነ ጉባዔው በቢሮ ኃላፊው therein, the council may, upon the order of Head of
the Bureau, re-investigate the case and thereby
ትዕዛዝ ጉዳዩን እንደገና በመመርመር ለቢሮ
submit recommendation to the head of the Bureau.
ኃላፊው የውሣኔ ሃሣብ ሊያቀርብ ይችላል።
2. ጉባዔው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ 2 The council may, in accordance with sub. Art. 1 of
መሠረት ድጋሚ ምርመራ ሊያደርግ የሚችለው this Art. Hereof, be able to make re-examination if
ጉዳዩ እንደገና እንዲታይለት የሚፈልገው ጠበቃ an advocate who seeks the case to be re-heard shall
ከዚህ በላይ የተጠቀሰው ምክንያት መኖሩን ባወቀ submit a memorandum so that the case is to be re-
heard within one month from the time he knows the
ባንድ ወር ጊዜ ውስጥ ጉዳ ዩ በድጋሚ እንዲታይ
ground specified hereinabove exists thereof.
ማመልከቻ ካቀረበ ነው።

24. የጉባዔውን የውሣኔ አስተያየት በምስጢር 24. Secrecy of Recommendation of the


ስለመጠበቅ Council
የጉባዔው የውሳኔ አስተያየት ለቢሮ ኃላፊው Recommendation of the council shall, having
been submitted and decided by the head of the

268
th
ገፅ-13- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -13

ቀርቦ ከተወሰነ በኋላ አግባብ ባለው ክፍል Bureau, be kept confidentially until it is
ለሚመለከታቸው ባለጉዳዮችና አካላት ይፋ publicized to concerned service seekers and
እስከሚደረግ ድረስ በምስጢር መጠበቅ አለበት። bodies by pertinent part.

ንዑስ ክፍል ሁለት SUB PART TWO


ስለ ጠበቆች ዲስፕሊን ጉባዔ ሰብሳቢና ፀሐፊ DESIGNATION, DUTIES AND
አሰያየም ተግባርና ኃላፊነት RESPONSIBILITIES OF CHAIR-
PERSON AND SECRETARY OF
ADVOCATES’ DISCIPLINARY
COUNCIL
25. የጉባዔው ሰብሳቢ አሰያየም፣ተግባርና 25. Designation, Duties and
ኃላፊነት Responsibilities of chair-person of
the Council
የጠበቆች ዲሲፕሊን ጉባዔ ሰብሳቢ በቢሮ ኃላፊው A chair-person of advocates’ disciplinary council
የሚሰየም ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት shall, being designated by the head of the
ይኖሩታል። Bureau, have the following duties and
responsibilities:
1. የጉባዔውን ስብሰባ ይመራል፣ 1. Preside over meeting of the council;
2. ጉባዔው የሚሰጣቸውን ውሣኔዎች ለቢሮ ኃላፊው 2. refer decisions that the council may make to the
ወይም በቢሮ ኃላፊ ለተወከለ ሰው ከመሸኛ ጋር head of the Bureau or his representative with a
ያስተላልፋል። letter thereof;
3. የጉባዔው ውሣኔዎችና ቃለጉባዔዎች በሥርዓት 3. follow-up decisions and minutes of the council
ተመዝግበው መያዛቸውን ይከታተላል። are properly registered and kept therein;
4. እንደአስፈላጊነቱ በቢሮ ኃላፊ የሚሰጡትን 4. Perform, as deemed necessary, such functions
ተመሳሳይ ተግባራት ያከናውናል። as are specifically assigned to him by the head
of the Bureau.
26. የጉባዔው ፀሐፊ አሰያየም፣ ተግባርና 26. Designation, Duties and responsibilities
ኃላፊነት of Secretary of the Council
የጉባኤው ፀሐፊ በቢሮ ኃላፊ የሚሰየም ሆኖ A secretary of the council shall, being designated
የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፦ by head of the Bureau, have the following duties
and responsibilities:
1. የጉባዔውን ስብሰባ ይጠራል፣ አጀንዳዎችንም 1. Call for meeting of the council; set agendas in
በቅደም ተከተል ያዘጋጃል። their order thereof;
2. የጉባዔውን ቃለ ጉባዔ በትክክል በመመዝገብ 2 having correctly registered and had the
አባላቱን አስፈርሞ ያስቀምጣል። members signed, keep minutes of the council;
3. በጠበቆች ላይ የሚቀርቡትን የሥነምግባር 3 Correctly register and keep charges of unethical
ጉድለት ክሶች፣ ጠበቆች የሚሰጡዋቸውን conduct brought against advocates, replies
መልሶችና ማስረጃዎች የምስክሮች ቃል በትክክል which advocates may make and evidences as
መዝግቦ ይይዛል። well as statements of witnesses.

269
th
ገፅ-14- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -10 መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,10,14 Day of March 2008, Page -14

4. ክስ ለቀረበባቸው ጠበቆች፣ለምስክሮችና ለሌሎችም 4 Cause summonses and letters, having issued


አስረጂዎች የሚሰጡ መጥሪያዎችና ደብዳቤዎችን and had them signed by chair-person of the
በማዘጋጀት የጉባዔውን ሰብሳቢ ካስፈረመ በኋላ council to be given to advocates against whom a
ለሚመለከተው ሰው እንዲላኩ ያደርጋል፣ charge is brought, witnesses and other experts,
መድረሳቸውንም ለማረጋገጥ ክትትል ያደርጋል። to be served on a concerned person; follow-up
to ascertain that they are so served therein;

5. ተከሣሾች በአድራሻቸው ሊገኙ ባለመቻላቸው 5 Give an order for a summon to be served on the
የተነሳ በማስታወቂያ ጥሪ እንዲደረግላቸው accused on a notice board as a result of not
ትዕዛዝ ሲሰጥ ማስታወቂያዎቹ በተገቢው ጊዜና being found in their address and ensure that the
ቦታ መለጠፋቸውንና አግባብ ላላቸው አካላት notices are posted on in a convenient time and
place and served on pertinent bodies thereof.
መድረሳቸውን ያረጋግጣል።
6. በቢሮ ኃላፊውና በጉባዔው ሰብሳቢ የሚሰጡትን 6 Perform such other related duties may be
ሌሎች ተመሳሳይ ተግባሮችን ያከናውናል። assigned to him by the head of the Bureau and
the council

ክፍል አምስት PART FIVE


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
27. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 27. Power to Issue Directive
ቢሮው ይህንን ደንብ ለማስፈፀም የሚያስፈልጉትን The Bureau may issue directives necessary in
መመሪያዎች ሊያወጣ ይችላል። order to implement this regulation
28. ስለተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው 28. Repealed and Inapplicable Laws
ሕጎች
1. የጥብቅና ሙያ ፈተና፣ ፈቃድ አሰጣጥና 1. Advocacy Examination, Licensing and Fixing
ድርጅት ምዝገባ ክፍያዎች መወሰኛ ክልል of Legal Firm Registration Fees, Council of
መስተደድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 14/1995 the Regional Government Regulation
በዚህ ደንብ ተሽሯል፣ No.14/2003, is hereby repealed.
2. ይህን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ሕግ ወይም 2. No regulation, directive or practice shall, in so
ልማዳዊ አሰራር በዚህ ደንብ ውስጥ በተካተቱ far as it is inconsistent with this regulation, be
ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም። applicable in respect of matters provided fro
herein.
29. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 29. Effective Date
ይህ ደንብ በክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት This regulation shall come into force as of the
ከፀደቀበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል። date its publication in the Zikre-Hig Gazette of
the Regional State
ባህር ዳር Done at Bahir Dar
መጋቢት 5 ቀን 2000 ዓ/ም This 14th Day March, 2008
አያሌው ጎበዜ Ayalew Gobezie
ርዕሰ መስተዳድር Head of Government of the
Amhara National Regional State

270
Proclamation No. 111/2004
አዋጅ ቁጥር 111/1997 ዓ.ም
A Proclamation Issued to provide for the
የተሻሻለው የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት Amendment of the Revised Amhara
ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ማቋቋሚያ አዋጅን National Regional State Judicial
Administration
ለማሻሻያ የወጣ አዋጅ Commission Establishment Proclamation

በስራ ላይ ያለውንና የተሻሻለው የአማራ ብሄራዊ WHEREAS, it is necessary to re-amend the


ክልላዊ መንግስት ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ Revised Amhara National Regional State
Judicial Administration Commission
ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 69/1994 ዓ.ም የክልሉ Establishment Proclamation No.69/2002,
ህብረተሰብ ከዳኝነት አካላት ለሚጠብቀው የፍትህ which is in effect, in a way to the effective
execution of the justice service that societies
አገልግሎት ውጤታማ' ተፈፃሚነትና የየደረጃው
of the Region j expect from the judicial
ፍ/ቤቶች ዳኞች ለሚጠበቅባቸው የሙያ ስነ ምግባር organs and to the observance of the
ደረጃ አጠባበቅ በሚያግዝ መልኩ እንደገና ማሻሻል professional ethical standard which is
required from court judges at each level;
በማስፈለጉ&
የአማራ ብሄራዊ ክልል ም/ቤት በተሻሻለው የብሄራዊ NOW, THEREFORE, the Council of the
Amhara National Region, in accordance
ክልሉ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 49 ንዑስ አንቀጽ 3/1/
with the power vested in it under Article 49
ድንጋጌ ስር በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህንን Sub-Article 3/1/ of the Revised Constitution
አዋጅ አውጥቷል:: of the National Region, hereby issues this
proclamation.
1. አጭር ርዕስ 1.Short Title
ይህ አዋጅ ″የተሻለው የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ This Proclamation may be cited as “The
ማቋቋሚያ አዋጅ እንደገና ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር Revised Judicial Administration
Commission Establishment Proclamation
111/1997 ዓ.ም″ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል:: Re-amendment Proclamation No.
2. ማሻሻያ 111/2004.”
2.Amendement
የተሻሻለው የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት The Revised Amhara National Regional
ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ማቋቋሚያ አዋጅ 69/1994 State Judicial Administration Commission
Establishment Proclamation No.69/2002 is
ዓ.ም እንደሚከተለው በዚህ አዋጅ ተሻሽሏል::
hereby amended by this proclamation as
follows:
ሀ. ከአዋጁ አንቀጽ 6 ንዑስ አንቀጽ 1 ቀጥሎ
A. The following new sub-Article 2 is

271
የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ 2 የገባ ሲሆን hereby inserted next to sub-Article 1
በዚሁ አዲስ ድንጋጌ መግባት ምክንያት ንዑስ of Article 6 of the proclamation and
sub-Articles 2, 3, 4 and 5 are
አንቀጽ 2' 3' 4 እና 5 የነበሩት እንደቅደም sequentially arranged being 3, 4, 5 and
ተከተላቸው 3' 4' 5 እና 6 ሆነው 6 due to the insertion of the stipulation
of this sub-Article.
ተሸጋሽገዋል::
2.በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ፊደል ተራ ቁጥር 2.Without prejudice to the stipulation
″ሠ″ ስር የሰፈረው ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ provided in under letter “F” of sub-Article 1
of this Article, the Commission shall not be
ጉባኤው በአዋጁ አንቀጽ 11 ንዑስ አንቀጽ 3
barred from inquiring, causing re-
መሰረት ቅሬታ ባይቀርብባቸውም የክልሉን investigation or making decision by itself on
ሕዝብ የፍትህ ስሜት እንደሚጎዳ first level disciplinary cases which it
የሚያምንባቸውንና በስር ንዑስ ጉባኤዎች believes that they hurt the feeling of the
people of the Region towards justice and
ውሳኔ የተሰጠባቸውን የመጀመሪያ ደረጃ
those to which decision is made by lower
የዲሲፕሊን ጉዳዮች በራሱ አነሳሽነት sub-Commissions, though not grievances
ከመመርመርና እንደገና ተጣርተው እንዲታዩ are lodged against such cases pursuant to
sub-Article 3 of Article 11 of the
ከማድረግ ወይም ራሱ አይቶ ከመወሰን
proclamation.
አይታገድም::
ለ. የአዋጁ አንቀጽ 11 ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ B. The stipulation of sub-Article 1 of
ተሻሽሎ ከዚህ በታች በተመለከተው አዲስ ንዑስ Article 11 of the proclamation is hereby
አንቀጽ 1 ተተክቷል:: amended and replaced with new sub-Article
1 indicated herein under.
1. ጥፋት ፈጽመው በተገኙ የዞን ከፍተኛና
1. disciplinary measure against Zone high
የወረዳ ፍ/ቤቶች ዳኞች' ሬጅስትራሮችና
court judges and wordea court judges,
ተከላካይ ጠበቆች ላይ አስፈላጊውን የስነ- registrars and defense lawyers; and notify in
ስርዓት እርምጃ ይወስዳል& ማናቸውንም writing to the chairperson of the Regional
እርምጃ በወሰደ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ
Judicial Administration Commission within
fifteen days the decision taken thereto;
ለክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ሰብሳቢ however, where the offence committed
በጽሁፍ ያሳውቃል& ሆኖም የተፈፀመው warrants the removal of the judge from his
ጥፋት ዳኛውን ከስራ የሚያስነሳ ሆኖ ሲገኝ duty, it shall suspend the judge from duty,
pay his salary and transfer the case to the
ለጊዜው ከስራ አግዶ ደመወዙን እየከፈለ
Regional Commission together with
ጉዳዩን ከተገቢው የውሳኔ ሃሳብ ጋር ለክልሉ

272
ጉባኤ ያስተላልፋል:: appropriate recommendation.
3. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 3. Effective Date
This Proclamation shall come into force
ይህ አዋጅ በክልሉ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ
commencing the date of its publication in
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል:: the Zikre Hig Gazetta of the Regional State.

ባህር ዳር Done at Bahir Dar,


ሕዳር 20 ቀን 1997 ዓ.ም This 29 day of Nov. 2004
Yosef Retta
ዩሴፍ ረታ
President of the Amhara National
የአማራ ብሄራዊ ክልል ፕሬዚዳንት Region

አዋጅ ቁጥር 153/200 0ዓ.ም Proclamation No.153/2008


A Proclamation Issued to Provide for the Re-
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍርድ ቤቶችን
amendment of the Amhara National
ለማቋቋም የወጣውን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል
Regional State Courts Establishment
የወጣ አዋጅ
proclamation.

የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማናቸውም ክልላዊ WHEREAS, it is stipulated under Article 67/2/c
ፍርድ ቤት የሰጠው የመጨረሻ ውማኔ መሠረታዊ of the Revised National Regional Constitution that
የህግ ስሕተት ሲኖርበት ችሎት የማየት ሥልጣን the Regional Supreme Court shall have a
እንዳለው በተሻሻለው የብሔራዊ ክልሉ ሕገ jurisdiction to review in cassation where final
decision rendered by any level of Regional Court is
መንግሥት አንቀጽ 67/2/ሐ ሥር በመደንገጉ፤
revealed to have been a fleeted by fundamental
error of law;
የሰበር ችሎት አቋቁሞ የአሠራር ሥርዓቱን መወሰን
WHEREAS, it is believed important that
የተቀላጠፈ ፍትህን ለማስፈንና ተደራሽነቱንም
establishing Cassation Bench and thereby
ለማረጋገጥ እንደሚጠቅም በመታመኑ፣
determining the working procedure of same ensures
the provision Of effective justice and its
accessibility
የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በተሻሻለው
NOW, THEREFORE, the Council of the

273
የክልሉ ሕገ- መንግስት አንቀጽ 49 ንዑስ አንቅጽ Amhara National Region, in accordance with the
3/1 መሠረት የሚከተለውን አውጇል፡፡ power vested in it under Article 49, Sub-Article 3/1
of the Revised Constitution of the National Region,
1. አጭር ርዕስ
hereby issues the following proclamation.
ይህ አዋጅ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት
1. Short Title
ፍርድ ቤቶችን ለማቋቋም የወጣውን አዋጅ እንደገና
ለማሻሻል የወጣ አወጅ ቁጥር 153/2000 ዓ/ም” This proclamation may be cited as “The Amhara
National Regional State Courts Establishment
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላለ፡፡ Proclamation Re-amendment Proclamation No.
153/2008.”
2. ማሻሻያ
2. Amendment
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍርድ ቤቶችን
The Amhara National Regional State Courts
ለማቋቋም የወጣው አዋጅ ቁጥር 11/1998/
Establishment Proclamation No. 11/1996 /as
እንደተሻሻለ/ በዚህ አዋጅ እንደገና እንደሚከተለው
amended / is hereby re- amended as follows:
ተሻሽሏል፡-
a/ the following new Article 8 is included and as
ሀ/ የሚከተለው አዲስ አንቀጽ 8 የገባ ሲሆን
a result, Article 8 of the proclamation is
በዚህ የተነሣ የአዋጁ አንቀጽ 8 አንቀጽ 9 ሆኖ
numbered to be Article 9; the remaining Articles
ተስተካክሏል፣ ቀሪዎቹም የአዋጁ ተከታታይ of the proclamation are re-arranged accordingly
አንቀጾች በዚህ ቅደም ተከተል መሠረት in their respective order.
ተሸጋሽገዋል፡፡ 8. Cassation Bench
8.ስለ ሰበር ችሎት
1. A Cassation Bench, where not less than
1. በጠቅላይ ፍርድ ቤት አንድን ጉዳይ ከአምስት
five judges are to be designated, shall be
የማያንሱ ዳኞች የሚሰየሙበት የሰበር ችሎት
established in the Supreme Court by this
በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡
proclamation.
2. የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሠረታዊ የሆነ
2. the Regional Supreme Court shall have
የሕግ ስህተት ባለባቸው በሚከተሉት የክልል
jurisdiction on the following regional
ጉዳዮች በሰበር የማየት ስልጣን ይኖረዋል፡-
matters having fundamental errors of law:
ሀ/በወረዳ ፍርድ ቤት ተወስነው በይግባኝ a/ On cases decided by Woreda Court and
በከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም በጠቅላይ ፍርድ ቤት heard by High Court or Supreme Court, and

ባለቁ ጉዳዮች ፣እና b/ On cases decided by High Court and heard


ለ/ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ተወስነው በይግባኝ by Supreme Court in appeal.

274
በጠቅላይ ፍርድ ቤት ባለቁ ጉዳዮች ፡፡ 3. An application to be heard in Cassation shall
3. በሰበር እንዲታይ የሚቀርብ አቤቱታ fulfill the following procedures:
የሚከተሉትን ሥርዓቶች ሊያሟላ ይገባል፡-
a/ Applicant shall explain, in detail, in his
ሀ/ አቤቱታ የሚያቀርበው ተከራካሪ ወገን
application the reasons where fundamental
መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚልበትን
error of law is committed.
ምክንያት በአቤቱታው ላይ በዝርዝር ማቅረብ
b / The Applicant shall attach to the application
ይኖርበታል ፡፡
the decision which is the ground of complaint
ለ/ አቤቱታ የቀረበበትን ውሣኔና የበታች ፍርድ
and the copies of decisions rendered by lower
ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡትን ውሣኔ ግልባጭ
courts on the matter thereof.
ከሰበር አቤቱታው ጋር ማያያዝ አለበት፡፡
4. The application of cassation shall be submitted
4. የሰበር አቤቱታ የሚቀርበው ጉዳዩ የመጨረሻ
within 60 days of the pronouncement of the
ውሣኔ ካገኘበት ጀምሮ በ60 ቀናት ጊዜ ውስጥ
last decision.
ነው ፡፡
5. Notwithstanding the provision of Sub Article 4
5. በዚህ አንቅጽ ንዑስ አንቀጽ 4 ድንጋጌ ቢኖርም
of this Article, where the applicant explains his
አቤቱታ አቅራቢው አቤቱታውን በወቅቱ
good cause of failure to lodge application in
ያላቀረበው በበቂ ምክንያት መሆኑን ካስረዳ
time, may lodge application for live to appeal
አቤቱታውን ለማቅረብ የማስፈቀጃ ፋይል
out of time and if permitted thereby, file his
መክፈትና ከተፈቀደለትም በዚህ አንቀጽ ንዑስ
application pursuant to the procedures as
አንቀጽ 3 ድንጋጌ በተቀመጠው ሥርዓት
enshrined in Sub-Article 3.
መሠረት አቤቱታውን ለማቅረብ ይችላል፡፡
6. የሰበር ችሎቱ አቤቱታ የቀረበበትን ውሣኔ 6. The Cassation Bench may confirm, vary or
ለማጽናት፣ለማሻሻል፣ ለመለወጥ ወይም reverse the decision on which the application is

ለመሻር ይችላል ፡፡ lodged


3. Effective Date
3. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
This proclamation shall come into force as of the
ይህ በክልሉ መንግሥት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ date of its publication in the Zekre-Hig Gazette of
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ the Regional State.
Done at Bahir Dar,
ባህር ዳር This 24th day of March, 2008
Ayalew Gobezie
መጋቢት 15 ቀን 2000 ዓ.ም አያሌው President of the Amhara National Region
ጐበዜ

275
አዋጅ ቁጥር 154/2000 ዓ.ም Proclamation No.154/2008
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የዳኞች A Proclamation Issued to Provide for the
አስተዳደር ጉባኤን ለማቋቋም የወጣውን Re-amendment of the Amhara National
አዋጅ እንደገና ለማሻሻል የወጣ አዋጅ Regional State Judicial Administration
Commission Establishment Proclamation

ለብሔራዊ ክልሉ የፍትህ ሥርዓት ማሻሻያ WHEREAS, structures, which help for the
ኘሮግራም ውጤታማነት የሚያግዙ አደረጃጀቶች effectiveness of the justice system reform
program of the National Region, have been
በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመዘርጋታቸውና
put in place in the Regional Supreme Court;
በእነዚህ አደረጃጀቶች ውስጥም የሚመደቡ
and as a result, it becomes necessary to
ኃላፊዎችን ብቃት እየመረመረ መርጦ የሚሾም
promulgate an institution by law empowered
ተቋም በሕግ መደንገግ በማስፈለጉ፤
to select and appoint heads in the same
structures thereof;
ይህንን ኃላፊነትም ለክልሉ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ WHEREAS, it is believed important to vest, by
በአዋጅ መስጠቱ እንደሚጠቅም በመታመኑ፣ proclamation, this responsibility in the Judicial
Administration Commission of the Region;
የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በተሻሻለው NOW, THEREFORE, the Council of the Amhara
የክልሉ ሕገ- መንግስት አንቀጽ 49 ንዑስ አንቀጽ National Region, in accordance with the power vested in
3/1 መሠረት የሚከተለውን አውጇል፡፡ it under Article 49 Sub-Article 3/1 of the Revised
Constitution of the Region, here by issues this
Proclamation:
1. አጭር ርዕስ
1. Short Title
ይህ አዋጅ” የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት
This proclamation may be cited as “The Revised
የዳኞች አስተዳደር ጉባኤን ለማቋቋም የወጣውን
Judicial Administration Commission
አዋጅ እንደገና ለማሻሻል የወጣ አዋጅ ቁጥር Establishment Proclamation Re-amendment
154/2000 ዓ.ም “ ተብሎ ሊጠቀሰ ይችላል፡፡ Proclamation No. 154/2008.”

276
2. ማሻሻያ 2. Amendment
የአዋጁ አንቀጽ 6 ንዑስ አንቀጽ 7 ተሰርዞ The Sub-Article 7 of Article 6 of the proclamation is

በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ 7 ተተክቷል፡፡ hereby annulled and replaced with new Sub-Article 7
indicated hereinunder.
7. የጠቅላይ ፍ/ቤቱን የፍትህ ሥርዓት ማሻሻያ፣
7. Cause the selection, appointment and assignment
ጥናትና ሥልጠና ጽ/ቤት ኃላፊን እና የፍርድ
of Head of the Supreme Court Justice Reform
መርማሪና ኢንሰፔክተር፣ እንዲሁም System, Research and Training Office and
ሬጅስትራሮችንና ተከላካይ ጠበቆችን መርጦ Judgment Reviewer and Inspectors; as well as

ይሾማል፤ ይመድባል፤ የደመወዝና እነርሱን Registrars and Defense Counsels; decides up


on investigation the salary and other
የሚመለከቱ ሌሎች ተዛማጅ የአስተዳደር
administrative matters concerning same; and
ጉዳዮችን መርምሮ ይወስናል፤
issue implementing - directives, as deems
እንደአስፈላጊነቱም የአፈጻጸም መመሪያዎችን necessary.
ያወጣል፡፡
3. Effective Date
3. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
This Proclamation shall come into force commencing
ይህ አዋጅ በክልሉ መንግሥት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ
from the date of its publication in the Zikre Hig
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
Gazette of the Region.
ባህር ዳር
Done at Bahir Dar,
መጋቢት 15 ቀን 2000 ዓ.ም
This 24th day of March, 2008
አያሌው ጐበዜ
Ayalew Gobezie President of the Amhara
የአማራ ብሔራዊ ክልል ኘሬዚዳንት
National Region

አዋጅ ቁጥር 169 /2002 ዓ/ም Proclamation No 169/2010

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍርድ The Amhara National Regional State
ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ እንደገና ማሻሻያ Courts Establishment Proclamation Re-
መወሰኛ አዋጅ amendment Proclamation

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍርድ ቤቶች WHEREAS, it is found necessary to enable Courts
በሕግ የበላይነት፣ በግልፅነትና በተጠያቂነት to be efficient, effective and accessible as will best
መርሆዎች ላይ የተመሠረተ ሆኖ ቀልጣፋ፣ allow them to win the public trust guided by the

277
ውጤታማና ተደራሽ የዳኝነት አገልግሎት መስጠት principle of rule of law, transparency, and
እንዲችሉ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ accountability;

የክልሉ ፍርድ ቤቶች የተሻለ አገልግሎት በመስጠት WHEREAS, it is found necessary to adjust the
የሕዝብ አመኔታን ማግኘት ይቻላቸው ዘንድ organization and operation of Courts and judicial
power of the region according to the economic
አደረጃጀታቸውን፣ አሰራራቸውንና እንደተገቢነቱም
reality requires inorder to get peopole’s trust by
የዳኝነት ስልጣናቸውን ነባራዊ የኢኮኖሚ ሁኔታው
rendering best service.
በሚጠይቀው መጠን ማስተካከል በማስፈለጉ፤

የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በተሻሻለው


NOW, THEREFORE, in accordance with the
የክልሉ ሕገ-መንግስት አንቀጽ /49/ ንዑስ አንቀጽ
powers vested under Article 49 (3) (1) of the
/3/ /1/ ድንጋጌ ስር በተሰጠው ስልጣን መሰረት
Regional Constitution (as amended), the Amhara
የሚከተለውን አውጇል፡፡
National Regional State Council hereby proclaims
as follows:

1. አጭር ርዕስ
1. Short Title
ይህ አዋጅ “ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ
መንግስት ፍርድ ቤቶች አዋጅ This proclamation may be cited as “The Amhara
ማቋቋሚያ
እንደገና ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 169/2002 ዓ/ም ” National Regional State Courts’ Establishment (re-
amendment) proclamation No 169/2002”.
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. ማሻሻያ
2. Amendment
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍርድ
ቤቶችን ለማቋቋም የወጣው አዋጅ ቁጥር The Amhara National Regional State Courts’
11/1988 /እንደተሻሻለ/ በዚህ አዋጅ Proclamation № 11/2006 is hereby re-amended as
እንደሚከተለው በድጋሚ ተሻሽሏል፡፡ follows:

ሀ/ የአዋጁ አንቀጽ 6 ተሠርዞ A. Article 6 is deleted and replaced by the


በሚከተለው አዲስ አንቀጽ 6 following new Article 6,
ተተክቷል፣

278
6. ስለ ፍርድ ቤቶች የስልጣን ክልል “Article 6 Jurisdiction of Courts’’
1. The Amhara National Regional State Courts’
1. የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍርድ ቤቶች
shall have first instance and appellate
በፍትሐብሔር፣ በወንጀል፣ በፍትሐብሔር ስነ-
jurisdiction pursuant to the powers vested to
ስርዓት በወንጀለኛ መቅጫ ስነ-ስርዓትም ሆነ
them in the civil, criminal, procedural and other
በሌሎች ሕጎች በተደነገገው መሰረት
laws.
የሚቀርቡላቸውን ክሶች በመጀመሪያ ደረጃ ወይም
በይግባኝ ይመለከታሉ፣ፍርድ ይሰጣሉ፡፡
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ አጠቃላይ ድንጋጌ 2. Without prejudice to sub-article 1 of this
እንደተጠበቀ ሆኖ ፍርድ ቤቶቹ በተሻሻለው Article, they shall exercise their power based
የብሔራዊ ክልሉ ህገ መንግስት አንቀጽ /62/ እና on the principles stated under Article 62 and 63

/63/ ስር በሰፈሩት መርሆች መሰረት of the Amhara Regional State Constitution.

ይንቀሳቀሳሉ፡፡
ለ/ የአዋጁ አንቀጽ 7 ተሰርዞ በኋላ ከተሻሻለው B. Article 7 is deleted and the following new

አንቀጽ 6 ቀጥሎ ከዚህ በታች የተመለከቱት Articles 7, 8 , 9, 10 and 11 are replaced while
Articles 8 through 22 are renumbered as
አዳዲስ አንቀፆች 7፣8፣9፣10፣11 የገቡ ሲሆን
articles 12 to 27 in their order,
በነዚሁ ተጨማሪ አንቀፆች መካተት ምክንያት
ከአንቀጽ 8 እስከ 22 ያሉት አንቀፆች ከአንቀጽ
12 እስከ 27 ሆነው ተሸጋሽገዋል፣
Article 7. Civil Jurisdiction of the
7. ስለ ወረዳ ፍርድ ቤቶች Woreda Courts’
የፍትሐብሔር የዳኝነት ስልጣን
1. በክልሉ ውስጥ የሚገኙት የወረዳ ፍርድ ቤቶች 1. Woreda Courts Shall have civil jurisdiction over
በፍትሐብሔር ስነ-ሥርዓት ሕግና በሌሎች ሕጎች regional matters pursuant to the powers vested to

መሰረት የሚቀርቡላቸውን ክልል-ነክ የፍትሐብሔር them in the civil procedure and other laws.

ጉዳዮች የመዳኘት ስልጣን አላቸው፡፡


2. Without prejudice to sub article 1 of this
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ድንጋጌ ቢኖርም
article, they shall have first instance
የወረዳ ፍርድ ቤቶች፣
jurisdiction to try:
ሀ/ በሚንቀሳቀስ ንብረት እስከ ብር 50,000.00
a. all suits regarding movable property where
/ሃምሳ ሺ ብር /

279
the amount involved does not exceed
ለ/ በማይንቀሳቀስ ንብረት እስከ ብር 100,000.00/ 50,000 Ethiopian Birr, /Fifty thousands
አንድ መቶ ሺ ብር/ ግምት ያላቸውን የክልል Birr/.
የፍትሀብሔር ጉዳዬች ለመዳኘት የመጀመሪያ ደረጃ b. all suits regarding immovable properties
ስልጣን ይኖራቸዋል፡፡ where the amount involved does not exceed
3.ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ /1/ እና /2/ ስር 100,000 Ethiopian Birr. /One hundred
የሰፈሩት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው የወረዳ thousands Birr/.
ፍርድ ቤቶች ወላጅነትን ፣አካልን ነፃ ማውጣት
3. Without prejudice to sub articles 1 and 2 of
/ሐብየስ ኮርፐስን/ እና ሌሎች የገንዘብ ግምት this article, they shall exercise jurisdiction
የሌላቸውን የፍትሐብሔር ጉዳዬች የመመልከትና over filiation, habeas corpus and other
የመዳኘት ስልጣን ይኖራቸዋል:: cases the subject matter of which cannot

8. ስለ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች be expressed in money.


Article 8. Civil jurisdiction of the
ፍትሐብሔር ነክ የዳኝነት ስልጣን regional High Court
1. የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በፍትሐብሔር ስነ-
1. Regional High Courts shall have first
ስርዓት እና በሌሎች ሕጎች መሠረት
instance and appellate jurisdiction pursuant to
የሚቀርቡላቸውን የፍትሐብሔር ጉዳዮች the civil procedure code and the powers
በመጀመሪያ ደረጃ እና በይግባኝ አይቶ የመዳኘት vested to them by other laws.
ስልጣን አላቸው፡፡
2. Without prejudice to sub article 1 of this
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ አጠቃላይ ድንጋጌ
Article, regional High Courts shall have
ቢኖርም ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በዳኝነት
jurisdiction:
የሚመለከቷቸው ክልል-ነክ የፍትሐብሔር
a. regarding movable property where the
ጉዳዮች፡-
amount involved exceeds 50,000
ሀ/ በሚንቀሳቀስ ንብረት ከብር 50,000.00 Ethiopian Birr, /fifty thousand Birr/.
/ሃምሳ ሺ ብር/
b. regarding immovable property where the
ለ/ በማይንቀሳቀስ ንብረት ከብር 100,000.00
amount involved exceeds 100,000 Ethiopian
/አንድ መቶ ሺ ብር/ በላይ ግምት
Birr. /One hundred thousand Birr/.
ያላቸውን ይሆናል፡፡

280
9. ስለ ወረዳ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች Article 9. Organizational Structure of the
አደረጃጀት Woreda and High Court
1. The Woreda and the High Courts shall have
1. በክልሉ ውስጥ የሚገኙ የወረዳና የዞን ከፍተኛ
civil an criminal divisions.
ፍርድ ቤቶች በየበኩላቸው በፍትሐብሔርና
በወንጀል ችሎቶች ይደራጃሉ፡፡ 2. Without prejudice to sub article 1 of this article,
the courts. may have additional divisions,
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ድንጋጌ ቢኖርም
where necessary, having regard to accessibility
ፍርድ ቤቶቹ የዳኝነት አገልግሎቱን ተደራሽና
and efficiency.
ቀልጣፋ ለማድረግ ለተወሰኑ ጉዳዮች ተጨማሪ
ችሎቶችን ሊያደራጁ ይችላሉ፡፡ 3. There shall sit one presiding judge and two other
judges in each civil and criminal divisions in the
3. በእያንዳንዱ የከፍተኛ ፍርድ ቤት የወንጀልም ሆነ
High Courts.
የፍትሐብሔር ችሎት አንድ ሰብሳቢና ሁለት
ዳኞች ሆነው ያስችላሉ፡፡
Article 10. Organizational Structure of
10. ስለ ክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት
the Regional Supreme Court
አደረጃጀት
1. The Regional Supreme Court shall have:
1. የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚከተሉት
a. civil division;
ችሎቶች ይኖሩታል፡-
b. criminal division; and
ሀ/ የፍትሐብሔር ችሎት
c. cassation division.
ለ/ የወንጀል ችሎት
ሐ/ የሰበር ሰሚ ችሎት
2.Without prejudice to sub article 1 of this article ,
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ድንጋጌ ቢኖርም
the Supreme Court may have additional divisions,
ፍርድ ቤቱ የዳኝነት አገልግሎቱን ተደራሽና
where necessary, having regard to accessibility and
ቀልጣፋ ለማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ለተወሰኑ
efficiency.
ጉዳዮች ተጨማሪ ችሎቶችን ሊያደራጅ ይችላል፡፡
3. በእያንዳንዱ የፍትሐብሔርና የወንጀል
ችሎት 3.There shall sit one presiding judge and two other
አንድ ሰብሳቢና ሁለት ዳኞች ሁነው ያስችላሉ፤ judges in each civil and criminal division;.
ሆኖም በሰበር ሰሚ ችሎት የሚያስችሉት አንድ However, there shall sit one presiding judge and
ሰብሳቢና አራት ዳኞች መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ four other judges in the cassation division.

281
4. የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወይም
4.The President and Vice President of the
ምክትል ፕሬዝዳንት በማናቸውም ችሎት ሰብሳቢ
Supreme Court may preside over any division.
ዳኞች ሆነው ሊሰሩ ይችላሉ፡፡
5. በአንድ ጉዳይ ላይ የተሰጠ የመጨረሻ ውሳኔ
5.A decision shall be heard in cassation where
መሰረታዊ የህግ ስህተት አለበት ተብሎ በሰበር
there is a belief that there exists a fundamental
ሊታይ የሚችለው ጉዳዩ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ
error of law as per the prior ruling of a screening
ሶስት ዳኞች በሚሰየሙበት አጣሪ ችሎት ከቀረበ
bench wherein three judges of the regional
በኋላ ለሰበር የሚያበቃ መሰረታዊ የሕግ ስህተት Supreme Court sit.
አለበት ተብሎ ብይን ሲሰጥ ይሆናል፡፡
Article 11. Right of Appeal
11. ስለ ይግባኝ ስርዓት
Judgments once appealed shall be final as regards
በማናቸውም ጉዳይ ላይ በመጀመሪያ ደረጃ ታይቶ the appellant.
በተሰጠ ውሳኔ ቅሬታ ከቀረበና ከተመረመረ በኋላ
በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሚሰጠው ውሳኔ
ይግባኙን ላቀረበው ወገን የመጨረሻ ይሆናል፡፡
ሐ/ የአዋጁ አንቀጽ 8/ አንደተሻሻለ 12
/ንዑስ C. Article 8 (4) /as amended Article12/ is deleted
አንቀጽ /4/ እንደሚከተለው ተሻሽሏል፣ and replaced by the following new sub- Article 8
(4)
/4/ በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ /1/ እስከ ንዑስ
አንቀጽ /3/ የሠፈሩት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ (4) Without prejudice to the preceding sub articles
ሆነው በየትኛውም እርከን ላይ የሚገኝ የክልሉ the Supreme Court may arrange permanent benches
ፍርድ ቤት የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽና in places other than the normal place of hearing
ውጤታማ በማድረግ ዓላማ ላይ ተመስርቶ having regard to accessibility and efficiency.
እንደአስፈላጊነቱ በስልጣን ክልሉ ውስጥ ዳኞችን
በማዘዋወር ወይም በማናቸውም ስፍራ ቋሚ ችሎት
በማደራጀት ሊያስችል ይችላል፡፡
መ/ በአዋጁ ከአንቀጽ 22/ እንደተሻሻለ 27
D. Article 22 /as amended Article 27/ is
/ቀጥሎ የሚከተለው አዲስ አንቀጽ/23/ የገባ deleted and is replaced by the following new
ሲሆን ቀሪዎቹ አንቀፆች በዚሁ ተጨማሪ Article 23 while the articles following it are
ድንጋጌ መግባት ምክንያት አንቀጽ 28፣29፣ እና

282
30 ሆነው ተሸጋሽገዋል፣ renumbered as Articles. 28, 29 and 30 in

/23/ በፍርድ ስራዎች ላይ ስለሚቀርብ ቅሬታና their order:

ስለሚካሄድ ምርመራ Article 23 Judicial Inspections on the


complain of Judgment
1.የዳኝነት ስራዎች ቅሬታ ሰሚ እና አጣሪ በጠቅላይ
1.Judicial Inspections office shall be established in
ፍርድ ቤት እና በከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ይደራጃል፣ the Regional Supreme Court and High Courts; and
ዳኞች እና አግባብ ያላቸው ሙያተኞችም ለስራው it shall be staffed with Judges and other relevant
ይመደባሉ፡፡ professionals whose professions will conform with
2.የፍርድ ስራዎች ቅሬታ ሰሚ እና አጣሪ በዳኝነት the duties bestowed to the office.
አገልግሎት አሰጣጥ ረገድ የሚነሱና ከዳኝነት 2.It shall examine grievances regarding judicial
ስራዎች ጋር ተያያዥነት ያላቸውን የብቃት ማነስ services, competence, disciplinary problems and

ወይም የስነ-ምግባር ጥሰት ቅሬታዎችን shall, therefore, report its findings to the Judicial

ይመረምራል፣ ያጣራል፣ ጉዳዩ በዲስፕሊን Administration Council where it is of the opinion


that there are good reason to proceed.
የሚያስጠይቅ መስሎ ከታየው ምክንያቱን በመዘርዘር
ለዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ያቀርባል፡፡
3.In addition, it shall conduct research on its own
3. በፕሬዝዳንቱ የሚሰጡትን ተያያዥነት ያላቸው
motion with a view to enable it to discharge the
ተግባራት ከመፈፀም ጋር የፍርድ ስራ ቅሬታ
duties bestowed to it in order to enhance the
መርማሪ እና አጣሪ በዳኝነት አሰጣጥ ዙሪያ ያሉ judicial service. It shall also perform other duties
የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን በማጥናት የውሳኔ as assigned to it by the President of the Court.
ሐሳብ ያቀርባል፡፡
4. Without prejudice to the preceding sub articles,
4.ከዚህ በላይ የሰፈሩት ድንጋጌዎች ቢኖሩም grievances shall be communicated to the office
ማንኛውም ወገን በዚህ አንቀጽ መሰረት በፍርድ when the cases have acquired finality in the judicial
ስራዎች ላይ ቅሬታ የሚያቀርበው ባለቀላቸውና process.
ውሳኔ ባገኙ ጉዳዮች ላይ ብቻ ይሆናል፡፡

3. በመታየት ላይ ያሉ ጉዳዮች 3.Pending Cases

ይህ አዋጅ በጸደቀበት ወቅት በማንኛውም እርከን ባለ Pending cases prior to the coming into force of this
ፍርድ ቤት በመታየት ላይ ያሉ ጉዳዮች proclamation shall continue to be tried by the

በተጀመሩበት አግባብ ፍፃሜ ያገኛሉ፡፡ laws applicable thereon.

283
4. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 4. Effective date
ይህ አዋጅ በክልሉ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ This Proclamation shall come into force as of

ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ the date of its publication in the Zikre-Hig
Gazzete of the Regional State.
ባህር ዳር
ሚያዝያ 29 ቀን 2002 ዓ.ም Done at Bahir Dar,
አያሌው ጎበዜ This 7th day of May 2010.

የአማራ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚዳንት Ayalew Gobezie


President of the Amhara National Regional State

284
xêJ qÜ_R 454/1997 PROCLAMATION NO. 454/2005
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች xêJን እንደገና A PROCLAMATION TO REAMEND
THE FEDERAL COURTS
ለማሻሻል የወጣ አዋጅ PROCLAMATION NUMBER 25/1996
ስለፌደራል ፍርድ ቤቶች የወጣውን አዋጅ WHEREAS, it has become necessary to
ቁጥር 25/1988 /እንደተሻሻለ/ እንደገና remand the Federal Courts Proclamation

ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ Number 25/1996 as amended,

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ NOW, THEREFORE, in accordance


with Article 55 (1) of the constitution, of
ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55/1/
the Federal Democratic Republic of
መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
Ethiopia, it is hereby proclaimed as
follows:
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ “የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ This Proclamation may be cited as
እንደገና ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 454/1997” “Federal Courts Proclamation

ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Reamendment Proclamation


No.454/2005”
2. ማሻሻያ
2. Amendment
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር
The Federal Courts Proclamation
25/1988 /እንደተሻሻለ/ እንደሚከተለው
number 25/1996 as amended is hereby
እንደገና ተሻሽሏል፡፡ ream ended as follows.
1/ በአዋጁ አንቀጽ አስር ስር የሚከተሉት 1/ The following new Sub-Article (4)

አዲስ ንዑሳን አንቀጾች አራትና አምስት and Sub-Article (5) are added under

ተጨምረዋል፡፡ Article 10 of the proclamation.


“4. Interpretation of a low by the Federal
“4. የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከአምስት
Supreme Court rendered by the cassation
ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት
division with not less than five judges shall
የሚሰጠው የሕግ ትርጉም በየትኛውም ደረጃ
be binding on federal as well as regional
ላይ በሚገኝ የፌዴራል ወይም የክልል ፍርድ
council at all levels. The cassation division
ቤት ላይ አስገዳጅነት ይኖረዋል፡፡ ሆኖም የሰበር may however render a different legal
ችሎቱ በሌላ ጊዜ በተመሳሳይ ጭብጥ የተለየ interpretation some other time.

285
ትርጉም ሊሰጥ ይችላል፡፡”
“5. የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ አስገዳጅ “5. The Federal Supreme Court shall
publish and distribute decisions of the
የሕግ ትርጉም የተሰጠባቸውን ውሳኔዎች
cassation division that contain binding
በየደረጃው ላሉ ፍ/ቤቶችና ሌሎች
interpretation of laws to all levels of courts
የሚመለከታ ቸው አካላት አሳትሞ
and other relevant bodies.”
ያሰራጫል፡፡”
2/ ”Article 21 Sub-Article 2(a) of the
2/ “አንቀጽ !1 ንዑስ አንቀጽ 2/ሀ/ ተሰርዞ
proclamation is deleted and the previous
የቀድሞዎቹ ንዑስ አንቀጽ 2/ለ/ እና 2/ሐ/ Sub-Article 2(b) and 2(c) are hereby
እንደ ቅደም ተከተላቸው ንዑስ አንቀጽ reordered as Article 21 Sub-Article 2(a)

2/ሀ/ እና 2/ለ/ ሆነዋል፡፡” and 2(b) respectively”


3/ Article 23 of the proclamation as
3/ የአዋጁ አንቀጽ 23 እንደተሻሻለ ተሰርዞ
amended is deleted and replaced by the
በሚከተለው አዲስ አንቀጽ 23 ተተክቷል፡
following new Article23.
“23 የፌዴራል ከፍተኛና የመጀመሪያ ደረጃ “23. Divisions of the Federal High Court
ፍርድ ቤቶች ችሎቶች and First Instance Court.

1/የፌዴራል ከፍተኛና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ 1/ The Federal High Court and First
Instance Court shall have divisions as
ቤቶች ለሥራቸው አስፈላጊ የሆኑ ችሎቶች
required by their functions.
ይኖሯቸዋል፡፡
2/There shall sit a single judge in each
2/የፌዴራል ከፍተኛና የመጀመሪያ ደረጃ
division of the Federal High Court and
ፍርድ ቤቶች ችሎቶች በአንድ ዳኛ ያስችላሉ፡፡ First Instance Court.
3/ከዚህ በላይ በተራ ቁጥር 2 የተደነ ገገው 3/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ቢኖርም፡- Article (2) of this article,
ሀ/ከ15 ዓመት በላይ ጽኑ እሥራት a/ Criminal charges brought before the
Federal High Court that are punishable
የሚያስቀጡ በከፍተኛው ፍርድ ቤት የሚቀርቡ
with more than fifteen years rigorous
የወንጀል ክሶች ሦስት ዳኞች በተሰየሙበት
imprisonment shall be heard by a
ችሎት ይታያሉ፡፡
division of the court with not less than
three judges sitting.
ለ/የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ በዚህ
b/ The Federal judicial Administration

286
አዋጅ በአንድ ዳኛ እንዲታዩ የተወሰኑት Council may, issue directives for cases
ጉዳዮች በሦስት ዳኞች እንዲታዩ መመሪያ to be heard by three judges which

ሊያወጣ ይችላል፡፡ otherwise could have been heard by a


single judge under this proclamation. 3123
4/የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት
4/ The President and Vice President of
እና ምክትል ፕሬዚዳንት እንዲሁም የፌዴራል
Federal High Court and First Instance
መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት እና
Court may sit in any division of their
ምክትል ፕሬዚዳንት በየፍርድ ቤቶቻቸው በየ
respective courts.
ትኛውም ችሎት ሊያስችሉ ይችላሉ፡፡” 4/ The following new Article is Added in
4/ በአዋጁ ውስጥ የሚከተለው አዲስ አንቀጽ the proclamation as Article 38.

38 ተጨምሯል፡፡

38 መመሪያ የማውጣት ሥልጣን “38. Power to Issue Directives

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሥራ ላይ


The Federal Supreme may issue Court
የሚገኙ ሕጎችን ሳይቃረን አስፈላጊ የሆኑ
may issue procedural directives
የሥነ ሥርዓት መመሪያዎችን ሊያወጣ
necessary for its functions those are
ይችላል፡፡ consistent with lows that are in force.
5. ቀደም ሲል አንቀጽ "8 የነበረው አንቀጽ

39 ተብሎ ቢስተካከል ምክንያቱም አዲስ 5/The hitherto Article 38 of the

አንቀጽ "8 በመጨመሩ ነው፡፡ proclamation shall be read as Article 39


of the proclamation .
3. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
3. Effective Date
ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall come in to force upon
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ publication in the Federal Negarit Gazetta.

xÄþS xbÆ ሰኔ 7 qN 1997 ›.M Done at Addis Ababa, this 14th day
of June, 2005
GR¥ wLdgþ×RgþS
GIRMA WOLDEGIORGIS
yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE PRESIDENT OF THE FEDERAL
¶pBlþK PÊzþÄNT DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

287
ገፅ- 1 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 1

13ኛ አመት ቁጥር 15 ባህር ዳር ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም

13th Year No 15 Bahir Dar 18 th, April, 2008

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ


የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት
ዝክረ-ሕግ
ZIKRE-HIG
OF THE COUNCIL OF THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE
IN THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

የአንዱ ዋጋ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ ISSUED UNDER THE AUSPICES


ብር 13.38 መንግስት ምክር ቤት OF THE COUNCIL OF THE የፖ.ሣ.ቁ
Price ጠባቂነት የወጣ AMHARA NATIONAL REGIONAL 312
STATE P.o. Box

ማውጫ CONTENTS

ደንብ ቁጥር 60/2000 ዓ/ም Regulation No.60/2008

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የከተማነክ ጉዳዮች The Amhara National Regional State City
ፍ/ቤት ዳኞች መተዳደሪያ ክልል መስተዳድር ም/ቤት Court Judges’ Administration, Council of
Regional Government Regulation.
ደንብ፣

ደንብ ቁጥር 60/2000 ዓ/ም REGULATION NO.60/2008

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የከተማነክ A COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT


ጉዳዮች ፍ/ቤት ዳኞች መተዳደሪያ ደንብን REGULATION ISSUED TO PROVIDE FOR THE
ለመወሰን የወጣ ክልል መስተዳድር ም/ቤት ADMINSTRATION OF CITY CASES COURT
JUDGES.
ደንብ፣

288
ገፅ- 2 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 2

ራስን በራስ የማስተዳደር አላማን ለማጠናከር Whereas, it is a constitutional principle to ensure broad
ባልተማከለ የአስተዳደር ሥርዓት የመንግሥት public participation by passing down government power
ሥልጣን ወደ ዝቅተኞች የአስተዳደር እርከኖች to lower administrative hierarchy with the view to
በማውረድ ሰፊ የህዝብ ተሣትፎ ማረጋገጥ ህገ- strengthening the objective of exercising self-government
in a decentralized government system;
መንግሥታዊ መርህ በመሆኑ፤

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ ከተሞች Whereas, a detailed law which enables urban centers to
መንግሥት
ጉዳዮቻቸውን በራሣቸው ለመወሰን የሚያስችላቸው determine their affairs themselves has been enacted and
ዝርዝር ህግ ወጥቶ በሥራ መዋል የጀመረ በመሆኑ፤ thereby implemented in the Amhara National Regional
State;

አዋጁ በሚጠይቀው መሠረት ከተማ Whereas, as city cases court has been established in
በተመረጡ
አስተዳደሮች የከተማነክ ጉዳዮች ፍ/ቤት የተቋቋመ selected city administrations, pursuant to the
በመሆኑ የዚህን ፍ/ቤት ዳኞች መተዳደሪያ፣ proclamation prescribes it, it is found necessary to
የዲሲፕሊንና የሥነ-ምግበር ሁኔታ አስመልክቶ stipulate, in a specific law, judges’ administration,
discipline and code of conduct of this court hereof;
በዝርዝር ህግ መደንገግ በማስፈለጉ፤

የከተማነክ ጉዳዮች ፍ/ቤት የዳኝነት Whereas, in connection with that city court being an
የየከተሞቹ
ስልጣን መገለጫ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የዳኝነት expression of judiciary power of each urban center, it has
ተግባራቸውን በሙሉ ነፃነትና በተጠያቂነት መርህ been stipulated, in advance, that a detailed law by which
የሚሰራ ግልፅነትን የተላበሰ ፈጣን አገልግሎት judges to be administered has to be determined with the
view to making contribution speedy service having
ለማበርከት ይችል ዘንድ ዳኞቹ የሚተዳደሩበትን
transparency in a principle of full independence and
ዝርዝር ህግ መወሰን እንዳለበት አስቀድሞ የተደነገገ
accountability;
በመሆኑ፤

የየከተሞቹ የከተማነክ ጉዳዮች ፍ/ቤቶች የዳኝነት Whereas, it has been found necessary to organize it in a
ሥራ አካሄድን በአግባቡ በመምራት የዳኝነት manner free from the influence of any organ by way of
ነፃነትን በማረጋገጥ ከማንኛውም አካል ተፅእኖ ነፃ ensuring independence of the judiciary and by properly
በሆነ ሁኔታ ማደራጀት በማስፈለጉ፤ directing the operation of judicial functions of city courts
of each urban center;

የአማራ ብሔራዊ ክልል ም/ቤት Now, therefore, the council of the Amhara National
መስተዳድር
በተሻሻለው የክልሉ ህገ-መንግሥት አንቀጽ 58 ንዑስ Regional Government, in accordance with the powers
አንቀጽ 7 እና የብሔራዊ ክልል ከተሞች ማቋቋሚያ፣ vested in it under the provisions of Art. 58 sub Art .7 of
ማደራጃ፣ ሥልጣንና ተግባራት መወሰኛ አዋጅ ቁጥር the Revised Regional Constitution and Art .58 of the
National Regional Urban Centers Establishment
91/1996 ዓ/ም እንደተሻሻለ/ አንቀጽ 58 ድንጋጌዎች
Organization and Definition of their Powers and Duties
ሥር በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን ደንብ

289
ገፅ- 3 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 3

አውጥቷል። Proclamation No.91/2003, hereby issues this regulation.

ክፍል አንድ PART ONE

ጠቅላላ GENERAL

1. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ ደንብ ‘’ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ This regulation may be cited as “The Amhara National
መንግሥት ከተማነክ ጉዳዮች ፍ/ቤት ዳኞች Regional State City Court Judges’ Administration,
መተዳደሪያ፣ የዲስፕሊንና የሥነ-ምግባር ደንብ Discipline and Code of Conduct Regulation No.

ቁጥር 60/2000 ዓ/ም’’ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል። 60/2008.”

2. ትርጓሜ 2. Definition

የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context otherwise requires, in this
በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፣ regulation:

1. ከተማ ወይም ‘’የከተማ አስተዳደር’’ ማለት 1. “Urban Center or City Administration” shall, as
እንደአግብነቱ የባህር ዳር ፣ የጎንደር ፣ the case may be appropriate, mean urban centers
የደሴ ከተማ ወይም የእነዚህ የከተሞች of Bahir Dar, Gondar and Dessie or city

የከተማ አስተዳደር ነው፣ administration of these urban centers therein.

2. ‘’ም/ቤት’’ ማለት የባህር ዳር፣ የጎንደር፣ እና 2. “Council” shall mean councils of city
የደሴ ከተማ ም/ቤቶች ነው፣ administrations of Bahir Dar, Gondar and Dessie.

3. “ፍ/ቤት’’ ማለት የባህር ዳር፣ የጎንደር እና 3. “Court” shall mean city court of city
የደሴ ከተማች አስተዳደሮች የከተማነክ administrations of Bahir Dar, Gondar and Dessie.
ጉዳዮች ፍ/ቤት ነው፣
4. ‘’የከተማነክ ጉዳዮች’’ማለት የባህር ዳር 4. “Urban Cases” shall mean a phrase stating cases
ጎንደር እና ደሴ ከተማ አስተዳደሮች ደንብ that city court established, pursuant to Bahir
ቁጥር 8/2000 ዓ/ም, 13/2000 ዓ/ም, Dar, Gondar and Dessie city administrations

12/2000ዓ/ም መሠረት የተቋቋመው regulation No. 8/2008, 12/2008 and 13/2008,


specifically adjudicate and a judgment is given
የከተማነክ ጉዳዮች ፍ/ቤት በተለይ
thereto.
የሚመለከታቸውንና ዳኝነት
የሚሰጥባቸውን ጉዳዮች የሚገልፅ ሀረግ
ነው።

290
ገፅ- 4 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 4

5. ‘’ዳኛ’’ ማለት የከተማነክ ፍ/ቤት 5. “Judge” shall mean any official to be appointed by
በተቋቋመባቸው የከተማነክ አስተዳደር each perspective council of city administration
በየም/ቤቱ የሚሾምና በከተማነክ ጉዳዮች whereabouts city court has been established and

ፍ/ቤት በየትኛውም ደረጃ ተሰይሞ is assigned and serve as a judge at all level in city
court.
በዳኝነት የሚያገለግል ማንኛውም
ባለስልጣን ነው።
6. “አዋጅ’’ ማለት የተሻሻለው የአማራ 6. “Proclamation” shall mean the Revised Amhara
ብሔራዊ ክልል ከተሞች ማቋቅሚያ፣ National Region Urban Centers Establishment,
ማደራጃና ሥልጣንና ተግባራት መወሰኛ Organization and Definition of their Powers and

አዋጅ ቁጥር 91/1996 ዓ/ም /አንደተሻሻለ/ Duties Proclamation No. 91/2003 /as amended/.

ነው።
7. ‘’ቢሮ’’ ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልል 7. “Bureau” shall mean Bureau of Works and Urban
ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ነው። Development of the Amhara national Regional
State.

8. ‘’መስተዳድር ም/ቤት’’ ማለት በተሻሻለው 8. “Council of Government” shall mean the Council
የብሔራዊ ክልል ህገ-መንግሥት አንቀጽ of Regional Government as indicated under Art.
57 ላይ የተመለከተው የክልሉ መስተዳድር 57 of the Revised Constitution of the National

ም/ቤት ነው። Region.

9. ‘’ጉባዔ’’ ማለት የባህር ዳር፣ የጎንደር እና 9. “Council” shall mean judicial administration
የደሴ ከተማ አስተዳደሮች የከተማነክ Council of city court of Bahir Dar, Gondar and
ጉዳዮች ፍ/ቤት የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ Dessie city administrations

ነው።
10. ‘’የዲሲፒሊን ጥፋት’’ ማለት በዲሲፒሊንና 10. “Disciplinary Offence” shall mean an offence as
በሥነ-ምግባር ዙሪያ የተመለከተውን ጥፋት indicated in disciplinary and ethical issue and
ሲሆን በወንጀል ተከሶ ጥፋተኝነቱ includes one who is charged and convicted of a
የተረጋገጠበትን፣ በገንዘብ፣ በአድልዎ፣ criminal offense, working through money,
partiality and mediator /a go-between/, impairs in
በአማላጅ፣ በዘመድአዝማድ የሚሠራን
religion, race, sex, political opinion or trouble
በሀይማኖት፣ በዘር፣ በፆታ በፖለቲካ
making for clients.
አመለካከት አድልዎ ማድረግን ወይም
ባለጉዳይን ማጉላላት ያካትታል።
11. ‘’የጥቅም ግጭት’’ ማለት የአንድ ዳኞ 11. “Conflict of Interest” shall mean any type of
ወይም ቤተሰቡ ማንኛውም አይነት ጥቅም interest of a judge or his family directly or
ከሥራው ጋር በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ indirectly may conflict with his duties and it is
መንገድ የጥቅም ግጭት የሚፈጥር መሆኑ

291
ገፅ- 5 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 5

በበቂ ሁኔታ የሚታመን ሆኖ ሲገኝ ነው። found to be credible with sufficient condition.

12. ‘’ቤተሰብ‘’ ማለት የዳኛው ሚስት ወይም 12. “Family” shall mean a wife or husband of the
ባል ሲሆን በዳኛው እርዳታ የሚተዳደሩ judge as well as children and other dependents
ልጆችንና ሌሎችን ይጨምራል። looked after by the judge.

13. ‘’ብልሹ ሥነ-ምግባር’’ ማለት በዚህ ደንብ 13. “Misconduct” shall mean a behavior that
ውስጥ የተመለከቱትን የሥነ-ምግባር contradicts ethical principles or values stipulated
መርሆች ወይም እሴቶች የሚቃረን ባህርይ in this regulation.

ነው።
14. ‘’ጉልህ የሆነ የሥራ ችሎታና ቅልጥፍና 14. “Gross Incompetence and Inefficiency” shall
ማነስ’’ ማለት መሠረታዊ የሥነ-ምግባር mean violating basic ethical principles and other
መርሆዎችና ሌሎች የዲሲፕሊን disciplinary obligations, making legal and factual

ግዴታዎችን መተላለፍ፣ ተፈላጊ የጥራትና errors below the requirement of quality and other
standards of judicial profession or includes
ሌሎች መለኪያዎችን የዳኝንት ሙያው
delaying same beyond its proper time.
ከሚጠይቀው በታች የህግና የፍሬ ነገር
ስህተት መፈፀምን ወይም ከሚገባው ጊዜ
በላይ ማጓተትን ያካትታል’’ ማለት ነው።
3. የተፈፃሚነት ወሰን 3. Scope of Application

1. ከተማነክ ጉዳዮች ፍ/ቤት 1. It shall only apply to judges of city court of


በተቋቋመባቸው የባህር ዳር፣ የጎንደር Bahir Dar, Gondar and Dessie city
እና የደሴ ከተማ አስተዳደር የከተማነክ administrations whereabouts city court has
ጉዳዮች ፍ/ቤት ዳኖች ላይ ብቻ ተፈፃሚ been established.
ይሆናሉ፣

2. በዚህ ደንብ ውስጥ በወንድ ፆታ 2. Provisions of these regulation set out in


የተመለከተው ለሴት ፆታም የሚያገለግል masculine gender shall also serve for the
ይሆናል፣ feminine gender.

292
ገፅ- 6 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 6

ክፍል ሁለት PART TWO

ስለዳኞች መተዳደሪያ፣ ADMINISTRATION, SELECTION,


አመራረጥ፣ አሿሿም፣ ስለ APPOINTMENT, SALARY,
ደሞዝ አበልና ሌሎች ALLOWANCE AND BENEFITS

ጥቅማጥቅሞች፣ OF GUDGES

4. ስለዳኞች አሿሿም 4. Appointment of Judges

1. የየፍ/ቤቱ እጩ ዳኞች በከንቲባዎቹ 1. Candidate judges of any court shall be


አቅራቢነት በየከተሞቹ ም/ቤቶች የሚሾሙ appointed by each urban council upon their
ይሆናል፣ recommendation of mayors;

2. በአዋጅ መሠረት የክልሉ መስተዳድር 2. The judicial administration council to be


ም/ቤት በሚያወጣው ህግ የሚቋቋመው established by the law issued by the Council
የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ በዳኞች of Regional Government, pursuant to the
አመራረጥና አሿሿም ላይ የሙያ ብቃትና proclamation, evaluates professional
የሥነ-ምግባር ሁኔታዎች እየገመገመ competence and ethical conditions on
ይሾሙ ዘንድ በከንቲባው አማካኝነት selection and appointment of judges and
ለከተማው ም/ቤት እያቀረበ የሚያሾም presents same to the city council for their
ይሆናል። appointment through the mayor.

5. ዳኞች ስለሚተዳደሩብት ሁኔታ፣ 5. Administration of Judges

1. የፍ/ቤቱ ዳኞች ሥራቸውን በሚያከናኑበት 1. Judges of the court shall exercise their
ወቅት በሙሉ ነፃነት ያከናውናሉ ከህግ functions with full independence.
በስተቀር በሌላ ሁኔታ አይመሩም፣ Accordingly, they shall be guided solely

293
ገፅ- 7 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 7

by the law;

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር 2. Without prejudice to sub. Art. 1 of this


የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ዳኞች Art. hereof, where judges realize that a
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በስጋም request may be submitted against them not
ሆነ በጋብቻ ዝምድና የሚቀርቡት to adjudicate on the case to which a
ተከራካሪ በጉዳዩ ተካፋይ የሚሆንበትን disputant to whom they are directly or
ወይም በጥቅም የሚተሳሰሩበት ጉዳይ indirectly related to by consanguinity or
በዳኝንት እንዳይመለከቱ ጥያቄ affinity is involved in the case or they link
ሊቀርብባቸው መሆኑን የተረዱ እንደሆነ to it each other in interest, they shall
ለፍ/ቤቱ አስተዳደር ይህንኑ በማሳወቅ withdraw from a bench, in their initiation,
በራሳቸው ከችሎት ይነሳሉ። by notifying this to the court.

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 3. Without prejudice to sub. Art. 1 and 2 of


የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ዳኞች this Art. hereof, judicial administration
የሚተዳደሩበት በአዋጁ መሠረት council to be established in accordance
የሚቋቋመው የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ with the proclamation shall issue specific
ዝርዝር መመሪያ የሚወጣለት ይሆናል። guideline by which judges may be guided
thereof.

6. በዳኝነት ለመሾም ስለሚያበቁ 6. Criteria for the Appointment of


መመዘኛዎች Judges

1. ከዚህ በታች የተመለከቱትን የሚያሟላ 1. Any person who meets any of these specified
ማንኛውም ሰው በከተማነክ ጉዳዮች ፍ/ቤት herein below may be appointed as a judge of
ዳኛ ሆኖ ሊሾምና ሊያገለግል ይችላል፣ city court and serve therein; where he:

ሀ/ በዜግነቱ ኢትዮጵያዊ ሆኖ እዕድሜው 21 A. is an Ethiopian National and is above and


እና ከዛ በላይ የሆነ፣ /or twenty one years of age;

ለ/ በዳኝነት ለማገልገል ፈቃደኛነት ያለው፣ B. is willing to serve in judiciary;

ሐ/ ለፊዴራሉና ለክልሉ ህግጋት - C. is loyal to Federal and Regional


መንግሥታት ታማኝ የሆነ፣ Constitutions;

መ/ በሀቀኝነቱ፣ በቅንነቱና በሥነ-ምግባሩ D. has a good reputation for honesty, integrity


መልካም ስም ያተረፈ፣ and good conduct;

294
ገፅ- 8 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 8

ሠ. አገሪቱ በምትከተላቸው የንግድ፣ E. has acquired basic knowledge on policies


የኢንዱስትሪ፣ የኢንቨስትመንትና የከተማ and strategies of trade, industry, investment
ልማት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ላይ and urban development of which the
መሠረታዊ እውቀት ያለው፣ country follows therein;

ረ. በሕግ ሙያ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዛ በላይ F. has LLB /Fist Degree/in law profession
የትምህርት ዝግጅት ያለው። regarding his educational qualification;

2. ማንኛውም ሰው በመንግሥት ሕግ አውጭ 2. Any person may not exercise judicial


ወይም አስፈፃሚ ውስጥ ወይም በማንኛውም functions, in combination, while he is serving
የፖለቲካ ድርጅት በአባልነት በሚያለግልበት as legislative or executive capacity or as a
ጊዜ ይህንን አጣምሮ የዳኝነት ሥራ ሊሥራ membership in any political party.
አይችልም።
7. ስለዳኞች የሥራ ዘመን 7. Terms of Service of Judges

1. ማንኛውም የፍ/ቤቱ ዳኛ የሚሾመው 1. Any judge of the court shall be appointed


ላልተወሰነ ጊዜ ነው። for an indefinite period of time.

2. የዳኞ የአገልግሎት ዘመን በጡረታ ያበቃ 2. If the terms of service of judges are
ከሆነ ሊራዘም አይችልም። terminated in retirement age, it may not be
extended.

8. ስለዳኞች ከዳኝነት ሥራ መነሳት፣ 8. Removal of Judges from Judicial


post

1. ማንኛውም የከተማነክ ጉዳች ፍ/ቤት ዳኛ 1. No judge of city court may be removed


ከዳኝነት ሥራው ሊነሣ የሚችለው ከዚህ from his duties contrary to his willing
በታች በተመለከቱት ምክንያቶች ካልሆነ except under the following conditions.
በስተቀር ከፈቃዱ ውጭ ከሥራው ሊነሣ
አይችልም።
ሀ/ ሥራውን ለመልቀቅ ሲፈልግና የሁለት A. Wherever he desires to resign from his job
ወር ጊዜ የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ አስቀድሞ and request in writing before two months;
ሲሰጥ፣

295
ገፅ- 9 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 9

ለ/ በሕመም ምክንያት ተግባሩን በተገቢው B. When it is ascertained that he can no


ሁኔታ ማከናወን የማይችል መሆኑ longer discharges his responsibilities on
ሲረጋገጥ ወይም በጤና ችግር ሳቢያ account of illness or he requests a
ሥራውን ለመቀጠል የማይችል መሆኑን resignation stating that he is unable to
ገልፆ መልቀቂያ ሲጠይቅ ፣ proceed his duties on grounds of health
problem;

ሐ/ ጉልህ የሆነ የሥራ ቅልጥፍና የችሎታ C. Due to gross inefficiency and


ማነስ ሲታይበት፣ incompetence;

መ/ ዳኛው ለሌላ መንግሥታዊ ሀላፊነት D. where he is appointed to another


ሲሾም፣ government responsibility;

ሠ/ በወንጀል ተከሶ ጥፋተኝነቱ ሲረጋገጥ፣ E. where he is charged and convicted of a


criminal offense.

ረ/ በዲስፒሊን ጥፍት ወይም በብቃት F. Where the judicial administration council


ጉድለት ሳቢያ ለሥራው የማይገባ መሆኑ decides that it is improper for his duties
በዳኞች አስተዳደር ጐባዔ ሲወሰን፣ due to his disciplinary offence or
incompetence;

ሰ/ የከተማው ም/ቤት ዳኛው ከሀላፊነት G. Where the city council, in majority vote,
እንዲነሳ በአብላጫ ድምጽ ሲወስን። decides on him to be removed from his
responsibility.

9. ስለዳኞች ደመወዝ፣ አበል ፣ የዓመት 9. Salary, Allowance, Annual Leave


ዕረፍት ፈቃድና ሌሎች ጉዳዮች፣ and Other Matters of Judges

1. ለየከተማው የመጀመሪያ ደረጃና ይግባኝ 1. The salary to be paid for judges of first-
ሰሜ ፍ/ቤት ዳኞች የሚከፈለው ደመወዝ instance and appellate court of the city shall,
እንደ አግባብነቱ በመደበኛው ሁኔታ ለክልል as the case may be appropriate, be the same
የመጀመሪያ ደረጃና የከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኞች with that of the salary determined for judges
በመንግሥት ከተወሰነው ጋር ተመሣሣይ of regional first-instance and high court by
ይሆናል። the government.

296
ገፅ- 10 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 10

2. በየትኛውም አርከን ተሹመው የሚያገለግሉ 2. Benefits, regarding to city court judges


የከተማ ነክ ፍ/ቤት ዳኞች ጥቅማጥቅምን appointed at all level and serve therein, shall
አስመልክቶ የከተማው ም/ቤት be implemented where city council approves
ከሚመለከተው የክልሉ መንግሥት ጋር same, upon consultation with pertinent
በመነጋገር ሲፈቅድ የሚፈፀም የሆናል። Regional Government.

3. የዳኞችን የዓመት ዕረፍት ፈቃድ 3. The annual leave of judges shall be


የመንግሥት ፖሊሲ መሠረት በማድረግና determined by the judicial administration
የሥራውን ባህሪ ግምት ውስጥ በማስገባት council, pursuant to the government policy
የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ የሚወስነው and having taken into account the
ይሆናል ዝርዝር አፈፃፀሙ ጉባዔው characteristic of work. Its detailed
በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል፣ implementation shall be determined by a
directive to be issued by the council.

4. የዳኞች የሕክምናና ሌሎች ማበረታቻዋችን 4. The council shall study and submit
ጉባኤው አጥንቶ ለከተማው ም/ቤት medication and incentives of judges to the
ያቀርባል። ሲፈቀድም ያፈፅማል። city council and implement same upon
approval thereof.

ክፍል ሦስት PART THREE


የስነ ምግር መርሆዎች ETHICAL PRINCIPLES
10. ስለ የሥነ-ምግባር መርሆዎችና 10. Ethical Principles and Related
ተዛማጅ ግዴታዎች Obligations

1. ሐቀኝነት 1. Honesty

1. ዳኞች ሥራቸውን በሚያከናውኑበትና 1. While judges are exercising their functions and
ከህብረተሰቡ ጋር ግንኙነት በሚዳርጉበት interacting with the public, it shall be in a
ጊዜ በፍ/ቤቱና በህዝቡ መካከል አመኔታን manner that it creates trust between the court and

የሚፈጥር መሆን ይኖርበታል፣ the public.

297
ገፅ- 11 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 11

2. ዳኖች ችሎታቸው የሚፈቅደውን ሁሉ 2. Judges shall honestly exercise duties to which


በሀቀኝነት የተሾሙበትን ተግባር ማከናወን they are appointed as much as their capacity
አለባቸው። permits to do so.

3. ዳኞች የዳኝነት አካሉን ወይም የፍትህ 3. Judges shall not commit an activity that
ሥርዓቱን መልካም ስምና ክብር የሚጎዳ damages good name and honor of judicial organ
አክብሮነቱን እምነቱን የሚያሳጣ ተግባር or justice system; and loses its dignity and trust.

መፈፀም የለባቸውም።
2. ታማኝነት 2. Loyalty

1. ዳኞች የፌዴራሉንና የክልሉን ህግጋት- 1. Judges shall have a responsibility to respect and
መንግሥታት የማክበርና የማስከበር enforce Federal as well as Regional
ሀላፊነት አለባቸው፣ Constitutions.

2. ዳኞች ለዳኝነት ሥራው፣ ለሥራ 2. Judges shall be loyal to judiciary, their


ባልደረባቸውና ለህብረተሰቡ ታማኝ workmates and to the community.
መሆን ይኖርባቸዋል።

3. ግልፅነት 3. Transparency

ዳኛ ፍርድ፣ ውሣኔ ወይም ትዕዛዝ ሲሰጥ በሥነ- A judge, while making a decision or an order, shall be
ሥርዓት ህጎች በተደነገገው መሠረት በማድረግ in a manner that by referring it to appropriate law and
አግባብ ያለውን ህግ ጠቅሶ ምክንያቱን በሚገባ duly explaining the reason in accordance with the

በማብራራት ሊሆነ ይገባል። stipulation of procedural codes.

4. ምስጢር መጠበቅ፣ 4. Confidentiality

1. ዳኞች በየትኛውም ጊዜና ቦታ እልባት ያላጋኙ 1. Judges shall keep the secrecy of unresolved
ጉዳዮችን ሚስጢራዊነት የመጠበቅ ግዴታ cases; provided, however, that this provision
አለባቸው። ሆኖም የሥራ ባልረቦቻቸው shall not prohibit them from discussing on the

ከሆኑት ዳኞች ጋር ግን በጉዳዩ ላይ case with other judges.

መወያየትን የሚከለክል አይሆንም፣


2. ዳኛ ያልፈተቀደ ሚስጣራዊ መረጃን ሆነ ብሎ 2. A judge may not intentionally or negligently
ወይም በቸልተኝነት በሥራው ላይ እያለም ሆነ disclose non-permitted confidential information
ከሥራው ከተነሣ በኋላ መግለፅ አይችልም፣ while he is on job or after removal of his
judicial function.

3. ዳኞች ሚስጢራዊ መረጃን ለግል ጥቅም 3. Judges shall not abuse confidential information

298
ገፅ- 12 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 12

ማዋል የለባቸውም፣ for their personal advantage.

5. አመራር ሰጭነት 5. Leadership

1. ዳኞች ሥራቸውን ሲያከናውኑ ለሌላው 1. Judges, while exercising their functions, shall
ምሳሌና አርአያ ሊሆኑ በሚችል አግባብ be in a manner of being examples and
መሆን ይኖርበታል፣ exemplary for others.

2. ዳኞች የፍትህ ስርዓቱ እንዲያድግ ጥረት 2. In addition to making an effort to cause the
ከማድረግ ባሻገር ሰባዊና ዲሞክራሲያዊ progress of the justice system, judges shall
መብቶች እንዲከበሩ መጣር ይኖርባቸዋል። strive for human and democratic right to be
enforced thereof.

6. ቅንነት 6. Integrity

ዳኞች ከሙስና ነፃና ቅን በሆነ መንገድ Judges shall be duty bound to serve in a manner of
የማገልገል ግዴታ አለባቸው፣ integrity and free from corruption.

7. ተጠያቂነት፣ 7. Accountability

1. ዳኞች ለሚሰጧቸው ህገ-ወጥ ውሣኔዎችና 1. Judges shall have administrative, criminal and
ከህግ ውጭ ለሚፈፀማቸው ተግባራት civil code accountability for illegal decisions they
የአስተዳደር፣ የወንጀል እና የፍትሐብሔር may make and activities they perform illegally.

ተጠያቂነትን ያስከትላሉ፣
2. ዳኞች በጉባዔውም ሆነ በፍ/ቤቱ 2. Judges shall be evaluated by the council and the
ከሚያከናወኑት ሥራ ጋር በተያያዘ court in connection with the work they perform
ይገመገማሉ፣ ሪፖርትም ያቀርባሉ። and they present report as well.

8. ለህዝብ ጥቅም መሥራት 8. Working for Public Interest

1. ዳኞች ሥራቸውን ሲያከናውኑ ከግል 1. Judges shall, while exercising their function,
ጥቅማቸው ይልቅ የህዝብን ጥቅም prioritize the public interest rater than their
ማስቀደም ይኖርባቸዋል፣ personal interest.

2. ዳኞች ከዳኝነት ሥራቸው ጋር የሚጋጭ 2. Judges shall not engage themselves in any other
የውጭ ሥራ መስራት የለባቸውም። activity on part time job that may conflict with
their judicial functions.

9. ህጋዊ በሆነ ሥልጣን ስለመገልገል 9. Exercising Legitimate Power

299
ገፅ- 13 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 13

1. ዳኞች በህግ መሠረት የመወሰን ሥልጣን 1. Without prejudice to having their power to decide,
ያለው መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ለፍ/ቤቱ pursuant to law, judges shall neither misuse their
በህግ ተወስኖ በተሰጠው ሥልጣን እንጅ power exceeding the limit nor for their own

ሥልጣኑን አስፍቶ በመቀጠም ወይም reputation and fame but they shall exercise their
judicial power in accordance with the legitimate
ያላግባብ ለግል ክብርና ጥቅም ሊጠቀምበት
power vested in the court.
በሚያስችል አግባብ መሆን የለበትም።

2. Judges are prohibited to use their judicial power for


2. ዳኞች የዳኝነት ሥልጣናቸውን የግል ጥቅም
gaining personal interest or improperly damaging,
ለማግኘት ወይም የባለጉዳዮችን መብት
degrading, or uttering verbal abuse of clients’ right
አላግባብ ለመጉዳት፣ ስብና ለማዋረድ ወይም
and humanity.
ለመዝለፍ መጠቀም የተከለከለ ነው።
10. አድልዎ አለመፈፀም 10. Impartiality

1. ዳኞች ማንኛውም ተከራካሪ ወገን በእኩልነት 1. Judges shall have a duty to treat both parties of
የማየትና የማስተናገድ ግዴታ አለባቸው፣ disputants equally.

2. ዳኞች የማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባል 2. Judges shall not be members of any political party.
መሆን የለባቸውም።
11. ሕግን ስለማስከበር 11. Respecting the law

1. ዳኞች ሕግን የማክበርና የማስከበር ግዴታ 1. Judges shall have a duty to respect and enforce
አለባቸው፣ law.

2. ዳኞች በይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት የተሰጡ 2. Judges shall have an obligation to enforce


ውሣኔዎች፣ ትዕዛዞች የመፈፀም ግዴታ judgments or orders passed by the Court of
አለባቸው። Appeal.

12. የህዝብ አገልጋይነት 12. Serving the public

ዳኞች የህዝብ አገልጋይነት ስሜት በማዳበር Judges shall, having promoted a sense of serving
ብቃት ያለው አግልግሎት መስጠት the public, render efficient service thereof,
ይጠበቅባቸዋል።

300
ገፅ- 14 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 14

ክፍል አራት

PART FOUR

ስለ ዲሲፒሊን ጥፋቶችና DISCIPLINARY OFFENCES AND


ቅጣቶች PENALTIES

11. መሠረቱ 11. Principle

1. ከዚህ በላይ በአንቀጽ 10 ንዑስ አንቀጽ 1-12 1. Any judge who violates ethical principles
የተመለከቱትን የሥነ-ምግባር መርሆዎች indicated under sub. Art 1-12 of Art. 10

የጣሰና ሌሎች የዲሲፒሊን ግድፈት የፈፀመ hereinabove and commits other disciplinary
breaches shall be penalized for having committed
ዳኛ ብልሹ ሥነ-ምግባር እንደፈፀመ ተቆጥሮ
disciplinary offence or misconduct.
ይቀጣል፣

2. ቅጣቶችም እንዳጥፋቱ ዓይነት የሚመለከቱ 2. The penalties shall be stated according to the type
ይሆናል፣ የቅጣቱ ዓላማም ለማረምና of offence and the objective of the disciplinary

ለማስተማር ሲሆን ከፍተኛ ጥፋት ሆኖ ሲገኝ penalty is to rehabilitate and correct the judge or
to dismiss same from job if the offence is serious.
ደግሞ ዳኛውን ከሥራ ማስናበት በተጨማሪ
In addition, it follows criminal and civil
ሌላ የወንጀልም ሆነ የፍትሐብሔር ሀላፊነት
responsibilities.
ያስከትላል፣

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 3. Notwithstanding the provisions of sub.art.1 and 2


የተደነገገው ቢኖርም ስለጥፋቱ አይነቶችና of this art. hereof, the judicial administration
ቅጣቶች አንዲሁም ስለ ዲስፒሊን ክስ council shall issue specific implementation
guideline with regard to types and penalties of the
አቀራረብ፣ ስለሚጠራበት ሁኔታ፣ ስለውሣኔ
offence as well as submittal of disciplinary charge,
አሰጣጥና ከዚህ ጋር የተያያዙ ተዛማጅ
condition of its investigation, decision-making and
ጉዳዮችን አስመልክቶ የዳኞች አስተዳደር
related matters connected therewith.
ጉባዔ ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ያወጣል።

12. ስለ ዲሲፕሊን ጥፋቶች 12. Disciplinary offences

1. የሚከተሉት ቀላል የዲሲፕሊን ጥፋቶች 1. The followings shall be minor disciplinary


offences:

301
ገፅ- 15 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 15

ናቸው፦

ሀ/ በሥራው ላይ ተገቢ ጥረትና ትጋት A. failure to display a proper exertion and diligence
አለማሳየት፣ at his work;

ለ/ ከሥራ ባልደረቦች ጋር በመግባባት B. Failure to work co-operatively and lovingly in


ተባብሮና ተፈቃቅሮ መሥራት harmony with his workmates;
አለመቻል

ሐ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 1 C. Violating provisions specified under sub. Art 1
እና 2 የተመለከቱትን ድንጋጌዎች and 2 of art .5 of this regulation hereof;
መተላለፍ፣

መ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 7 እና 8 D. Violating provisions specified under art. 7 and 8


የተመለከቱትን ድንጋጌዎች መተላለፍ፣ of this regulation hereof;

ሠ/ ሌሎች በተመሣሣይ ደረጃ የሚታዩ ቀላል E. Committing such other minor offences to be
ጥፋቶች። regarded as similar ones;

2. የሚከተሉት መካከለኛ የዲሲፕሊን ጥፋቶች 2. The followings shall be medium offences:


ናቸው፦

ሀ/ የህዝብ አገልጋይነት ስሜት ማነስ፣ A. Loss of a sense of serving the public;

ለ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 11 ንዑስ አንቀጽ 1እና B. Violating provisions specified under sub. Art. 1
2 ላይ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች and 2 of art. 11 of this regulation hereof;
መተላለፍ፣

ሐ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 1 ንዑስ አንቀጽ 1, 2 C. Violating provisions specified under sub. Art. 1,2
እና 3 ላይ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች and 3 of Art. 1 of this regulation;
መተላለፍ፣

መ/ ሌሎች በመካከለኛ ደረጃ ሊታዩ የሚችሉ D. Violating such other rules to be regarded as a
ደንብ መተላለፍ። medium one.

3. የሚከተሉት ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋቶች 3. The following shall be serious disciplinary


ናቸው፦ offences:

ሀ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 6, 8 እና 9 A. Violating the provisions specified under art. 6,8
የተመለከተውን መተላለፍ፣ and 9 of this regulation;

302
ገፅ- 16 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 16

ለ/ ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው መጠየቅ፣ B. Accepting or demanding bribe;

ሐ/ ጥቅም ለማግኘት በአማላጅ መሥራት፣ C. Doing as intermediaries with the intention of


obtaining personal benefits;

መ/ መረጃን ሆነ ብሎ በመደበቅ ውሣኔን D. Making improper decision by deliberately


ማዛባት፣ concealing a document;

ሠ/ ያለበቂ ምክንያት ሥራን በማዘግየት E. Mistreating service seekers by procrastinating


ባለጉዳይን ማንገላታትና ማጉላላት፣ duties or cases without good grounds;

ረ/ አእምሮ በሚያደነዝዝ ሕገ-ወጥ ዕፅ መጠቀም F. consuming narcotic illegal substance; and being
ሰክሮ በሥራ ቦታ መገኘት found drunk at workplace;

ሰ/ በሥራ ቦታ መደባደብ። G. battering at workplace;

ሸ/ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ በቸልተኝነትን H. Deliberately or negligently cause damage on the


በመ/ቤቱ ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ፣ property of the government office;

ቀ/ ሌሎች በተመሳሳይ ደረጃ የሚታዩ ከባድ I. Such other grave offences to be regarded as a
ጥፋቶች። similar level.

13. ስለ ቅጣቶች 13. Penalties

1. በዚህ ደንብ አንቀጽ 12 /1/ /ሀ-ሠ/ ላይ 1. One who has violated provisions specified under
የተመለከቱትን የተላለፈ:- art. 12/1/, /A-E/ shall be fined:

ሀ/ በመጀመሪያ የቃል ማስጠንቀቂያ ፣ A. firstly, oral warning;

ለ/ በሁለተኛ ጥፋት ደግሞ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ B. Secondly, written warning.


ይሰጠዋል።

2. በዚህ ደንብ አንቀጽ 12 /2/ /ሀ-መ/ ላይ 2. One who has violated provisions specified under
የተመለከቱትን የተላለፈ፦ art. 12(2), (A-E)shall:

ሀ/ የሁለት ወር ደሞወዝን ይቀጣል ከነበረበት A. be fined his two months’ salary and be down
ደረጃም ዝቅ ይላል፣ grade as well;

ለ/ ያላግባብ የተወሰደ የመንግሥት ወይም B. return public or government properties

303
ገፅ- 17 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 15 ሚያዚያ 10 ቀን 2000 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No. 15 ,18th Day of April 2008, Page - 17

የህዝብ ንብረት ካለ ይመልሣል። improperly taken, if any, thereof.

3. በዚህ ደንብ አንቀጽ 12/3/ ፊደል ተራ ቁጥር 3. One who has violated provisions indicated under
ሀ-ነ ላይ የተመለከቱትን የተላለፈ፣ art 12 (3), (A-J)shall:

ሀ/ ከዳኝነት ሥራው ይሰናበታል፣ A. be dismissed from his judicial post;

ለ/ የወሰደው የመንግሥት ወይም የህዝብ B. give back any government or public property
ንብረት ካለ ይመልሣል፣ he has taken, if any;

ሐ/ አግባብ ባለው የወንጀልም ሆነ C. be accountable in proper law of criminal as


የፍትሐብሔር ህግ ይጠየቃል። well civil code.

ክፍል አምስት PART FIVE

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

14. መመሪያ የማውጣት ስልጣን፣ 14. Power to Issue Directive

1. የከንቲባ ኮሚቴው ለዚህ ደንቡ ሙሉ 1. The mayor committee may issue specific
ተፈፃሚነት የሚያስፈልጉትን ዝርዝር implementation directives necessary for full
የአፈፃፀም መመሪያዎች ሊያወጣ ይችላል። implementation of this regulation.

2. የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ደንቡን በተሟላ 2. Judicial administration council may issue
ሁኔታ በሥራ ለማዋል ተለይተው necessary specific directives on the matters
በተሰጡት ጉዳዮች ላይ የሚያስፈልጉትን specifically given to it to implement the

ዝርዝር መመሪያዎች ሊያወጣ ይችላል። regulation fully.

15. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ህጎች 15. Inapplicable Laws

ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማናቸውም ሌላ Any other regulation, directive or customary


ህግ፣ ደንብ፣ መመሪያ ወይም የተለመደ practice coming into conflict with this regulation
አሠራር በዚህ ደንብ ውስጥ በተመለከቱት may not apply to matters provided for therein.

ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም።

16. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 16. Effective Date


ይህ ደንብ በክልሉ ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ታትሞ This regulation come into force as of the
date of its publication in the zikre-hig
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል። Gazettee of the Regional State
304
አዋጅ ቁጥር 151/2000 ዓ.ም Proclamation No. 151/2007
የተሻሻለው የቀበሌ ማህበራዊ ፍርድ ቤቶችን The Revised Proclamation Issued to Provide for

ለማቋቋምና ስልጣንና ተግባራቸውን ለመወሰን Establishment and Determination of Powers and

የወጣ አዋጅ Duties of Kebele Social Courts

Whereas , it is found necessary, to resolve Conflicts,


በህብረተሰቡ መካል የሚነሱ አለመግባባቶችን ህዝቡ
in advance, arising in the society by themselves
በቅድሚያ በራሱ እንዲፈታቸው ማድረግ አስፈላጊ
thereof;
ሆኖ በመገኘቱ፣

Whereas, it is found appropriate to enhance the


በነዋሪዎች መካከል የመግባባትና በሰላም
አብሮ values of peaceful and good neighboring relations
የመኖር በጎ እሴቶች እንዲዳብሩ ማድረግ ተገቢ among the residents;
በመሆኑ፣
Whereas, it is believed that it is important to provide
ህብረተሰቡ አለመግባባቶችን የሽምግልና እና በእርቅ for and protect the existing culture of resolving
ለሚፈታበት የቆየ ባህል እውቅና የመስጠትና ጥበቃ conflicts through arbitration;
ማድረግ እንደሚጠቅም በመታመኑ፣

Whereas, it is found appropriate to protect the


በህብረተሰቡ መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች በቅርብ
society from incurring unnecessary expenses by
እልባት እንዲያገኙ በማድረግ ህብረተሰቡን ከብዙ
resolving conflicts within the society arising there
ውጣ ውረድና ካላስፈላጊ ኪሳራ ተገቢ ሆኖ
from;
በመገኘቱ፣
በስራ ላይ ያለውን የማህበራዊ ፍርድ ቤቶች
Whereas, it is found necessary to revise the existing
ማቋቋሚያና ስልጣንና ተግባራት መወሰኛ አዋጅ proclamation that establishes and determines powers
ፈጣንና ቀልጣፋ የፍትህ አገልግሎት መስጠት and duties of Social Courts in the way it renders
በመያስችልበት አኳኋን ማሻሻል በማስፈለጉ፣ expeditious and effective justice;
Now, Therefore, the Council of the Amhara National
የአማራ ክልል ም/ቤት በተሻለው የብሄራዊ ክልሉ Region, in accordance with* the power vested in it
ህገ መንግስት አንቀጽ 49 ንዑስ አንቀጽ 2/1/ እና under Article 49,Sub~Article3/l and Article 107,sub-
አንቀጽ 107 ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌዎች ስር Article 1 of the Revised Constitution of the National
Region, hereby issues the following proclamation.
በተሰጠው ስልጣን ይህንን አዋጅ አውጥቷል::

305
ክፍል አንድ PART ONE
ጠቅላላ GENERAL

1. አጭር ርዕስ 1. Short Title


This proclamation may be cited as “The Revised
ይህ አዋጅ ‘’የተሻሻለው የቀበሌ ማህበራዊ ፍርድ
Proclamation to Establish and Determine Powers
ቤቶች ማቋቋሚያና ስልጣና ተግባራት መወሰኛ
and Duties of Kebele Social CourtsNo.151/2007’’
አዋጅ ቁጥር 151/200 00ዓ.ም.’’ ተብሎ ሊጠቀስ
ይቸላል::
2. ትርጓሜ
2. Definitions
የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
Unless the context otherwise requires, in this
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ:- proclamation:
‘’የአካባቢ ባህልና ወግ ’’ ማለት የቀበሌ ማህበራዊ “Local Custom and Tradition” shall mean a
ፍርድ ቤት የሽምግልና ስራን በሚያከናውንበት customary practice which is not harmful and
አካባቢ በህብረተሰቡ ተዘውትሮ የተለመደና ጎጅ practiced in the locality where in the social court
ያልሆነ ልማዳዊ አሰራር ነው:: performs arbitration and reconciliation activities.
3. ስለመቋቋም 3. Establishment

በእያንዳንዱ የከተማና የገጠር ቀበሌ ውስጥ የቀበሌ kebele Social Court, herein after called “the Social
Court ” is re-established by this proclamation in
ማህበራዊ ፍርድ ቤት / ከዚህ በኋላ ማህበራዊ
each respective Urban and Rural kebeles .
ፍርድ ቤቱ እየተባለ የሚጠራ /በዚህ አዋጅ
እንደገና ተቋቁሟል::
4. Objectives
4. ዓላማዎች
The Court, pursuant to this proclamation, shall have
ፍርድ ቤቱ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት
the following objectives:
አላማዎች ይኖሩታል:-
1. Cause the realization of rights and privileges of
1. በህገ መንግስቱ የተረጋገጡ የሕብረተሰቡ the society protected under the constitution at the
መብቶች ጥቅሞች በአካባቢ ደረጃ local level; create conditions for solving problems
እንዲከበሩ'የመልካም አስተዳደር ችግሮች እንዲፈቱና of good governance and enhance the culture of
የህዝቡ በሰላም አብሮ የመኖር ባህል እንዲዳብር peaceful neighborly relation of the people by
ለማስቻል የሚቀርቡላቸው አለመግባባቶች settling conflicts through arbitration, mediation and

በሽምግልና' በእርቅና በመግባባት የሚያልቁበትን negotiation thereby.

ሁኔታ መፍጠት፣እና
2. Examine and decide on petty civil and criminal
2.መደበኛ ፍርድ ቤቶች በሕግ ከተሰጣቸው ስልጣን
cases that are not under jurisdiction of the regular
ውጪ ያና በዚህ አዋጅ የተመለከቱ አነስተኛ
courts and indicated in this proclamation.
የፍታብሄርና የወንጀል ጉዳዩችን መርምሮ መወሰን::

306
ክፍል ሁለት PART TWO
ስለማህበራዊ ፍርድ ቤቶች አደረጃጀት' የሽምግልና ORGANIZATION OF SOCIAL

ስርዓትና የውሳኔ አሰጣጥ COURTS,ARBITRATION PROCEDURE AND

5. ስለ ፍርድ ቤቱ አደረጃጀትና የሽምግልና DECISION MAKING


5) Organization of the Court and Arbitration
ሥርዓት
Procedure
1. እያንዳንዱ ፍርድ ቤት የመጀመሪያ ደረጃና
1. Every court shall have First instance and
ይግባኝ ሰሚ አካሎች ይኖሩታል::
Appellate Organs.
2. ፍርድ ቤቱ ቁጥራቸው ከ7 እስከ 9 የሚደርሱ
2. The court shall have 7 to 9 numbers of
ዳኞች ይኖሩታል:: ከሚመረጡት ዳኞች መካከል
Judges where at least one -third (1/3) of them
ቢያንስ አንድ ሶስተኛ (1/3 ኛ) ቁጥር ያላቸው are women.
ሴቶች ይሆናሉ:: 3. The Judges shall elect presiding and Deputy
3. ዳኞቹ ሰብሳቢውንና ምክትል ሰብሳውን Presiding Judges among from themselves.
ከመካከላቸው ይመረጣሉ:: 4. Where a case that would be decided on
4. በስምምነት ሊያልቅ የሚገባው ማናቸውም ጉዳይ negotiation is submitted, the disputing parties
በቀረበ ጊዜ ተከራካሪ ወገኖች ከፍርድ ቤቱ ዳኞች may elect available negotiator among from

መካከል አንዱን ዳኛ ለአስማሚነት ይመረጣሉ:: the Court Judges.


5. Where the disputing parties do not agree on
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ 4 ድንጋጌ መሰረት ተከራካሪ
the election of a negotiator, pursuant to the
ወገኖች በስምምነት አስማሚውን መሰየም
provision of sub, Article 4 of this Article, the
ያልቻሉ እንደሆነ የፍርድ ቤቱ ሰብሳቢ አንድ
Presiding Judge shall assign one thereon.
አስማሚ ይመድብላቸዋል::
6. Where the negotiator fails to negotiate within
6. አስማሚ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ማስማማት
the prescribed time the presiding judge shall
አለመቻሉን የገለፀ እንደሆነ ጉዳዩ ሶስት ዳኞች
refer the case to the court having three
ወዳሉት ፍርድ ቤት በሰብሳቢው አማካኝነት judges.
ይመራል:: 7. The court shall decide appropriate decision,
7. ፍርድ ቤቱ ለማስማማት ሞክሮ ባለጉዳዩች to dispose the case, where the parties fail to
ሊስማሙለት ያልቻሉ እንደሆነ ለጉዳዩ እልባት agree to negotiate thereof.
ለመስጠት ተገቢ ነው ያለውን ውሳኔ ይሰጣል:: 8. Any judge participated in negotiation shall,

8. በዚህ አንቀጽ በአስማነት የተሳተፈ ማቸውም ዳኛ pursuan. to this Article,1 have no power to

ያንኑ ጉዳይ መልሶ በይግባኝ የማየት ስልጣን hear the same case at the appeal level.

አይኖረውም::

307
6. ስለ የማህበራዊ ፍርድ ቤቱ ሰብሳቢ ዳኛ 6. The Powers and Duties of the Presiding
ስልጣንና ተግባር Judges of the Social Court

የማህበራዊ ፍርድ ቤቱ ሰብሳቢ ዳኛ በዚህ አዋጅ The presiding Judge of Social Court, pursuant to
this proclamation, shall have the following powers
መሰረት የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት
and duties.
ይኖሩታል:-
1. Cause the election of a negotiator based?) on
1. ለፍርድ ቤቱ ክስ ሲቀርብለት ተከሳሹን
the agreement of the parties by summoning
ጠርቶ ግራ ቀኙ በስምምነት አንድ አስማሚ
the defendant where a case is submitted to
እንዲመርጡ ያደርጋል::
the Court.
2. ባለጉዳዩች አሰማሚ ለመምረጥ
2. Cause the election of a negotiator among
ያልተስማሙ እንደሆነ ከማህበራዊ ፍርድ from the judges and notify same to the
ቤት ዳኞች መካከል አንድ አስማሚ መርጦ negotiator and the parties.
ለአስማሚውና ለባለጉዳዩች ያሳውቃል::
3. ጉዳዩን በቀጥታ ክስ ጊዜም ይሁን በይግባኝ 3. Assign three Judges both at first, instance
የሚያዩ ሶስት የማህበራዊ ፍርድ ቤት and appellate level.
ዳኞችን ይሰይማል::
4. የማህበራዊ ፍርድ ቤቱ መዛግብትና ሰነዶች
4. .Ensure the keeping of files and documents
በአግባቡ መያዛቸውን ያረጋግጣል:: ይህንኑ
of the Social Court. The Local Justice and
ለማከናወን በአካባቢው ከሚገኙ የፍትህና Administrative institutions shall support
አስተዳደር ተቋማት ድጋፍ ይደረግለታል::
7. ስለ ምክትል ሰብሳቢው ስልጣንና ተግባር 7.Powers and Duties of Deputy Presiding Judge
የማህበራዊ ፍርድ ቤት ምክትል ሰብሳቢ በዚህ The Deputy Presiding Judge of the Social Court
አዋጅ መሰረት የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት shall, pursuant to this proclamation, have the
ይኖሩታል:- following powers and duties:

1. በሰብሳቢው ተለይቶ የሚሰጠውን ተግባር 1. Carryout functions as may be given by

ያከናውናል' the presiding Judge.


2. Direct the Court in absence of the
2. ሰብሳቢው ሳይኖር እርሱን ተክቶ ይሰራል::
Presiding Judge.
8. ጉዳዩ ስለሚታይበት ስፍራ ቀን
8. Place and Time of Hearing the Case
1. ሽምግልናው የሚከናወንነው ይህንኑ
1. The arbitration shall be carried out in any
ለመፈፀም አመች ሆኖ በተገኘ
appropriate place; however, this shall not
በማናቸውም ስፍራ ይሆናል' ሆኖም
include private residences and beverage
የግል መኖሪያ ቤቶችንና የመጠጥ selling houses.
መሸጫ ስፍራዎችን አይጨምርም::

308
2. እያንዳንዱ ማህበራዊ ፍርድ ቤት 2. Every Social Court shall determine the
የነዋሪውን ህዝብ የስራ' የኑሮና የእምነት date and place of arbitration considering

ሁኔታዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት the work, the life style and belief of the
residents.
የሽምግልና መከናወኛ ቀንና ሰዓቱን
PART THREE
ይወስናል::
ELECTION OF THE JUDGES OF THE
ክፍል ሶስት
SOCIAL COURT AND WITHDRAWAL FROM
ስለማህበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች ምርጫና ከዳኝነት
JUDICIARY FUNCTION
ስራ ስለመሰናበት
9. Election of Judges for Social Court
9. ለማህበራዊ ፍርድ ቤት ዳኝነት ስለመመረጥ
የሕገ-መንግስት አንቀጽ 98 ንዑስ 4 ድንጋጌ Any person, notwithstanding the provisions of sub
እንደተጠበቀ ሆኖ የማህበራዊ ፍርድ ቤት ዳኛ Article 4 of Article 98 of the Constitution, assumed
ቢሆን ይጠቅመኛል ብሎ ህዝቡ ያመነበት እና competent to be a judge by the people and volunteer
ህብረተሰቡን ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ ማንኛውም to serve the society shall be elected as Social Court
ሰው የማህበራዊ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆኖ ሊመረጥ እና Judge and serve thereon.
ሊያገለግል ይችላል::
10. ከማህበራዊ ፍርድ ቤት ዳኝነት ስለመሰናበት 10. The Removal of Social Court Judge
A Judge of a Social Court may be discharged from
አንድ የማህበራዊ ፍርድ ቤት ዳኛ ቢከተሉት
his judiciary function on the following reasons
ምክንያቶች ከዳኝነት ስራው ሊሰናበት ይችላል::
1. ከቀበሌው ነዋሪ ህዝብ በሚገኝ አስተያየት
1. Where the Kebele decides by majority
ላይ ተመስርቶ የቀበሌው ምክር ቤት
vote, based on the opinion collected from
በድምጽ ብልጫ ከዳኝነት እንዲነሳ
the residents, to discharge him from the
ሲወስን'
judicial power;
2. ዳኛው በፍላጎቱ ለመልቀቅ ሲጠይቅ' 2. Where the judge submits a requests for
3. ዳኛው ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ ወይም resignation on his own will;
4. ዳኛው የመኖሪያ አድራሻውን 3. Where the judge dies; or
ከተመረጠበት ቀበሌ ወደ ሌላ ስፍራ 4. Where the judge changes his residence.
ሲቀይር:: .

ክፍል አራት PART FOUR

ስለማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ስልጣንና POWERS AND LAWS OF SOCIALCOURTS


:
ስለሚመሩባቸው ህጎች
11. Local Jurisdiction
11. ስለ አካባቢያው የዳኝነት ስልጣን
Any Social Court shall, pursuant to this
ማንኛውም የማህበራዊ ፍርድ ቤት በዚህ አዋጅ

309
መሰረት የስረ ነገር ስልጣኑ የሆነውን ጉዳ ለማየት proclamation, have local jurisdiction to hear
የሚችለው:- cases where:

ሀ. ተጠሪው ወይም ተከሳሹ የሚኖረው a. the respondent or defendant resides in the


kebele where in the Social Court is
ማህበራዊ ፍርድ ቤቱ በሚገኝበት ቀበሌ ሲሆን
located,
ወይም
b. the subject matter of the dispute is located
ለ. ለክሱ መንስዔ የሆነው ንብረት የሚገኘው
or committed where the Social Court
ወይም ድርጊቱ የተፈፀመው ማህበራዊ ፍርድ
exists.
ቤቱ ቢገኝበት ቀበሌ ክልል ሲሆን ነው::
12. Material Jurisdiction Concerning Civil Cases
12. የፍትሃብሄር የዳኝነት ስልጣን
1. Any Social Court shall have material
1.ማንኛውም ማህበራዊ ፍርድ ቤት በመከተሉት jurisdiction concerning civil cases:
ጉዳዩች ላይ ፍታብሄራዊ የስረ-ነገር የዳኝነት
ስልጣን ይኖረዋል:-
ሀ. ግምቱ ከብር 1500 /አንድ ሺህ አምስት መቶ a. Any dispute involving pecuniary claims of
ብር/ ያልበለጠ ማንኛውም የሚንቀሳቀስ ንብረት movable properties not exceeding birr 1500/one
በተመለከተ& thousand five hundred birr/;

ለ. ዝርዝሩ በመመሪያ የሚደነገግ ሆኖ& በሌ b. The particular to be issued in a directive,


conflicts arising in a locality and may not be
አዋጅ ለመደበኛ ፍ/ቤቶች ከተሰጡት ውጭ ያሉ'
valued in terms of money and are not under
በአካባቢ ደረጃ የሚነሱና በገንዘብ የማይተመኑ
jurisdiction of regular court by another
አለመግባቶችን::
proclamation.
2. ማንኛውም ማህበራዊ ፍርድ ቤት
2. Any Social Court shall accord a certificate of
በመንግስት አካት ለሚሰጥ ነፃ
free services rendered by government organs
አገልግሎት የአመልካቹን የኑሮ ሁኔታ
to the due applicant by examining the
አረጋግጦ ማስረጃ ይሰጣል:: livelihood of same.
13. የወንጀል የስረ-ነገር ስልጣን 13. Material Jurisdiction Concerning
ማህበራዊ ፍርድ ቤት በኢትዩጵያ ፌዴራላዊ CriminalCases
ዴሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ የወንጀል ህግ 8ኛ The Social Court shall have jurisdiction to hear
መጽሃፍ ስር የተካተቱትንና ከዚህ በታች cases of violation included in the 8 book of Criminal
የተመለከቱትን የደንብ መተላለፍ ክሶች ለማየት Code of the Federal Democratic Republic of
ስልጣን አለው:- Ethiopia and indicated herein under.

የዋጋ ቁጥጥርን የሚመለከቱ ሕጎችን ስለመጣ


Violation of Provisions on Price
/አንቀጽ 790/፣ የአድሎ እርዳታ ስለመስጠት
Control(790),Undue
/አንቀጽ 799/፣ በመንግስት መስሪያ ቤት

310
የሚሰጡትን ኦፊሴላዊ ወረቀቶችን በግዴለሽነት Favoring.(799), Careless Handing
ስለመስጠት /አንቀጽ 800/፣ ኦፊሴላዊ Over of Papers (800), Damage to

ማስታወቂያዎችን ስለመጉዳት /አንቀጽ 802/' Official Publications,(802),Failure


to Make Compulsory Official
አስገዳጅ የሆኑ ኦፊሴላዊ መግለጫዎችን ወይም
Statements or Entries (803),Undue
የሚመዘገቡ ነገሮችን ስለ አለመስጠት ወይም ስለ
Publication (804),Abuse of Right
አለማስመዝገብ /አንቀጽ 803/፣ ስለተገቢ ያልሆነ
(805), Refusal to Lend Assistance
ማስታወቂያ /አንቀጽ 804/፣ በሌለው ስልጣን
to Public Authority (806), Refusal
ስለመገልገል /አንቀጽ 805/፣ ስለ ባለስልጣንን
to Obey an Injunction (807),
የመርዳት እምቢታ /አንቀጽ 806/፣ ትዕዛዛን ስለ
Unauthorized Change or
አለመፈፀም /አንቀጽ 807/፣ ያለፈቃድ ስምን Assumption of Another
ስለመለወጥ ወይም በሌላ ስም ስለመጠራት /አንቀጽ Name(811), Alarming
811/፣ ስለ አስደንጋጭ መግለጫዎች፣ ወሬዎች Announcements, News, or'
ወይም ማስታወቂያዎች /አንቀጽ 813/፣ ሀሰተኛ Publications(813), False
የአደጋ ምልክት ስለመስጠት /አንቀጽ 814/፣ Alarm(814), Disturbance of Work
የሌሎችን ስራ፣ ሰላምና እረፍት ስለማወክ ንግግር or Rest of Others (815),

/አንቀጽ 816/፣የበዓል ቀናቶችን ስለመጠበቅ /አንቀጽ Blasphemous or Scandalous


Utterance or Attitudes (816),
815/፣ ስለ ሃይማኖትን የመስደብና የማዋረድ
Observance of Official Holidays
ንግግር /አንቀጽ 816/፣ የበዓል ቀናቶችን
(817), Majors Against Alcoholism
ስለመጠበቅ /አንቀጽ 817/፣ አልኮል የሚያደርሰውን
(818), Causing Public Scandal
አደጋ ስለመከላከል /አንቀጽ 818/፣ ሰክሮ ወይም
while Drunk or Intoxicated (819),
አእምሮ የሚያናውጥ ነገር ቀምሶ ሕዝብን ስለማወክ
Supervision of Inns (820),
/አንቀጽ 819/፣ የምግብና የመጠጥ ቤቶችን
Scandalous Treatment of Animals
ስለመጠበቅና ስለመቆጣጠር /አንቀጽ 820/፣ (822), Petty Offences
እንስሳትን በሚያሰቅቅ ሁኔታ ስለማንገላታት Against’Other Person’s
/አንቀጽ 822/፣ የሰዎችን ሰላማዊ ኑሮ ስለመንካት Safety(823), Failure to Exercise
/አንቀጽ 823/፣ በአደገኞች ሰዎች ወይም በእንስሳት Proper Supervision over
ላይ ተገቢውን ቁጥጥር ስለ ማድረግ /አንቀጽ 824/፣ Dangerous persons or Animals

የሰዓት እላፊ እና በሌሊት መዘዋወርን (824), Control of Traffic at Night

ስለመቆጣጠር /አንቀጽ 825/፣ መንገዶችና የህዝብ (825), Control of Streets and


Public Places (827), Control of
መሰብሰቢያ ስፍራዎችን ስለመቆጣጠር /አንቀጽ
Foodstuffs, Beverages and Other
827/፣ምግቦችን፣ መጠጦችንና ሌሎች ሸቀጦችን ሰለ
Commodities (833), Regulation of
መቆጣጠር /አንቀጽ 833/፣ አስከሬን ስለመቅበርና

311
ስለማቃጠል የወጣውን ደንብ ስለመጣስ /አንቀጽ Burials and Cremations (837),
837/፣ ስለ የእጅ እልፊትና ቀላል የሃይል ድርጊት Assault and minor Acts of

/አንቀጽ 840/፣ አስከሬን ወይም ቁስለኛን ስለ Violence (840), Concealment of a


Corpse (841), Petty Offences
አለማስታወቅ /አንቀጽ 841/፣ ስለ በግል ነፃነት ላይ
Against Personal Liberty (842(,
የሚፈጸሙ የደንብ መተላለፍ ጥፋቶች /አንቀጽ
Infringement of the Right to
842/፣ የግል ሚስጥር የመጠበቅ መብትን
Private secrecy(843) ,Slight Petty
ስለመንካት /አንቀጽ 843 /፣ ስለ በክብር ላይ
Offences Against Honor(844) ,
የሚፈጸሙ ቀላል ጥፋቶች /አንቀጽ 844/፣ ስለ
Petty, offences against
በመልካም ስነ ምግባርና መልካም ጠባይ /ሞራሊቲ/
Decency and Morality (845),
ላይ የሚፈጸሙ ጥፋቶች /አንቀጽ 845/፣ ስለ Immoral Soliciting and
አስነዋሪ የዝሙት ጥያቄና የብልጽግና ተግባር Debauchery (846), Advertising for
/አንቀጽ 846/፣ ለብልግና ተግባር የሚያነሳሳ Debauchery (847), Publicity'
ማስታወቂያ መግለጫ ስለማውጣት /አንቀጽ 847/፣ Relating to Abortion (848),
የማስወረጃ ዘዴዎችን ስለማስተዋወቅ /አንቀጽ Protection of the Flora and Fauna
848/፣ እጽዋትና እንስሳትን ስለመጠበቅ /አንቀጽ (850), Protection of.Public and

850/፣ የመንግስትና የግል ንብረቶችን ስለመጠበቅ Private Property (951), Petty Theft
(852), Pilfering and Gleaning
/አንቀጽ 851/፣ ስለቀላል ስርቆት /አንቀጽ 852/፣
(853), Failure to Notify the
እሸት ስለመቅጠፍና ከማሳ ስለመቃረም /አንቀጽ
Competent Authority and
853/፣ ንብረቶችን መሰወርና አግባብ ላለው
Concealment of property (855)
ባለስልጣን ስለ አለማስተዋወቅ /አንቀጽ 855/፣ የሌላ
Defacement or Depreciation of
ሰውን ንብረት ስለማበላሸት ወይም ዋጋው
Another Persons Property (856),
እንዲቀንስ ስለማድረግ /አንቀጽ 856/፣ በሕዝብ
Damage to Public Monuments
ሃውልቶች ላይ ጉዳት ስለማድረስ /አንቀጽ 857/፣ (857) , Malicious Injury to
የሌላውን ሰው ጥቅም በተንኮል ስለመጉዳት /አንቀጽ Another Person’s Interests ( 858),
858/፣ ስለወስላታነት /አንቀጽ 859/፣ ሌሎች Filching(859),Fraudulent
ጥቅሞችን በማጭበርበር ሰለማግኘት /አንቀጽ 860/፣ Obtaining of Other Benefits (860)
ስለአውቃለሁ ባይነት /አንቀጽ 861/ እና ያለፈቃድ ,Quackery (861)

ገንዘብ ስለመሰብሰብ /አንቀጽ 862/:: Unauthorized Collections (862).

14. ስለክስ አቀራረብ 14. Prosecution


1.Offences relating to bodily injury, freedom,
1.የደንብ መተላለፍ ጥፋት የተፈፀመው በሰው
honor and property may be instituted by the
አካል፣ነፃነት፣ክብር ወይም ንብረት ላይ ሲሆን ክሱ
victim himself or his representative or any other
የሚቀርበው በግል ተበዳይ ወይም እርሱ

312
በሚወክለው የቅርብ ዘመድ ወይም በተበደለው ሰው selected person.
በተመረጠ ሌላ ሰው አማካኝነት ሊሆን ይችላል::
2. የደንብ መተላለፍየተፈፀመው 2.
ጥፋቱ Offences committed against the benefits of
the Regional State and the people shall, as deemed
በክልሉ መንግስትና ህዝብ ጥቅም ላይ በሆነ ጊዜ
appropriate, be instituted by the concerned kebele
ክሱ የሚቀርበው እንደ አግባብነቱ በሚመለከተው
justice and law enforcer office or Administrative and
የቀበሌ የፍትህና ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ወይም
Security Section.
የቀበሌ አስተዳደርና ፀጥታ ዘርፍ አማካኝነት
ይሆናል::
15. ስለቅጣት
15. Penalties
ማህበራዊ ፍርድ ቤት በዚህ አዋጅ
መሰረት The Social Court may, pursuant to this proclamation,
የቀረበለትን የደንብ መተላለፍ ጉዳይ ካጣራ በኋላ decide on one of the following after investigating the
ከሚከተሉት አንዱን ሊወስን ይችላል:: Offences:
1. ተከሳሹ ጥፋተኛ ሆኖ ካገኘው ይቅርታ 1. Where the Court finds the defendant guilty
እንዲጠይቅ ፤ አስፈላጊ መሆኑን ከተረዳም may, order the offender to make an apology to the
የአካባቢውን ባህልና ልምድ መሰረት በማድረግ injured person, and if deems necessary it decides fair
ለተጎጂው ተመጣጣኝ ካሳ እንዲከፍል ሊወስን compensation to the victim based on local custom
and tradition.
ይችላል::
2.Without prejudice to the provision of sub Article 1
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ
of this Article, the Court may decide on:
እንደተጠበቀ ሆኖ ፍርድ ቤቱ:-
ሀ/ በማንኛውም ጥፋተኛ ላይ እስከ ብር 300 /ሶስት
a. Impose fines up to Birr 300.00 (Three Hundred
መቶ ብር/ ለመድረስ የሚችል የገንዘብ መቀጮ
Birr); the money shall transfer to the kebele treasury.
ሊወሰንበት ይችላል፤ ገንዘቡም ለቀበሌው ጊዜ
ይሆናል ወይም
ለ/ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ ቁጥር ሀ b. Where it failed to execute according to the
ድንጋጌ መሰረት ለመፈፀም ያልተቻለ እንደሆነ ከ7 provision of “a” of this sub Article, the Social Court
ቀን እስከ አንድ ወር የሚደርስ ለህብረተሰቡ ጠቃሚ may impose for a period of seven days to a month,
የሆነና ከጥፋተኛው ሙያ ጋር ተዛማጅነት ያለው compulsory labor which is related to the skill of the
ማህበራዊ ስራ እንዲሰራ ሊወሰን ይችላል:: offender and useful to the society.

16. ስለ ፍታብሄር ክስ አመሰራረትና ሂደት


16. Prosecution and Proceeding Civil Cases
1. ማንኛቸውም የፍታብሄር አቤቱታ ወይም
1.Any civil case instituted before a Social Court may
ክስ ለማህበራዊ ፍርድ ቤቱ በቃል ወይም በጽሁፍ
be presented to orally or in writing
ሊቀርብ ይችላል::

313
2. ተከሳሹ ወይም ተጠሪው በቃል ወይም 2. The defendant or the respondent may reply
በጽሁፍ መልስ መስጠት ይችላል:: orally or in writing.

3. ጉዳዩን ለመመልከት የተመደበው የማህበራዊ 3. A judge, assigned to hear the case, may
discus with the parties individually or in group to
ፍርድ ቤት ዳኛ የአካባቢውን ባህልና ልምድ
negotiate same based on the local custom and
መሰረት በማድረግ ሁለቱንም ለማግባባ ባለጉዳዩችን
tradition.
በተናጠል ወይም በጋራ ማጋገር ይችላል::
4. The social court may, as deemed necessary,
4. ማህበራዊ ፍርድ ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ
hear witnesses. The hearing of witness shall be in
ሲያገኘው ምስክሮችን አስቀርቦ ይሰማል:: ምስክር
accordance with the local custom and tradition.
የሚሰማም በአካባቢው ባህል ወግና ልምድ መሰረት
ይሆናል::
5. የማህበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች የቀረበላቸውን 5.The Social Court Judges shall, by examining and
ጉዳይ ከ30 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ investigating, dispose the case in less than 30 days.
በማስተናገድ መርምረውና አጣርተው መወሰን
ይኖርባቸዋል::
17. ስለመጥሪያ አላላክ 17. Serving of Summons

1. በፍታብሄርም ሆነ ጉዳይ 1.
በወንጀል ነክ A person against whom a civil or criminal
case is instituted shall be served a summon to appear
አቤቱታ ወይም ክስ የቀረበበት ወገን ወደማህበራዊ
before a social court based on the local tradition and
ፍርድ ቤቱ እንዲቀርብ የአካባቢውን ባህልና ወግ
custom.
መሰረት ያደረገ መጥሪያ ይላክለታል::
2. Notwithstanding the provision of sub Article
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ
1 of this Article, where the respondent or defendant
ቢኖርም ተጠሪው ወይም ተከሳሹ ማህበራዊ ፍርድ
appears, whether incidentally, to the hearing place,
ቤቱ ተግባሩን በሚያከናወንበት ቦታ በአጋጣሚም
the Presiding Judge may explain the case to same,
ቢሆን ከተገኘ መጥሪያ መፃፍ አስፈላጊ ሳይሆን serving summons remaining unnecessary.
በማህበራዊ ፍርድ ቤቱ ሰብሳቢ ስለቀረበበት ጉዳይ
በቃል ሊነገረው ይችላል::
3. ማህብራዊ ፍርድ ቤት ምስክሮችን 3. The Social Court shall, where it requires to
መስማትየመረጠ እንደሆነ የአካባውን ባህልና ወግ hear witness, serve a summon to same based on the
መሰረት ያደረገ መጥሪ ይልክላቸዋል:: local custom and tradition.

4. አንድ ተከሳሽ በደንብ ክስ 4.


መተላለፍ Second summon shall be served to the
defendant accused of petty offences where he fails to
ቀርቦበትና መጥሪ ተልኮለት ወይም ተነግሮች ለዚህ
appear to the social court. Where the defendant fails
በተያዘው ቀነ ቀጠሮ ሳቀርብ የቀረ እንደሆነ ድጋሜ
to appear based on the second summon, he may be
መጥሪያ ይላክለታል:: አሁንም በሁለተኛ ጊዜ

314
ሳይቀርብ ቢቀር በቀበሌው የፍትህና ደንብ ማስከበር appear through the kebele Justice and law enforcer
ጽ/ቤ በኩል እንዲቀርብ ሊደረግ ይችላል:: office,

18. ስለ ውክልና 18.Representation

1. ከተከራካሪዎች ወገኖች አንዱ በዕድሜ


1.Where one of the disputing parties fails to appear
በህመም ወይም በሌላ ከአቅም በላይ በሆነ ከባድ
before the court due to age, illness, or any other
ምክንያት መቅረብ ያልቻለ እንደሆነ በቅርብ ዘመዶቹ
force majeure, he shall be represented by his close
ወይም በሌላ በመረጠው ሰው አማካኝነት ሊወከል
relatives or any other selected person.
ይችላል::
2. Where one of the disputing parties is
2. ከተከራካሪ ወገኖች አንዱ የመንግስት ወይም
governmental or private organization or any other
የግል ድርጅት ወይም ሌላ የህግ ሰውነት ያው አካል legal body, the case shall be instituted through the
በሆነ ጊዜ ክርክሩ ድርጅቱ በሚወክለው ሰው person represented by the same therein.
አማኝነት ይቀርባል::
19. ስለይግባኝ 19.Appeal
1. የመጀመሪያ ደረጃ ማህበራዊ ፍርድ ቤት 1. Any party aggrieved by a decision of the
በሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ወገን ለይግባኝ ሰሚው First Instance Social Court may lodge his/her appeal
ማህበራዊ ፍርድ ቤት ይግባኝ ማቅረብ ይችላል:: to the Appellant Hearing Social Court. Lodging an
appeal shall not, however, be possible except under
ሆኖም በሚከተሉት ምክንያቶች ካልሆነ በስተቀር
the following reasons:
ይግባኝ ለማቅረብ አይቻልም:-
a) Where the court disregards an evidence
ሀ/ ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን ማረጃ ሳይቀበል የቀረ
produced 10 it;
እንደሆነ፤
ለ/ ውሳኔው ግልጽ የሆነ አድሎ ተፈፅሞበታል
b/ Where it is believed that there is an indication
የሚያሰኝ ሁኔታ መኖሩ የታመነ እንደሆነ፤
that open partiality is committed in a decision;

ሐ/ ፍርድ ቤቱ የአንዱን ወገን ክርክር ሰምቶ c/ Where the court renders decision upon hearing
ሌላውን ሳይሰማ ውሳኔ ሰጥቶ ከሆነ& one party and without hearing the other;
መ/ መደለያ መቀበል ወይም ፍርድን የሚያዛቡ
ሌሊች ማናቸውም ድርጊቶች መፈፀማቸው d/ Where the committal of an offer of bribe or

ከተረጋገጠ:: any other injustice acts are confirmed;

2. ይግባኙ ሊቀርብ የሚችለው የመጀመሪያ ደረጃ 2. The appeal may be lodged within 15(fifteen)
days of a decision by the First Instance Social
ማህበራት ፍርድ ቤት ውሳኔ በሰጠ በ15 ቀናት
Court.
ውስጥ ይሆናል::
3.Notwithstanding to the provision of sub-Article 2
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 የተደነገገው

315
ቢኖርም በውሳኔው ቅሬታ ያለው ወገን ከፍ ብሎ of this Article, a party who is aggrieved by a
በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ያላቀረበው decision of the Court and fails to lodge his/her
ይግባኙን
በበቂ ምክንያት መሆኑን በማረጃ ካረጋገጠ ይግባኙን appeal within the days stated herein above due to
good causes supported by an evidence, he/she may
ለይግባኝ ሰሚው ማህበራዊ ፍርድ ቤት በ5 ቀናት
lodge the appeal to the appellate hearing court with
ውስጥ ሊያቀርብ ይችላል::
in 5(five) days-
4. ይግባኝ ሰሚው ማህበራዊ ፍርድ ቤት ጉዳዩን
4.. Where the Appeal Hearing Court finds the
ካጣራ በኋላ ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1 ከፊደል ተራ
committal of one of the enumerations listed from “a”
ቁጥር ሀ-መ ከተዘረዘሩት አንዱ ተፈጽሞ ካገኘው
up to“ d “under sub-article l,it shall summon the
ይግባኙን አስቀርቦ ሌኛውን ወገን በመጥራት
parties and put an effort to negotiate the dispute
እንደገና አከራክሮ ለማስማማት ጥረት ያደርጋል:: between same by hearing the case. Where the parties
ስምምነት ላይ ለመድረስ ያልቻሉ እንደሆነ fail to negotiate, it shall, however, render a decision
የመሰለውን ውሳኔ ይሰጣል:: ውሳውም የመጨረሻ which it assumes just, and this decision shall be
ይሆናል:: final.
20. ፍርድ ቤቶቹ ስለሚመሩበት ስነ ስርዓት 20. Procedures of the Social Courts
1. ማንኛውም ማህበራዊ ፍርድ ቤት ወይም 1. Any Social Court or Judge, thereto, shall

ዳኛ የሽምግልና ስራውን በአካባቢው ባህል፣ ወግና under take its arbitration duty in accordance with the
local customs, traditions and practices.
ልምድ መሰረት ያካሂዳል::
2. Social Courts may not be duty bound to
2. ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች የፍታብሄር ስነ
operate adhering to particulars of procedures of civil
ስርዓትንም ሆነ የወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት
or criminal codes.
ህግጋትን በዝርዝር ተከትለው እንዲሰሩ
አይገደዱም::
3. Where the parties negotiate on the instituted
3. ባለጉዳዩች በተያዘው ጉዳይ መግባባት ላይ
case being dealt with , the negotiation shall be put in
የደረሱ እንደሆነ ስምምነቱ በጽሁፍ እንዲሰፍር writing.
ይደረጋል:: 4. Where sides of the parties do not negotiate
4. ግራ ቀኙ ወገኖች በሽምግልና ያልየስማሙ on the verdict by the arbitration, they shall be given
እንደሆነ የአካባውን ባህል: ወግና ልምድ መሰረት decision according to the local custom, tradition and
በማድረግ ውሳኔ ይሰጠሉ:: ውሳኔውም በጽሁፍ practice. The decision shall be put in writing.
እንዲሰፍር ይደረጋል::
21. ስለ አፈፃፀም 21. Execution
Kebele Administrations shall have duty to execute
የቀበሌ አስተዳደሮች በዚህ አዋጅ መሰረት
orders and decisions given by Social Courts pursuant
በማህበራዊ ፍርድ ቤቶች የሚሰጡ ትዕዛዞችንና
to this proclamation.
ውሳኔዎችን የማስፈፀም ግዴታ አለባቸው::

316
22. ስለ ሰበር 22. Cessation
1. ማህበራዊ ፍርድ ቤት ሰሚነት 1.
በይግባኝ The decision adjudicated by a Social Court

ስልጣኑ አይቶ የሰጠው ውሳ አግባብ ላለው ወረዳ may, pursuant to its power of hearing on appeal,
come before the concerned Woreda court or City
ፍ/ቤት ወይም የከተማ ነክ ጉዳዩች ፍርድ ቤት
Court by way of cession. The law case may,
በሰበር ቀርቦ ሊታይ ይችላል:: ሆኖም ጉዳዩ በሰበር
however, be heard in cessation order circumstances.
ቀርቦ ሊታይ የሚችለው:-
ሀ/ የማህበራዊ ፍርድ ቤቱ ከስልጣኑ ውጭ የሆነ
a/ Where the Social Court gives a decision on a case
ጉዳይ አይቶ የወሰነ እንደሆነ ወይም
which falls outside its jurisdiction; or
ለ/ ውሳኔው የዜጎችን መሰረታዊ መብቶችና
b/ Where the decision is found explicitly
ነፃነቶችን በግልጽ የሚጋፋ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ transgressing fundamental rights and freedoms of
ነው:: the citizen.
2. እንደነገሩ ሁኔታ የወረዳው ወይም የከተማ 2. The decision that the Woreda or City Courts
ነክ ጉዳዩች ፍርድ ቤት በሰበር አይቶ የሚሰጠው give, as the case may be, upon hearing the case by
ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል:: way of cession shall be final.
ክፍል አምስት PART FIVE

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS


23. Repealed and Inapplicable Laws
23. ስለተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማኖራቸው ህጎች
1.Kebele social courts establishment proclamation
1.የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤቶችን ለማቋቋም የወጣው
No.20/1997/ as amended/ is hereby repealed by this
አዋጅ ቁጥር 20/1989 ዓ.ም /እንደተሻለ/ በዚህ
proclamation.
አዋጅ ተሽሯል::
2.Any law, regulation, directive or customary
2.ይህንን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ህግ' ደንብ'
practice, inconsistent with this proclamation, shall
መመሪያ ወይም የተለመደ አሰራር በዚህ አዋጅ
be in applicable to matters provided in this
ውስጥ በተሸፈኑ ጉዳዩች ላይ ተፈፃሚነት proclamation.
አይኖረውም::
24. ደንቦችና መመሪያዎች የማውጣት ስልጣን 24. Power to Issue Directives and Regulation
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ለዚህ አዋጅ ሙሉ The Council of the Regional Government iir issue
ተፈፃሚነት የሚያስፈልጉትን ደንቦችና መመሪያዎች regulations and directives necessary for1 complete
ሊያወጣ ይችላል implementation of this proclamation.

25. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 25 Effective Date


This proclamation shall come into force as of the
ይህ አዋጅ በክልሉ መንግስት ዝክረ ህግ ጋዜጣ
date of its publication in the Zikre-Hig Gazzette the
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል::
Regional Stale.

317
አዋጅ ቁጥር 132/1998 ዓ.ም. Proclamation No. 132/2006

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሸሪዓ ፍ/ቤቶችን A Proclamation Issued to Consolidate Sharia

አቋም ለማጠናከር የወጣ አዋጅ Courts of Amhara National Regional State.

በ1994 ዓ.ም በተሻሻለው የክልሉ ሕገ -መንግስት አንቀጽ WHEREAS, pursuant to sub-Article 5 of Article
34 ንዑስ አንቀጽ 5 መሠረት በጋብቻ፣ በግልጽና በቤተሰብ 34 of the 2001 Revised Regional Constitution,
መብቶች ላይ የሚነሱ የሕግ አስመልክቶ legal issues arising in relation to marriage,
ጉዳዮችን
በፈቃደኝነት ላይ በተመሠረተ ሁኔታ በባህልና በሃይማኖት personal and family rights are to be a djucated in
accordance with religious or customary laws,
ሕጐች መዳኜት የሚቻል በመሆኑ፤
based on the consent of the parties thereog;

ከሕገ-መንግስቱ መጽደቅ አስቀድሞ በሥራ ላይ የነበሩና WHEREAS, it is stipulated under Article 65 of


የመንግስት ዕውቅና የነበራቸው ኃይማኖታዊና ባሕላዊ the constitution that religious and customary
የፍርድ አካላት በተሰጣቸው ዕውቅና መሠረት በአዲስ courts which were operating and had state
መልክ ሊደራጁ እንደሚችሉ በሕገ-መንግስቱ አንቀጽ 65 recognition before the approval of the
ስር የተደነገገ በመሆኑ፤ Constitution may be newly organized pursuant to
the Recognition which they are provided by the
constitution thereto;

ከእነዚህ ኃይማኖታዊና ባህላዊ የፍርድ አካላት ውስጥ WHEREAS, it is found necessary to newly
አንዳችም የማሻሻያ ለውጥ ሳይደረግላቸው ባሉበት ሁኔታ Consolidate and organize the sharia courts from
ከግማሽ ምዕተ አመት በላይ በሥራ ላይ እንዲቆዩ among those religious and customary judicial
organs, which have been made in effect,as their
የተደረጉትን የሸሪዓ ፍ/ቤቶች አቋም በአዲስ መልክ
existing situation, without having been made any
አጠናክሮ ማደራጀት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
amendment change to them for more than half a
century;

በተሻሻለው የክልሉ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 49 ንዑስ NOW, THEREFORE, in accordance with sub
አንቀጽ 3/1/ ድንጋጌ መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ Article 3 (1) of Article 49 of the revised
constitution of the region it is hereby proclaimed
as follows.

318
ክፍል አንድ PART ONE
ጠቅላላ ድንጋጌዎች GENERAL

1.አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ አዋጅ “የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሸሪዓ This proclamation may be cited as the “Amhara
ፍርድ ቤቶች አቋም ማጠናከሪያ አዋጅ ቁጥር 132/1998 National Regional State Sharia Courts

ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ consolidation proclamation No.132/2006”

2. ትርጉም 2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር Unless the context other wise requires in this
በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- Proclamation:

1.“ቃዲ” ማለት በክልሉ ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ውስጥ 1. “Kadi” means a judge appointed and sitting
በየትኛውም ደረጃ ተሹሞ የሚሠራ ዳኛ ነው፤ at any level of courts of Sharia

2.“ ዋና ቃዲ” ማለት የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤቱ 2. “Chief Kadi” means head of supreme Sharia

ሰብሳቢ ወይም ተጠሪ ቃዲ ነው፤ court or accountable kadi.

3. “ተጠሪዎች” ማለት የከፍተኛ እና የወረዳ ሸሪዓ ፍርድ 3.“Heads” means heads of the High and Woreda
ቤቶች ኃላፊዎች ሆነው የየፍርድ ቤቶቻቸውን ሥራ Courts of sharia directing the activities of their
respective courts.
የሚሰሩ ቃዲዎች ናቸው፤

4.“ የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች” ማለት የወረዳ፣ የከፍተኛ እና 4.“sharia Courts” include first Instance, High and

የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ናቸው፡፡ supreme Courts.

5.“የፍትሐብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ” ማለት በ1958 5. “ Civil procedure Code” means the Ethiopia
የወጣው የኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሥነ-ሥረዓት ሕግ civil procedure code of 1965and include any
ሲሆን እርሱን ለማሻሻል በየጊዜው የወጡትንና ወደፊትም amendments made and to be made thereto.
የሚወጡትን ሕግጋት ይጨምራል፤

319
3. እንደገና ስለመቋቋም 3. Re-establishment

ተጠሪነታቸው ለክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የሆኑ The First Instance, High and Supreme Courts of
Sharia are hereby re-established, being
የወረዳ፣የፍተኛና የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች በዚህ
accountable to the Regional Judicial
አዋጅ እንደገና ተቋቁመዋል፡፡
Administration Commission.

ክፍል ሁለት
PART TWO
Common Jurisdiction of courts
ስለፍርድ ቤቶቹ የወል የዳኝነት ሥልጣን

4. principle
4. መሠረቱ

1. የክልሉ ሸሪዓ ፍርድ በታች 3. The Regional Courts of sharia shall have
ቤቶች ከዚህ
በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ የወል የዳኝነት ሥልጣን common jurisdiction over the following
matters:
ይኖራቸዋል፡-
ሀ/ ማናቸውም የጋብቻ፣ የፍችና የንብረት ክፍፍል፣ a) Any question regarding marriage,Divorce
የቀለብ አወሳሰን፣ አካለ መጠን ያልደረሱ ሕፃናት and asset distribution, guardianship of

ሞግዚትነት እና በቤተሰብ ተዛምዶ ላይ የሚነሱ minors and family relationships, provided


that the marriage to which the question
ጉዳዮችን አስመልክቶ ጥያቄ ያስከተለው ጋብቻ በእስልምና
relates was concluded in accordance with
ሃይማኖት ሥርዓት መሠረት የተፈፀመ የሆነ እንደሆነ፤
Islamic Law;

ለ/ የወቅፍ፣የስጦታ /ሂባ/፣የውርስ ወይም የኑዛዜ b) Any question regarding wakf, gift (hiba),
ጉዳዮችን በተመለከተ አውራሹ፣ ስጦታ አድራጊው ወይም Successions or will; provided that the

ተናዛዡ ሙስሊም የሆነ እንደሆነ ወይም ሟች በሞተበት endower or donor is a Muslim or the

ሰዓት ሙስሊም ሆኖ የሞተ እንደሆነ፣ deceased was a Muslim at the time of his
death;

ሐ/ ከዚህ በላይ በፊደል ተራ ቁጥሮች ሀ እና ለ ስር c) Any question regarding payment of Costs

በተገለፁት ጉዳዮች ላይ በሚቀርቡ ክሶች ኪሳራ መወሰንን incurred in any suit relating to the matters

በተመለከተ፡፡ aforementioned in sub- Article a and b of


this Article.

320
2. በሕገ-መንግስት አንቀጽ 34 ንዑስ አንቀጽ 5 2. The courts shall have jurisdiction over Issues
በተመለከተው መሠረት ከፍ ብሎ በተገለፁት ጉዳዮች aforementioned, only where Pursuant to
ላይ ፍርድ ቤቶቹ የዳኝነት ሥልጣን የሚኖራቸው provisions of sub-Article 5 of Article 34 of the
ተከራካሪ ወገኖች በእስልምና ኃይማኖት ሥርዓት constitution
ለመዳኜት ግልጽ በሆነ መንገድ በፈቃዳቸው መርጠው
የቀረቡ ከሆነ ብቻ ይሆናል፡፡

5. ፈቃደኝነትን ወይም ተቃውሞን ስለመወሰን 5.Determination of Consent or Objection

1. ከተከራካሪ ወገኖች አንዱ በሸሪዓ ፍርድ ቤት ለመዳኜት 1. Where a party brings a case before a Court of
አቤቱታ ሲያቀርብ ጉዳዩ የቀረበለት የሸሪዓ ፍርድ ቤት sharia , such court shall issue summons to the

ሌላው ተከራካሪ ወገን በፍርድ ቤቱ ለመዳኜት ፍቃደኛ other party for confirmation pursuant to a

መሆን አለመሆኑን ከዚህ አዋጅ ጋር ተያይዞ from attached herewith the proclamation, of
whether or not he consent to the adjunction of
በሚገኘው ቅጽ መሠረት ቀርቦ እንዲያረጋግጥ መጥሪያ
the court.
ይልክለታል፤
2. በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ /1/ በተገለፀው መሠረት 2. Where a party properly served with
የፍርድ ቤቱ መጥሪያ በአግባቡ እንዲደርሰው የተደረገ Summons, pursuant to sub-Article 1 of this

ተከራካሪ ወገን ተቃውሞውን ወይም ፍቃደኝነቱን Article, unless he confirms his objection or
consent by appearing before the registrar of
ለፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር ቀርቦ ካላረጋገጠ ተቃውሞ
the court, he shall be presumed not to have
ለማቅረብ እንዳልፈለገ ተቆጥሮ ጉዳዩ በሌለበት
objected and the case shall be heard ex-parte.
ይታያል፤
3. በፍርድ ቤቱ ለመዳኘት በተከራካሪ ወገኖች መካከል 3. In the absence of clear consent of the Parties
ግልጽ በሆነ መንገድ ስምምነት በሌላ ጊዜ ጉዳዩ for the case to be adjudicated by the court of

የቀረበለት የሸሪዓ ፍርድ ቤት ስልጣን የሌለው Sharia before which the case is brought,such

መሆኑን ገልፆና ከሳሽ ስልጣን ባለው መደበኛ ፍ/ቤት court shall dismiss the suit by informing the
plaintiff that the latter can take the case to the
ክስ ለማቅረብ የሚችል መሆኑን አስረድቶ መዝገቡን
regular courts having jurisdiction.
በመዝጋት ተከራካሪ ወገኖችን ያሰናብታል፡፡
4. Under no circumstance shall a case brought
4. በተከራካሪ ወገኖች ፍቃድ ላይ ተመስርተው በሸሪዓ
before a court of Sharia the jurisdiction of
ፍርድ ቤት በመታየት ላይ የሚገኙ ጉዳዮችን
which has been consented to be transferred to
በማናቸውም ምክንያት ወደ መደበኛው ፍ/ቤት፣ወይም
a regular court, nor shall cause before a
ጉዳዮችን ወደ ሸሪያ ፍርድ ቤት ተዘዋውረው እንዲታዩ regular court be transferred to a court of
ማድረግ አይቻልም፡፡ sharia

321
6. ፍርድ ቤቶቹ ስለሚሰሩባቸው ሕጐች 6. Laws to Applied

1. የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የሥልጣን ክልላቸውን መሠረት 1. The Sharia Courts shall adjudicate cases under
አድርገው የቀረቡላቸውን ጉዳዩች ሲመረምሩ their jurisdiction in accordance with Islamic Law.
የሸሪዓውን ሕግ መሠረት አድርገው ይዳኛሉ፤

2. ፍርድ ቤቶቹ የያዙአቸውን ጉዳዮች ሥርዓት ባለው 2.In conducting procedings properly, the Courts
ሁኔታ ለመመርመርና ለመወሰን እንዲያስችላቸው shall apply the civil procedure laws in force.
የፍትሐብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ ድንጋጌዎችን
ተከትለው ይሠራሉ፡፡

7 .Contempt of Courts
7. ፍርድ ቤትን ስለመድፈር

ማንኛውም ሰው የፍርድ ሥራ ጊዜ Any person who, in whatever manner, show


በሚከናወንበት
በማናቸውም ዓይነት መንገድ የችሎት መድፈር ተግባር improper conduct in the course of any
proceedings, or who without good case, fails to
የፈፀመ ወይም ያለበቂ ምክንያት የችሎቱን ትዕዛዝ
comply with an order of the court shall be
ያላከበረ እንደሆነ እስከ አንድ ወር በሚደርስ እስራት
punishable with imprisonment of up to one
ወይም እስከ ብር 500/አምስት መቶ ብር / በሚደርስ
month or to a fine of birr 500.00/ five hundred
የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፡፡
birr /
Part Three
ክፍል ሦስት
Jurisdiction of Sharia Court
የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ሥልጣን 8. Jurisdiction of the First Instance
8. የወረዳ ሸሪዓ ፍርድ ቤት የዳኝነት ሥልጣን Court of Sharia

የወረዳ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ግምታቸው እስከ ብር The First Instant Court of Sharia shall have
50,000/ሃምሣ ሺህ ብር / የሚሆኑ ጉዳዮችን ወይም jurisdiction over casses involving an amount not
በገንዘብ ሊተመን በማይችሉ ጉዳዮች ላይ የመጀመሪያ in excess of birr 50,000 /fifty thousand birr/ or
ደረጃ የዳኝነት ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ cases the value of which can not be expressed in
mony.

9. የከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤት የዳኝነት ሥልጣን 9. Jurisdiction of High Court of sharia:


የከፍተኛው ሸሪዓ ፍርድ ቤት፡- The High Court of sharia:

322
1. ግምታቸው ከብር 50,000 /ሃምሣ ሺህ ብር / በላይ 1. shall have first instance Jurisdiction over
በሆኑ ጉዳዮች ላይ የመጀመሪያ ደረጃ የዳኝነት cases involving an amount not in excess of

ሥልጣን ይኖረዋል፤ birr 50,000 ( fifty thousand birr).

2. የወረዳ ሸሪዓ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሣኔ በይግባኝ 2. Shall have appellate jurisdiction over
የማየት ሥልጣን ይኖረዋል፤ decisions of the First Instance Court of
Sharia.
3. በሕግ በሚወሰነው መሠረት አንድን ጉዳይ ከአንድ 3. It shall, pursuant to decision of law, have
የወረዳ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ወደ ሌላ የወረዳ ሸሪዓ ፍርድ jurisdiction over application for change of
ቤት ወይም ወደራሱ እንዲዛወር የሚቀርብን ጉዳይ venue from one First Instance court to another

ለማየት ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ or to itself.

10.የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት የዳኝነት ሥልጣን 10.Jurisdiction of Supreme Court of


Sharia

የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት፡- Supreme Court of Sharia:

1. የከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በመጀመሪያ ደረጃ የዳኝነት 1. Shall have jurisdiction over decisions of High
ሥልጣኑ ውሣኔ በሰጠባቸው ጉዳዮች ላይ የዳኝነት Court of Sharia rendered in its first instance
ሥልጣን ይኖረዋል፤ jurisdiction.

2. የከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በይግባኝ ሰሚነት ሥልጣኑ 2. Shall have jurisdiction over decisions of High
በሰጠው በማናቸውም ውሳኔ በሚቀርቡ ጉዳዮች ላይ Court of Sharia rendered in its appellate

የዳኝነት ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ jurisdiction.

3. በሕግ በሚወሰነው መሠረት አንድ ጉዳይ ከአንድ 3. Shall have jurisdiction over application for
ከፍተኛ የሸሪዓ ፍርድ ቤት ወደ ሌላ ከፍተኛ ሸሪዓ change of venue from one Supreme Court of
ፍርድ ቤት ተዛውሮ እንዲታይ የሚቀርብን ጥያቄ Sharia to another and to be seen thereto,

ለማየት ስልጣን ይኖረዋል፤ pursuant to decision of law.

4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት የጠቅላይ 4. The decision to be given by the Suprem Court
ሸሪዓ ፍ/ቤቱ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፡፡ of Sharia, pursuant to sub-Article 3 of this
Article shall be final.

323
ክፍል አራት PART FOUR
ስለ ፍርድ ቤቶቹ አደረጃጀትና የዳኝነት Structure and Administration of

ስራ አካሄድ Justice of Sharia Court

11.The High Court of Sharia and


11.የከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤትና የወረዳ ሸሪዓ
First Instanse Courts of Sharia
ፍርድ ቤቶች

1. የከፍተኛ እና የወረዳ ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ስለ ፍርድ 1. The High and First Instance Courts of Sharia
ቤቶቹ ተጠሪ የሚሆኑ ሹሞችና ለሥራው አስፈላጊ shall, each have heads, representing the

የሆኑ ቃዲዎች እንዲሁም እንደአስፈላጊነቱ respective courts, kadis necessary for the
work as well as registrars, as deemed
ሬጅስትራሮች ይኖሯቸዋል፤
necessary.

2. ፍርድ ቤቶቹ ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች 2. The courts shall have other employees
ሠራተኞችም ይኖሯቸዋል፡፡ necessary for their functions.

12.የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ዳኞችና ሌሎች 12.Judges and other personnel of the
ሠራተኞች Supreme Court of Sharia

1. የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት እንደአስፈላጊነቱ አንድ ዋና 1. The Supreme Court of Sharia shall, as
ቃዲ እንዲሁም ለስራው አስፈላጊ የሆኑ ቃዲዎችና deemed as, have a chief kadi as well as Kadis

ሬጅስትራሮች ይኖሩታል፤ and Registrars necessary for the work.

2. የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ 2. The supreme court of sharia shall have other
ሌሎች ሠራተኞች ይኖሩታል፡፡ employees necessary for its function.

13. የዋናው ቃዲ ሥልጣንና ተግባር 13. Powers and Duties of the Chief
Kadi

1. ዋናው ቃዲ የክልሉን ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች በበላይነት 1. The Chief Kadi shall, direct over the Regional
Courts of Sharia as well as, he may preside
ያስተዳድራል፡፡ እንዲሁም የችሎት ሰብሳቢ ሆኖ
over the sit
ሊሰራ ይችላል፤

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ አጠቃላይ አነጋገር 2. Without prejudice to the generality of sub-
እንደተጠበቀ ሆኖ ዋናው ቃዲ፡- Article 1 of this Article, the Chief kadi shall:

324
ሀ/ በየደረጃው የሚደረጁ የሸሪዓ ፍርድ ቤቶችን መዋቅር a) Pre pare and submit to the president of
አዘጋጅቶ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኘሬዚዳንት regional Supreme Court the organizational

ያቀርባል፡፡ ሲፈቀድለትም በሥራ ላይ ያውላል፣ structure of the courts of sharia to be


organized at each level. Implement same
upon approval

ለ/ ተሹመው የሚመጡለትን ቃዲዎች በክልሉ ሸሪዓ b) Give job placement for the appointed kadis in
ፍርድ ቤቶች ውስጥ በመደልደል ያሠራል፣ the regional courts of sharia;

ሐ/ ለሥራ አስፈላጊ የሆኑ ሠራተኞችን ከክልሉ ጠቅላይ c) Employ necessary for the job in consultation
ፍርድ ቤት ኘሬዚዳንት ጋር በመመካከር ይቀጥራል with the president of Regional Supreme Court
and assign them at each division of work;
በየሥራ ክፍሉም ደልድሎ ያሠራል፣

መ/ የሸሪዓ ፍርድ ቤቶቹ ስላከናወኗቸው ሥራዎች d) Submit a report to the president of the

ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኘሬዚዳንት ሪፖርት Regional Supreme Court on the Performance

ያቀርባል፣ of the sharia courts;


e) Prepare and submit to the president of the
ሠ/ የፍርድ ቤቶቹን ዕቅድና በጀት አዘጋጅቶ ለክልሉ
regional supreme court the work plan and
ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ያቀርባል፣
budget of the courts and implement same
ሲፈቀድለትም ሥራ ላይ ያውላል፣
upon approval;

ረ/ የሸሪዓ ፍርድ ቤቶችን ይወክላል፣መግለጫዎችን f) Represent the sharia courts and give

ይሰጣል፡፡ statements.

14. ስለሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ችሎትና የማስቻያ ስፍራ 14. Division and Place of sittings of
Courts of Sharia

1. የከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤት እና የወረዳ ሸሪዓ ፍርድ 1. There shall sit a single Kadi in each division
ቤት ችሎቶች በአንዳንድ ቃዲ ያስችላሉ፡፡ of the high court of sharia and first instance
court of sharia.

2. የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ችሎት በአንድ ሰብሳቢና 2. There shall sit a presiding Kadi and two other
በሁለት ቃዲዎች ያስችላል፡፡ Kadis in Supreme Court of sharia.

3. የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት የማስቻያ ስፍራ የክልሉ 3. The Supreme Court of Sharia shall sit in the

ዋና ከተማ ይሆናል፡፡ እንደአስፈላጊነቱ በሌሎች capital city of the Region; it may, as deemed
necessary, sit in other cities.
ከተሞችም ሊያስችል ይችላል፡፡

325
4. የከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የማስቻያ ስፍራ የየዞኖቹ 4. The High Courts of Sharia may sit in the
ዋና ከተሞች ወይም እንደአስፈላጊነቱ ሌሎች zonal capital cities or in other cities as it may

ከተሞችም ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ be necessary.

5. የወረዳ ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የማስቻያ ስፍራ የየወረዳው


5. The First Instance courts of sharia may sit in
ዋና ከተሞች ወይም እንደአስፈላጊነቱ ሌሎች
the woreda capital cities or in other cities as it
ስፍራዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
may be necessary.
15. የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የስራ ቋንቋ 15.Working Languages of Courts of
Sharia
1. በብሄረሰብ አስተዳደሮች የሚገኙ የወረዳና የከፍተኛ 1. The First Instance Courts and High Courts of
ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የየብሔረሰብ አስተዳደሩን የሥራ sharia found in Nationality Administrations shall
ቋንቋ ይጠቀማሉ፤ use the working language of the respective
Nationality Administration.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር የተደነገገው 2. Without prejudice to provision of sub Article
እንደተጠበቀ ሆኖ ሌሎች ፍ/ቤቶች 1,of this Article Amharic Shall be the working
የሸሪዓ
የሚጠቀሙበት የሥራ ቋንቋ አማርኛ ይሆናል፡፡ language of other Courts of Sharia.
3. The courts shall provide an interpreter for a
3. የሥራ ቋንቋውን ለማይችሉ ተከራካሪዎች ፍርድ ቤቱ
party who does not understand the working
አስተርጓሚ ይመድብላቸዋል፡፡
language.
16. Open Hearing
16. በግልጽ ችሎት ስለማስቻል
1. The courts shall hear in open court.
1. ፍርድ ቤቶቹ ለሕዝብ ግልጽ በሆነ ሁኔታ ያስችላሉ፤ 2. Notwithstanding the provisions of sub-Articlel
2.በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ የተመለከተው ቢኖርም of this Article, where it is found necessary to
ጉዳዩን በዝግ ችሎት ማየት ለዳኝነት አሠራር ተገቢ ሆኖ hear the case closed, the courts may hear it

ሲገኝ ፍ/ቤቶቹ ጉዳዮን በዝግ ችሎት ለማየት ይችላሉ፡፡ closed.

17. Withdrawal of kadis


17. ስለቃዲዎች ከችሎት መነሳት
1. A Kadi of a Court of sharia may withdraw
1. አንድ የሸሪዓ ፍርድ ቤት ቃዲ ከዚህ ቀጥሎ from hearing in any one of the reasons

ከተመለከቱት ምክንያቶች በአንዱ ከችሎት ሊነሳ indicated herein under:

ይችላል፡-
ሀ/ ከተከራካሪዎች ከአንደኛው ወገን ወይም a) Where he has a consanguinity or affinity

ከጠበቃው ጋር የሥጋ ወይም የጋብቻ relation with either of parties or from the

ዝምድና ያለው እንደሆነ፣ attorney in a case;

326
ለ/ ከተከራካሪዎቹ የአንደኛው ወገን ሞግዚት፣ b) Where a dispute is raised in a case that he is a
ነገረፈጅ ወይም ጠበቃ በሆነበት ጉዳይ ላይ የተነሳ tutor, attorney or an advocate for one of the

ክርክር ያለ እንደሆነ፣ parties;

ሐ/ ክርክር የተነሣበትን ጉዳይ አስቀድሞ በዳኝነት c) Where he is found to priorly Know the case of
ወይም በዕርቅ መንገድ የሚያውቀው ሆኖ የተገኘ dispute in judgment or arbitration;

እንደሆነ፣
መ/ ከተከራካሪዎቹ ወገኖች ከአንደኛው ወይም ከጠበቃው d) Where he has a case or dispute with either of
ጋር በፍርድ ቤት የተያዘ ክርክር ወይም ሙግት ያለው the parties or the advocate held by a court;

እንደሆነ፣
ሠ/ ከዚህ በላይ ከ/ሀ/እስከ/መ/ከተመለኩቱት e) Where there is sufficient reason, as the right
ምክንያቶች ውጭ ትክክለኛ ፍትህ ሊያሰጥ አይችልም justice may not be rendered other than reasons
የሚያሰኝ ሌላ በቂ ምክንያት ሲኖር፡፡ stated under “a-d” hereinabove.

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት ቃዲው 2. Where the Kadi Knows that the shall not sit
በችሎት ላይ ሊቀመጥ የማይገባው መሆኑን ሲያውቅ on the hearing pursuant to provision of sub-

ምክንያቱን በመዝገቡ ላይ በማስፈር ከችሎት ተነስቶ Article 1 of this Article, he shall register the

ጉዳዩ በሌላ ቃዲ እንዲታይ አስፈላጊውን ማድረግ reason on the file and withdraw from

አለበት፡፡
18.APPlication for Removal of the
18. ቃዲ ከችሎት እንዲነሣ ስለማመልከት
Kadi

1. ከተከራካሪዎቹ አንደኛው ወገን ከዚህ በላይ በአንቀጽ 1. Where one of the parties in a case finds the
17 በተዘረዘሩት ምክንያቶች መሠረት አንድ ቃዲ removal of the Kadi is proper pursuant to
ከችሎት መነሳት የሚገባው መስሎ የታየው እንደሆነ reasons stated in Article 17 hereof, he may

እንዲነሣለት ለፍርድ ቤቱ ማመልከቻ ማቅረብ apply to a-court for removal of the judge.

ይችላል፡፡

2. ማመልከቻው የሚቀርበው ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት 2. The application shall be submitted before the
ወይም ማመልከቻ ለማቅረብ ምክንያት መኖሩን hearing is started or as soon as the applicant

አመልካቹ እንዳወቀ ወዲያውኑ መሆን አለበት፤ Knows that there is a reason to submit an
application.

327
3. አንድ ቃዳ ብቻውን የሚያስችል ከሆነ ከችሎት 3. Where the Kadi sitting alone receives an
ስለመነሣት የሚቀርብለትን ማመልከቻ ተመልክቶ application on his removal and accepts same,

ጥያቄውን የተቀበለው እንደሆነ ወዲያውኑ ከችሎት he shall immediately withdraw from the sit.
However, where he does not accept the
ይነሳል፡፡ ጥያቄውን ያልተቀበለው እንደሆነ ግን
question, he shall, after registering the
ምክንያቱን በመዝገቡ ላይ በመግለጽ በዚያው ፍርድ
question, he shall after registering the reason,
ቤት በሚገኝ ሌላ ችሎት ወይም ሌላ ችሎት ከሌለ
transfer the case to other sit in that court, or
የዚህኑ ፍርድ ቤት ውሳኔ በይግባኝ ለሚያየው ፍርድ
where there is no other sit, to the court that
ቤት ማስተላለፍ አለበት፡፡
sees the appeal of this court.

4. ከችሎት እንዲነሳ አቤቱታ የቀረበበት ቃዲ ይኸው 4. Where the Kadi up on whom application of
የቀረበበት ከሌሎች ቃዲዎች ጋር በሚያስችልበት ጊዜ removal is submitted, while he is sitting with
የሆነ እንደሆነ አቤቱታ የቀረበበት ቃዲ በሌለበት other K adis, the application shall get decision
በቀሪዎች ቃዲዎች አቤቱታው ውሳኔ ያገኛል፤ by the other remaining kadis in the
absence of him.

5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /3/ እና /4/ መሠረት 5. The decision to be give pursuant to sub-
የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻና ይግባኝ የማይባልበት Article 3 and 4 of this Article shall be final
ይሆናል፤ and not subject to appeal.

6. የሚሰጠውን ማናቸውንም ውሳኔ ቃዲው ወዲያውኑ 6. The Kadi shall immediately implement any
መፈፀም አለበት፡፡ decision to be given.
19.በቂ ምክንያት ሳይኖር የሚቀርብ ማመልከቻ 19.Penality Entailing the Submission

ስለሚያስከትለው ቅጣት of Application Without Sufficient


Reason
ማንኛውም አመልካች ቃዲው ከችሎት እንዲነሣለት Where any applicant submits an application on
ያቀረበው ማመልከቻ በቂ ምክንያት ሳይኖረው የቀረ removal of a kadi from sit without having good
እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ማመልከቻውን ውድቅ አድርጐ reason, the court shall cancel the application, and
በአመልካቹ ላይ እስከ ብር 150 / አንድ መቶ ሃምሳ ብር may penalize the applicant up to a fine of birr 150
/ የገንዘብ መቀጫ ሊጥልበት ይችላል፡፡ (One hundred and fifty birr ).

328
20. በቃዲነት ለመመረጥ ስለሚያበቁ ሁኔታዎች 20.Criteria for appointment of Kadis

የሚከተሉትን ሁኔታዎች ማንኛውም Any Ethiopian Muslim who fulfils the following
የሚያሟላ
conditions may be appointed as kadi of courts.
ኢትዮጵያዊ ሙስሊም የፍርድ ቤቶቹ ቃዲ ሆኖ ሊሾም
ይችላል፡፡

1. በሸሪዓ ሕግ በቂ ልምድ እና ዕውቀት ያካበተ፤ 1. Has acquired adequate experience and


Knowledge in sharia law.

2. በታታሪነቱና በሥነ-ምግባሩ መልካም ስም ያተረፈ፤


2. Is reputed for his deligence and good
conduct.
3. ቃዲ ሆኖ ለመስራት ፈቃደኛ የሆነ፤ 3. Has consents to assume the position of
kadi.

4. ዕድሜው ከ25 ዓመት በላይ የሆነ፤ 4. Is more than twenty – five years of age.

5. በወንጀል ተኮሶ በፍርድ ቤት ያልተቀጣ፤ 5. Is not charged of crime and not punished
thereof.

6. Is free from mental disease.


6. የአእምሮ በሽታ የሌለበት፣
7. Know the working language of the
7. በዞን ብሔረሰብ ተመድቦ የሚሰራ ሲሆን የብሔረሰቡን
nationality, where he is assigned and work
የሥራ ቋንቋ የሚያውቅ፡፡
at nationality zone.

21.ስለቃዲዎች አሿሿም
21.APPointment of kadis

1. የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ጉባኤ ጉዳዩን 1. The High Council for the Regional Islamic
አስመልክቶ ከክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጥያቄ Affairs shall, upon request by the Regional

ሲቀርብለት የቃዲዎችን ምልመላ ያከናውናል፤ Judicial Administration Commission, carry


out the recruitment of kadis.

329
2. የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ጉባኤው ሰብሳቢ ከክልሉ 2. The chairperson of the Higher Council For the
የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በኩል የተጠቆሙትንና Islamic Affairs shall prepare and submit to the

በተለያዩ ደረጃዎች እንዲመደቡ የድምፅ ብልጫ ድጋፍ Regional Judicial Administration Commission, a
Short profile of the would be Kadis nominated
ያገኙትን ዕጩ ቃዲዎች አጭር የሕይወት ታሪክ
by, and have received a support of the majority of
መግለጫ አዘጋጀቶ ለክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ
the council to gether with the level of their
ያቀርባል፤
placement.

3. በየትኛውም ደረጃ የሚመደቡ ቃዲዎች ሹመት በክልሉ 3. The appointment of Kadis, who are to be
ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኘሬዚዳንት አቅራቢነት በክልሉ placed at any level, shall be approved by the
ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ እንደሁኔታው እየታየ Regional Judicial Administration commission
ይጸድቃል፡፡ upon presentation of same by the president
of the Regional Supreme Court.

22. Judicial Independency


22.ስለዳኝነት ነፃነት

1. ቃዲዎች ሥራቸውን በሙሉ ነፃነት ያከናውናሉ፣ ከሕግ 1. The Kadis shall freely carry out their
በስተቀር በሌላ አይመሩም፤ activities with completel independency and
they shall not be led by any other thing else
except the law

2. ከዚህ በታች በአንቀጽ 23 ስር በተደነገገው መሠረት 2. Kadis shall not be caused to resign form their
ካልሆነ በስተቀር ቃዲዎች ሥራቸውን እንዲለቁ jobs other than the provision under Article 23
አይደረግም፡፡ herein under.

330
3. የሸሪዓ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የደረሳቸው አስፈፃሚ 3. Any executive organ as well as individuals
አካላትም ሆኑ ግለሰቦች በትዕዛዙ መሠረት who receive the decisions or orders of courts of
sharia shall execute or cause the execution of
የመፈፀም ሆነ የማስፈፀም ግዴታ አለባቸው፤
same.

23. በመታየት ላይ ስላሉ ጉዳዮች 23.Pending Cases

ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት በክልሉ ሸሪዓ ፍርድ Cases Pending prior to the coming tnto force of
this proclamation shall be transferred to sharia
ቤቶች በመታየት ላይ ያሉ ጉዳዮች በዚህ አዋጅ
courts having jurisdiction pursuant to the
በተደነገገው መሠረት ስልጣን ወዳላቸው የሸሪዓ ፍርድ
provisions of this proclamation.
ቤቶች ተዛውረው ይታያሉ፡፡

28.Inapplicable Laws
28. ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ሕጐች

ይህንን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ሕግ በዚህ አዋጅ Any law that is inconsistent with this
የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈፃሚነት Proclamation shall not be applicable on matters
provided in this proclamation.
አይኖረውም፡፡

29.አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 29.Effective Date

ይህ አዋጅ በክልሉ መንግስት ሕግ ጋዜጣ This proclamation shall come in to force as of its
ዝክረ
publication in the Zikre-Hig Gazzette of the
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
Regional State.

ባህር ዳር Done at Bahir Dar,

ግንቦት 10 ቀን 1998 ዓ/ም This 18 day of May 2006

አያሌው ጐበዜ Ayalew Gobezie


የአማራ ብሔራዊ ክልል President of the Amhara National

ኘሬዚዳንት Region

331
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሸሪዓ The Amhara National Regional State
ፍርድ ቤት Court Sharia
ቀን -----------------------
ቁጥር -------------------- Date --------------------------
No. ---------------------------
የፍትሐብሔር
መዝገብ ቁጥር -----------
Civil Case File No.--------------

የማረጋገጫ ሠነድ
Confirmation Note
የአመልካች ስም -----------------------------------
አድራሻ፡- ወረዳ ----------ቀበሌ--------ቤት Name of party -----------------------
ቁጥር -----------የስ/ቁ.------------ Addres;Woreda-------Kebele-------House
ሥራ ---------------------------------- No.--------------Tel. No------------------
እኔ አመልካች በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ ሕገ- Occupation -------------------------------
መንግስት አንቀጽ 34 ንዑስ አንቀጽ /5/ና I comfirm, under my signature hereof, that
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሸሪዓ pursuants sub-Article 5 of Article 34 of
ፍርድ ቤቶች አቋም ማጠናከሪያ አዋጅ ቁጥር the Amhara National Regional
132/1998 አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ /1/ Constitution and sub Article (1) of Article
5 of the Amhara National Regional Courts
በተገለፀው መሠረት በፍትሐብሔር መዝገብ
of Sharia consolidation proclamation
ቁጥር--------በዚህ ፍ/ቤት የተመሰረተውን
No.132/1998, I consent /object to the
ጉዳይ በሃይማናቴ ስርዓት እና ደንብ መሠረት
adjudication of the case, brought before
ለመዳኘት እና ለመጨረስ የተስማማሁ this court,under civil case File No.--------
/ያልተስማማሁ መሆኔን በፊርማዬ ,in accordance with the Rules and
አረጋግጣለሁ፡፡ procedures of my religion
ከፍ ብሎ የተገለፀውን ቃል ፊቴ ቀርበው The confirmation herein above stated is made
አረጋግጠዋል፡፡ under personal appearance before me.

የሬጅስትራር ስም ----------------------
ፊርማ ------------------- Name of the Registrar ––––––––––––

ቀን ---------------------- Signature ––––––––––––––––

-------------------------------- Date –––––––––––––––––––––

–––––––––––––
ማህተም
Seal

332
bxþT×eà ØÁ‰§êE ÁäK‰sþÃêE ¶pÜBlþK
yx¥‰ B¼¤‰êE KLL MKR b¤T
ZKr ÞG
ZIKRE HIG
Of the Council of the Amhara National Regional State
in the Federal Democratic Republic of Ethiopia
Issued under the auspices of the  1324
bx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE
Council of the Amhara National ÃNÇ êU BR 3.90
mNGST MKR b¤T «ÆqEnT Regional State Unit price 3.90
ywÈ

ማውጫ Content
PROCLAMATION NO. 187/2011
አዋጅ ቁጥር 187/2003 ዓ.ም

A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR


በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
THE DISCLOSURE AND REGISTRATION
ሀብትን ለማሳወቅና ለማስመዝገብ የወጣ
OF ASSETS IN THE AMHARA NATIONAL
አዋጅ REGIONAL STATE

አዋጅ ቁጥር 187/2003 ዓ.ም


PROCLAMATION NO. 187/2011

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት THEAMHARA NATIONAL REGIONAL


STATE DISCLOSURE AND
የሀብት ማሳወቂያና ማስመዝገቢያ አዋጅ
REGISTRATION OF ASSETS
PROCLAMATION

ሀብትን ማሳወቅና ማስመዝገብ የመንግሥት WHEREAS, the disclosure and registration of


አሠራርን በግልፅነትና በተጠያቂነት ላይ assets is important to enhance transparency and
ለመመስረት አስፈላጊ በመሆኑ፤ accountability in the conduct of public affairs;

ሀብት ማሳወቅና ማስመዝገብ ሙስናና ብልሹ WHEREAS, the disclosure and registration of
አሠራርን ለመከላከልና አስተዳደርን assets is of paramount importance in the
መልካም
ለማስፈን ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው በመሆኑ፤ prevention of corruption and impropriety and
helps to enhance good governance;

333
የመንግሥት የሥራ ኃላፊነትና የግል ጥቅም WHEREAS, it is necessary to put in place a
ሳይቀላቀሉ በየራሳቸው መንገድ የሚመሩበትን ግልጽ transparent system that would help the conduct of
ሥርዓት መዘርጋት ሊፈጠር የሚችለውን የጥቅም public affairs and private interest go separate without
ግጭት ለማስወገድ እንደሚረዳ በመታመኑ፤ intervening into one another’s territory so as to avoid
possible conflict of interest;

የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በተሻሻለው Now, therefore; the Council of the Amhara National
የብሔራዊ ክልሉ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 49 ንዑስ Region, in accordance with the Powers vested with it
under Sub-Article 3/1 of Article 49 of the Revised
አንቀጽ 3/1 ስር በተሰጠዉ ሥልጣን መሰረት
Constitution of the Region, hereby proclaims as
የሚከተለውን አውጇል፡፡
follows:

ክፍል አንድ PART ONE


GENERAL
ጠቅላላ
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ “በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሀብት This Proclamation may be cited as the “The Amhara
ማሳወቂያና ማስመዝገቢያ አዋጅ ቁጥር 187/ 2003 ዓ.ም” National Regional State Disclosure and Registration of
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Assets Proclamation No. 187 /2011.”
2. ትርጓሜ 2. Definitions

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ In this Proclamation, unless the context requires
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- otherwise:
1) “ሀብት” ማለት ማንኛውም የማይንቀሳቀስ ወይም 1) “asset” means any movable or immovable or
የሚንቀሳቀስ ወይም ግዙፍነት ያለው ወይም የሌለው tangible or intangible property andincludes
ንብረት ሲሆን የመሬት ይዞታን እና ዕዳን landholdings and debts;
ይጨምራል፤ 2) “Commission” means the The Amhara
2) “ኮሚሽን” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ National Regional State Ethics and Anti-
መንግሥት ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ነው፤ Corruption Commission;
3) “የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል” ማለት 3) “ethics liaison unit” means a unit entrusted
በመንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም በመንግሥት with the duty to coordinate and advise on
የልማት ድርጅት የሥነ ምግባር ሁኔታን ethical issues in a public office or a public
የሚያስተባብርና የሚያማክር አካል ነው፤ enterprise;

334
4) “ተሿሚ” ማለት የሚከተሉትን ያጠቃልላል፡- 4) “appointee” includes the following:
ሀ) የክልሉን ፕሬዚዳንት፣ የክልሉን a) the President of the Region, the Deputy president
ምክትል ፕሬዚዳንት፣ የቢሮ of the Region, Bureau Heads, Deputy Bureau

ኃላፊዎችን፣ምክትልየቢሮ ኃላፊዎችን፣ Heads, Commissioners, Deputy Commissioners,

ኮሚሽነሮችን፣ ምክትል ኮሚሽነሮችን፣ ዋና Director Generals and Deputy Director Generals,


Managers, Deputy Managers, Office Head,
ዳይሬክተሮችን፣ ምክትል ዋና
Deputy Office Head;
ዳይሬክተሮችን፣ ሥራ አስኪያጆችን፣
ምክትል ሥራ አስኪያጆችን፤ ጽሕፈት ቤት
b) Zonal Administrators, Deputy Administrators,
ኃላፊ፣ ምክትል ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣
Department Heads, Deputy Department Heads,
ለ) የዞን አስተዳዳሪዎችን፣ ምክትል
Office Heads, Deputy Office Heads;
አስተዳዳሪዎችን፣ የመምሪያ ኃላፊዎችን፣
ምክትል የመምሪያ ኃላፊዎችን፣ የጽሕፈት
ቤት ኃላፊዎችን፤ ምክትል የጽሕፈት ቤት
c) Wereda Administrators, Deputy Administrators,
ኃላፊዎችን፣
Office Heads, Deputy Office Heads;
ሐ) የወረዳ አስተዳዳሪዎችን፣ ምክትል
አስተዳዳሪዎችን፣ የጽሕፈት ቤት d) Kebele Chief Administrators;
ኃላፊዎችን፤ ምክትል የጽሕፈት ቤት
e) Mayors of City Administrations, Deputy Mayors,
ኃላፊዎችን፣
Managers and Deputy Managers of City Services as
መ) የቀበሌ ዋና አስተዳዳሪዎችን፤
well as other appointees;
ሠ) የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎችን፣
ምክትል ከንቲባዎችን፣ የከተማ አገልግሎት f) Presidents, Deputy Presidents and Judges of Regular

ሥራ አስኪያጆችን፣ ምክትል ሥራ and City Courts as well as Public Prosecutors found

አስኪያጆችንና ሌሎች ተሿሚዎችን፤ at different levels;

ረ) የመደበኛና የከተማ ነክ ፍርድ ቤቶች g) Police appointees;


ፕሬዚዳንቶችን፣ ምክትል ፕሬዚዳንቶችንና
ዳኞችን እንዲሁም በየደረጃው የሚገኙ h) Auditor General and the Deputy Auditor General of
the Region;
ዐቃቤያነ ሕጎችን፤
ሰ) የፖሊስ ተሿሚዎችን፤
ሸ) የክልሉን ዋና ኦዲተርንና ምክትል ዋና
ኦዲተርን፤

335
ቀ) የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የሥራ i) Board Members, Managers and Deputy Managers

አመራር ቦርድ አባላትን፣ ሥራ አስኪያጆችንና of public Enterprises;

ምክትል ሥራ አስኪያጆችን፤ j) Presidents, Vise Presidents, Deans and Vise Deans


of government higher education institutions and
በ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋሞች እና ኮሌጆች
Colleges.
ፕሬዘዳንቶችን ፣ ምክትል ፕሬዘዳንቶችን
ዲኖችንና ምክትል ዲኖች፡፡
5) “ተመራጭ” ማለት የሚከተሉትን ያጠቃልላል፡- 5) “elected person” includes:

ሀ/ የክልሉን ምክር ቤት ዋና እና ምክትል


አፈ ጉባዔዎችን፣ የቋሚ ኮሚቴ አባላትንና a) Speaker, Deputy Speaker, Chairperson and

ሰብሳቢዎችን እንዲሁም የክልሉን ምክር members of Standing committees as well as


members of the Regional Council;
ቤት አባላት፡፡
b) Speakers and Deputy Speakers of Nationality,
ለ/ የብሔረሰብ ዞን፣ የወረዳና የከተማ
Wereda and City Administration.
አስተዳደር ምክርቤት አፈ- ጉባኤዎችና
ምክትል አፈጉባዔዎችን፡፡
6) “public servant” includes the following:
6) “የመንግሥት ሠራተኛ” ማለት የሚከተሉትን
ያጠቃልላል፡-
a) department heads, process owners, directors and
ሀ/ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና
of public offices and public Enterprises,
በመንግሥት የልማት ድርጅቶች የመምሪያ Directors, deputy directors as well as chief and
ኃላፊነት፣ የሥራ ሂደት መሪነት፣ deputy Registrars of Courts of various levels and
የዳይሬክተርነት፣ በየደረጃው በሚገኙ ፍርድ higher institutions, and other employees having
ቤቶች እና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት equivalent or higher ranks;
በርዕሰ መምህርነት እና ምክትል ርዕሰ
መምህርነት እንዲሁም ዋና እና ምክትል
ሬጂስትራርነት፣ የአገልግሎት ኃላፊነትና
ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝና በላይ ደረጃ
ያላቸው ሠራተኞች፤
ለ/ የተሿሚዎች አማካሪዎችን፤
b) Advisors, of appointees;

336
ሐ/ፈቃድ የመስጠት፣ የመቆጣጠር፣ግብር c) employees of public offices performing licensing,
የመሰብሰብ፣ግዥ የመፈፀም መሬት regulating or tax collection, procurement and land
የማስተዳደር ሥራ የሚያከናውኑ administration functions, investigators, traffic

የመንግሥት መሥሪያ ቤት police officers, auditors of the Office of Auditor


General of the region; and
ሠራተኞችን፣መርማሪዎችን፣ ትራፊክ
ፖሊሶችን፣ የክልሉ ዋና ኦዲተር መሥሪያ
ቤት ኦዲተሮችን፣ እና
d) Other employees of public offices and public
መ/ ኮሚሽኑ በሚያወጣው መመሪያ enterprises to be specified by directives of the
ተለይተው የሚወሰኑ ሌሎች የመንግሥት Commission
መሥሪያ ቤቶችና የመንግሥት የልማት
ድርጅቶች ሠራተኞችን፡፡
7) “family” means the spouse or a dependant
7) “ቤተሰብ” ማለት የተሿሚ፣ የተመራጭ ወይም
child, under the age of 18, or an appointee,
የመንግሥት ሠራተኛ የትዳር ጓደኛ ወይም
elected person or a public servant and include a
በሥሩ የሚተዳደር ዕድሜው 18 ዓመት ያልሞላ
person living together under irregular union
ልጅ ሲሆን ጋብቻ ሳይፈጽም እንደ ባልና ሚስት
and an adopted child;
አብሮ የሚኖር ሰውን እና የጉዲፈቻ ልጅን
8) “close relative” includes ascendants,
ይጨምራል፤
descendants, siblings and other persons related
8) “የቅርብ ዘመድ” ማለት የተሿሚ፣ የተመራጭ
to an appointee, elected person or a public
ወይም የመንግሥት ሠራተኛ ወላጆችን፣
servant by consanguinity or affinity up to the
ተወላጆችን፣ እህቶችን፣ ወንድሞችን እና ሌሎች
third degree;
እስከ ሦስተኛ ደረጃ የሥጋ ወይም የጋብቻ
9) “public office” means any office the budget of
ዝምድና ያላቸው ሰዎችን ያጠቃልላል፤
which is fully or partially allocated by
9) “የመንግሥት መሥሪያ ቤት” ማለት ሙሉ
government and in which legislative, judicial or
በሙሉ ወይም በከፊል በመንግሥት በጀት
executive activities of government are
የሚተዳደርና የሕግ አውጭነት፣ የዳኝነት ወይም
performed;
አስፈጻሚነት የመንግሥት ሥራዎች
የሚከናወኑበት ማናቸውም መሥሪያ ቤት ነው፤

337
10) “የመንግሥት ልማት ድርጅት” ማለት 10) “public enterprise” means any public enterprise
የመንግሥት የባለቤትነት ድርሻ በሙሉ ወይም or a share company in which the total or part of
በከፊል ያለበት ማንኛውም የመንግሥት የልማት the holdings is owned by government;
ድርጅት ወይም የአክሲዮን ኩባንያ ነው፤ 11) “person” means a natural or juridical person;
11) “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 12) any expression in the masculine gender includes
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤ the feminine.
12)ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸ አነጋገር ሴትንም
ይጨምራል፡፡ 3. Scope of Application

3. የተፈጻሚነት ወሰን This Proclamation shall be applicable to appointees,


elected persons and public servants of the Amhara
ይህ አዋጅ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት National Regional State.
ተሿሚዎች፣ ተመራጮችና የመንግሥት
ሠራተኞች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
PART TWO

DISCLOSURE AND REGISTRATION


ክፍል ሁለት
OF ASSETS
ሀብትን ስለማሳወቅና ስለማስመዝገብ 4. Obligation to Register

4. የማስመዝገብ ግዴታ 1/ Any appointee, elected person or public servant


shall have the obligation to disclose and register:
1/ ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም a) The assets under the ownership or possession
የመንግሥት ሠራተኛ፡- of himself and his family; and
ሀ/ በራሱና በቤተሰቡ ባለቤትነት ወይም ይዞታ b) Sources of his income and those of his family.
ሥር የሚገኝ ሀብትን፣ እና
ለ/ የራሱንና የቤተሰቡን የገቢ ምንጮች፣
2/ The appointee, elected person or public servant
የማሳወቅና የማስመዝገብ ግዴታ አለበት፡፡ who registers his assets pursuant to sub-article (1)
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት of this Article shall fill the particulars of his assets
ሀብቱን የሚያስመዘግብ ተሿሚ፣ ተመራጭ and sources of income and those of his family in

ወይም የመንግሥት ሠራተኛ የራሱንና separate forms designed for such purposes and

የቤተሰቡን ሀብትና የገቢ ምንጮች ለየብቻ authenticate the same by his signature.

ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀ ቅጽ ላይ በመሙላት


ትክክለኛነቱን በፊርማው ያረጋግጣል፡፡

338
5. በምዝገባ ስለማይካተት ሀብት 5. Assets Exempted from Registration
1/ notwithstanding the provisions of Article 4 of this
1/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ 4 ድንጋጌ ቢኖርም
Proclamation, the following assets shall be
የሚከተሉት ሀብቶች አይመዘገቡም፡-
exempted from registration:
ሀ/ በውርስ ተገኝቶ በጋራ የተያዘና ለወራሾቹ የግል a) Common property acquired through inheritance
አገልግሎት የሚውል ንብረት፤ and held by the heirs for private use;
ለ/ ዝርዘሩ ይህንን አዋጅ ተከትሎ በሚወጣ ደንብ b) Where particulars shall be determined by
የሚወሰን ሆኖ የቤት ዕቃዎችና የግል Regulation to be issued following this
መገልገያዎች፤ proclamation, household goods and personal
effects;
ሐ/ ከጡረታ የሚገኝ ገቢ፡፡ c) Pension benefits;
2/ ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም የመንግሥት 2/ any appointee, elected person or a public servant
ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ /ሀ/ who has a share in a common property held in
መሠረት በጋራ የተያዘ ንብረት በወራሾች መካከል accordance with sub-article (1) (a) of this Article
እንደተከፋፈለ ድርሻውን አሳውቆ ማስመዝገብ shall disclose his share for registration as soon as
አለበት፡፡ the property is liquidated among the heirs.
6. ስለመዝጋቢ አካል 6. Body in Charge of Registration

1/ የተሿሚዎችን፣ የተመራጮችንና የመንግሥት 1/ The Commission shall register assets of appointee,

ሠራተኞችን ሀብት የሚመዘግበው ኮሚሽኑ elected person or public servant.

ይሆናል፡፡
2/ ኮሚሽኑ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የተሿሚዎችን፣ 2/ The Commission may delegate fully or partially as the

የተመራጮችን ወይም የመንግሥት ሠራተኞችን case may be Ethics Liaison Unit to register assets of

ሀብት እንዲመዘግብ እንደ ሁኔታው በሙሉ ወይም appointee, elected person or public servant when it
deems it necessary.
በከፊል የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍልን ሊወክል
ይችላል፡፡
3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት ውክልና 3/ each ethics liaison unit shall send the document of

የተሰጠው እያንዳንዱ የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል registration of assets submitted to it in accordance
with sub-article (2) of Article 4 of this Proclamation to
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 4 ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት
the Commission within 30 days from the date of
የቀረበለትን የሀብት ማስመዝገቢያ ሰነድ ምዝገባው
registration.
በተደረገ በ30 ቀናት ውስጥ ለኮሚሽኑ ያስተላልፋል፡፡
4/ ኮሚሽኑ በዚህ አንቀጽ መሠረት የተከናወኑ የሀብት 4/ The Commission shall be the custodian of documents of

ምዝገባ ሰነዶች ጠባቂ ሆኖ ያገለግላል፡፡ ሀብታቸውን registration of assets under this Article, and shall issue
certificates of registration to the appointees, elected
ላስመዘገቡ ተሿሚዎች፣ ተመራጮችና የመንግሥት
persons and public servants whose assets have been
ሠራተኞች የምዝገባ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
registered.
ይሰጣል፡፡
339
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 25 ህዳር 15 ቀን 2ዐዐ4 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.25, November 25, 2011 page 8

7. ምዝገባ ስለሚካሄድበት ጊዜ 7. Time of Registration

1/ ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 1/ any appointee, elected person or public servant shall

የመንግሥት ሠራተኛ ይህ አዋጅ ሥራ ላይ disclose and register his assets within six months
after the six months from the coming in to force of
ከዋለበት ከስድስት ወር በኋላ ባለው ስድስት
this Proclamation.
ወር ውስጥ ሀብቱን ማሳወቅና ማስመዝገብ
አለበት፡፡

2/ ¾²=I ›”kê ”®<e ›”kê 1 É”ÒÑ@ u=•`U 2/ Notwithstanding the provision of sub article 1 of

¾¾`Ÿ’<” }ሿT>­‹' }S^à‹“ this Article hereof, appointed at every level,

¾S”Óeƒ W^}™‹ ¾›S²ÒÑw pÅU elected and public servant, the Regional

}Ÿ}M ›eSM¡„ ¾¡MK< Se}ÇÉ` government Council may issue the registration
U¡` u?ƒ Å”w K=Á¨× ËLM:: order.
3/ ማንኛውም አዲስ ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 3/ any newly appointed, elected or employed person
የመንግሥት ሠራተኛ ሀብቱን shall disclose and register the his assets within 45

የሚያሳውቀውና የሚያስመዘግበው ተሾመበት፣ days following his appointment, election or


employment.
ከተመረጠበት ወይም ከተቀጠረበት ቀን ጀምሮ
በ45 ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ወይም /2/ 4/ any appointee, elected person or public servant who

መሠረት ሀብቱን ያስመዘገበ ማንኛውም has registered his assets in accordance with sub-
article (1) or (2) of this Article shall disclose and
ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም የመንግሥት
reregister the same every two years within 30 days
ሠራተኛ ከዚያ በኋላ ሀብቱን የሚያሳውቀውና
from the end of the budget year.
የሚያስመዘግበው በየሁለት ዓመƒ }Ÿ<M
ሆኖ የበጀት ዓመቱ በተጠናቀቀ በ30 ቀናት
ውስጥ ይሆናል፡፡

8. የምዝገባ ጊዜን ስለማራዘም 8. Extension of Time of Registration

1/ የምዝገባ ጊዜ እንዲራዘምለት የሚጠይቅ 1/ a person demanding an extension of the time of


ሰው ምዝገባውን ማራዘም ያስፈለገበትን registration may establish the cause for the extension

ምክንያት በጽሑፍ በመግለጽ የምዝገባ in writing and submit the same to the Commission or
to the relevant ethics liaison unit within five days
ጊዜው በተጠናቀቀ በአምስት ቀናት ውስጥ
from the expiry of the time of registration.
ለኮሚሽኑ ወይም ለሚመለከተው የሥነ
ምግባር መከታተያ ክፍል ማመልከት
ይችላል፡፡
340
ገጽ 9 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 25 ህዳር 15 ቀን 2ዐዐ4 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.25, November 25, 2011 page 9

2/ ኮሚሽኑ ወይም ጉዳዩ የሚመለከተው የሥነ 2/ The commission or the relevant ethics liaison unit
ምግባር መከታተያ ክፍል በዚህ አንቀጽ may, upon ascertaining that the application

ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት የቀረበለት submitted under sub-article (1) of this Article is

ጥያቄ በበቂ ምክንያት የተደገፈ ሆኖ based on sufficient cause, extend the time of
registration only once for up to 30 days.
ሲያገኘው የምዝገባውን ጊዜ ለአንድ ጊዜ
እስከ 30 ቀናት ሊያራዝም ይችላል፡፡
3/ የምዝገባ ጊዜ እንዲራዘምለት ለሥነ ምግባር 3/ an applicant whose application for extension of the
መከታተያ ክፍል ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ time of registration is rejected by an ethics liaison
unit may apply to the Commission within five days
የተደረገበት አመልካች ውሳኔው በደረሰው
from receipt of the decision of the ethics liaison unit.
አምስት ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ለኮሚሽኑ
The decision of the Commission shall be final.
ሊያቀርብ ይችላል፡፡ ኮሚሽኑ የሚሰጠው
ውሳኔም የመጨረሻ ይሆናል፡፡

9. ዘግይቶ ስለማስመዝገብ 9. Late Registration

በመደበኛው በተራዘመለት If an appointee, elected person or a public servant fails


ወይም
የማስመዝገቢያ ጊዜ ውስጥ ሀብቱን ያላስመዘገበ to register his assets within the normal or extended
period of registration, he shall pay a fine of Birr
ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም የመንግሥት
1,000and register his assets within 30 days.
ሠራተኛ ብር 1ሺ መቀጫ ከፍሎ በ30 ቀናት
ውስጥ ሊያስመዘግብ ይችላል፡፡

10. ከስንብት በኋላ ስለሚከተሉ ግዴታዎች 10. Post Employment Obligations

ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም Any appointee, elected person or a public servant who
የመንግሥት ሠራተኛ በጡረታ ሲገለል ወይም has retired or terminated his service on any ground shall
በማንኛውም ምክንያት አገልግሎቱን ሲያቋርጥ disclose his assets to the Commission or the concerned
ሀብቱን በ30 ቀናት ውስጥ ለኮሚሽኑ ወይም ethics liaison unit within 30 days from the date of his
retirement or termination of service and finally to the
ለሚመለከተው የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል
commission after two years.
እንዲሁም ከሁለት ዓመት በኋላ ለመጨረሻ ጊዜ
ለኮሚሽኑ ማሳወቅ አለበት፡፡

341
ገጽ 10 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 25 ህዳር 15 ቀን 2ዐዐ4 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.25, November 25, 2011 page 10

11. የምዝገባን ትክክለኛነት ስለማረጋገጥ 11. Verification of Registration

1/ ኮሚሽኑ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 4 ንዑስ 1/ The Commission shall undertake a verification

አንቀጽ /2/ መሠረት በተሿሚ፣ በተመራጭ process on the information submitted by an

ወይም በመንግሥት ሠራተኛ በተሞላ መረጃ appointee, an elected person or a public servant in
accordance with sub-article (2) of Article 4 of this
ያልተሟላ፣ ትክክለኛ ያልሆነ ወይም የሀሰት
Proclamation where it has sufficient ground to
መረጃ የያዘ መሆኑን ለመጠርጠር በቂ
suspect the submission of incomplete, inaccurate or
ምክንያት ሲኖረው ወይም ሀብቱ በትክክል
false information or where information is received
አልተመዘገበም የሚል ጥቆማ ሲቀርብ
on the inaccuracy of the registration or a criminal
ወይም በተፈጸመ ወንጀል ምክንያት
investigation is underway.
ምርመራ ሲጀመር የምዝገባውን
ትክክለኛነት የማጣራት ተግባር
ያከናውናል፡፡
2/ ኮሚሽኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2/ The Commission may, in the course of verification
መሠረት የማጣራት ተግባር ሲያከናውን፡- process under sub-article (1) of this Article:

ሀ/ ጉዳዩ የሚመለከተው ተሿሚ፣ ተመራጭ a) Require the concerned appointee, elected person

ወይም የመንግሥት ሠራተኛ ተጨማሪ or public servant to produce additional

መረጃ ወይም ማብራሪያ እንዲያቀርብ information and clarification of the issue;

ሊጠይቀው፣
ለ/ የተሿሚውን፣ የተመራጩን ወይም b) order any bank, financial institution or any other

የመንግሥት ሠራተኛውን ሀብት person having information regarding the assets of

የሚመለከት መረጃ ያለው ባንክ፣ the concerned appointee, elected person or public
servant to furnish such information; and
የፋይናንስ ተቋም ወይም ማንኛውም
ሌላ ሰው መረጃውን እንዲሰጥ ሊያዘው፣
እና
ሐ/ የዋና ኦዲተርን ወይም የሌላ አግባብነት c) Avail itself of the professional assistance of the
ያለውን አካል ሙያዊ ድጋፍ ሊጠቀም፣ Auditor General or any other relevant body.

ይችላል፡፡
3/ ኮሚሽኑ ያልተሟላ፣ ትክክል ያልሆነ ወይም 3/ Whenever the Commission ascertains, with evidence,
የሀሰት መረጃ መቅረቡን በማስረጃ the existence of incomplete, inaccurate or falsified

ሲያረጋግጥ ጥፋት በፈጸመው ሰው ላይ information, it shall cause necessary measures to be


taken upon the culprit according to the law.
በሕጉ መሠረት አስፈላጊው እርምጃ
እንዲወሰድበት ያደርጋል፡፡
342
ገጽ 11 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 25 ህዳር 15 ቀን 2ዐዐ4 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.25, November 25, 2011 page 11

12. የምዝገባ መረጃ ተደራሽነት 12. Accessibility of Registered Information

1/ በኮሚሽኑ እጅ የሚገኝ ማንኛውም የተሿሚ፣ 1/ all information regarding the registration of assets of
an appointee, elected person or a public servant shall
የተመራጭ ወይም የመንግሥት ሠራተኛ
be open to the public.
የሀብት ምዝገባ መረጃ ለህዝብ ክፍት
ይሆናል፡፡
2/ ስለሀብት ምዝገባ መረጃ የሚፈልግ 2/ any person who wishes to access information

ማንኛውም ሰው ጥያቄውን በጽሑፍ regarding the registration of assets may apply in

ለኮሚሽኑ ወይም ጉዳዩ ለሚመለከተው writing to the Commission or to the concerned ethics
liaison unit.
የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል
ሊያቀርብ ይችላል፡፡
3/ ኮሚሽኑ ወይም የሚመለከተው የሥነ 3/ The Commission or the concerned ethics liaison unit
ምግባር መከታተያ ክፍል የቀረበውን shall accept and grant the information requested to the

ጥያቄ በመቀበል የምዝገባውን መረጃ requesting person.

ለጠየቀው ሰው መስጠት አለበት፡፡


4/ ዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች ቢኖሩም የቤተሰብ 4/ Notwithstanding the provisions of this Article the
ሀብትን የሚመለከት የምዝገባ መረጃ information regarding the registration of family
ለፍትሕ ሥራ ወይም ኮሚሽኑ አስፈላጊ ነው assets shall be confidential unless disclosure is

ብሎ ለሚወስነው ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር required in the interest of justice or for other
purposes to be determined by the Commission as
በሚስጥር የሚያዝ ይሆናል፡፡
necessary.
5/ ኮሚሽኑ በዚህ አዋጅ መሠረት በየሁለት 5/ The Commission shall provide the public with general
ዓመቱ ስላከናወነው የሀብት ምዝገባ information regarding the registration of assets under

አጠቃላይ መረጃ በሪፖርት መልክ this Proclamation every two years by way of reports.

ያወጣል፡፡

13. የሀብት አለመመዝገብ የሚያስከትለው 13. Effect of Non-Registration of Assets


ውጤት

በዚህ አዋጅ መሠረት ያልተመዘገበ ማናቸውም Any asset of an appointee, an elected person or a public
servant not registered in accordance with this
የተሿሚ፣ የተመራጭ ወይም የመንግሥት
Proclamation shall, in the absence of proof to the
ሠራተኛ ሀብት ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር
contrary, be considered as an unexplained property for
ለወንጀል ሕግ አንቀጽ 419/2/ ድንጋጌ አፈጻጸም
the purpose of applying the provisions of Article 419(2)
ሲባል ምንጩ እንዳልታወቀ ንብረት ይቆጠራል፡፡
of the Criminal Code.
343
ክፍል ሶስት PART THREE

የጥቅም ግጭትን ስለማሳወቅና DISCLOSURE AND AVOIDANCE OF CONFLICT


ስለማስወገድ OF INTEREST

14. መርህ 14. Principle

ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ


ወይም Any appointee, elected person or a public servant shall
የመንግሥት ሠራተኛ የያዘውን መንግሥታዊ use the public office to which he is entrusted to
protecting the public interest alone. On no account shall
የኃላፊነት ቦታ የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ
he secure personal gain from the information brought to
ብቻ ማዋል አለበት፡፡ በማንኛውም ምክንያት
his knowledge as a result of his assumption of public
ቢሆን በሥራው አጋጣሚ ያገኘውንና ሕዝብ
office and not made
እንዲያውቀው ያልተደረገን መረጃ ለግል
ጥቅሙ ማዋል የለበትም፡፡

15. ስጦታ፣ መስተንግዶና የጉዞ ግብዣ 15. Gift, Hospitality and Sponsored Travel

1/ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 1/ any appointee, elected person or a public servant may
not accept any gift, hospitality or sponsored travel
የመንግሥት ሠራተኛ የመወሰን ስልጣኑን
that may put his authority to decide under question
የሚፈታተን ወይም የጥቅም ግጭት
or ensue conflict of interest.
የሚፈጥር ስጦታ፣ መስተንግዶ ወይም የጉዞ
ግብዣ መቀበል የለበትም፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ የተደነገገው 2/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article, if
ቢኖርም የቀረበለትን ስጦታ፣ መስተንግዶ refusal to accept a gift, hospitality or sponsored travel
ወይም የጉዞ ግብዣ ያለመቀበል በሥራ may jeopardize working relation, an appointee, an

ግንኙነት ላይ ጉዳት የሚያስከትል ሆኖ elected person or a public servant may accept the gift,
hospitality or sponsored travel; provided, however,
ሲገኝ ስጦታውን፣ መስተንግዶውን ወይም
that he shall deposit the gift with the relevant public
የጉዞ ግብዣውን ለመቀበል ይችላል፡፡
office or public enterprise or disclose the hospitality
ሆኖም የተቀበለውን ስጦታ አግባብ ላለው
or sponsored travel to the Commission or the relevant
የመንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም
ethics liaison unit.
የመንግሥት የልማት ድርጅት ገቢ
ማድረግ ወይም መስተንግዶውን ወይም
የጉዞ ግብዣውን ለኮሚሽኑ ወይም አግባብ
ላለው የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል
ማሳወቅ አለበት፡፡
344
16. የጥቅም ግጭትን ለማስወገድ መወሰድ 16. Measures to be Taken to Avoid Conflict of
ስላለበት እርምጃ Interest

1/ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 1/ where an appointee, an elected person or a public


የመንግሥት ሠራተኛ በመንግሥት የሥራ servant encounters a case that may lead to a conflict

ኃላፊነቱና በራሱ ወይም በቅርብ ዘመዱ between his official duty and his own or his close
relative’s private interest, he shall:
የግል ጥቅም መካከል ግጭት ሊያስከትልበት
የሚችል ጉዳይ ሲያጋጥመው፡-
ሀ/ በጉዳዩ ላይ ውሳኔ ወይም አስተያየት a) refrain from giving decision or opinion on the

ከመስጠት እንዲሁም ከኃላፊነቱ ጋር case as well as from taking any action that may

የማይጣጣም ወይም ታማኝነቱን be inconsistent with his official duty or may


compromise his loyalty; and
ጥርጣሬ ውስጥ የሚጥል ማንኛውንም
ድርጊት ከመፈጸም መቆጠብ፣ እና
ለ/ ሁኔታውን ለሚመለከተው የበላይ ኃላፊ b) Disclose the situation to the concerned higher

ማሳወቅ፣ አለበት፡፡ official.

2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት 2/ A higher official who has received a disclosure under
የጥቅም ግጭት ሊከሰት መቻሉ sub-article (1) of this Article may instruct the

የተገለጸለት የበላይ ኃላፊ እንደሁኔታው appointee, elected person or public servant to


continue handling the case or may delegate another
ተሿሚው፣ ተመራጩ ወይም የመንግሥት
person instead, as the case may be.
ሠራተኛው ጉዳዩን ማየቱን እንዲቀጥል
መመሪያ ሊሰጠው ወይም ሌላ ሰው
ተተክቶ እንዲያየው ሊያደርግ ይችላል፡፡

17. የጥቅም ግጭት መከሰቱን ተከትሎ 17. Measures to be taken Following the Event of

ስለሚወሰድ እርምጃ Conflict of Interest

ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም Any appointee, elected person or public servant shall,
የመንግሥት ሠራተኛየሥራ following any event of conflict between
በመንግሥት
ኃላፊነቱና በራሱ ወይም በቅርብ ዘመዱ የግል his official duty and his own or his close relative’s
private interest, publicly admit his fault and ask for
ጥቅም መካከል ግጭት መከሰቱን ተከትሎ
apology or resign from office, on his own initiative or
በራሱ ተነሳሽነት ወይም በበላይ ኃላፊው
when required by his superior to do so.
ሲጠየቅ ጥፋተኛ መሆኑን በይፋ አምኖ
ይቅርታ የመጠየቅ ወይም ራሱን ከኃላፊነት
የማግለል ግዴታ አለበት፡፡
345
ገጽ 14 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 25 ህዳር 15 ቀን 2ዐዐ4 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.25, November 25, 2011 page 14
18. ከሥራ መልቀቅ በኋላ ስለሚኖር ክልከላ 18. Post Employment Limitation

ማኝኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም Any appointee, elected person or public servant may not
የመንግሥት ሠራተኛ ሥራ በለቀቀ
እስከ take up any benefit ensuing work from persons whom he
ሁለት ዓመት ድረስ ሲቆጣጠራቸው ከነበረው used to control, until two years after leaving office. The
details shall be provided in regulations and/or directives.
ሰዎች ጋር ጥቅም የሚያስገኙ ሥራዎች
መሥራት የለበትም፡፡ ዝርዝሩ በደንብ እና
/ወይም/ በመመሪያ ይገለጻል፡፡

19.የጥቅም ግጭትን የማሳወቅ ግዴታን 19. Failure to Disclose Conflict of Interest


ስላለመወጣት

ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ


ወይም An appropriate administrative sanction shall, in
የመንግሥት ሠራተኛ የጥቅም ግጭት መኖሩን accordance with the relevant code of ethics, be taken
በዚህ አዋጅ መሠረት የማሳወቅ ግዴታውን against any appointee, elected person or public servant
who fails to disclose any conflict of interest in
ካልተወጣ አግባብ ባለው የሥነ ምግባር ደንብ
accordance with this Proclamation.
መሠረት ተገቢው አስተዳደራዊ ርምጃ
ይወሰድበታል፡፡

ክፍል አራት PART FOUR


MISCELLANEOUS PROVISIONS
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

20. Whistle-blowing
20. ጥቆማ ስለማቅረብ

1/ ማንኛውም ሰው ጥሷል 1/ any person may file whistle-blowing against an


ይህንን አዋጅ
appointee, an elected person, or a public servant for
በሚለው ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም
breaching this Proclamation.
የመንግሥት ሠራተኛ ላይ ጥቆማ ማቅረብ
ይችላል፡፡
2/ ጥቆማው እስከተቻለ ድረስ ከደጋፊ ማስረጃ 2/ A whistle-blowing shall be submitted, in writing, to

ጋር በጽሑፍ ለኮሚሽኑ ወይም አግባብ ላለው the commission or the relevant ethics liaison unit
and, as much as possible, be accompanied with
የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ይቀርባል፡፡
supporting evidence.

346
ገጽ 15 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 25 ህዳር 15 ቀን 2ዐዐ4 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.25, November 25, 2011 page 15

3/ በቀረበው ጥቆማ ላይ የመጨረሻ ውሳኔ 3/ the investigation process and related documents shall

እስኪሰጥ ድረስ የምርመራ ሂደቱና መዛግብቱ be kept confidential until final decision is taken on
the whistle blowing.
በሚስጥር ተይዘው ይቆያሉ፡፡
4/ በዚህ አንቀጽ መሠረት በቀረበ ጥቆማ 4/ If the information obtained through whistle blowing

የተገኘው መረጃ በወንጀል ሕግ አንቀጽ leads to the confiscation of assets under Article
419(2) of the Criminal Code, the whistle-blower
419//2/ የሀብት መወረስ ውሳኔ ለማሰጠት
shall be entitled to 25% of the proceeds of the
ካስቻለ የተወረሰው ሀብት ከሚያስገኘው ገቢ
confiscated asset.
ውስጥ 25 በመቶ ለጠቋሚው ይከፈላል፡፡

21. የአዋጁን ተፈጻሚነት ስለማረጋገጥ 21. Assuring Compliance

ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም Any public office or public enterprise shall, to ensure
የመንግሥት የልማት ድርጅት የዚህ አዋጅ compliance with this Proclamation:
ድንጋጌዎች በሥራ ላይ መዋላቸውን
ለማረጋገጥ፡-
1/ ተሿሚዎች፣ ተመራጮችና የመንግሥት 1/ facilitate the timely registration of assets of

ሠራተኞች ሀብታቸውን በወቅቱ appointees, elected persons and public servants;

እንዲያስመዘግቡ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤


2/ አግባብ ያላቸው የሥነ -ምግባር ደንቦችን 2/ issue and enforce relevant code of ethics.
አውጥቶ ተፈጻሚ ያደርጋል፡፡

22. Penalty
22. ቅጣት

1/ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 1/ any appointee, elected person or public servant who:
የመንግሥት ሠራተኛ፡-
a) fails to disclose his assets for registration in
accordance with this Proclamation or
ሀ/ ሀብቱን በዚህ አዋጅ መሠረት ለምዝገባ intentionally submits incorrect disclosure; or

ሳያሳውቅ ከቀረ ወይም ሆን ብሎ

ለ/ ትክክል ያልሆነ ድንጋጌዎች


የዚህን አዋጅ የምዝገባ መረጃ ከሰጠ፣
በመተላለፍ b) in contravention of this Proclamation, accepts a
ወይም
ስጦታ፣ መስተንግዶ ወይም የጉዞ ግብዣ gift, hospitality or sponsored travel, or fails to

ሳያሳውቅ ከቀረ፣ በወንጀል ሕግ አንቀጽ disclose any gift, hospitality or sponsored travel
he has accepted; shall be punished in accordance
417 መሠረት ይቀጣል፡፡
with Article 417 of the Criminal Code.
.
347
ገጽ 16 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 25 ህዳር 15 ቀን 2ዐዐ4 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.25, November 25, 2011 page 17

2/ ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 2/ Any appointee, elected person or public servant who
የመንግሥት ሠራተኛ የጥቅም ግጭት directly or indirectly takes any reprisal measure

መኖሩን ሳያሳውቅ ሆነ በዚህ አዋጅ አንቀጽ against a whistle-blower or witness for submitting
whistle-blowing or giving witness or is about to
16 ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት ተፈቅዶለት
submit whistle-blowing or give testimony to the
ሲሠራ የመንግሥት ኃላፊነቱን ተጠቅሞ
Commission or ethics liaison unit pursuant to Article
የራሱን ወይም የቅርብ ዘመዱን የግል
20 of this Proclamation shall be punished in
ጥቅም ያራመደ እንደሆነ አግባብ ባለው
accordance with Article 444 of the Criminal Code.
የወንጀል ሕግ ድንጋጌ መሠረት ይቀጣል፡፡
3/ ማንኛውም ሰው በክፉ ልቦና በመነሳሳት 3/ Any appointee, elected person or public servant who,

ምንም ዓይነት መሠረት የሌለው ጥቆማ either without disclosing the existence of conflict of

በዚህ አዋጅ አንቀጽ 20 መሠረት ካቀረበ interest or acting upon being authorized in
accordance with sub-article (2) of Article 16 of this
እስከ ሦስት ዓመት ሊደርስ በሚችል
Proclamation, uses his official duty to promote his
እሥራት ወይም እስከ ብር 2ሺ በሚደርስ
own or his close relative’s private interest shall be
መቀጮ ወይም በሁለቱም ይቀጣል፡፡
punishable in accordance with the relevant provisions
of the Criminal Code.
4/ ማንኛውም ሰው በክፉ ልቦና በመነሳሳት 4/ any person who maliciously submits unfounded
ምንም ዓይነት መሠረት የሌለው ጥቆማ whistle-blowing pursuant to Article 20 of this

በዚህ አዋጅ አንቀጽ 20 መሠረት ካቀረበ Proclamation shall be punished with imprisonment

እስከ ሦስት ዓመት ሊደርስ በሚችል not exceeding three years or with a fine not exceeding
Birr 2,000 or both.
እሥራት ወይም እስከ ብር 2ሺ በሚደርስ
መቀጮ ወይም በሁለቱም ይቀጣል፡፡

23. ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች 23. Inapplicable Laws

ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ሕግ


ወይም No law or customary practice shall, in so far as it is
ማንኛውም ልማዳዊ አሠራር በዚህ አዋጅ inconsistent with this Proclamation, be applicable with
respect to matters provided for by this Proclamation.
በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡

24. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 24. Power to Issue Regulations and Directives

1/ የክልK< መስተዳድር ምክር ቤት ይህን አዋጅ 1/ The Council of Regional Government may issue

ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ደንቦቸን ሊያወጣ regulations necessary for the implementation of


this Proclamation.
ይችላል፡፡

348
ገጽ 17 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 25 ህዳር 15 ቀን 2ዐዐ4 ዓ.ም. The Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.25, November 25, 2011 page 17

2/ ኮሚሽኑ ይህንን አዋጅና በዚህ አንቀጽ ንዑስ 2/ The Commission may issue directives necessary
አንቀጽ /1/ መሠረት የወጡ ደንቦቸን for the implementation of this Proclamation and
ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን regulations issued pursuant to sub-article (1) of this

ሊያወጣ ይችላል፡፡ Article.

25. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 25. Effective Date

ይህ አዋጅ በክልሉ መንግሥት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ This Proclamation shall enter into force up on the

ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ date of publication in the Zikre- Hig Gazette of the
Regional State.

ባሕር ዳር
Done at Bahir- Dar,
ህዳር 15 ቀን 2004 ዓ.ም This 25th Day of November, 2011

አያሌዉ ጎበዜ Ayalew Gobezie


President of the Amhara National Region
የአማራ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚዳንት

349
ገ ጽ - 1 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -1

17ኛ አመት ቁጥር 8 ባህር ዳር፤ ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም


th
17 Year, No 8 Bahir Dar; 18th May, 2012

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ


የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት
ዝክረ-ሕግ
ZIKRE-HIG
OF THE COUNCIL OF THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE
IN THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
ISSUED UNDER THE
የአንዱ ዋጋ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ AUSPICES OF THE COUNCIL የ ፖ.ሣ.ቁ
ብር 100.00 መንግስት ምክር ቤት OF THE AMHARA 312
Price Birr 00.00 ጠባቂነት የወጣ NATIONAL REGIONAL P.o. Box
STATE

ማውጫ Contents
ደንብ ቁጥር 93/2004 ዓ.ም Regulation No. 93/2012
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሃብት The Amhara National Regional State Disclosure

ማሳወቂያና ማስመዝገቢያ ክልል መስተዳድር and Registration of Assets, Council of Regional


Government Regulation.
ምክር ቤት ደንብ

ደንብ ቁጥር 93/2004 ዓ.ም REGULATION NO. 93/2012


በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሀብትን A COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT

ለማሳወቅና ለማስመዝገብ የወጣ ክልል REGULATION ISSUED TO PROVIDE FOR THE


DISCLOSURE AND REGISTRATION OF ASSETS IN
መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ
THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE

350
ገ ጽ - 2 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -2

ሀብትን በማሳወቅና በማስመዝገብ የመንግስት WHEREAS, it is necessary to put in place a


አሰራርን በግልፅነትና ተጠያቂነት ላይ የተመሰረተ transparent system that would assist the conduct of

በማድረግ ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን ለመከላከልና public affairs and that of private interests going

መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እንዲቻል፤ separately without interference into one another’s
territory so as to avoid possible conflict of interests,
የመንግስት የስራ ኃላፊነትንና የግል ጥቅም
prevent corruption and impropriety, let good
ሳይቀላቀሉ በየራሳቸው መንገድ የሚመሩበት ግልፅ
governance prevail through making the conduct of
ስርዓት በመዘርጋት ሊፈጠር የሚችለውን የጥቅም
public affairs dependant on transparency and
ግጭት ማስወገድ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
accountability by the disclosure and registration of
assets thereof;
የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተሻሻለው NOW, THEREFORE, the Council of the Amhara

የክልሉ ህገ-መንግስት አንቀጽ 58 ንዑስ አንቀጽ Regional Government, pursuant to the powers vested
in it under the provisions of Art.58 Sub-Art. /7/ of the
/7/ እና በክልሉ የሃብት ማሳወቂያና ማስመዝገቢያ
Revised Regional Constitution and Art. 24 Sub Art.
አዋጅ ቁጥር 187/2003 ዓ.ም አንቀጽ 24 ንዑስ
/1/ of the Regional Disclosure and Registration of
አንቀጽ /1/ ድንጋጌዎች ስር በተሠጠው ስልጣን
Assets Proclamation No. 187 /2011, hereby issues
መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡ this regulation as follows.

ክፍል አንድ PART ONE

ጠቅላላ GENERAL
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ ደንብ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት This Regulation may be cited as “the Amhara
የሃብት ማሳወቂያና ማስመዝገቢያ ክልል National Regional State Disclosure and

መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 93/2004 Registration of Assets, Council of Regional

ዓ.ም ተብሎ” ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Government Regulation No. 93/2012”.

2. ትርጓሜ 2. Definitions
1. የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው 1. Unless the context requires otherwise, in this
ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡- Regulation:

ሀ. “አዋጅ” ማለት በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ a. “Proclamation” shall mean the Disclosure and
መንግስት ሃብትን ለማሳወቅና ለማስመዝገብ Registration of Assets Proclamation No. 187

የወጣው አዋጅ ቁጥር 187/2003 ነው፣ /2011 issued by the Amhara National Regional
State;

351
ገ ጽ - 3 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -3

ለ. “ምክር ቤት” ማለት የክልል፣ የብሔረሰብ b. “Council” shall include the Regional,
አስተዳደር፣ የዞን፣ የወረዳ፣ የልዩ ወረዳና Nationality Administrative, Zonal, Woreda,

የከተማ ምክር ቤቶችን ያጠቃልላል፣ Special Woreda and Urban Councils;

ሐ. “መስተዳድር ምክር ቤት” ማለት የአማራ c. “Government Council” shall mean the
ብሔራዊ ክልል የህግ አስፈፃሚ አካል ነው፣ executive body of the Amhara National
Regional State;
መ. “የአስተዳደር ምክር ቤት” ማለት በብሔረሰብ d. “Administrative Council” shall include the
አስተዳደር፣ በዞን፣ በወረዳ፣ በልዩ ወረዳ፣ executive bodies found at the level of the

በከተማና በቀበሌ ደረጃ የሚገኙትን የህግ Nationality, Zonal, Woreda, Special Woreda,

አስፈፃሚ አካላት ያጠቃልላል፣ Urban and Kebele Administrations;

ሠ. “ተሿሚ” ማለት የሚከተሉትን ያጠቃልላል፡- e. “Appointee” shall include the following:


i. በክልል፣ በብሔረሰብ አስተዳደር፣ በወረዳ፣ i. Those persons appointed or to be appointed
በልዩ ወረዳ፣ በከተማና በቀበሌ ምክር by the Regional, Nationality Administrative,

ቤቶች ቀርበው የተሾሙትን እና Woreda, Special Woreda, Urban and Kebele

የሚሾሙትን፣ Councils on recommendation;

ii. በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዲሁም ii. Those persons appointed or to be appointed
በብሔረሰብ አስተዳደር፣ በልዩ ወረዳ፣ by the Regional Head of Government as

በወረዳ ዋና አስተዳዳሪዎችና በከተማ well as the Chief Administrators of the

ከንቲባዎች ቀርበው የተሾሙትን እና Nationality, Special Woreda - Woreda


Administrations and City Mayors on
የሚሾሙትን፣
recommendation;
iii. ከላይ ከተዘረዘሩት ዉጭ ሹመት ለመስጠት iii. Those persons appointed or to be appointed
ስልጣን በተሰጣቸዉ አካላት የተሾሙትንና by the organs authorized to confer

የሚሾሙትን፡፡ appointments outside the list specified here


above.
2. በዚህ ደንብ በወንድ ፆታ የተገለፀው አባባል 2. In this Regulation, expression set out in the
ሴትንም ይጨምራል፡፡ masculine gender shall also include the
feminine gender.
3. የተፈፃሚነት ወሰን 3. Scope of Application
ይህ ደንብ በክልል፣ በብሄረሰብ አስተዳደር፣ በዞን፣ This Regulation shall apply to appointees, elected
በወረዳ፣ በልዩ ወረዳ፣ በከተማ አስተዳደርና persons and public employees working in the

በቀበሌዎች ዉስጥ በሚገኙ መንግስታዊ መስሪያ governmental offices and public enterprises found
in the Regional, Nationality, Zonal, Woreda,

352
ገ ጽ - 4 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -4

ቤቶችና የልማት ድርጅቶች በሚሠሩ ተሿሚዎች፣ Special Woreda, Urban and Kebele
ተመራጮች እና የመንግስት ሰራተኞች ላይ Administrations.

ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

ክፍል ሁለት PART TWO

ሀብትን ስለማሳወቅና ስለማስመዝገብ DISCLOSURE AND REGISTRATION


OF ASSETS
4. ሀብትን የማሳወቅና የማስመዝገብ ግዴታ 4. Obligation to Disclose and Register Assets
የሚከተሉት ተሿሚዎች፣ ተመራጮችና The following appointees, elected persons and
የመንግስት ሰራተኞች ለራሳቸውና ለቤተሰባቸዉ public employees shall have the obligation to

ተለይቶ በተዘጋጀው የማስመዝገቢያ ቅጾች ላይ register their personal and family assets in the

የራሳቸውንና የቤተሰባቸውን ሀብት የማሳወቅና registration formats specifically prepared thereof.

የማስመዝገብ ግዴታ አለባቸዉ፡፡


ሀ. ተሿሚዎች A. Appointees
1. የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አባላት እና 1. Members of the Council of the Regional
ምክትሎቻቸው ፣ Government and their deputies;

2. በክልሉ ዉስጥ በኮሚሽን ደረጃ የተቋቋሙ 2. Heads of offices established in the Region at
መ/ቤቶች ኃላፊዎችና ምክትሎቻቸው፣ the level of the commission and their deputies;

3. በክልሉ ዉስጥ የተቋቋሙ የባለሥልጣን 3. Heads of the authorities established in the


መስሪያ ቤቶች ኃላፊዎችና ምክትሎቻቸው፣ Region and their deputies;

4. የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን ኘሬዚዳንት ጨምሮ 4. All judges appointed by the regional council to
እስከ ወረዳ የዳኝነት እርከን ድረስ በክልሉ the level of Woreda judicial hierarchies,

ምክር ቤት የተሾሙ ዳኞች እና የከተማ ነክ including the president of the Supreme Court,

ጉዳይ ፍርድ ቤት ዳኞች ፣ as well as judges of Municipal affairs courts;

5. በክልሉ ውስጥ በተለያዩ ተቋማት የሚያገለግሉ 5. Prosecutors of all levels serving at the various
የየደረጃው ዓቃቤያነ ህግ፣ institutions in the Region;

6. የክልሉ መንግስት ኤጀንሲዎች ኃላፊዎችና 6. Heads of the agencies belonging to the


ምክትሎቻቸው፣ Regional Government and their deputies;

353
ገ ጽ - 5 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -5

7. የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ኃላፊና 7. Head of the Office of the Auditor General in
ምክትሉ፣ the Regional State and his deputy;

8. የክልሉ መንግስት የልማት ድርጅቶች 8. Heads of enterprises belonging to the Regional


ኃላፊዎችና ምክትሎቻቸው፣ State and their deputies;

9. የክልሉ መንግስት ኢንስቲትዩቶች ኃላፊዎችና 9. Heads of the institutes of the Regional


ምክትሎቻቸው፣ Government and their deputies;

10. የክልሉ መንግስት ጽህፈት ቤቶች ኃላፊዎችና 10. Heads of the offices in the Regional
ምክትሎቻቸው፣ Government and their deputies;

11. በክልሉ ውስጥ በቢሮ ኃላፊና በምክትል ቢሮ 11. Advisors in the Region appointed with the rank
ኃላፊ ማዕረግ የተሾሙ አማካሪዎች፣ of a bureau head and deputy bureau head;

12. በክልሉ ውስጥ በዳይሬክተር የሚመሩ 12. Managers and deputy managers of those
ተቋማት ስራ አስኪያጆችና ምክትሎቻቸው፣ institutions in the Region which are led by a
Director;
13. የዞን ዋና አስተዳዳሪዎች እና ምክትል ዋና 13. Zonal Chief and deputy chief administrators;
አስተዳዳሪዎች፣
14. የዞን መምሪያ ወይም ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና 14. Heads and deputy heads of the Zonal
ምክትሎቻቸው፣ departments or offices;

15. በዞን አስተዳደሮች ውስጥ በምክትል ዋና 15. Heads or Advisors in the Zonal administrations
አስተዳዳሪ ወይም መምሪያ ኃላፊ ማዕረግ appointed with the rank of a deputy chief

የተሾሙ ኃላፊዎች ወይም አማካሪዎች administrator or department head;

16. የወረዳና የልዩ ወረዳ አስተዳዳሪዎች እና 16. Administrators and deputy administrators of
ምክትሎቻቸው፣ Woredas and Special Woredas and their
deputies;
17. የወረዳዎችና በልዩ ወረዳዎች ውስጥ በምክትል 17. Advisors or Heads Woredas and Special
አስተዳዳሪ ማዕረግ የተሾሙ ኃላፊዎች ወይም Woredas appointed with the rank of a deputy

አማካሪዎች፣ administrator;

18. የወረዳና የልዩ ወረዳ ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና 18. Heads and deputy heads of the Woreda and
ምክትሎቻቸው፣ Special Woreda offices;

19. በክልሉ የሚገኙ የመንግስት የልማት 19. Chairpersons and members of the
ድርጅቶች የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢዎችና Management Board of public enterprises found

አባላት፣ in the Region;

20. በዞን የሚገኙ የመንግስት የልማት ድርጅቶች 20. Chairpersons and members of the

354
ገ ጽ - 6 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -6

የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢዎችና አባላት Management Board of public enterprises found
in Zone;
21. በወረዳና በልዩ ወረዳ እንዲሁም በከተማ 21. Managers of public enterprises found in
አስተዳደር የሚገኙ የመንግስት የልማት Woreda and Special Woreda as well as City

ድርጅቶች የስራ አመራሮች፣ Administration;

22. የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች እና 22. Mayors and deputy mayors of the City
ምክትሎቻቸው፣ Administrations;

23. የከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ 23. Heads of the mayoral office in the City
Administrations;
24. የከተማ አገልግሎት ስራ አስኪያጆች እና 24. Managers and deputy managers of Municipal
ምክትሎቻቸው፣ Services;

25. የከተማ አስተዳደር የመምሪያ ኃላፊዎች እና 25. Department heads with in the City
ምክትሎቻቸው፣ Administrations and their deputies;

26. በከተማ አስተዳደር ውስጥ የሚገኙ ጽ/ቤቶች 26. Heads and deputy heads of the Offices found in
ኃላፊዎች እና ምክትሎቻቸው፣ the City Administrations;

27. በከተማ አስተዳደሮች ውስጥ በምክትል ከንቲባ 27. Heads or Advisors within the City
ማዕረግ የተሾሙ ኃላፊዎች ወይም Administration appointed with the rank of a

አማካሪዎች፣ deputy mayor;

28. በክልሉ ውስጥ የሚገኙ የመንግስት ኮሌጆች 28. Deans and Vice Deans of the state-owned
እና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ዲኖች እና Colleges as well as the Technical and

ምክትሎቻቸው፣ Vocational Colleges found in the Region;

29. የሪፈራል፣ የዞናል፣ የገጠር ሆስፒታሎች 29. Administrators and Managers of the referral,
እንዲሁም የጤና ጣቢያዎች አስተዳዳሪዎችና zonal and rural-district hospitals as well as

ስራ አስኪያጆች፣ health centers;

30. የቀበሌ አስተዳዳሪዎችና ስራ አስኪያጆች፣ እና 30. Kebele administrators and Managers; and
31. ይህንን ደንብ ለማስፈጸም ኮሚሽኑ 31. Other appointees to be included by virtue of
በሚያወጣው መመሪያ የሚካተቱ ሌሎች the directive which the Commission may issue

ተሿሚዎች፡፡ for the implementation of this Regulation.

355
ገ ጽ - 7 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -7

ለ. ተመራጮች B. Elected Persons


1. የክልሉ ምክር ቤት ዋና እና ምክትል አፈ 1. Chief and deputy speakers of the Regional
ጉባኤዎች፣ የቋሚ ኮሚቴዎች ሰብሳቢዎችና Council, chairpersons and members of the

አባላት እንዲሁም የክልሉ ምክር ቤት አባላት፣ Permanent Committees as well as members of


the Regional Council;
2. የብሄረሰብ አስተዳደር፣ የወረዳ፣ የልዩ ወረዳና 2. Speakers and deputy speakers of the
የከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤዎችና ምክትል Nationality Administrations, Woreda, Special

አፈ ጉባኤዎች፡፡ Woreda and Urban Councils;

ሐ. የመንግስት ሰራተኞች C. Public Employees


በዚህ ዝርዝር በክልሉ ውስጥ በሚገኙ የመንግስት In this list, employees working for the governmental
መስሪያ ቤቶች እና የልማት ድርጅቶች ውስጥ offices and public enterprises existing in the region

የሚሰሩ ከዚህ በታች የተመለከቱት ሰራተኞች shall be included as follows here below:

ይካተታሉ ፡-
1. የመምሪያ ኃላፊዎች፣ 1. Department Heads;
2. የስራ ሂደት ባለቤቶች ወይም አስተባባሪዎች 2. Process Owners or Coordinators;
3. ዳይሬክተሮች፣ 3. Directors;
4. ፈቃድ ሰጭዎችና አጽዳቂዎች፣ 4. Licensors and Approving Officers;
5. ተቆጣጣሪዎች፣ 5. Inspectors;
6. ገቢ ሰብሳቢዎች፣ 6. Revenue Collectors;
7. ከከተማና ከገጠር የመሬት አስተዳደር ጋር 7. Professionals having direct relationship
ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸው ሙያተኞች፣ with urban and rural land administration;

8. ኦዲተሮች፣ 8. Auditors;
9. የወንጀል መርማሪዎች፣ 9. Criminal investigators;
10. ዋና እና ምክትል ርዕሳነ መምህራን ፣ 10. Head and Deputy Head teachers;
11. ዋና እና ምክትል ሬጅስትራሮች፣ 11. Chief and Deputy Registrars;
12. የፍርድ አስፈጻሚዎች ፣ 12. Judgment executioners;
13. የትራፊክ ፍሰት ተቆጣጣሪ ፖሊሶችና 13. Police officers and Civilian Employees
ሲቪል ሰራተኞች፣ engaged in the control of the traffic flow;

14. የአሽከርካሪ/ ተሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ 14. Drivers and vehicles efficiency assurance
ሙያተኞች ፣ professionals;

15. ነገረ ፈጆች፣ 15. Attorneys;

356
ገ ጽ - 8 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -8

16. የህግ አማካሪዎች፣ 16. Law advisors;


17. ንብረት ገማቾች፣ 17. Property assessors;
18. ከፋይናንስ እንቅስቃሴ ጋር ግንኙነት 18. Employees having relationship with the
ያላቸው ሰራተኞች፣ financial activities;

19. ጋዜጠኞች፣ 19. Journalists;


20. የስነ ምግባር መከታታያ መኮንኖች፣ 20. Ethics Liaison Officers;
21. የግዥ፣ የክምችት እና የስርጭት 21. Procurement, Storage and Distribution
ሙያተኞች፣እና officers; and

22. ይህንን ደንብ ለማስፈጸም ኮሚሽኑ 22. Other employees having been authorized to
በሚያወጣው መመሪያ የሚካተቱና ውሳኔ render decisions and to be included by virtue

የመስጠት ኃላፊነት የተሰጣቸው ሌሎች of the directive which the Commission may

ሙያተኞች፡፡ issue for the implementation of this


Regulation.
5. በምዝገባ ስለማይካተቱ ሀብቶች 5. Assets Exempted from Registration
1. የሚከተሉት ሀብቶች በዚህ ደንብ መሰረት 1. The following assets shall, pursuant to this
በምዝገባ አይካተቱም፡- Regulation, not be included in the registration:

 የቤት ዕቃዎችና የግል መገልገያዎች፣ a. household goods and personal belongings;


ለ. ከጡረታ የሚገኝ ገቢ፣ b. Incomes deriving from pension;
ሐ. በውርስ ተገኝቶ በጋራ የተያዘና ለወራሾች c. Common property acquired through
የጋራ አገልግሎት የሚውልን ንብረት፣ inheritance and held by the heirs of same for
common use;
2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ 1 /ሀ/ ስር 2. Notwithstanding the provision of Sub Art. 1 /a/
የተገለፀው ቢኖርም ለግል አገልግሎት of this Article hereof, an automobile and/or a

የሚውል የቤት መኪናም ሆነ ባጃጅ በምዝገባ Bajaj /tri-motor cycle/ for private use shall be

የሚካተቱ ይሆናል፡፡ included in the registration;

3. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ 1 /ሐ/ ስር 3. Notwithstanding the provision of Sub Art. 1 /c/
የተጠቀሰው ቢኖርም በጋራ የተያዘ ንብረት of this Article hereof, any appointee, elected

በወራሾች መካከል እንደተከፋፈለ ተሿሚው person or a public employee shall disclose his

ወይም ተመራጩ ወይም የመንግስት share for registration as soon as the property,
held in common, is liquidated among the heirs
ሰራተኛው ድርሻውን አሳውቆ ማስመዝገብ
of same.
ይኖርበታል፡፡

357
ገ ጽ - 9 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -9

6. ስለመዝጋቢ አካል 6. Body in Charge of Registration


1. የተሿሚዎችን፣ የተመራጮችንና የመንግስት 1. The Commission shall register assets of
ሰራተኞችን ሀብት የሚመዘግበው ኮሚሽኑ appointees, elected persons and public

ነው፣ employees.

2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር 2. Without prejudice to Sub Art.1 of this Article
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ኮሚሽኑ hereof, the Commission may partially delegate

እንደአስፈላጊነቱ ለስነ-ምግባር መከታተያ its duties to the Ethics Liaison Units, as

ክፍሎች ስራውን ከፍሎ በውክልና ሊሰጥ deemed necessary.

ይችላል፡፡
7. ምዝገባ ስለሚካሄድበት ቦታ 7. Place of Registration
በዚህ ደንብ መሰረት የሀብት ምዝገባ The following places shall, pursuant to this
የሚካሄድባቸዉ ቦታዎች የሚከተሉት ይሆናሉ፡- Regulation, be places for the registration of assets:

1. የክልሉ ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ቢሮ፣ 1. The office of the Regional Ethics and Anti-
Corruption Commission;
2. ኮሚሽኑ ስራዉን በውክልና የሚሰጥ ሲሆን 2. Where the commission delegates its function,
ዉክልና የተሰጠዉ የስነ-ምግባር መከታተያ the public office in which the delegated ethics

ክፍል የተቋቋመበት የመንግስት መስሪያ ቤት፣ liaison division has established;

3. የስራ ባህሪያቸው እየታየ እንዳስፈላጊነቱ 3. Any other place in which those persons, the
የሚወሰን ሆኖ አስመዝጋቢዎች የሚገኙበት registration of whose asset is required, are

ማናቸዉም ሌላ ቦታ፡፡ found, where this is to be decided by taking the


nature of their duties into account, as deemed
necessary.
8. ምዝገባ ስለሚካሄድበት ጊዜ 8. Time of Registration
1. ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 1. Any appointee, elected person or public
የመንግስት ሰራተኛ ይህ ደንብ በስራ ላይ employee shall disclose and register his assets

ከሚውልበት ጊዜ ጀምሮ ሃብቱን ማሳወቅና as of the time where this Regulation will have

ማስመዝገብ አለበት፣ come in to force.

2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር 2. Without prejudice to the provision stated under
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የመመዝገቢያ Sub Art. 1 of this Article hereof, the time table

ጊዜውና የአመዘጋገቡ ቅደም ተከተል and order of priority for the registration shall

እንደሚከተለው ይሆናል፡- be as follows:

358
ገ ጽ - 10 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -10

ሀ. በከፍተኛ የሃላፊነት ደረጃ ያሉ የክልል a. the Regional Appointees, elected persons


ተሿሚዎች፣ ተመራጮችና የመንግስት and public employees at the higher level of

ሰራተኞች በመጀመሪያው የምዝገባ ጊዜ responsibility shall be registered in the first

የሚመዘገቡ ይሆናል፣ phase of registration;

ለ. የብሄረሰብ አስተዳደር፣ የዞንና የከተማ b. appointees of the Nationality, Zonal and


አስተዳደር ተሿሚዎች በሁለተኛው ዙር Urban Administrations shall be registered

የሚመዘገቡ ይሆናል፣ in the second phase of registration;

ሐ. የወረዳና የልዩ ወረዳ ተሿሚዎች በ3ኛዉ c. appointees of the Woredas and special
ዙር የሚመዘገቡ ይሆናል፣ woredas shall be registered in the third
phase of registration;
መ. ሌሎች ተሿሚዎች፣ ተመራጮች እና d. Other appointees, elected persons and
የመንግስት ሰራተኞች በ4ኛው ዙር public employees shall be registered in the

የሚመዘገቡ ይሆናል፣ fourth phase of registration.

3. የመመዝገቢያ የጊዜ ሰሌዳውን ኮሚሽኑ 3. The commission shall issue the registration
በመመሪያ ያወጣል፡፡ time table by directive.

9. የምዝገባ ጊዜን ስለማራዘም 9. Extension of the Registration Time

1. የምዝገባ ጊዜ እንዲራዘምለት የሚጠይቅ 1. Any appointee, elected person or public


ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም employee seeking for an extension of the time

የመንግስት ሰራተኛ ምዝገባውን ማራዘም of registration may establish the cause for the
extension in writing and submit same to the
የፈለገበትን ምክንያት በፅሑፍ በመግለፅ
Commission or to the relevant ethics liaison
የምዝገባ ጊዜው በተጠናቀቀ በአምስት ቀናት
division within five days from the expiry of
ውስጥ ለኮሚሽኑ ወይም ለሚመለከተው የስነ
the time of registration.
ምግባር መከታተያ ክፍል ማመልከት ይችላል፣
2. ኮሚሽኑ ወይም ጉዳዩ የሚመለከተው የስነ 2. The commission or the relevant ethics liaison
ምግባር መከታተያ ክፍል በዚህ አንቀፅ ንዑስ division may extend the time of registration

አንቀጽ 1 መሠረት ለቀረበለት ጥያቄ only once for up to 30 days in respect of the

አመልካቹ በምዝገባ ወቅት በሃገር ውስጥ application submitted pursuant to Sub-Art.1


of this Article hereof, where the applicant was
ባለመኖሩ፣ በፅኑ ህመም በመገኘቱ፣ በህግ
unable to have his assets registered on
ቁጥጥር ስር በመሆኑ ወይም በሌሎች በቂ
appearance because of his absence in the
ምክንያቶች ሀብቱን ቀርቦ ማስመዝገብ ያልቻለ
country, terminal illness, imprisonment or any

359
ገ ጽ - 11 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -11

እንደሆነ ለ1 ጊዜ እስከ 3ዐ ቀናት other sufficient causes at the time of


ሊያራዝምለት ይችላል፡፡ registration;

3. የምዝገባ ጊዜ እንዲራዘምለት ለስነ ምግባር 3. An applicant whose application for extension


መከታተያ ክፍል ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ of the time of registration is rejected by an

የተደረገበት አመልካች ውሳኔው በደረሰው ethics liaison division may appeal to the

በአምስት ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ለኮሚሽኑ Commission within five days from the receipt
of the decision thereof. The decision of the
ሊያቀርብ ይችላል፡፡ ኮሚሽኑ የሚሠጠው
Commission shall be final.
ውሳኔም የመጨረሻ ይሆናል፡፡
10. ዘግይቶ ስለማስመዝገብ 10. Late Registration
1. በመደበኛው ወይም በተራዘመለት 1. An appointee, elected person or public
የማስመዝገቢያ ጊዜ ውስጥ ሀብቱን employee who fails to have his assets

ያላስመዘገበ ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም registered within the normal or extended period

የመንግስት ሠራተኛ ብር 1,000 /አንድ ሺህ of registration may get same registered within
30 days upon paying a fine of Birr 1,000 / one
ብር/ መቀጫ ከፍሎ በ 30 ቀናት ውስጥ
thousand birr /.
ሊያስመዘግብ ይችላል፣
2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር 2. Without prejudice to Sub Art. 1 of this Article
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በተሰጠው hereof, an appointee, elected person or public

የጊዜ ገደብ መሠረት ሀብቱን ያላስመዘገበ employee who did not get his assets registered

ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም የመንግስት within the given time limit shall pay an
additional fine of Birr 1,000 /one thousand birr/
ሰራተኛ በእያንዳንዱ 30 ቀን ተጨማሪ 1,000
for each period of 30 days; provided, however,
/አንድ ሺህ ብር/ መቀጫ የሚከፍል ሆኖ ይህ
that such period of penalty may not be
የመቀጫ ጊዜ ከ 3 ጊዜ በላይ ሊራዘም
extended for more than three occasions.
አይችልም፡፡
3. ተሿሚው፣ ተመራጩ ወይም የመንግስት 3. Where the appointee, elected person or public
ሰራተኛው በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ /1/ employee who fails to register his assets within

እና /2/ መሰረት በመደበኛው ወይም the normal or extended period of registration in

በተራዘመለት የማስመዝገቢያ ጊዜ ውስጥ accordance with Sub Arts. /1/ and /2/ of this
Article, he shall be liable pursuant to Art. 22 of
ሃብቱን ያላስመዘገበ እንደሆነ በአዋጁ አንቀጽ
the Proclamation.
22 መሰረት ተጠያቂ ይሆናል ፡፡

360
ገ ጽ - 12 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -12

11. የምዝገባን ትክክለኛነት ስለማረጋገጥ 11. Verification of Registration


1. ኮሚሽኑ በተሿሚ፣ በተመራጭ ወይም 1. The Commission shall undertake a verification
በመንግስት ሰራተኛ በተሞላ መረጃ process on the information filled by an

ያልተሟላ፣ ትክክል ያልሆነ ወይም የሀሰት appointee, an elected person or a public


employee where it has sufficient ground to
መረጃ የያዘ መሆኑን ለመጠርጠር በቂ
suspect the submission of incomplete,
ምክንያት ሲኖረዉ ወይም ሀብቱ በትክክል
inaccurate or false information or where
አልተመዘገበም የሚል ጥቆማ ሲደርሰው
whistle-blowing is received on the inaccuracy
ወይም በተፈፀመ ወንጀል ምክንያት ምርመራ
of the registration or a criminal investigation is
ሲጀመር የምዝገባውን ትክክለኛነት የማጣራት
underway due to a crime committed.
ተግባር ያከናውናል፣
2. ኮሚሽኑ የማጣራት ተግባር ሲያከናውን፡- 2. In the course of verification, the Commission
may :
ሀ. ጉዳዩ የሚመለከተውን ተሿሚ፣ ተመራጭ a. require the concerned appointee, elected
ወይም የመንግስት ሰራተኛ ተጨማሪ person or public employee to produce

መረጃ ወይም ማብራሪያ እንዲያቀርብ additional information or clarification of the

ሊጠይቀው፣ issue;

ለ. የተሿሚ፣ የተመራጭ ወይም የመንግስት b. order any bank, financial institution or any
ሰራተኛውን ሀብት የሚመለከት መረጃ other institution or person having

ያለውን ባንክ፣ የፋይናንስ ተቋም ወይም information regarding the assets of the

ማንኛውም ተቋም ወይም ግለሰብ concerned appointee, elected person or


public employee to furnish such
መረጃውን እንዲሰጥ ሊያዝዘው፣ እና
information; and
ሐ. የዋና ኦዲተርን ወይም ሌላ አግባብነት c. Utilize the professional assistance of the
ያለውን አካል ሙያዊ ድጋፍ ሊጠቀም Auditor General or any other relevant body.

ይችላል፣
3. ኮሚሽኑ ያልተሟላ፣ ትክክል ያልሆነ ወይም 3. Whenever the Commission ascertains with
የሀሰት መረጃ መቅረቡን በማስረጃ ሲያረጋግጥ evidence the existence of incomplete,

ጥፋት በፈፀመው ሰው ላይ በህጉ መሠረት inaccurate or falsified information, it shall

አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድበት ያደርጋል፡፡ cause the necessary measures to be taken upon
the culprit in accordance with the law.

361
ገ ጽ - 13 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -13

12. ከሥራ መልቀቅ በኋላ ስለሚኖር ክልከላ 12. Post Resignation Prohibition
ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም የመንግስት Any appointee, elected person or public employee
ሰራተኛ ሥራ ከለቀቀ እስከ ሁለት ዓመት ድረስ may not take up any job capable of securing

ሲቆጣጠራቸዉ ከነበረዉ ሰዎች ጋር ጥቅም benefits from those persons over whom he had

የሚያስገኙ ስራዎች መስራት የለበትም፡፡ ዝርዝሩ control thereof, until the expiry of two years after
having resigned from his occupation. Details shall
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
be determined by a directive.

ክፍል ሦስት PART THREE

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

13. ጥቆማ ስለማቅረብ 13. Whistle-blowing


1. ማንኛውም ሰው የዚህን ደንብ ድንጋጌዎች 1. Any person may file whistle-blowing against
ጥሷል በሚለው ተሿሚ ወይም ተመራጭ an appointee, elected person, or public

ወይም የመንግስት ሰራተኛ ላይ ጥቆማ employee whom he assumes has violated the

ማቅረብ ይችላል፣ provisions of this Regulation.

2. ጥቆማው ከደጋፊ ማስረጃ ጋር በፅሑፍ ወይም 2. The whistle-blowing shall be submitted along
በሌላ በማናቸዉም ዘዴ ለኮሚሽኑ ወይም with supporting evidence in writing or any

በየደረጃው ለሚገኘው የስነ ምግባር መከታተያ other modality to the commission or the ethics

ክፍል መቅረብ አለበት፣ liaison division found at each level.

3. በቀረበው ጥቆማ ላይ የመጨረሻ ውሳኔ 3. The investigation process and related


እስኪሰጥ ድረስ የምርመራ ሒደቱና መዛግብቱ documents shall be kept confidential until such

በሚስጥር ተይዘው ይቆያሉ፣ time that a final decision will have been taken
on the whistle-blowing submitted thereto.
4. በቀረበው ጥቆማ የተገኘ ሀብት በወንጀል ህጉ 4. If the information obtained through whistle-
419 ንዑስ አንቀጽ /2/ እና በአዋጁ አንቀጽ 2ዐ blowing leads to the confiscation of assets in

ንዑስ አንቀጽ /4/ መሠረት የሀብት መወረስ accordance with Art. 419 Sub Art. /2/ of the

ውሳኔ የሚያሰጥ ከሆነ የተወረሰው ሀብት Criminal Code and Art. 20 Sub Art. /4/ of the
Proclamation, the whistle-blower shall be
ከሚያስገኘው ገቢ ውስጥ 25 በመቶ
entitled to 25% of the proceeds of the

362
ገ ጽ - 14 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -14

ለጠቋሚው ይከፈላል፡፡ confiscated asset.

14. የደንቡን ተፈፃሚነት ስለማረጋገጥ 14. Ensuring the Implementation of the


Regulation
ማንኛውም የመንግስት መ/ቤት ወይም Any government office or public enterprise shall
የመንግስት የልማት ድርጅት በመ/ቤቱ ወይም be responsible to facilitate the conditions in which

በድርጅቱ የሚገኙ ተሿሚዎች፣ ተመራጮች appointees, elected persons or public employees of

ወይም የመንግስት ሰራተኞች ሀብታቸውን the office or enterprise register and disclose their
assets within the specified time limit;
በተቀመጠው የጊዜ ገደብ እንዲያሳውቁና
እንዲያስመዘግቡ ሁኔታዎችን የማመቻቸት
ኃላፊነት አለበት፡፡
15. ? ? ቅጣት 15. Penalties

1. ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 1. Any appointee, elected person or public


የመንግስት ሰራተኛ ሀብቱን ሳያስመዘግብና employee who fails to disclose and have his

ሳያሳውቅ የቀረ እንደሆነ ወይም ሆን ብሎ assets registered or intentionally submits

ትክክል ያልሆነ የምዝገባ መረጃ የሰጠ inaccurate information shall be punished in


accordance with Art. 417 of the Criminal
እንደሆነ በወንጀል ሕግ አንቀጽ 417 መሠረት
Code.
ይቀጣል፡፡
2. ማንኛውም ሰው በአዋጁ አንቀጽ 2ዐ መሠረት 2. Any person who directly or indirectly takes
ለኮሚሽኑ ወይም ለስነ ምግባር መከታተያ any reprisal measure against a whistle-blower

ክፍል ጥቆማ አቅርቧል ወይም ምስክርነት for his submittal of whistle-blowing or witness

ሰጥቷል ወይም ጥቆማ ለማቅረብ ወይም for submitting whistle-blowing or giving


witness or is about to submit whistle-blowing
ምስክርነት ለመስጠት ተዘጋጅቷል በሚል
or give testimony to the Commission or ethics
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የበቀል
liaison division pursuant to Art. 20 of the
እርምጃ የወሰደ እንደሆነ በወንጀል ሕግ
Proclamation shall be punished in accordance
አንቀጽ 444 መሠረት ይቀጣል፡፡
with Art. 444 of the Criminal Code.
3. ማንኛውም ሰው በክፉ ልቦና ተነሳስቶ በዚህ 3. Any person who maliciously submits
ደንብ አንቀጽ 13 መሠረት ምንም አይነት unfounded whistle-blowing pursuant to Art. 13

መሠረት የሌለው ጥቆማ ያቀረበ እንደሆነ of this Regulation shall be punished with

እስከ ሦስት ዓመት ሊደርስ በሚችል እስራት imprisonment not exceeding three years or
with a fine not exceeding Birr 2,000 /two
ወይም እስከ ብር 2,000 /ሁለት ሺህ ብር/
thousand birr/ or both.
በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ወይም በሁለቱም

363
ገ ጽ - 15 ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 8 ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 8 18th Day of May, 2012 P a g e -15

ይቀጣል፡፡
16. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ህጐች 16. Inapplicable Laws
ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማናቸዉም ሌላ No other regulation, directive or customary practice
ደንብ፣ መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሰራር በዚህ inconsistent with this regulation shall be applicable
ደንብ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት with respect to matters covered therein.
አይኖረውም፡፡
17. መመሪያ የማውጣት ስልጣን 17. Power to Issue Directives
ኮሚሽኑ ይህንን ደንብ ለማስፈፀም The Commission may issue directives necessary for the
የሚያስፈልጉትን መመሪያዎች ሊያወጣ ይችላል፡፡ implementation of this Regulation.

18. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 18. Effective Date


ይህ ደንብ በክልሉ መንግስት ዝክረ ህግ ጋዜጣ This regulation shall come into force as of the date of
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ its publication in the Zikre Hig Gazette of the Regional
State.

ባህርዳር Done at Bahir Dar


ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም. This 18th day of May,2012
አያሌው ጎበዜ Ayalew Gobezie
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት Head of Government
ርዕሰ መስተዳድር of the Amhara National Regional State

364
ገጽ-1ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-1

17ኛ አመት ቁጥር 26 ባህር ዳር ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም

17th Year No 26 Bahir Dar 8th, Jue 2012

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ


የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት
ዝክረ-ሕግ`
ZIKRE-HIG
OF THE COUNCIL OF THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE IN THE
FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ ISSUED UNDER THE AUSPICES


የአንዱ ዋጋ ብር መንግስት ምክር ቤት OF THE COUNCIL OF THE የ ፖ.ሣ.ቁ
1152.00 ጠባቂነት የወጣ 312
AMHARA NATIONAL REGIONAL
Price Birr P.o. Box
STATE

ማውጫ Contents
ደንብ ቁጥር 104/2004 ዓ.ም Regulation No.104/2012
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት The Revised Amhara National Regional State Ethics and

የተሻሻለው የሥነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና Anti Corruption Commission Employees


Administration, Council of the Regional Government
ኮሚሽን ሠራተኞች መተዳደሪያ ክልል
Regulation.
መስተዳድር ም/ቤት ደንብ

ደንብ ቁጥር 104/2004ዓ.ም REGULATION No.104/2012


በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ
መንግ A COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT
ሥት የተሻሻለውን የሥነ- ምግባር እና ፀረ REGULATION ISSUED TO PROVIDE FOR THE
ADMINSTRATION OF THE REVISED ETHICS AND
ሙስና ኮሚሽን ሠራተኞች ለማስተዳድር
ANTI CORRUPTION COMMISSION EMPLOUEES IN
የወጣ ክልል መስተዳድር ም/ቤት ደንብ
THE AMHARA NATIONAL
STATE.

365
ገጽ-2ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-2

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ስነ- Whereas, it is found necessary for the Amhara
ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ተልዕኮን National Regional State Commission to possess its
ለማሣካትና ዓላማውን ከግብ በማድረስ own administrative regulation which would enable it
to hire and administer efficient employees in a
ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆን ይረዳው ዘንድ
transparent and accountable manner and, if need be,
ብቁ ሠራተኞችን በግልጽነትና
to dismiss same with a view to helping it to become
በተጠያቂነት መንፈስ ለመቅጠር፣
more effective and thereby accomplishing its
ለማስተዳደርና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም
mission and attaining its objective;
ለማሰናበት የሚያስችለው የራሱ
የመተዳደሪያ ደንብ እንዲኖረው ማድረግ
ጠቃሚ ሆኖ በመገኘቱ፣

የኮሚሽኑ ሠራተኞች መብቶችና Whereas, it is found necessary to facilitate the condition


ግዴታዎቻቸውን በውል ለይተው በማወቅ for the employees of the commission to discharge their
የሥራ ተግባራቸውን ግልጽነትና ተጠያቂነት duties in a transparent and accountable manner by
በሰፈነበት ሁኔታ ለመወጣት የሚችሉበትን properly identifying and recognizing their respective
rights and obligations thereof;
ሁኔታ ማመቻቸት በማስፈለጉ፣

ኮሚሽኑ ባካሔደዉ መሠረታዊ የሥራ ሂደት Whereas, it has been found necessary to revise and
ለውጥ ጥናት የተዘረጉትን አሰራሮች amend the administrative regulation hitherto in effect in
ተግባራዊነት በሚያግዝ መልኩ በስራ ላይ a manner of assisting the implementation of the working
የቆየዉን የአስተዳደር ደንብ መቃኘት እና procedures which have been put in place due to the
Business Process Reengineering Study conducted by the
ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣
commission thereof;
የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት Now, THEREFORE, the Council of the Amhara
ተሻሽሎ በወጣው የብሔራዊ ክልሉ
ሕገ Regional Government, in accordance with the powers
መንግስት አንቀጽ 58 ንዑስ አንቀጽ 7 እና vested in it under the provisions of Art. 58 Sub. Art. 7 of
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ስነ- the revised National Regional Constitution and Art. 25
Sub-Art. 1 of the Amhara National Regional State Ethics
ምግባርናፀረ-ሙስና ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጂ
and Anti-corruption Commission Establishment
ቁጥር 93/1996 ዓ.ም. አንቀጽ 25 ንዑስ
Proclamation No.93/2003 , hereby issues this regulation
አንቀጽ 1 ድንጋጌዎች ሥር በተሰጠዉ ስልጣን
as follows:
መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል።

366
ገጽ-3ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-3

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ GENERAL
1. አጭር ርዕስ 1. Short Tile
ይህ ደንብ “የተሻሻለው የሥነ-ምግባርና This regulation may be cited as “The Revised
የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሠራተኞች Ethics and Anti-Corruption Commission

መተዳደሪያ ክልል መስተዳድር ም/ቤት Employees’ Administrative, Council of Regional


Government Regulation No. 104/2012”.
ደንብ ቁጥር 104/2004 ዓ.ም” ተብሎ
ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. ትርጓሚ 2. Definitions
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም Unless the context otherwise requires, in this
የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ regulation:

ደንብ ውስጥ፡-
1. “የኮሚሽኑ ሠራተኛ” ማለት በኮሚሽኑ 1. “Employee of the Commission” shall mean
ውስጥ በቋሚነት ተቀጥሮ የሚሠራ any natural person permanently employed by

ማንኛዉም የተፈጠሮ ሰው ነው፡፡ the commission.

2. “የሥራ መደብ” ማለት በአንድ 2. “Position” shall mean the common designation
የኮሚሽኑ ሠራተኛ ሙሉ የሥራ ጊዜ referring to the duties and responsibilities

እንዲከናወኑ ሥልጣን ባለው አካል specifically stated by the organ authorized duly
to be performed by an employee of the
ተለይተው የተጠቀሱ ተግባራትንና
commission in his/her full working time.
ኃላፊነቶችን የሚገልፅ የወል መጠሪያ
ነው።
3. “የደረጃ እድገት” ማለት የኮሚሽኑን 3. “Promotion” shall mean assigning of an
ሠራተኛ ከያዘው የሥራ ደረጃ ከፍ employee of the commission from his currently

ወዳለ የሥራ ደረጃ ማሳደግ ነው፡፡ occupied grade to the higher grade.

4. “የበላይ ኃላፊ” ማለት ኮሚሽኑን 4. “Head of the Commission” shall mean an


በበላይነት የሚመራ ወይም እርሱ official who directs the commission or a person

የሚወክለዉ ሰው ነው፡፡ so designated by him.

5. “የህክምና ማስረጃ’’ ማለት በሀገር 5. “Medical certificate” shall mean a certificate


that describes the health condition or prescribes

367
ገጽ-4ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-4

ውስጥ አግባብ ባለው ባለስልጣን ፈቃድ sick leave of an employee of the commission
ከተሰጠው የህክምና ተቋም የሚሠጥ and that is issued by a local medical institution

ወይም ከሀገር ውጭ የተገኘና licensed by the appropriate authority or, where


the certificate is acquired from abroad, it shall
ሥለትክክለኛነቱ በተገቢው ባለስልጣን
be verified by an authorized body.
የተረጋገጠ ሆኖ ስለኮሚሽኑ ሠራተኛ
የጤና ሁኔታና የህክምና ፈቃድ የሚሠጥ
የህክምና የምስክር ወረቀት ነው።
6. “ደመወዝ” ማለት ለአንድ የሥራ 6. “Salary” shall mean base pay and periodical
መደብ የተወሰነ መነሻ ክፍያና increment to be given for a position

በየጊዜው የሚሰጥ ጭማሪ ነው፡፡


7. “ጊዜያዊ ሠራተኛ” ማለት በኮሚሽኑ 7. “Temporary Employee” shall mean a person
ውስጥ የዘላቂነት ባህሪ በሌለው ሥራ who is employed and works temporarily in the

ወይም ሁኔታዎች ሲያስገድዱ በቋሚ Commission for a job which is not permanent
in nature, or where circumstances so require,
የሥራ መደብ ላይ በጊዜያዊነት ተቀጥሮ
on a permanent position; provided, however,
የሚሠራ ሰው ነው። ሆኖም
that it shall not include the following:
የሚከተሉትን አይጨምርም፦
ሀ. በቀን ሂሳብ እየተከፈላቸው የሚሰሩ A. Laborers who are paid on the daily basis and
የቀን ሠራተኞች፣ work thereof;

ለ. በኮሚሽኑ ውስጥ ለሙያ መልመጃ B. Practitioners who are assigned in the


ወይም ለሥልጠና ዓላማ የተመደቡ commission for professional practicum or

ተለማማጆች፣ training purpose;

ሐ. ከኮሚሽኑ ጋር በገቡት ውል መሰረት C. Contractors who, having been paid on the


ዋጋ እየተከፈላቸው በራሳቸው basis of the contract they might have entered

የንግድ ሥራ ወይም የሙያ into with the Commission, work


independently on their own business activity
ኃላፊነት የሚሰሩ ተቋራጮች፣
or professional responsibilities

368
ገጽ-5ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-5

መ. ባላቸው ልዩ አውቀትና ችሎታ ምክንያት D. Experts who have been paid wages on
ከኮሚሽኑ ጋር በሚገቡት ውል contractual basis with the commission due to

መሠረት ዋጋ እየተከፈላቸው የሚሰሩ their special knowledge and ability thereof;

ባለሙያዎች፣

8. ”የሥራ ሁኔታ” ማለት በኮሚሽኑና 8. “Working condition” shall means the entire
በሠራተኛው መካከል ያለ ጠቅላላ የሥራ relationships between the commission and the
ግንኙነት ሲሆን ይህም የሥራ ሰዓትን፣ employees and shall include working hours, salary,

ደመወዝን፣ ልዩ ልዩ ፈቃዶችን፣ የሥራ various leaves, health and safety of working


environment, the condition in which employees of
አካባቢ ጤንነትና ደህንነትን፣ የኮሚሽኑ
the commission are laid off and payments,
ሠራተኞች ከሥራ የሚቀነሱበትን ሁኔታና
disciplinary execution and grievance submittal
ክፍያ፣ የዲስኘሊን አፈጻጸምና የቅሬታ
procedures and other similar matters thereof. .
አቀራረብ ሥነ ሥርዓቶችን እና
የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
9. “ድልድል’’ ማለት በዚህ ደንብ አንቀጽ /34/ 9. “Placement” shall mean assigning an employee of
መሠረት የደረጃ ዕድገት ማስታወቂያ the commission without announcing the position for
ሳይወጣ አንድን የኮሚሽኑ ሠራተኛ promotion, pursuant to Art. (34) of this regulation

በተመሣሣይ ደረጃና ደመወዝ ወይም ከፍ hereof to a similar grade and salary or to a higher
grade and salary or to a lower grade where the
ባለ ደረጃና ደመወዝ ወይም በሠራተኛው
employee so agrees thereto.
ስምምነት ዝቅ ባለደረጃ መድቦ ማሠራት
ነው።
10. “አስተዳደራዊ ውሣኔ’’ ማለት በዚህ ደንብ 10. “Administrative Decision” shall, for the purpose
ክፍል /11/ ስር ለተመለከቱት ጉዳዮች of part (11), mean any decision given by the Head
ሲባል የኮሚሽኑ የበላይ ኃላፊ በሰው ሃይል of the commission, either orally or in writing, on

ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት the matters which might have been submitted to
him or deserve examination by human resource
ተጣርተው በቀረቡ ወይም መታየት
management support process without following the
በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ስነ-ሥርዓቱን
required procedure.
ሳይጠብቅ በጽሁፍ ወይም በቃል የሚሰጠው
ማናቸዉም ውሳኔ ነው፡፡

369
ገጽ-6ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-6

11. “ኮሚሽን” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ 11. “Commission” shall mean the Amhara National
መንግስት የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና Regional State Ethics and Anti-Corruption
ኮሚሽን ነው፡፡ Commission.

3. የተፈፃሚነት ወሰን 3. Scope of Application


ይህ ደንብ ኮሚሽነሩንና ምክትል This regulation shall, with the exception of the
ኮሚሽነሩን ሳይጨምር በመላዉ commissioner and deputy commissioner, apply on
የኮሚሽኑ ሠራተኞች ላይ ተፈጻሚ all the employees of the Commission.
ሆናል፡፡
4. ኃላፊነትና ግዴታ 4. Responsibilities and Obligations
1. ኮሚሽኑ የዚህን ደንብ ተፈጻሚነት 1. The commission shall have the
የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፣ responsibility to ensure the implementation
of this regulation.
2. እያንዳንዱ የኮሚሽኑ ሠራተኛ ይህን 2. Each and every employee of the
ደንብ ተግባራዊ የማድረግና በደንቡ Commission shall have the obligations to

የመተዳደር ግዴታ አለበት፣ put this regulation into effect and be


administered thereto.
5. የጾታ አገላለጽ 5. Gender Reference
በዚህ ደንብ ውስጥ በወንድ ጾታ The provisions of this regulation set out in the
የሰፈረዉ ድንጋጌ የሴት ጾታንም masculine gender shall also apply to the feminine

ይጨምራል gender.

6. የኮሚሽኑን የበላይ ሥራ አመራር 6. Designation of the Top Management of


ስለመሰየም the Commission

1. በኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጁ ቁጥር 1. The commissioner and deputy commissioner

93/1996 ዓ.ም አንቀጽ 8 ንዑስ shall, pursuant to the provisions of Art. 8

አንቀጽ 1 ድንጋጌ መሠረት Sub. Art. 1 of the Commission’s


establishment Proclamation No. 93/2003 be
ኮሚሽነሩና ምክትል ኮሚሽነሩ በክልሉ
selected and appointed by the Head of the
ርዕሰ መስተዳድር ተመርጠው
Regional Government.
ይሾማሉ፡፡

370
ገጽ-7ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-7

2. ኮሚሽነሩ ሜሪትን መሠረት በማድረግ 2. The Commissioner shall assign the heads of

ዋና የሥራ ሂደት መሪዎችን the core process on meritorious basis;

ይመድባል፡፡ የሌሎች የስራ ሒደቶች provided, however, that the assignment


heads of other work processes shall be
መሪዎች ምደባ ከሲቪል ሰርቪሱ
executed in conformity with the civil service
አሰራር ጋር በተጣጣመ መንገድ
working procedure on the basis of
ዉድድርን አድርጎ ይፈጸማል፡፡
completion.
ክፍል ሁለት PART TWO
ስለ ኮሚሽኑ አደረጃጀት፣ ስለስራዎች ምዘና፣ ORGANIZATION OF THE COMMISSSION,
ምደባ፣ ስለደመወዝ ስኬልና ሌሎች ልዩ EVALUATIONOF POSITIONS,

ልዩ አበሎች ASSIGNMENT, SALARY SCALE AND


OTHER VARIOUS ALLOWANCES
7. ስለ ኮሚሽኑ አደረጃጀት 7. Organization of the Commission
1. ኮሚሽኑ የተቋቋመበትን ዓላማ 1. The commission shall undertake studies with
ለማሳካትና ተልዕኮውን ከግብ regard to its own organizational structure and

ለማድረስ የሚያስችለውን human resource requirement enabling it to


accomplish the objectives of its establishment
አደረጃጀትና የሰው ኃይል ፍላጐት
and attain the mission to its goal as well as
አጥንቶ ለክልሉ መንግሥት
submit same to the Regional Government for
በማቅረብ ያስወሰናል፣
decision.
2. ኮሚሽኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2. Where the organizational structure which the
1 መሠረት ያስወሰነው አደረጃጀት commission has caused to be decided upon

ተጨማሪ በጀት የሚጠይቅ ሆኖ pursuant to sub. Art. 1 of this Article hereof


requires additional budget, the commission
የተገኘ እንደሆነ ተግባራዊ ከመደረጉ
shall first submit same to the Regional
በፊት የሚያስፈልገውን በጀት
Government and obtain its approval prior to
ለክልሉ መንግሥት በማቅረብ
implementation.
ያስፈቅዳል፡፡
8. ስለ ሥራዎች ምዝናና አመዳደብ 8. Evaluation and Classification of Positions
1. አንድ የሥራ መደብ ከአገልግሎቱ 1. A position shall, having been evaluated with
ዓይነት፣ ተግባር፣ ከሙያው ወይም respect to its service type duty, professional

371
ገጽ-8ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-8

ከሥራው ዘርፍ፣ ከስራው ከባድነትና or occupational stream, difficulty and


ውስብስብነት፣ ካሉበት ኃላፊነቶች፣ complexity of the duty, extent of

ከሚጠይቀው ትምህርት፣ ልምድ፣ responsibilities, requirements of education,


experience, knowledge, ability and skill,
ዕውቀት፣ ችሎታና ክህሎት አንፃር
be classified into various sub-positions and
እየተመዘነ በክፍለ ስራና በደረጃ
grades.
ይመደባል።

2. አንድ የሥራ መደብ፦ 2. Reclassification of a position shall be


carried out where:
ሀ. የመጀመሪያው ምደባ ስሕተት ሆኖ A. the original classification has been found to
ሲገኝ፣ be wrong ;

ለ. ምደባውን ለመለወጥ በቂ የሆነና B. new information, not previously disclosed


ቀደም ሲል ያልተገለፀ አዲሰ መረጃ and sufficient to alter the classification is so

ሲቀርብ ወይም submitted; or

ሐ. በኮሚሽኑ አቋም መሻሻል ወይም C. The duties and responsibilities of the


በአሠራር ለውጥ ምክንያት የሥራ position have been changed as a result of the

መደቡ ተግባርና ኃላፊነት ሲለወጥ revision of the structure or change of


working procedure of the commission.
እንደገና ይመደባል።
3. በሠራተኛ የተያዘ የሥራ መደብ በዚህ 3. When the position already occupied by an
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት employee is reclassified pursuant to Sub.Art.

እንደገና ሲመደብ፦ (2) of this Article hereof:

ሀ. ከፍ ባለ ደረጃ ከተመደበና ሠራተኛው A. With regard to a higher grade, an employee


የሚጠይቀውን ተፈላጊ ችሎታ occupying the position shall be promoted to

የሚያሟላ ከሆነ የደረጃ እድገቱ this higher grade provided that he has met

ይሰጠዋል፣ the qualification requirements for same


thereof;
ለ. ዝቅ ባለ ደረጃ ከተመደበ ወይም ከፍ B. In case of the lower grade if the employee
ባለ ደረጃ ተመድቦ ሠራተኛው occupying the position does not meet the

የሚጠየቀውን ተፈላጊ ችሎታ qualification requirements even though he


has been assigned to a higher grade, the
የማያሟላ ሆኖ ከተገኘ የዚህ ደንብ

372
ገጽ-9ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-9

አንቀጽ 31 ንዑስ አንቀጽ 6 ድንጋጌ provision Art. (31) Sub. Art. (6) of this
ተፈፃሚ ይሆናል። regulation shall apply thereto.

4. ባልተፈቀደ የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ 4. No appointment, promotion, transfer or


መቅጠር፣ ማሳደግ፣ ማዛወር ወይም demotion shall be permitted to any position,

ከደረጃው ዝቅ አድርጐ መመደብ which has not been classified.

አይፈቀድም።
5. ኮሚሽኑ ይህንን ደንብ ተከትሎ 5. The commission may, following this
እንደአስፈላጊነቱ የኮሚሽኑ የሥራ regulation, issue specific directives in which

መደቦች አመዳደብ ተፈፃሚ the classification of its positions would be


applied, as deemed necessary.
የሚሆንበትን ዝርዝር መመሪያ ሊያወጣ
ይችላል።
9. ስለ ደመወዝ ስኬል 9. Salary Scale
1. ኮሚሽኑ ለሥራ መደቦች የሚያገለግል 1. The commission shall study salary scales to
የደመወዝ ስኬል እያጠና ለክልሉ be applicable to the positions and submit

መስተዳድር ም/ቤት ለውሣኔ same to the Council of the Regional


Government for decision, and cause its
ያቀርባል፤ ሲፈቀድም በተግባር ላይ
implementation upon approval.
እንዲውል ያደርጋል።
2. የደመወዝ ስኬሉ ለእያንዳንዱ ደረጃ 2. The salary scale shall have the base and
መነሻና መድረሻ ደመወዝ፣ እንዲሁም maximum pay and steps indicating

በየጊዜው የሚደረገውን የደመወዝ periodical increments for each grade.

ጭማሪ የሚመለክቱ እርከኖች


ይኖሩታል።
3. ኮሚሽኑ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው 3. Where it has found it necessary, the
በየጊዜው የሚደረጉ የኢኮኖሚ commission shall undertake periodical

ለውጦችንና ሌሎች ሁኔታዎችን ያገናዘበ revision of salary scales based on the


economic changes and other relevant
የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ ጥናት
conditions and submit same to the Regional
ያካሂዳል፣ ለክልሉ መንግሥት አቅርቦ
Government and cause the determination of
ያስወስናል።
same.

373
ገጽ-10ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-10

10. ለእኩል ሥራ እኩል ደመወዝ 10. Equal pay for Equal work
ስለመክፈል
እኩል ዋጋ ያላቸው የሥራ All positions of equal value shall have equal
መደቦች እኩል መነሻ ደመወዝ base salary.

ይኖራቸዋል።
11. ስለ ደመወዝ ክፍያ 11. Payment of Salary
ኮሚሽኑ በየወሩ መጨረሻ ለሠራተኞቹ The commission shall, at the end of every month,
ወይም ለሕጋዊ ወኪሎቻቸው የደመወዝ make payments of salary to its employees or their

ክፍያ ይፈጽማል። legal representatives.

12. ስለ ደመወዝ ጭማሪ 12. Salary Increment


1. የኮሚሽኑ ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ 1. The employees of the commission shall be
የሚያገኙት በሥራ አፈፃፀም ምዘና entitled to periodical salary increments on the

ውጤት ላይ በመመስረት ይሆናል። basis of their performance evaluation result.

2. ኮሚሽኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. The commission shall issue a directive which
ሥር የተመለከተውን መርህ በተግባር would enable it to put into effect the principle

ላይ ለማዋል የሚያስችለውን መመሪያ specified under Sub-Art. 1 of this Article hereof.

ያወጣል።

13. የደመወዝ ክፍያን ስለመያዝና 13. Withholding and Deduction of Salary


ስለመቁረጥ
1. የማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ 1. The salary of an employee of the commission may

ደመወዝ፡- not be withheld or deducted except in accordance


with:
ሀ. በሠራተኛው የጽሁፍ ስምምነት፣ A. The written consent of the employee;

ለ. በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም B. Court order; or

ሐ. በህግ በተደነገገው መሠረት ካልሆነ C. the provision of law.


በስተቀር ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ
አይችልም፡፡

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ፊደል 2. Monthly deductions from the salary of an

ተራ ቁጥር /ለ/ ወይም/ሐ/ መሠረት employee to be made pursuant to Sub.Art.

374
ገጽ-11ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-11

ከሠራተኛ ደመወዝ በየወሩ (B) or (C) of this Article hereof shall not
የሚቆረጠው ከደመወዙ ከአንድ ሶስተኛ exceed one third of his salary.

ሊበልጥ አይችልም፡፡
14. ስለ ልዩ ልዩ አበሎች 14. Various Allowances
1. ማናቸውም አበል የሚከፈለው 1. Any allowance shall be paid for the purpose
የመንግሥትን ሥራ ለማከናወን of carrying out the duties of the Government.

አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ብቻ ይሆናል፡፡

2. ኮሚሽኑ ልዩ ልዩ የአበል አይነቶችንና 2. The commission shall undertake studies on


ክፍያዎችን እያጠና ለክልል various allowance categories and payments

መስተዳድር ምክር ቤት ለውሣኔ and submit same to the Council of the


Regional Government for decision and cause
ያቀርባል፤ ሲፈቀድም በሥራ ላይ
their implementation on approval.
እንዲውሉ ያደርጋል፡፡
ክፍል ሦስት PART THREE
ስለ ሰው ኃይል እቅድ፣ ስለሠራተኛ MANPOWER PLANNING,

ምልመላ፣ መረጣ፣ ቅጥር፣ ስምሪትና የሥራ SELECTION,RECUIREMENT,DEPLOYMENT

አፈፃፀም ምዘና AND PERFORMAMNCE EVALUATION OF


EMPLOYEEES
15. ስለ ሰው ኃይል ዕቅድ 15. Manpower Planning
1. የሰው ሀይል ዕቅድ ዓላማ ኮሚሽኑ 1. The objective of the man power planning

በስትራቴጂዊ እቅዱ ላይ የተቀመጡትን shall aim at serving the commission to take

ግቦች ለማሳካት፣ የሰው ኃይል ፍላጎቱን measures in order to attain goals specified in
the strategic plan, forecast its man power
ለመተንበይ፣ የሚያስፈልገውን የሰው
requirements, acquire the man power
ሀይል በዓይነትና በብዛት ለማሟላት፣
necessary, in both kind and quality, develop
ለማልማትና በአግባቡ ለመጠቀም
and properly utilize same, monitor and
የሚያግዙ እርምጃዎችን ለመውሰድና
evaluate its results as well as introduce
ውጤቱንም በየጊዜው እየገመገሙ
rectification steps from time to time.
ማሻሻያዎችን ለማድረግ ማገልገል
ይሆናል።

375
ገጽ-12ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-12

2. ኮሚሽኑ ስትራቴጂዊ እቅዱን መሠረት 2. The commission shall study and implement

በማድረግ የአጭር፣ የመካከለኛና the short, medium and long term man power

የረዥም ጊዜ የሰው ሀይል እቅዱን planning on the basis of its strategic plan.

አጥንቶ ተግባራዊ ማድረግ አለበት።

3. ኮሚሽኑ የሰው ኃይል እቅድ 3. The commission may issue specific directive

አዘገጃጀትና አተገባበሩን በተመለከተ regarding the preparation and

ዝርዝር መመሪያ ሊያወጣ ይችላል። implementation of man power planning.

16. በኮሚሽኑ ለመቀጠር ስለማያበቁ 16. Conditions not Warranting


ሁኔታዎች Employment by the Commission

1. የሚከተሉት የኮሚሽኑ ሠራተኛ ሆነው 1. The followings shall not be eligible to be


ሊቀጠሩ አይችሉም ፦ hired as employees of the Commission:

ሀ. ዕድሜው ከአሥራ ስምንት ዓመት A. A person under the age of 18 years;


በታች የሆነ፣
ለ. በሕግ መሠረት ካልተሠየመ B. A person who has been convicted by a court
በስተቀር የመንግሥት ሠራተኛ ሆኖ of with competent jurisdiction, in connection

ከሥራው ጋር በተያያዘ ሁኔታ with his duties as a civil servant, for having
committed breach of trust, theft or fraud,
የእምነት ማጉደል፣ የስርቆት ወይም
unless he has been reinstated in accordance
የማጭበርበር ወንጀል ፈጽሞ
with law;
ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት
የተፈረደበት፣
ሐ. የዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ /ለ/ C. Without prejudice to the provision of Sub.
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ Art. (1) (B) of this Article hereof, a civil

በዲሲፕሊን ጉድለት ምክንያት servant who has been dismissed on grounds of


disciplinary offence, before the lapse of one
ከሥራ የተሰናበተ የመንግሥት
year from the date of his dismissal and
ሠራተኛ ከተሰናበተበት ቀን ጀምሮ
competed therewith.
አንድ ዓመት ከመሙላቱ በፊት
የተወዳደረ።

376
ገጽ-13ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-13

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ /ሐ/ 2. Notwithstanding the provision of Sub. Art.
ሥር የተመለከተው ቢኖርም ከሥራው (1) C of this Article hereof, one who has

ጋር በተያያዘ የእምነት ማጉደል፣ been dismissed on the grounds of discipline


for committing breach of trust, theft or
የስርቆት ወይም የማጭበርበር
fraudulent act in connection with his duties,
አድራጐት በዲስፕሊን ምክንያት
may not be reemployed as an employee of
ከሥራው የተሰናበተ ማንኛውም ሰው 2
the commission before the lapse of two
ዓመት ከማለፉ በፊት እንደገና
years.
በኮሚሽኑ ሠራተኝነት ለመቀጠር
አይችልም።
3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ /ሀ/ 3. Notwithstanding the provision of Sub. Art. (1)
ድንጋጌ ቢኖርም ዕድሜያቸው ከአስራ (A) of this Article hereof, the commission may

አራት ዓመት በላይ የሆናቸውና issue directives with regard to the circumstances
in which the youth above the age of 14 and
አሥራ ስምንት ዓመት ያልሞላቸው
under 18 shall be employed by the commission
ወጣቶች በኮሚሽኑ ሠራተኛነት
and the condition of service applicable to them.
ስለሚቀጠሩበትና ስለሥራ ሁኔታቸው
ኮሚሽኑ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል።
17. ስለውጭ አገር ዜጐች ቅጥር 17. Employment of Foreigners
የዚህ ደንብ አንቀጽ /25/ንዑስ አንቀጽ Without prejudice to the provision of Art. (25)
/2/ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ዜግነቱ Sub. Art. (2) of this Article hereof, a person who

ኢትዮጵያዊ ያልሆነ ሰው በኮሚሽኑ is not an Ethiopian national may not be hired to


serve as an employee of the commission thereof.
ሠራተኛነት ሊቀጠር አይችልም፡፡
18. ክፍት የሥራ መደቦችን በሠራተኛ 18. Filling of Vacancies
ስለማስያዝ
1. በብሔር-ብሔረሰብ፣ በፆታ፣ በሐይማኖት፣ 1. It is forbidden to make discrimination among job

በፖለቲካ አመለካከት፣ በአካል ጉዳት፣ seekers or the employees of the commission


because of their nation-nationality, sex, religion,
በኤች አይቪ/ኤድስ ወይም በሌላ ሁኔታ
political outlook, physical impairment,
ምክንያት በሥራ ፈላጊዎችም ሆነ በኮሚሽኑ
HIV/ADIS or any other grounds.
ሠራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ
የተከለከለ ነው።

377
ገጽ-14ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-14

2. በክፍት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ 2. A vacant position shall be filled only by a

የሚመደበው ለሥራ መደቡ person who meets the qualification required

የሚጠየቀውን ተፈላጊ ችሎታ for the position and has competed with other
candidates and scored higher than the scores
የሚያሟላና ከሌሎች ተወዳዳሪዎች ጋር
of others.
ተወዳድሮ ብልጫ ያለው ሆኖ ሲገኝ
ብቻ ነው።

3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 ድንጋጌ 3. Notwithstanding the provision of Sub-Art.

ቢኖርም ኮሚሽኑ እንደአስፈላጊነቱ (2) of this Art. hereof, the commission may,

ቁልፍ በሆኑ የሥራ መደቦች ላይ as deemed necessary, assign any professional


having appropriate working experience and
የውስጥም ሆነ የውጭ ማስታወቂያ
educational qualification, on key positions,
ሣያወጣና ሣያወዳድር ለሥራው ብቁ
it is of the belief that such a professional is
ነው ብሎ የሚያምንበትን አግባብነት
efficient for the position without announcing
ያለው የሥራ ልምድና የትምህርት
through internal and/or external notice
ዝግጅት ያለውን ባለሙያ መመደብ
without completion with one another. The
ይችላል፡፡ ቁልፍ የሆኑ የሥራ መደቦች list of key positions shall be specified by a
ዝርዝርም በአፈጻጸም መመሪያ directive thereof.
ይገለጻል፡፡

4. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ እና /2/ 4. Without prejudice to the provisions Sub. Art.

ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣ (1) and (2) of this Article hereof, priority

በውድድር ውጤታቸው እኩል ለሆኑ shall be given to those female candidates


who may be equal to others in their
ሴት አመልካቾች ቅድሚያ ይሰጣል።
competitive scores.
5. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ፣ /2/ 5. Notwithstanding the provision of Sub. Arts.

እና /3/ ድንጋጌዎች ቢኖሩም፣ (1), (2), and (3) of this Article hereof,

ከተወዳዳሪዎች መካከል ዝቅተኛውን priority shall be given to those persons with


disability who may have met minimum pass
የውድድር ማለፊያ ነጥብ ለሚያሟሉ
marks in the competition among from the
የአካል ጉዳተኞች ቅድሚያ ይሰጣል።
candidates.

378
ገጽ-15ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-15

6. ክፍት የሥራ መደቦችን በሠራተኛ 6. Vacant positions may be filled through

ማስያዝ የሚቻለው የሰው ኃይል ዕቅድን employment, promotion, or transfer on the

መሠረት በማድረግ በቅጥር፣ በእድገት basis of man power planning.

ወይም በዝውውር ይሆናል።


19. ማስታወቂያ ስለማውጣትና ለቅጥር 19. Vacancy Announcement and Examination
ስለሚወጣ ፈተና for Employment

1. ኮሚሽኑ ክፍት የሥራ ቦታ ሲኖረው 1. The commission shall, wherever there is a

በሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ vacant position, invite candidates for

የሥራ ሂደት በኩል ማስታወቂያ competition by calling upon them through


notice via the human resource management
በማውጣት አመልካቾችን ለውድድር
support process.
መጋበዝ አለበት።
2. ስለማስታወቂያው አወጣጥ፣ ፈተና 2. The commission may issue directives with

አዘገጃጀት፣ አሰጣጥና ውጤት አገላለጽ regard to the announcement of the notice,

ኮሚሽኑ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል። preparation and administration of the


examination as well as the notification of
the results thereof,
20. ስለ ሕክምናና ከወንጀል ነፃ 20. Medical Certificate and Evidences to
ስለመሆን የሚቀርቡ ማስረጃዎች Prove Free from Crime

ፈተናውን ካለፉት መካከል ከፍተኛ ውጤት A candidate who has scored the highest result shall,
ያገኘው ተወዳዳሪ ተመርጦ ለአገልግሎቱ having been selected among from those who have
ተስማሚ መሆኑን የሚያረጋግጥ የሕክምና passed the examination, be made to submit a
medical certificate showing his fitness for the
ማስረጃ እንዲሁም በዚህ ደንብ አንቀጽ /16/
service and a written statement of evidence from the
ንዑስ አንቀጽ /1/ /ለ/ ከተጠቀሱት
police to prove that he is free from those crimes
ወንጀሎች ነፃ መሆኑን የሚያረጋግጥ
specified under Art. 16 Sub-Art. 1 (B) of this
የፖሊስ ማስረጃ እንዲያቀርብ ይደረጋል።
regulation hereof.
21. ሠራተኛን ስለመቅጠርና ስለቃለ 21.Recruitment of Employees and Oath
መሐላ Fidelity

1. በቁልፍ የሥራ መደቦች ላይ 1. A candidate shall be issued and provided

379
ገጽ-16ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-16

የተመረጠው እጩ የሥራ መደቡን with a letter of employment on probation


መጠሪያ፣ የተመደበበትን ደረጃ፣ having been signed by the commission in

ደመወዙንና ሥራውን የሚጀምርበትን case of those persons to be assigned on key


positions, whereas such letter ought to be
ቀን የሚገልጽ በኮሚሽነሩ የተፈረመ፣
signed by the head of human resource
ከቁልፍ የሥራ መደቦች ውጭ ባሉ
management support process where it refers
የሥራ መደቦች ላይ ሲሆን ደግሞ
to other persons to be assigned on position
በሰው ሀይል ሥራ አመራር ደጋፊ
outside the key ones. The said letter shall
የሥራ ሂደት መሪ የተፈረመ የሙከራ
state the title of the position, its grade,
ቅጥር ደብዳቤ ከሚያከናውነው የሥራ
amount of salary and date of commencement
መደብ ዝርዝር መግለጫ ጋር of his work having been prepared together
ተዘጋጅቶ ይሰጠዋል። with the job description of such position.
2. የተቀጠረው የኮሚሽኑ ሠራተኛ ሥራ 2. The newly appointed employee shall, before

ከመጀመሩ በፊት የሚከተለውን ቃለ the commencement of his work, take the

መሐላ ይፈጽማል፦ following oath:

እኔ-------------------በኮሚሽኑ ሠራተኛነቴ “I -------------------------- being an employee of the


ከሁሉም በላይ አድርጌ በእውነትና በታማኝነት commission solemnly and sincerely swear that above all
ሕዝብን ለማገልገል፣ በማንኛውም ጊዜ ሕገ else faithfully serve the people and at all times respect
መንግሥቱንና ለማክበርና the constitution and other laws of the country and not to
የአገሪቱን ሕጎች
disclose to any party the secrets revealed to me by reason
በሥራዬ ምክንያት ያወቅሁትንና በሕግ ወይም
of my duties and others that are stated as constituting
በአሰራር በሚስጥርነት የተመደቡትን ለሌላ
secret by law or practice as well as to execute the
ለማንኛውም ወገን ላለመግለጽ እንዲሁም
policies of the Government.”
የመንግሥትን ፖሊሲዎች ለመፈፀም ቃል
እገባለሁ።

22. ስለ መቅጠሪያ ደመወዝ አወሳሰን 22.Determination of Employment Salary


ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የሆነ የኮሚሽኑ Any newly hired employee of the commission shall be
ሠራተኛ በኮሚሽኑ ሠራተኞች የደመወዝ ስኬል paid the base salary determined for the position to which
መሠረት ለሚመደብበት የሥራ መደብ he is assigned in accordance with the salary scales of
the commission’s employees.
የተወሰነው መነሻ ደመወዝ ይከፈለዋል።

380
ገጽ-17ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-17

23. የሙከራ ጊዜ 23.Probation Period


1. የሙከራ ጊዜ አላማ አዲስ የተቀጠረ 1. The objective of the probation period shall be
የኮሚሽኑ ሠራተኛ ስለ ሥራ አፈፃፀሙ to prove the competence of a newly hired

ክትትል እየተደረገ ብቃቱን ማረጋገጥ employee of the commission through follow-up


of his performance.
ይሆናል።
2. የሠራተኛው የሙከራ ጊዜ 2. The probation period of the employee on the
በተቀጠረበት የሥራ መደብ ላይ position of his employment shall last for six

ለስድስት ወራት የሚዘልቅ ሆኖ months and his performance shall be evaluated


every three months.
የሥራ አፈፃፀም ውጤቱ የሚመዘነው
በየ3 ወሩ ይሆናል።
3. በስድስት ወሩ የሙከራ ወቅት 3. Those employees whose performance results
ከአጥጋቢ የሥራ አፈፃፀም ውጤት have become below satisfactory within the six-

በታች የሆኑ ሠራተኞች ያለተጨማሪ month probation period shall be dismissed by


the human resource management support
ሥነ-ሥርዓት በሰው ሀይል ሥራ
process, regardless of any procedure.
አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት
አማካኝነት እንዲሰናበቱ ይደረጋል።
4. የዚህ ደንብ አንቀጽ /56/ ንዑስ አንቀጽ /2/ 4. Without prejudice to the provisions of Art. 56 Sb.
እና /3/ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው Arts. (2) and (3) of this regulation herein below,

በሙከራ ላይ ያለ የኮሚሽኑ ሠራተኛ where the employee of the commission on

ከሥራ በመጣ ህመም ወይም ከስራው ጋር probation is absent from his duty because of
sickness resulting from work or injury in connection
በተያያዘ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት
with his work and presented evidence stating that he
ከሥራ የቀረ እንደሆነ እንዲሁም ከአቅም
was absent due to force majeure, he shall be
በላይ በሆነ ምክንያት መሆኑን የሚገልጹ
allowed to complete the remaining probation period
ማስረጃዎችን ያቀረበ እንደሆነ
starting from the date of his recovery.
ያልጨረሰውን የሙከራ ጊዜ ከሕመሙ
ወይም ከጉዳቱ ከዳነበት ጊዜ አንስቶ
በሚቀሩት ቀናት እንዲጨርስ ይደረጋል፡፡
5. በሙከራ ላይ የሚገኝ የኮሚሽኑ 5. Where an employee of the commission on
ሠራተኛ ከአቅም በላይ በሆነ probation is absent from work due to force
majeure for a period less than one month, his

381
ገጽ-18ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-18

ምክንያት ከአንድ ወር በታች በሥራው performance evaluation will cover only the
ላይ ካልተገኘ በሥራው ላይ የተገኘበት period in which he has been at work.

ጊዜ ብቻ ታስቦ የሥራ አፈፃፀም


ይሞላለታል፡፡
6. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /5/ ድንጋጌ 6. Notwithstanding the provision of Sub. Art. (5) of
ቢኖርም በወሊድ ምክንያት ከአንድ ወር this Article herein below, where an employee on

በላይ በመደበኛ ሥራዋ ላይ ያልተገኘች probation is absent due to maternity leave for a
period of more than one month, she shall be
የሙከራ ሠራተኛ የወሊድ ፈቃዷ
allowed to complete the remaining probation period
እንደተጠናቀቀ ቀሪውን የሙከራ ጊዜ
following the end of her maternity leave; provided,
እንድትጨርስ ይደረጋል፡፡ ሆኖም በሥራ
however that if her absence is less than one month,
ላይ ያልተገኘችበት ጊዜ ከአንድ ወር
her performance evaluation will cover only the
በታች ከሆነ የሥራ አፈፃፀም ምዘና
period in which she has been absent from work.
ውጤቷ በሥራ ላይ በቆየችበት ጊዜ ታስቦ
ይሞላላታል፡፡
7. በዚህ ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ 7. Unless otherwise provided for under this
በስተቀር በሙከራ ላይ ያለ regulation, any employee of the commission on

የኮሚሽኑ ሠራተኛ የሙከራ ጊዜውን probation shall enjoy rights and obligations that of
any permanent employee of the commission may
የጨረሰ ማንኛውም ቋሚ
deserve.
የኮሚሽኑ ሠራተኛ ያለው ዓይነት
መብትና ግዴታ ይኖረዋል፡፡

24. ቋሚ የኮሚሽኑ ሠራተኛ ስለመሆን 24. Permanent Employment


1. በሙከራ ጊዜው አጥጋቢ ወይም ከዚያ 1. Where the employee of the commission on
በላይ የሆነ የሥራ አፈፃፀም ምዘና probation has recorded satisfactory or above

ውጤት ያስመዘገበ የኮሚሽኑ ሠራተኛ satisfactory performance results, a letter of


permanent employment shall be issued to him.
ቋሚ መሆኑን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ
ይሰጠዋል፡፡
2. በሙከራ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ 2. If the performance evaluation result of the
የሥራ አፈፃፀም ምዘና ውጤቱ ጊዜውን employee on probation is not recorded on

ጠብቆ ካልተሞላለት የሚመለከተው time, such performance evaluation shall be


carried out within one month regardless of
የሥራ ኃላፊ የሚኖርበት ተጠያቂነት

382
ገጽ-19ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-19

እንደተጠበቀ ሆኖ በአንድ ወር ጊዜ the accountability of the official concerned.


ውስጥ የሥራ አፈፃፀም እንዲሞላለት No dismissal of employees from job shall be

ይደረጋል፡፡ ዘግይቶ በተሞላ የሥራ carried out because of undue delay of


recording performance evaluation results.
አፈፃፀም ምክንያት ሠራተኞችን ከስራ
ማሰናበት አይቻልም፡፡
25. ጊዜያዊ ሠራተኛን ስለመቅጠር 25. Temporary Employment
1. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ ድንጋጌ 1. Without prejudice to the provisions of Sub. Art.
እንደተጠበቀ ሆኖ ኮሚሽኑ ጊዜያዊ ሠራተኛ (2) of this Article herein below the commission

ሊቀጥር የሚችለው የዘላቂነት ባሕሪ በሌለው may hire a temporary employee for the job

ሥራ ላይ ይሆናል፡፡ ሆኖም ሁኔታዎች which is not permanent in nature; provided,


however, that it may, where circumstances so
ሲያስገድዱ በቋሚ የሥራ መደብ ላይ
require, hire temporary employees on permanent
ጊዜያዊ ሠራተኛ መቅጠር ይቻላል፡፡
position.
2. ኮሚሽኑ ከፍተኛ ባለሙያ ለሚጠይቅ 2. The commission may hire a foreign national on
ማናቸውም ክፍት የሥራ መደብ በደረጃ temporary basis where it is proved that it is

እድገት፣ በዝውውር ወይም በቅጥር impossible to fill a vacant position requiring a

ኢትዮጵያዊ ባለሙያ ለማግኘት high level professional by an Ethiopian by way


of promotion, transfer, or employment.
አለመቻሉን ያረጋገጠ እንደሆነ የውጭ
አገር ዜጋ በጊዜያዊነት ሊቀጥር ይችላል፡፡

3. ኮሚሽኑ ስለጊዜያዊ ሠራተኞች 3. The commission may issue detailed


አቀጣጠር፣ ስለሚኖሯቸው መብቶችና directives on the hiring of the temporary

ግዴታዎች እንዲሁም ስለሚጠበቁላቸው employees, rights and obligations they may


have as well as their condition of work.
የሥራ ሁኔታዎች ዝርዝር መመሪያ
ሊያወጣ ይችላል፡፡

26. ቅጥርን ስለመሰረዝ 26.Nullification of Recruitment


በማናቸውም ጊዜ ሐሰተኛ የትምህርት The recruitment of an employee within the
ወይም የሥራ ልምድ ማስረጃ በማቅረብ commission executed by having presented a

ወይም ሥልጣን በሌለው ሰው ወይም document of forged educational qualification or


working experience or by unauthorized person or
ይህንን ደንብ ወይም ደንቡን

383
ገጽ-20ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-20

ለማስፈፀም የሚወጡትን መመሪያዎች in contravention of this regulation or directives


በመተላለፍ በኰሚሽኑ ውስጥ ተፈጽሞ to be issued for its implementation shall, far from

የተገኘ የሠራተኛ ቅጥር በወንጀል criminal liability, be nullified forthwith.

የሚያስከትለው ተጠያቂነት
እንደተጠበቀ ሆኖ ወዲያውኑ ይሰረዛል፡፡

ክፍል አራት PART FOUR


ስለ ደረጃ ዕድገትና የሥራ አፈፃፀም ምዘና PRMOTION AND PERFORMANCE
EVALUATION
27. የደረጃ እድገት አላማ 27. Objectives of Promotion
የደረጃ እድገት የሚሰጠው የኮሚሽኑን Promotion shall be given for the purpose of
የሥራ ውጤት ለማሻሻልና ሠራተኛውን improving the performance of the commission

ለማበረታታት ነው፡፡ and motivating its employees.

28. ስለ ደረጃ እድገት አሰጣጥ 28. Selection for Promotion


1. በዚህ ደንብ መሠረት የሙከራ 1. Pursuant to this regulation, an employee of the
ጊዜውን ያጠናቀቀ የኮሚሽኑ ሠራተኛ commission who has completed his probation

በደረጃ እድገት ዝርዝር የአፈፃፀም period may, unless it is ascertained that


conditions depriving him from competition
መመሪያ በተመለከተው አኳኋን
for promotion are available, as indicated in
ለውድድር የማያበቁት ሁኔታዎች
promotion specific implementation directive
መኖራቸው ካልተረጋገጠ በስተቀር
thereof, compete for same in the vacant
በኮሚሽኑ ውስጥ በሚወጣ ክፍት
position to be announced in the commission.
የሥራ መደብ በደረጃ እድገት
መወዳደር ይችላል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ሥር 2. The commission shall issue the detailed
የተጠቀሰውንና የደረጃ እድገት directive specified under Sub.Art. 1 of this

የሚሰጥበትን ዝርዝር መመሪያ Article and in which promotion is to be


rendered thereof.
ኮሚሽኑ ያወጣል፡፡

384
ገጽ-21ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-21

29. የደረጃ እድገት ስለሚሰረዝበት 29. Revocation of Promotion


ሁኔታ

ሐሰተኛ ማስረጃ በማቅረብ የተገኘም Promotion obtained up on presentation of


ሆነ ህግን በመተላለፍ በሌላ fraudulent evidence or granted in any other

በማናቸውም ሁኔታ የተሰጠ የደረጃ conditions in contravention of the law may,


apart from disciplinary and criminal liability,
እድገት በዲስፕሊንና በወንጀል
be revoked at any time.
የሚያስከትለው ተጠያቂነት
እንደተጠበቀ ሆኖ በማናቸውም ጊዜ
ሊሰረዝ ይችላል።

30. የሥራ አፈፃፀም ምዘና 30. Performance Evaluation


1. በዚህ ደንብ መሠረት የሥራ 1. The objectives of performance evaluation
አፈፃፀም ምዘና አላማዎች shall, pursuant to this regulation, be the

የሚከተሉት ይሆናሉ፦ following:

ሀ. የኮሚሽኑ ሠራተኞች ሥራቸውን A. To put in place an evaluation system capable


በተሟላ ሁኔታ እንዲያከናውኑ of measuring the performance of the

በተቋም፣ በሥራ ሂደትና በግለሰብ commission’s employees at the institutional,


work process and individual levels so that
ደረጃ የሚለካ የምዘና ስርዓት
they would fully discharge their duties.
መዘርጋት፣

ለ. ተከታታይ የሥራ አፈፃፀም ምዘና B. To make employees of the commission


በማካሄድና የሠራተኞችን ጠንካራና efficient by having evaluated their activities

ደካማ ጐኖች በመለየት ቀጣዩ የሥራ on continuous basis and thereby identified
their strengths and weaknesses with a view
አፈፃፀማቸው እንዲሻሻል አድርጐ
to improving their future performance;
ውጤታማ እንዲሆኑ ማብቃት፣
ሐ. የሠራተኞችን የስልጠናና የመሻሻል C. To appropriately identify and recognize the
ፍላጐት በትክክል ለይቶ ማወቅ፣ training and improvement needs of the
employees;

385
ገጽ-22ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-22

መ. ሠራተኞች በውጤት ላይ D. To create favorable conditions in which the


የተመሠረተ ማትጊያ የሚያገኙበትን employees would obtain incentives on the

ምቹ ሁኔ መፍጠርና basis of their achievements; and

ሠ. የኮሚሽኑ የበላይ ኃላፊዎችና የሥራ E. To enable the heads of the commission and
ሂደት መሪዎች በተጨባጭ መረጃ the work process owners render

ላይ ተመስርተው አስተዳደራዊ administrative decisions on the basis of the


concrete evidence.
ውሣኔዎችን እንዲሰጡ ማስቻል፡፡
2. ዝርዝሩ ኮሚሽኑ በሚያወጣው 2. Its details to be determined in a directive to
መመሪያ የሚደነገግ ሆኖ የሥራ be issued by the commission, performance

አፈፃፀም ምዘና ግልፅ በሆነ evaluation shall be implemented based on


transparent working procedure.
የአሠራር ሥርዓት ላይ ተመሥርቶ
የሚፈፀም ይሆናል።
ክፍል አምስት PART FIVE
TRANSFER AND DEPLOYMENT
ዝውውርና ድልድል

31. የውስጥ ዝውውር 31. Internal Transfer


1. ኮሚሽኑ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ 1. Where the commission finds it necessary
ሲያገኘው ሠራተኛውን በኮሚሽኑ for the duty, it may transfer an employee

ውስጥ በተመሳሳይ የሥራ ደረጃና from one position to a similar position

ደመወዝ፣ ከአንድ የሥራ መደብ having equal grade and salary or from one
work place to another work place in a similar
እኩል ደረጃ ወደአለው ሌላ
grade and salary within the commission.
ተመሣሣይ የሥራ መደብ ወይም
ከአንድ የሥራ ቦታ ወደ ሌላ የሥራ
ቦታ በማዛወር ሊያሰራ ይችላል፡፡

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. Where there are employees of the
መሠረት በውስጥ ዝውውር ሊሞላ commission who are interested to work on a

በሚችል ክፍት የሥራ መደብ ላይ vacant position possibly occupiable with

መስራት የሚፈልጉ የኮሚሽኑ internal transfer pursuant to Sub. Art. (1) of

386
ገጽ-23ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-23

ሠራተኞች ሲኖሩ ዝውውሩ በውድድር this Article, such transfer shall be executed
ይፈፀማል፡፡ on the basis of competition.

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 ስር 3. Notwithstanding the provision of Sub-Art.


የተደነገገው ቢኖርም እንደ አስፈላጊነቱ (2) of this Article hereof, an internal transfer

ቁልፍ በሆኑ የሥራ መደቦች ላይ may, with regard to key positions, be

በኮሚሽኑ የበላይ ሥራ አመራር ውሣኔ executed without competition on the


decision of the top management of the
የውስጥ ዝውውር ያለውድድር ሊፈጸም
commission, as deemed necessary.
ይችላል፡፡

4. በዚህ አንቀጽ ንዑሰ አንቀጽ /1/ 4. Notwithstanding the provision of Sub. Art.
የተደነገገው ቢኖርም በኮሚሽኑ ላይ (1) of this article hereof, it shall possible to

አደጋ እንዳይደርስ ለመከላከል ወይም temporarily transfer an employee of the

አደጋው ያደረሰውን ጉዳት ለማስተካከል commission for the period not exceeding one
year, without reducing his salary,
አንድን የኮሚሽኑ ሠራተኛ ደመወዙ
irrespective of his grade or type of work so
ሳይቀነስ፣ ደረጃው ወይም የሥራው
as to prevent the occurrence of disaster on
ዓይነት ሳይጠበቅ ከአንድ ዓመት
the commission or to rectify the damage
ላልበለጠ ጊዜ በጊዜያዊነት አዛውሮ
caused by the disaster thereof.
ማሠራት ይቻላል፡፡

5. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ በጤና 5. Where it is proved by a medical certificate


መታወክ ምክንያት በያዘው የሥራ that any employee of the commission is no

መደብ ወይም ባለበት የሥራ ቦታ ላይ longer to work on his current position or at

ሊሰራ አለመቻሉ በሃኪም ማስረጃ the place where he is assigned due to poor
health condition, he may be transferred to:
ሲረጋገጥ፡-
ሀ/ በተመሣሣይ ደረጃ ሊመደብበት A. a grade similar to the one he has occupied,
የሚችል ክፍት የሥራ መደብ ካለ where a vacant position with similar grade is

በያዘው ደረጃ ወይም readily available for his possible assignment;


or
ለ/ በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ B. a lower glade, where a vacant position on
የሚችልበት ክፍት የሥራ መደብ which he may be assigned in a similar grade

387
ገጽ-24ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-24

ከሌለና ሠራተኛው በዝቅተኛ ደረጃ is not available and the emplyee is willing to
ላይ ለመሥራት ፈቃደኛ ከሆነ be transferred to a position of lower grade,

የሥራ ደረጃው ብቻ ተቀንሶ ወደ


ሚስማማው የሥራ መደብ ወይም
የሥራ ቦታ ይዛወራል።
6. የአንድ ቋሚ የኮሚሽኑ ሠራተኛ የሥራ 6. Where the position of a permanent employee
መደብ የተሰረዘ እንደሆነ በኮሚሽኑ of the commission is cancelled, he shall be

ውስጥ ተመሣሣይ ደረጃ ወዳለው የሥራ transferred to another similar position of an

መደብ ይዛወራል፡፡ equal grade within the commission.

32. ከሌላ መስሪያ ቤት በስምምነት 32. Transfer from another Government


ስለሚደረግ ዝውውር Office on Agreement

1. በክልሉ ውስጥ ሠራተኛን ከአንድ 1. Transfer of an employee from one


የመንግሥት መስሪያ ቤት ወደ ኮሚሽኑ government office to the commission within

አዛውሮ ማሠራት የሚቻለው በግልጽ the Region shall be executed on competition


basis by posting a notice.
በሚወጣ ማስታወቂያ መሠረት
በውድድር ይሆናል፡፡

2. ሠራተኛው የክልሉ የመንግሥት መስሪያ 2. It shall be to transfer a civil servant of the regional
ቤት ወይም የፌደራል የመንግሥት government office to the commission or from the

መስሪያ ቤት እና ሠራተኛው የሚገኝበት federal government office to the commission if the

ክልል የመንግሥት መስሪያ ቤት ወይም concerned employee, the regional government


office or the federal government office and the
የፌደራል መንግሥት መስሪያ ቤት
regional government office or the federal
ሲስማሙ አንድን የክልል ወይም የፌደራል
government office, in which the employee works,
መንግስት መ/ቤት የመንግሥት ሠራተኛ
so agree.
ወደ ኮሚሽኑ ወይም ከፌደራል የመንግሥት
መስሪያ ቤት ወደ ኮሚሽኑ አዛውሮ ማሠራት
ይቻላል፡፡

388
ገጽ-25ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-25

33. በትውስት ስለሚደረግ ዝውውር 33. Transfer on Secondment


1. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ላኪው የመንግሥት 1. Where it is found necessary, it shall be possible
መስሪያ ቤትና ሠራተኛው ሲስማሙ to second a civil servant to the commission so

አንድን የመንግሥት ሠራተኛ ወደ that he would perform a duty for a period of


time not exceeding one year if the sending
ኮሚሽኑ ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ
government office and the civil servant so
በትውስት ተዛውሮ እንዲሠራ ማድረግ
agree.
ይቻላል፡፡

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. Notwithstanding Sub. Art. (1) of this Article
የተደነገገው ቢኖርም የክልሉ መንግሥት hereof, the regional government may transfer

በሀገር ወይም በሕዝብ ላይ አደጋ an employee of the commission without


affecting his salary from one regional
እንዳይደርስ ለመከላከል ወይም አደጋው
government office to another regional
ያደረሰውን ጉዳት ለማስተካከል ሲባል
government office or, based on the request of
አንድን የኮሚሽኑ ሠራተኛ በያዘው
the regional state, to another regional
ደመወዝ ከአንድ የክልል መንግሥት
government office for a period not exceeding
መስሪያ ቤት ወደ ሌላ የክልል
one year with a view to preventing the
መንግሥት መስሪያ ቤት ወይም በክልሉ
occurrence of disaster on the nation or the
መንግሥት ጥያቄ መሠረት ወደ ሌላ people or rectifying the damage caused by
የክልል መንግሥት መስሪያ ቤት such danger.
ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ አዛውሮ
ማሠራት ይችላል፡፡

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 3. Where a civil servant is seconded in accordance
መሠረት በትውስት የተዛወረ ሠራተኛ፡- with Sub. Art. (1) of this Article hereof:

ሀ. ደመወዙና ሌሎች ማናኛውም A. His salary and any other benefits shall not be
ጥቅሞቹ በዝውውሩ ምክንያት affected because of the transfer;

አይጓደሉበትም፣
ለ. የሥራ አፈፃፀም ምዘና ውጤቱ B. The results of his performance evaluation
በኮሚሽኑ ተሞልቶ ለአሰሪዉ shall be recorded by the commission and

389
ገጽ-26ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-26

መስሪያ ቤት ይተላለፍለታል፣ transferred to the employing government


office:
ሐ. የዲስፕሊን ጥፋት ፈጽሞ የተገኘ C. Where he is found to have committed
እንደሆነ የዲስፕሊን እርምጃ disciplinary offences, it shall be the

የሚወሰድበት በቀጣሪው employing government office which would


take disciplinary measures against him.
መስሪያቤት አማካኝነት ይሆናል፡፡
34. ስለ ድልድል 34. Deployment
1. በኮሚሽኑ የሚገኝ ክፍት የሥራ መደብ 1.The filling of a vacant position in the
ከሌላ የመንግሥት መስሪያ ቤት commission through redeployment of a civil

በሚደለደል የመንግሥት ሠራተኛ servant from another government office shall

እንዲያዝ የሚደረገው መስሪያ ቤቱ be made only where the government office is


closed or it has redundant manpower or the
የተዘጋ ወይም ትርፍ የሰው ሀይል
position of the civil servant is so cancelled
ሲኖረው ወይም የሥራ መደቡ የተሰረዘ
thereof.
ሲሆን ነው፡፡

2. ኮሚሽኑ አዲስ አደረጃጀት አጥንቶ 2. The commission may place its employees on
ተግባራዊ ሲያደርግ ሠራተኞቹን the basis of completion whenever it puts a

በማወዳደር ደልድሎ ማሠራት new organizational structure into effect. Its


detailed implementation shall be outlined by
ይችላል፡፡ ዝርዝር አፈፃፀሙ ኮሚሽኑ
a directive which the commission may issues
ይህንን ደንብ ተከትሎ በሚያወጣው
following this regulation.
መመሪያ ይገለፃል።

3. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚደለደል 3. An employee of the commission deployed in


ሠራተኛ ቀደም ሲል ይዞት በነበረው accordance with this Article may not be

ደረጃና በአገልግሎት ዘመኑ ምክንያት subjected to the reduction of salary and other
benefits effective by virtue of his previous
ያገኝ የነበረው ደመወዝና ሌሎች
grade and service.
ጥቅሞቹ አይቀነሱበትም፡፡

390
ገጽ-27ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-27

ክፍል ስድስት PART SIX


WORKING HOURS AND VARIOUS LEAVES
የስራ ሠዓትና ልዩ ልዩ ፈቃዶች

35. መደበኛ የሥራ ሰዓት 35. Regular Working Hours

የኮሚሽኑ ሠራተኞች መደበኛ የሥራ ሰዓት The regular working hours for employees of the
እንደየስራው ሁኔታ የሚወሰን ሆኖ commission shall, as may be determined by the

በሣምንት ከ39 ሰዓት መብለጥ የለበትም፡፡ condition of the work, not exceed 39 hours a week.

36. የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት 36. Office Entrance and Departure Hours
የኮሚሽኑ ሠራተኞች የሥራ መግቢያና The office entrance and departure hours for the
መውጫ ሰዓት የክልሉ መስተዳድር employees of the commission shall be decided

ምክር ቤት በሚያወጣው መመሪያ by a regulation to be issued by the Council of


the Regional Government.
ይወሰናል፡፡

37. የትርፍ ሰዓት ሥራ 37. Overtime Work


1. የትርፍ ሰዓት ሥራ ለሰራ ማንኛውም 1. Any employee of the commission who has
የኮሚሽኑ ሠራተኛ በሠራተኛው worked overtime shall be entailed to a

ምርጫ መሠረት የማካካሻ እረፍት compensation leave or overtime pay

ወይም የትርፍ ሰዓት ክፍያ depending on his/her choice.

ይሰጠዋል፡፡

2. ኮሚሽኑ የትርፍ ሰዓት ሥራ 2. The commission shall, following this


ስለሚፈቀድባቸው ሁኔታዎች፣ regulation, issue a detailed directive

ስለክፍያው መጠንና የማካካሻ እረፍት determining the conditions for the

ስለሚሰጥበት ሁኔታ ይህንን ደንብ permission of overtime work, the amount


of payment pertaining thereto and the
ተከትሎ ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፡፡
compensation leave grants thereto.
38. ስለ ሕዝብ በዓላት እና የሣምንት 38. Public Holidays and Weekly Rest Days
የእረፍት ቀናት
1. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ በሕዝብ 1. The salary of any employee of the

391
ገጽ-28ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-28

በዓል፣ በሳምንት የእረፍት ቀናት commission may not be deducted for not
ወይም በመንግሥት ውሣኔ መስሪያ working on public holidays, weekly rest

ቤቶች ዝግ ሆነው በሚውሉበት ቀን days or during the days on which the offices
are closed pursuant to the decision of the
ባለመስራቱ መደበኛው የደመወዝ
government.
ክፍያ አይቀነስበትም፡፡
2. የሥራው ሁኔታ አስገድዶ በሕዝብ 2. Where, having been compelled by the nature
በዓል፣በሣምንት የእረፍት ቀናት of the work, an employee of the commission

ወይም በመንግሥት ውሣኔ is instructed to work on public holidays,

መስሪያቤቶች ዝግ ሆነው በሚውሉበት weekly rest days or during the day on which
the offices are closed pursuant to the
ቀን እንዲሰራ የታዘዘ የኮሚሽኑ
decision of the government, he shall be
ሠራተኛ ምርጫውን መሠረት
entailed to a compensation leave or overtime
በማድረግ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ወይም
pay depending on his choice.
የማካካሻ እረፍት ይሰጠዋል፡፡
39. የዓመት እረፍት ፈቃድ መሠረተ- 39. Basic Assumption of Annual Leave
ሃሣቦች
1. የዓመት እረፍት ፈቃድ የሚሰጠው 1. Annual leave shall be granted for the purpose
የኮማሽኑ ሠራተኛ ለተወሰነ ጊዜ በማረፍ of enabling an employee of the commission

አገልግሎቱን በታደሰ መንፈስ to get rest for a defined period of time and

እንዲቀጥል ለማስቻል ነው፡፡ resume his duty with a renewed sprit.

2. ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የኮሚሽኑ ሠራተኛ 2. Any newly hired employee of the commission
የአስራ አንድ ወራት አገልግሎት ከመስጠቱ shall not be entitled to annual leave prior to
በፊት የዓመት እረፍት ፈቃድ የማግኘት having rendered an eleven-month service;

መብት አይኖረዉም፡፡ ሆኖም የሙከራ provided, however, that those employees who

ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ ሠራተኞች በሌላ may have completed their probation period and
worked in other Federal and/or Regional State
የፌደራልም ሆነ የክልል መንግሥት መስሪያ
government offices may be able to use their
ቤት ሲሰሩ የቆዩ ከሆነ የ11 ወራት ቆይታ
annual leaves without waiting for the period of
ሳይጠበቅባቸው የዓመት እረፍት ፈቃዳቸውን
eleven months hereof.
መጠቀም ይችላሉ፡፡

392
ገጽ-29ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-29

3. የዓመት እረፍት ፈቃድ በገንዘብ 3. There shall be no payment in lieu of annual


አይለወጥም፤ ሆኖም የሠራተኛው leave; provided, however, that the annual leave
አገልግሎት በመቋረጡ ወይም በኮሚሽኑ not utilized either due to the termination of the

የበላይ ኃላፊ ውሣኔ እንዲተላለፍ በመደረጉ employee’s service or its transfer by the

ምክንያት ያልተወሰደ የዓመት እረፍት decision of the head of the commission shall be
converted into payment. The commission shall
ፈቃድ በገንዘብ እንዲለወጥ ይደረጋል፡፡
issue a detailed directive for its implementation.
ኮሚሽኑ ለዚሁ የሚያስፈልገውን ዝርዝር
የማስፈፀሚያ መመሪያ ያወጣል፡፡

40. የዓመት እረፍት ፈቃድ ቀናት 40. Duration of Annual Leave


1. አንድ ዓመት ያገለገለ የኮሚሽኑ 1. An employee of the commission shall be
ሠራተኛ 20 የሥራ ቀናት የዓመት entitled to annual leave of 20 working days

እረፍት ፈቃድ ያገኛል፡፡ for his first year of service.

2. ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ 2. An employee having rendered a service of


ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ዓመት አንድ more than a year shall be entitled to an

የሥራ ቀን እየታከለበት የዓመት additional leave of one working day for every

እረፍት ፈቃድ ያገኛል፡፡ ሆኖም additional year of service; provided,


however, that the maximum duration of the
በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ
annual leave granted in one budget year shall
የሚሰጠው የዓመት ዕረፍት ፈቃድ
not exceed 30 working days.
በጠቅላላው ከ30 የሥራ ቀናት መብለጥ
የለበትም፡፡

3. ቀደም ሲል በሌላ የፌደራል ወይም 3. A previous service rendered in any other


የክልል መንግሥት መስሪያ ቤት Federal or regional state offices shall be

የተሰጠ አገልግሎት ለዚህ አንቀጽ considered for the implementation of Sub.

ንዑስ አንቀጽ /2 /ድንጋጌ አፈፃፀም Art. (2) of this article hereof.

የሚታሰብ ይሆናል፡፡

41. የዓመት እረፍት ፈቃድ አሰጣጥ 41.Granting of Annual Leave


1. የዓመት እረፍት ፈቃድ የኮሚሽኑን 1. Annual leave shall be granted within the

393
ገጽ-30ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-30

እቅድ መሠረት በማድረግና በተቻለ current budget year in accordance with the
መጠን የሠራተኛውን ፍላጐት schedule to prepared and known to the

በማመዛዘን በሚዘጋጀውና ሠራተኛው employee pursuant to the plan of the


commission, due consideration being had to
እንዲያውቀው በሚደረግ ፕሮግራም
the interest of each employee, as much as
መሠረት በበጀት ዓመቱ ውስጥ
possible.
ይሰጣል፡፡
2. ሠራተኛው ፈቃዱን በሚወስድበት 2. An employee may be entitled to an advance
ጊዜ በእረፍት ላይ የሚቆይበትን ወር payment of his monthly salary at the time of

ደመወዙን በቅድሚያ ሊወስድ taking his annual leave.

ይችላል፡፡
3. የዚህ ደንብ አንቀጽ 39 ንዑስ አንቀጽ 3. Without prejudice to the provision of Art. 39
2 እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም Sub. Art. 2 of this regulation hereof, any

የኮሚሽኑ ሠራተኛ አሥራ አንድ ወር employee of the commission shall be granted

ጊዜውን ካጠናቀቀ በኋላ በተቀጠረበት annual leave for the service rendered during
the budget year in which he has been
በጀት ዓመት ለሰጠው አገልግሎት
employed, taking into account the amount of
የዓመት እረፍት ፈቃዱ በአገልግሎቱ
his service rendered after having completed the
መጠን ተሰልቶ እንዲሰጠው
period of 11 months.
ይደረጋል፡፡

4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ እና 4. An employee of the commission who resigns
/2/ ድንጋጌዎች መሠረት የበጀት after taking his annual leave in accordance with

ዓመቱ ከመጠናቀቁ በፊት ፈቃድ Sub. Arts. (1) and (2) of this Article hereof

ወስዶ አገልግሎቱን በገዛ ፈቃዱ prior the end of the budget year shall be made
to pay back part of his advance salary for which
ያቋረጠ የኮሚሽኑ ሠራተኛ አገልግሎት
he has not rendered service.
ያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ በፈቃድ ላይ
እያለ የተከፈለውን ደመወዝ
እንዲመልስ ይደረጋል፡፡

394
ገጽ-31ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-31

42. የዓመት እረፍት ፈቃድ 42. Postponement of Annual Leave


ስለማስተላለፍ
የዚህ ደንብ አንቀጽ /41/ ንዑስ አንቀጽ Notwithstanding the provision of Art. (41) Sub.
/1/ ድንጋጌ ቢኖርም የሥራው ሁኔታ Art. (1) of this regulation hereof, where,

በማስገደዱ ምክንያት ኮሚሽኑ having been compelled by the nature of the


duty, the commission is unable to grant annual
ለሠራተኛው የዓመት እረፍት ፈቃዱን
leave to the employee within the same budget
በበጀት ዓመቱ ውስጥ ሊሰጠው ያልቻለ
year the head of the commission may, upon its
እንደሆነ የኮሚሽኑ የበላይ ኃላፊ በሥራ
presentation by the process owners
ሂደት መሪዎች /አስተባባሪዎች/
/coordinators/, postpone the said annual leave
አቅራቢነት ከሁለት በጀት ዓመት
for not more than two consecutive years;
ላልበለጠ ጊዜ ሊያስተላልፈው ይችላል።
provided, however, that his annual leave not
ሆኖም ያልተጠቀመበት የዓመት እረፍት utilized therein shall be granted to him in the
ፈቃድ በሦስተኛው በጀት ዓመት third fiscal year.
ለሠራተኛው መሰጠት ይኖርበታል፡፡

43. የወሊድ ፈቃድ 43. Maternity Leave


1. ነፍሰጡር የሆነች የኮሚሽኑ ሠራተኛ፡- 1. A pregnant employee of the commission
shall be entitled to:
ሀ. ከእርግዝናዋ ጋር የተያያዘ ምርመራ A. a paid leave for medical examinations in
ለማድረግ ሐኪም በሚያዘው relation to her pregnancy in accordance with

መሠረት ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ a physician’s recommendation;

ይሰጣታል፡፡
ለ. ከመውለዷ በፊት እረፍት እንድታደርግ B. a paid leave before delivery on condition
ሐኪም ካዘዘ ደመወዝ የሚከፈልበት that such leave is recommended by a

እረፍት ይሰጣታል፡፡ physician. .

2. ነፍሰጡር የሆነች የኮሚሽኑ ሠራተኛ 2. A pregnant employee of the commission


መውለጃዋ ሲደርስ እወልዳለሁ ብላ shall be entitled to a period of 30

ከገመተችበት ቀን በፊት 30 ተከታታይ consecutive days of maternity leave

ቀናት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ፣ preceding the presumed date of her

395
ገጽ-32ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-32

እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን confinement and 60 consecutive days from


ጀምሮ 60 ተከታታይ ቀናት በአጠቃላይ the date of her delivery, in total 90

90 ተከታታይ ቀናት ደመወዝ consecutive days of maternity leave with


pay.
የሚከፈልበት የወሊድ ፈቃድ
ይሰጣታል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት 3. Where the employee has delivered on prior to
ሠራተኛዋ የተሰጣት የቅድመ ወሊድ the completion of her pre-natal leave granted
ፈቃድ ከማለቁ በፊት የወለደች እንደሆነ under Sub. Art. (2) of this Article hereof, the

ያልተጠቀመችበትን ቀሪ የቅድመ ወሊድ remaining pre-natal leave shall be granted to her

ፈቃድ ከወለደች በኋላ እንድትጠቀምበት for utilization after delivery.

ይደረጋል፡፡
4. ሠራተኛዋ የወሰደችው የቅድመ ወሊድ 4. Where the pregnant employee has not
ፈቃድ ሲያልቅ ያልወለደች እንደሆነ delivered on the presumed date, the working

እስከምትወልድበት ቀን ድረስ ባሉት days subsequently taken before her delivery

የሥራ ቀናት የምትቆይበት እረፍት shall be replaced by the annual leave.


Should she doesn’t, however, have annual
በበጀት ዓመቱ ካላት የዓመት እረፍት
leave she is entitled to rest within the said
ፈቃድ ወይም በበጀት ዓመቱ የዓመት
budget year or the following budget year
እረፍት ፈቃድ የሌላት እንደሆነ
in the absence of a remaining annual leave.
ከሚቀጥለው የበጀት ዓመት የእረፍት
ፈቃድ ይተካላታል፡፡
5. ሠራተኛዋ በዚህ አንቀጽ ንዑሰ አንቀጽ 5. Where the employee becomes sick after the
2 ሥር የተወሰነውን የወሊድ ፈቃድ completion of her maternity leave specified

ከጨረሰች በኋላ ከታመመችና ተጨማሪ under Sub. Art. 2 of this Article hereof , and

ፈቃድ የሚያስፈልጋት መሆኑ በሐኪም it is confirmed by a physician that she


requires an additional leave, she may be
ከተረጋገጠ በዚህ ደንብ አንቀጽ 44 ንዑስ
entitled to have a sick leave in accordance
አንቀጽ 1 በተደነገገው መሠረት
with the provision of Art. 44 Sub. Art. 1 of
የሕመም ፈቃድ መውሰድ ትችላለች፡፡
this regulation here below.
6. የኮሚሽኑ ሠራተኛ የትዳር ጓደኛዋ ራሱ 6. Where the spouse of the employee of the
የመንግሥት ሠራተኛ ከሆነ ከወሊድ commission is a civil servant himself, he

396
ገጽ-33ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-33

ጋር በተያያዘ ባለቤቱንና ቤተሰቡን shall be granted five work days of leave


ለመንከባከብ ይቻለው ዘንድ ደመወዝ with pay, in connection with the maternity,

የሚከፈልበት አምስት የሥራ ቀናት so as to look after his wife and his family.

ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
44. የሕመም ፈቃድ 44. Sick Leave
1. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ በሕመም 1. Any employee of the commission shall be
ምክንያት ሥራ መሥራት ያልቻለ entitled to a sick leave where he is unable to

እንደሆነ የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ perform his duties due to sickness.

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. The duration of the sick leave to be granted
መሠረት የሙከራ ጊዜውን ላጠናቀቀ to an employee of the commission who has

የኮሚሽኑ ሠራተኛ የሚሰጠው የሕመም completed his probation period pursuant to

ፈቃድ በተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜ Sub. Art. (1) of this Article hereof shall not
exceed eight months in one year or twelve
ቢወሰድም ሕመሙ ከደረሰበት
months in four years, whether counted
የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው አሥራ
consecutively or separately, starting from
ሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ከስምንት ወር
the first day of his sickness.
ወይም በአራት ዓመት ውስጥ ከአሥራ
ሁለት ወር ሊበልጥ አይችልም፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ 3. A sick leave to be granted in accordance
መሠረት የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ with Sub. Art. (2) of this Article hereof

ለመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከሙሉ shall be with full pay for the first six

ደመወዝ ጋር፣ ለሚቀጥሉት ሁለት ወራት months, with half pay for the next two
months and without pay for the remaining
ከግማሽ ደመወዝ ጋር እንዲሁም
four months respectively.
ለቀሪዎች አራት ወራት ደመወዝ
የማይከፈልበት ይሆናል፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /3/ ሥር 4. Notwithstanding the provision specified
የተገለፀው ቢኖርም የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ under Sub-Art. 3 of this article hereof, those

ህሙማን የሆኑ ሠራተኞች ለ8 ወራት employees infected by HIV/ADIS shall be

ሙሉ ደመወዝና ለቀሪዎች አራት paid full salary for eight months and half
salary for the remaining four months.

397
ገጽ-34ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-34

ወራት ደግሞ ግማሽ ደመወዝ


እንዲከፈላቸው ይደረጋል፡፡

5. የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የኮሚሽኑ 5. An employee of the commission who has


ሠራተኛ የሃኪም ማስረጃ የሚቀርብበት not completed his probation period shall be

የአንድ ወር የሕመም ፈቃድ ከደመወዝ entitled to a duration of sick leave lasting

ጋር ይሰጠዋል፡፡ one month with pay for which a medical


certificate has to be produced, with his
salary payment.
6. ማንኛዉም የኮሚሽኑ ሠራተኛሲ 6. Where any employee of the commission is
ታመም፦ absent from work due to sickness:

ሀ. ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት A. He shall, as soon as possible, notify the


ካላጋጠመው በስተቀር በተቻለ commission that he is sick, unless

ፍጥነት ሕመሙን ለኮሚሽኑ prevented from doing so by a force


majeure:
ማሳወቅ አለበት፡፡
ለ. በተከታታይ ከሦስት ቀናት ወይም B. He shall produce a medical certificate in
በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ case of absence for three consecutive days

ከስድስት ቀናት በላይ በሕመም or for more than six days within a budget
year.
ምክንያት ሥራው ላይ ካልተገኘ
የህክምና ማስረጃ ማቅረብ
አለበት፡፡
45. የጋብቻ ፈቃድ 45. Marital Leave
ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ ሲያገባ 3 Any employee of the commission shall be
የሥራ ቀናት የጋብቻ ፈቃድ ከደመወዝ granted a three-working-day marital leave in

ጋር ይሰጠዋል፡፡ case he has concluded marriage thereof.

46. የሐዘን ፈቃድ 46.Mourning leave


1. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ የትዳር 1. Any employee of the commission shall be
ጓደኛ፣ተወላጅ፣ ወላጅ ወይም እስከ entitled to a leave for three consecutive days

398
ገጽ-35ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-35

ሁለተኛ ደረጃ የሚቆጠር የሥጋ ወይም with pay in the event of the death of his spouse
የጋብቻ ዘመድ የሞተበት እንደሆነ descendant, ascendant or any other relative up

ደመወዝ የሚከፈልበት 3 ተከታታይ to the second degree by consanguinity or


affinity
ቀናት የሐዘን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

2. ሠራተኛው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2. An employee of the commission shall be


/1/ ከተመለከቱት ውጭ የቅርብ ዘመድ entitled to a leave with pay for one day in the

ወይም ወዳጅ የሞተበት እንደሆነ event of the death of his close relatives or

ደመወዝ የሚከፈልበት የአንድ ቀን friends other than those specified under Sub-
Art. (1) of this Article hereof; provided,
የሐዘን ፈቃድ ይሠጠዋል። ሆኖም በዚህ
however, that such leave shall not exceed six
ምክንያት የሚሠጥ የሐዘን ፈቃድ
days within one budget year.
በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከ6 ቀናት
መብለጥ የለበትም።

47. ከደመወዝ ጋር ስለሚሰጥ ልዩ ፈቃድ 47. Special Leave with Salary


ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ፡- Any employee of the commission shall be
entitled to special leave with pay where;
ሀ. ከፍርድ ቤት ወይም ከሌሎች በህግ A. he is summoned by the court or any other
ስልጣን ከተሰጣቸው አካላት መጥሪያ bodies authorized with power, for the time

ሲደርሰው የተጠራበት ጉዳይ utilized for the same purpose;

ለሚጠይቀው ጊዜና

ለ. በሕዝብ ምርጫ ስልጣን የሚይዙ B. he participates in the election of government


የመንግሥት ኃላፊዎችን ለመምረጥ officials, for the duration of the voting;

ሲሆን ምርጫው ለሚወስድበት ጊዜ


ከደመወዝ ጋር ልዩ ፈቃድ
ይሰጠዋል፡፡

399
ገጽ-36ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-36

ሐ. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ C. Where an employee of the commission who


የኮሚሽኑ ሠራተኛ በሕዝብ ምርጫ has completed his probation period is a

ተወዳዳሪ ሆኖ ሲቀርብ የምርጫ candidate for public election, he shall be


granted a leave with pay for the duration of
ቅስቀሳ በሚካሄድበት ወቅት እና
electoral agitation and during the time in
ምርጫው በሚከናወንበት ጊዜ
which the election is carried out.
ከደመወዝ ጋር ፈቃድ እንዲሰጠው
ይደረጋል::

48. ያለደመወዝ ስለሚሰጥ ልዩ ፈቃድ 48. Special Leave Without Pay


የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የኮሚሽኑ Where an employee of the commission who has
ሠራተኛ በበቂ ምክንያት ደመወዝ completed his probation period applies for a

የማይከፈልበት ልዩ ፈቃድ እንዲሰጠው special leave without pay on sufficient grounds,


the head of the commission may authorize the
ሲጠይቅና ይኸው የኮሚሽኑን ጥቅም
grant of such leave on condition that it may not
የማይጐዳ ሆኖ ሲገኝ የኮሚሽኑ የበላይ
adversely affect the interest of the commission.
ኃላፊ ሊፈቅድለት ይችላል፡፡የክልሉ
The Council of the Regional Government may
መስተዳድር ምክር ቤት ለዚሁ
issue a detailed directive necessary for its
የሚያስፈልገውን ዝርዝር የማስፈፀሚያ
implementation thereof.
መመሪያ ሊያወጣ ይችላል።

49. ስለ ሕክምና አገልግሎት 49. Medical Services


1. ቋሚ የኮሚሽኑ ሠራተኛ በመንግሥት 1. A permanen employee of the commission shall
የህክምና ተቋሞች የሚሰጠውን have the right to obtain medical service being

ማንኛውንም የሕክምና አገልግሎት በነፃ provided by the government medical


institutions free of charge.
የማግኘት መብት ይኖረዋል።
2. ቋሚ የኮሚሽኑ ሠራተኛ የትዳር 2. A permanent employee of the commission
ጓደኛውን /ጓደኛዋን/ እና አካለ መጠን shall have the right to get medical services,

ያልደረሱ ልጆቹን/ቿን በመንግሥት with half pay, in government medical


institutions for his/her spouse and his/her
የሕክምና ተቋም ውስጥ በግማሽ ክፍያ
minor children.
የማሳከም መብት ይኖረዋል
/ይኖራታል።

400
ገጽ-37ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-37

3. በዚህ አንቀጽ መሠረት ማንኛውም የኮሚሽኑ 3. The amount of the financial contribution which
ሠራተኛ ለሚያገኘው የህክምና አገልግሎት any employee of the commission raises for such

የሚያደርገውን የመዋጮ መጠን ቢሮው medical services pursuant to this Article shall,

አግባብ ካላቸው የክልሉ መንግሥት አካላት having been studied by the Bureau along with
relevant bodies of the Regional Government, be
ጋር በጋራ አጥንቶ ለክልሉ መስተዳድር
executed in a directive to be determined by the
ምክር ቤት ቀርቦ ወደፊት በሚወሰነው
Council of Regional Government. .
መመሪያ መሠረት ይፈፀማል።
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /3/ መሠረት 4. The amount of the financial contribution to be
የሚወሰነው የመዋጮ መጠን ለሁሉም determined in accordance with Sub-Art. (3) of

የኮሚሽኑ ሠራተኞች እኩል ይሆናል። this Article shall be made equally distributed
among all employees of the commission.
ክፍል ሰባት PART SEVEN
የሥራ አካባቢ ደህንነትና OCCUPATIONAL SAFTY AND HEALTH

ጤንነት
50. በሥራ ላይ ስለሚደርስ ጉዳት 50. Injury at Work
1. “በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት” ማለት 1. “Employment Injury” shall mean
በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ ወይም occupational accident encountered at work

በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ ነው፡፡ or occupational disease thereof.

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 2. Notwithstanding the provision of sub-


የተመለከተው ቢኖርም ሠራተኛው article (1) of this Article, any injury

ሆነብሎ በተለይም በኮሚሽኑ አስቀድሞ sustained by the deliberate act of the


employee, in particular, by his non-
በግልጽ የተሰጡትን የደህንነት
observance of express safety instructions or
መጠበቂያ መመሪያዎች በመጣስ ወይም
by appearing at work place in a state of
አካሉን ወይም አእምሮውን
being unable to control himself due to drinks
ለመቆጣጠር በማይችልበት ሁኔታ
and get intoxicated or additive narcotic shall
በመጠጥ ወይም በአንደንዛዥ እፅ
not be deemed an employment injury.
ሰክሮ በሥራ ላይ በመገኘቱ የደረሰበት
ጉዳት በሥራ ምክንያት እንደደረሰ
ጉዳት አይቆጠርለትም፡፡

401
ገጽ-38ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-38

3. “በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ” ማለት 3. “Employment Accident" shall mean any injury
የኮሚሽኑ ሠራተኛው መደበኛ ሥራውን of his organ or natural functional disorder

በማከናወን ላይ እንዳለ ወይም ከሥራው ጋር suddenly sustained by an employee of the

በተያያዘ ምክንያት በአካሉ ወይም በአካሉ commission during or in connection with the
performance of his work, and shall include the
የተፈጥሮ ተግባር ላይ በድንገት የሚደርስ
following:
ጉዳት ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል፦

ሀ. የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከመደበኛ A. injury sustained by any employee outside of


ሥራው ወይም ከመደበኛ የሥራ his regular work, or outside of his regular

ቦታው ወይም ሰዓት ውጭ ሥልጣኑ working place or hours, while carrying out
instructions given to him by a competent
በሚፈቅድለት ሰው የተሰጠውን
authority;
ትዕዛዝ በመፈፀም ላይ እያለ
የደረሰን ጉዳት፤

ለ. ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ሰው B. injury sustained by an employee of the


የተሰጠው ትዕዛዝ ባይኖርም የኮሚሽኑ commission during or outside of working

ሠራተኛው በኮሚሽኑ ውስጥ የደረሰ hours while attempting to save his work
place from destruction of imminent danger,
ድንገተኛ አደጋ ወይም ጥፋት
even without having been instructed to do
ለመከላከል በሥራ ሰዓት ወይም
so by a competent authority;
ከሥራ ሰዓት ውጭ በሚፈፅመው
ተግባር ምክንያት የደረሰ ጉዳት፤

ሐ. የኮሚሽኑ ሠራተኛ ወደ ሥራ ቦታው C. injury sustained by an employee of the


ወይም ከሥራ ቦታው ወደ ቤቱ commission while he is proceeding to or from

ለሠራተኞች አገልግሎት እንዲሰጥ his place of work in a transport service vehicle

በመደበኛው የመጓጓዣ አገልግሎት provided by the commission institution


available for the common use of its employees
ወይም ኮሚሽኑ ለዚህ ተግባር
or in a vehicle hired by the commission and
በተከራየውና በግልጽ በመደበኛው
expressly destined for the same purpose;
የመጓጓዣ አገልግሎት በመጓዝ ላይ
በነበረበት ጊዜ የደረሰ ጉዳት፤

402
ገጽ-39ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-39

መ. የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከሥራው ጋር D. any injury sustained by an employee of the


ተያያዥነት ካላቸው ግዴታዎች commission before or after his work or

የተነሳ ከሥራው በፊት ወይም በኋላ during any interruption of work, if he is


present in the work place or the premises of
ወይም ሥራው ለጊዜው ተቋርጦ
the commission by reason of his duties in
በነበረበት ጊዜ በሥራው ቦታ
connection with this work;
ወይም በኮሚሽኑ ግቢ ውስጥ
እንዳለ የደረሰበት ማናቸውም
ጉዳት፤

ሠ. የኮሚሽኑ ሠራተኛ ሥራውን E. injury sustained by an employee of the


በማከናወን ላይ ባለበት ጊዜ commission as a result of an action of his

በአሰሪው ወይም በሶስተኛ ወገን employer or a third person during the


performance of his duties.
ድርጊት ምክንያት የደረሰበት
ጉዳት፡፡

4. “በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ” 4. "Occupational Disease" means any


ማለት የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከሚሠራው pathological condition of an employee of the

የሥራ ዓይነት ወይም ሥራውን commission which arises, as a consequence


of the kind of work he performs or because
ከሚያከናውንበት አካባቢ የተነሳ
of the agent that causes the disease for a
በሽታን ለሚያስከትሉ ሁኔታዎች
certain period prior to the date in which the
ተጋልጦ በመቆየቱ ምክንያት የደረሰ
disease became evident; provided, however,
የጤና መታወክ ሲሆን ሥራውን
that it does not include endemic or epidemic
በሚያከናውንበት ቦታ የሚዛመቱና
disease which are prevalent and
የሚይዙ ነዋሪ ወይም ተላላፊ
communicable in the area where the work is
በሽታዎችን አይጨምርም፡፡ undertaken.

51. ስለ አደጋ መከላከያ እርምጃዎች 51. Safety Measures


1. ኮሚሽኑ፡- 1. The commission shall have the responsibility
to:
ሀ. የሥራ ቦታው በሠራተኞች A. ensure that the work place does not cause a

403
ገጽ-40ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-40

ደህንነትና ጤንነት ላይ አደጋ hazard to the health and safety of the


የማያስከት መሆኑን የማረጋገጥ፣ employees;

ለ. የአደጋ መከላከያ B. Provide the employees with the protective


መሣሪያዎችንና ቁሳቁሶችን devices and materials and give them

ለሠራተኞች የማቅረብና instructions on their usage.

ስለአጠቃቀማቸው መመሪያ
የመስጠት ኃላፊነት አለበት፡፡

2. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ፡- 2. Any employee of the commission shall have


the obligation to:

ሀ. ደህንነትና ጤንነትን ለመጠበቅ A. Observe directives issued in relation to


የወጡ መመሪያዎችን የማክበር፣ safety and health;

ለ. የተሰጡትን የአደጋ መከላከያ B. properly use safety devices and materials;


መሣሪያዎችንና ቁሳቁሶችን and

በአግባቡ ይዞ የመጠቀም እና

ሐ. አደጋ ሊያስከትሉ የሚችሉ C. promptly inform to the head of the


ሁኔታዎች መኖራቸውን commission any situation on which he may

ሲገምት ለኮሚሽኑ ኃላፊ have reason to believe that it could cause a

ወዲያውኑ የማሳወቅ ግዴታ hazard.

አለበት፡፡

3. ኮሚሽኑ የሥራ አካባቢ ደህንነትና 3. The commission shall follow up the


ጤንነት አጠባበቅ ተግባራዊ መሆኑን implementation of occupational safety and

ይከታተላል፤ የአደጋ መከላከያ health care; issue directives regarding safety


precaution any measures.
እርምጃዎችን በተመለከተም
መመሪያዎችን ያወጣል፡፡
52. የአካል ጉዳተኝነት መሠረተ ሃሣብ 52. Principle of Disability
1. “የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት 1. “Disablement” shall mean any employment

404
ገጽ-41ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-41

ችሎታ መቀነስን ወይም ማጣትን injury as a consequence of which there might


የሚያስከትል ሆኖ በሥራ ላይ be a decrease or loss of capacity to work.

የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡


2. በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዳት፦ 2. The effects of disablement are temporary
ጊዜያዊ የአካል ጉዳትን፣ ዘላቂ ከፊል disablement, permanent partial disablement,

የአካል ጉዳትን ዘላቂ ሙሉ የአካል permanent total disablement and death.

ጉዳትን ወይም ሞትን የሚያስከትሉ


ውጤቶች ይኖሩታል፡፡
53. ጊዜያዊ የአካል ጉዳት 53. Temporary Disablement
“ጊዚያዊ የአካል ጉዳት” ማለት ሠራተኛው "Temporary disablement" shall be that kind of
ሥራውን ለተወሰነ ጊዜ በሙሉ ወይም bodily harm capable of reducing for a limited

በከፊል ለማከናወን እንዳይችል period of time the working capability of the


employee partially or wholly.
የሚያደርገው የአካል ጉዳት ነው፡፡

54. ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት 54. Permanent Partial Disablement


“ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት” ማለት "Permanent partial disablement" shall consist in
ጉዳት የደረሰበትን ሠራተኛ የመሥራት an incurable employment injury, which would

ችሎታ የሚቀንስና የማይድን ሆኖ በሥራ prevent the injured worker from engaging in any

ላይ የደረሠ ጉዳት ነው፡፡ kind of remunerated.

55. ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት 55. Permanent Total Disablement


“ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት” ማለት "Permanent total disablement" shall be an
ጉዳት የደረሰበትን የኮሚሽኑ ሠራተኛ incurable employment injury, which would

ማናቸውንም ደመወዝ የሚያስገኝ ሥራ prevent the injured employee of the commission


from engaging in any kind of remunerated
ከመሥራት የሚያግደው ሆኖ የማይድንና
activity.
በሥራ ላይ የደረሰ ጉዳት ነው፡፡

56. ከሥራ በመጣ ጉዳት ምክንያት 56. Medical Benefits and Leave Granted Due
ስለሚሰጥ የሕክምና ፈቃድ to Occupational Injury

1. በሥራው ምክንያት ጉዳት የደረሰበት 1. The commission shall cover the required

405
ገጽ-42ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-42

የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከዚህ በታች expenses for medical services indicated herein
ለተመለከቱት የሕክምና አገልግሎቶች below incurred by an employee of the

የሚያስፈልገውን ወጪ ኮሚሽኑ commission due to the employment injury:

ይሸፍናል፦
ሀ. የጠቅላላና የልዩ ሕክምና A. general and special medical treatment and
እንዲሁም የቀዶ ሕክምና surgical care expenses;

ወጪዎች፤

ለ. የሆስፒታልና የመድኃኒት B. hospital and medicine expenses;


ወጪዎች፤

ሐ. ዝርዝሩ ኮሚሽኑ በሚያወጣው C. With the details to be stipulated by a


መመሪያ የሚደነገግ ሆኖ directive which the commission may

እንደ አስፈላጊነቱ ለአጥንት issue, as deemed necessary, orthopedic


or organ replacement or additional
ጥገና ወይም ለምትክ ወይም
prosthetic appliance expenses.
ለተጨማሪ ሰው ሠራሽ አካላት
ንቅለ-ተከላ የሚደረጉ
ወጭዎች።

2. በሥራ ምክንያት ጉዳት የደረሰበት 2. Any employee of the commission who has
የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከጉዳቱ ድኖ ወደ sustained an employment injury .shall be

ሥራው እስከሚመለስ ወይም በጉዳቱ entitled to an injury leave with pay until he
recovers and resumes work or until it is
ምክንያት ለዘለቄታ መሥራት የማይችል
medically certified that he is permanently
መሆኑ በሕክምና ማስረጃ እስከሚረጋገጥ
disabled; provided, however, that in the event
ድረስ የሕመም ፈቃድ ከሙሉ ደመወዝ
of medical determination that the employee is
ጋር ይሰጠዋል፡፡ ሆኖም ለዘለቄታው
unable to work permanently, he shall be
መሥራት ያለመቻሉ በሕክምና ማስረጃ
entitled to the benefits provided for under Art.
ከተረጋገጠ በዚህ ደንብ አንቀጽ /57/ ሥር
57 of this regulation here below.
የተደነገጉት ጥቅሞቸ ይጠበቁለታል፡፡
3. ሠራተኛው ሕክምናውን በአግባቡ 3. Where the employee intentionally delays his

406
ገጽ-43ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-43

ባለመከታተሉ ወይም በሐኪም የተሰጠውን recovery by not following the treatment properly
ትዕዛዝ ባለማክበሩ ሕክምናውን ያጓተተ or by his non-observance of doctor's instructions,

እንደሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ his entitlement for medical benefits and leave

እና /2/ መሠረት የሚሰጠው የሕክምና ፈቃድ under Sub-Arts. /1/ and /2/ of this Article hereof
shall cease.
ይቋረጥበታል፡፡

57. ስለጉዳት፣ ጡረታ አበል እና ዳረጐት 57. Disability, Pension and Gratuity
1. ከሥራ በመጣ ጉዳት ምክንያት ዘላቂ 1. A permanent employee of the commission
ሙሉ ወይም ከፊል የመሥራት who has sustained permanent total or partial

ችሎታውን ያጣ ቋሚ የኮሚሽኑ disability due to employment injury shall be


entitled to the rights provided for in the
ሠራተኛ አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ
relevant pension laws.
የተሰጠው መብት ይጠበቅለታል፡፡
2. ከሥራ በመጣ ጉዳት ምክንያት ዘላቂ 2. The amount of the injury compensation
ሙሉ የመሥራት ችሎታውን ያጣ payable to temporary employee of the

ጊዜያዊ የኮሚሽኑ ሠራተኛ commission who may have sustained


permanent total disability shall be equal to the
የሚከፈለው የጉዳት ካሣ መጠን
sum resulting from his one year’s salary
የአንድ ዓመት ደመወዙ በአምስት
multiplied by five.
ተባዝቶ የሚገኘው የክፍያ መጠን
ይሆናል።
3. በጊዜያዊ የኮሚሽኑ ሠራተኛ ላይ 3. Where the employment injury inflicted on the
የደረሰው ጉዳት ዘላቂ ከፊል temporary employee of the commission is

የመሥራት ችሎታ ማጣት ከሆነ permanent partial disablement, the amount of


injury compensation payable to him shall be
የሚከፈለው የጉዳት ካሣ መጠን በዚህ
calculated on the basis of the payment
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/
specified under Sub. Art. (2) of this Article
በተመለከተው ክፍያ ላይ የተመሠረተ
hereof being compatible with the degree of his
ሆኖ ከመሥራት ችሎታ ማጣቱ ደረጃ
disability thereof.
ጋር ተመጣጣኝ ይሆናል።
4. ከባድ የአካል ወይም የመልክ 4. The grave injury causing physical or beauty
መበላሸትን ያደረሰ ጉዳት የመሥራት spoilage shall, though not entailing permanent

ችሎታ ማጣትን ባያስከትልም ለዚህ disability, be considered as permanent partial

407
ገጽ-44ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-44

አንቀጽ ድንጋጌዎች አፈፃፀም disability for the implementation of the


እንደዘላቂ ከፊል የመስራት ችሎታ provisions of this Article hereof.

ማጣት ይቆጠራል።
5. ሠራተኛው በደረሰበት ጉዳት 5. Where the employee has died the injury
ምክንያት የሞተ እንደሆነ፦ having been inflicted on him, his survivors
shall be entitled to:
ሀ. ሟቹ ቋሚ የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከሆነ A. pension on the basis of relevant pension
አግባብ ባለው የጡረታ ህግ law if the deceased is permanent employee

መሠረት የጡረታ አበል ወይም of the commission, or

ለ. ሟቹ ጊዜያዊ የኮሚሽኑ ሠራተኛ B. injury gratuity specified under Sub. Art.


ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) of this Article hereof if the deceased is

/2/ የተመለከተው የጉዳት ካሳ the temporary employee of the


commission.
ለተተኪዎቹ ይከፈላል።

58. ከግብር ነፃ ስለመሆን 58. Exemption from Tax


በዚህ ደንብ አንቀጽ /57/ መሠረት Any payment to be made pursuant to Art. 57 of
የሚደረግ ክፍያ ከግብር ነፃ ይሆናል፤ this regulation shall be exempt for taxation and

እንዲሁም በዕዳ ምክንያት ሊከበር፣ may not be attached, deducted by way of set off
or assigned by the beneficiary in any other
በማቻቻያነት ሊቀነስ ወይም ባለመብቱ
condition.
በሌላ ሁኔታ ሊያስተላልፈው
አይችልም፡፡

59. ከሦስተኛ ወገን ስለሚጠየቅ የካሣ 59. Claims of Compensation Against Third
ክፍያ party

1. በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት 1. Where the injury sustained by the employee is


በሦስተኛ ወገን ጥፋት ምክንያት caused by the fault of a third party, the

የደረሰ እንደሆነ ኮሚሽኑ በጉዳቱ commission shall be entitled to claim


compensation from the third party to the extent
ምክንያት ለሠራተኛው ባወጣው ወጪ
of the proportionate to the expenses incurred.
መጠን ጉዳቱን ካደረሰው ወገን ካሣ

408
ገጽ-45ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-45

የመጠየቅ መብት ይኖረዋል፡፡


2. ሠራተኛው ጉዳቱን ካደረሰበት ወገን 2. Where the employee has received
ካሣ የተቀበለ እንደሆነ ኮሚሽኑ በዚህ compensation from the third party that has

ደንብ አንቀጽ /56/ ንዑስ አንቀጽ /1/ caused the injury, the commission shall deduct
from the salary of the employee the expenses
እና /2/ መሠረት ያወጣውን ወጪ
it has spent pursuant to Art. (56) Sub. Art. (1)
ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ ይቀንሳል፡፡
and (2) of this regulation; provided, however,
ሆኖም ሠራተኛው የተቀበለው የካሣ
that if the amount of compensation which the
መጠን ኮሚሽኑ ካወጣው ወጪ ያነሰ
employee has received is less than the amount
እንደሆነ ልዩነቱን ኮሚሽኑ ከሦስተኛው
which the commission has expended, the
ወገን ሊጠይቅ ይችላል፡፡
commission may receive the balance from the
third party.

ክፍል ሰባት PART EIGHT


TRAINING OF EMPLOYEES OF THE
ስለ ኮሚሽኑ ሠራተኞች ሥልጠና
COMMISSION

60. ዓላማ 60. Objective


የኮሚሽኑ ሠራተኛ እንዲሰለጥን The objectives of providing training to the
የሚደረግበት ዓላማ፡- commission’s employee is to:

ሀ. የሙያ ብቃቱንና የአመራር A. enable him acquire better results in a position


ችሎታውን አሻሽሎ በተመደበበት in which he is assigned by having improved

ቦታ የተሻለ ውጤት ለማስገኘት his managerial capacity and professional


efficiency;
እንዲችል፣

ለ. ሳይንስና ቴክኖሎጂ ከሚፈጥራቸው B. assist him possess professional competence


አዳዲስ መሣሪያዎችና የአሠራር by getting himself acquainted with the newly

ሥልቶች ጋር በመተዋወቅ በእነዚህ innovated science and technology facilities


and working mechanisms and thereby
መሣሪያዎች ለመጠቀም የሚያሰስችል
enhance his efficiency with the view to
የሙያ ብቃት አንዲኖረው፣ እና
utilizing same; and

409
ገጽ-46ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-46

ሐ. በየጊዜው የሚያደርገውን የሥራ C. get him prepared for far more responsibilities,
አመራርና የአሰራር ጥበብ ተክኖ ለበለጠ having been in command of the ever-growing

ኃላፊነት ዝግጁ እንዲሆን ለማድረግ managerial and operational arts.

ነው፡፡

61. የኮሚሽኑን ሠራተኞት የማሰልጠን 61. Responsibility to Train the Employees of


ኃላፊነት፣ the Commission

1. ኮሚሽኑ የስልጠና ፍላጐቶችን 1. The commission shall, on the basis of training


መሠረት በማድረግ የስልጠናዉን needs, have the responsibility that its employees

ዓይነት በመለየት፣ በማቀድና በጀት obtain necessary training by identifying the type
of training, planning and allocating the budget
ለዚሁ በመያዝ ሠራተኞቹ አስፈላጊውን
for same.
ስልጠና አንዲያገኙ የማድረግ ኃላፊነት
አለበት፡፡

2. ከሥራ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ በተለየ 2. Unless it is determined in a special circumstance


ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር ማናቸውም in connection with performance, any

የትምህርት ወይም የሥልጠና ዕድል opportunity for education or training shall be


given in competitive way thereby ensuring the
በውድድር የሚሰጥ ሆኖ የሴቶችን እኩል
equal participation and benefits of women.
ተሣትፎና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ላይ
የተመሠረተ ይሆናል፡

3. ኮሚሽኑ ስለ ሥልጠና እና በእጩነት 3. The commission shall issue and implement a


ለመቅረብ መሟላት ስለሚገባቸው specific directive in which it is governed as

ሁኔታዎች የሚመራበትን ዝርዝር regards the training and the requirements to be


fulfilled prospective candidates appearing
መመሪያ አዉጥቶ በሥራ ላይ ያውላል፡፡
thereof.
ክፍል ዘጠኝ PART NINE
KEEPING OF RECORDS OF THE
የኮሚሽኑ ሠራተኞች የመረጃ አያያዝ
EMPLOYEES OF THE COMMISSION

62. የግል ማኀደር 62. Personal File


1. ኮሚሽኑ ስለእያንዳንዱ ቋሚም ሆነ 1. The commission shall cause the availability

410
ገጽ-47ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-47

ጊዜያዊ ሠራተኛ አግባብነት ያላቸውን of personal files containing appropriate


መረጃዎች የሚይዝ የግል ማህደር information for each and every permanent

እንዲኖር ያደርጋል፡፡ ሠራተኛው ወደ and/or temporary employee and have the duty
to transfer the file it may have kept therewith
ሌላ መስሪያ ቤት ከተዛወረም ጠብቆ
whenever the employee has been transferred to
ያቆየውን ማህደር የማስተላለፍ ኃላፊነት
another office.
ይኖርበታል።
2. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ በግል 2. Any employee of the commission shall have
ማህደሩ ውስጥ የሚገኙትን ማስረጃዎች the right to look into documents which are

የመመልከት ወይም ቅጂውን የመውሰድ found in his own file or take away copies of
same.
መብት ይኖረዋል፡፡
3. ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የኮሚሽኑ የሰው 3. No one may look into the personal file of an
ሀይል ሥራ አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት employee of the commission without the

መሪዎች እና ባለሙያዎች በስተቀር permission of the head of the commission,


with the exception of the work process owners
የበላይ ኃላፊዉ ሳይፈቅድ ማንኛውም
and experts of human resource management of
ሰው የኮሚሽኑን ሰራተኛ የግል ማኀደር
the commission concerned.
ማየት አይችልም፡፡
4. የኮሚሽኑ ሠራተኛ አስቀድሞ 4. It is prohibited to include in the personal file
እንዲያውቀው ያልተደረገን ወይም of an employee of the commission any piece

ያልተገለፀለትን የጽሁፍ ማስረጃ በግል of written document, which has not been made
known to him or has not come his knowledge
ማህደሩ ውስጥ ማስቀመጥ ክልክል ነው፡፡
beforehand.
5. ይህንን ደንብ ተከትሎ በሚያወጣው 5. The commission shall, pursuant the directive
መመሪያ መሠረት ኮሚሽኑ to be issued following this regulation, be

የሠራተኞቹን የግል ማህደር ለተወሰነ responsible to maintain the personal files of its
employees for a defined period of time.
ጊዜ ጠብቆ የማቆየት ኃላፊነት አለበት፡፡
63. የሠራተኞችን መረጃ የማደራጀት 63. Responsibility of Organizing the Personal
ኃላፊነት Files of Employees

ኮሚሽኑ ሠራተኞችን የሚመለከቱ The commission shall collect, compile and


ስታትስቲካዊ መረጃዎችን ይሰበስባል፣ disseminate to the concerned bodies statistical

411
ገጽ-48ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-48

ያጠናቅራል፣ ለሚመለከታቸው አካላት records pertaining to the employees of the


ያሰራጫል። commission.

ክፍል አስር PART TEN


Obligations and Ethics of an Employee of the
ስለኮሚሽኑ ሠራተኛ ግዴታዎችና ሥነ-
Commission
ምግባር

64. የኮሚሽኑ ሠራተኛ ግዴታዎች 64. Obligation of an Employee of the


Commission

ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ፦ Any employee of the commission shall be obliged


to:
1. ለሕዝቡና ለሕገ መንግሥቱ ታማኝ 1. be loyal to the people and the constitution;
መሆን፤
2. መላ ጉልበቱንና ችሎታውን ለሕዝቡ 2. devote all his energy and abilities to serve the
አገልግሎት ማዋል፤ public;

3. በሥራ ዝርዝሩ መሠረት የሚሰጡትን 3. Perform such duties as are spelt out in the
ተግባራት እና ሌሎች በሕጋዊ መንገድ statement of job descriptions and those lawful

የሚሰጡትን ትዕዛዞች መፈፀም፤ orders referred to him;

4. የመንግሥትን ሥራ የሚመለከቱ 4. Respect those laws, regulations and directives


ሕጐች፣ ደንቦችና መመሪያዎችን pertaining to the tasks of the government and;

ማክበርና
5. የመንግሥት ፖሊሲዎችን፣ 5. Efficiently execute policies, strategies and
ስትራቴጂዎችንና ኘሮግራሞችን programs of the government.

በብቃት መፈፀም አለበት፡፡


65. የኮሚሽኑ ግዴታዎች 65. Obligations of the Commission
ኮሚሽኑ በዚህ ደንብ የሚከተሉት The commission shall, pursuant to this
ግዴታዎች ይኖሩበታል፡- regulation, have the following obligations to:

1. ሠራተኞቹ የሚመሩበትን የሥነ 1. issue the code of ethics in which its

412
ገጽ-49ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-49

ምግባር ደንብ የማውጣት፣ employees are guided.


2. የኮሚሽኑ ሠራተኛ የሚገባውን ሰብአዊ 2. duely protect the human diginity and respect
ክብር የመጠበቅና መብቱን የማክበር፣ the rights of the commission’s staff;

3. የኮሚሽኑ ሠራተኛ ኃላፊነቱን በብቃት 3. provide the employee of the commission with
እንዲወጣ ተገቢውን ድጋፍ ሁሉ all the appropriate support required to enable

የመስጠት፣ same efficiently discharge his responsibilities;

4. የኮሚሽኑን ሠራተኛ ደህንነትና 4. take measures necessary to protect the well-


ጤንነት ለመጠበቅ የሚያስፈልጉ being and health of the employees of the

ርምጃዎችን የመውሰድ፣ commission;

5. የኮሚሽኑን ሠራተኛ በዚህ ደንብ 5. administer the employees of the commission as


መሠረት የማስተዳደር፣ per this regulation;

6. የኮሚሽኑ ሠራተኛ ለሥራ ልምድና 6. grant evidence and support letters of work
ለሌሎች ማህበራዊ ፍላጐቶች ማስረጃና experience and other social matters where an

የድጋፍ ደብዳቤ ሲጠይቅ የመስጠት፣ employee of the commission requests thereof


and where an employee applies to resign from
እንዲሁም ኮሚሸኑን ለመልቀቅ
the commission or where his employment
ሲጠይቅ ወይም የሥራ ዘመኑ ሲቋረጥ
contract is terminated, to grant him a release
የነበረውን የኃላፊነት ደረጃና ይሰራ
paper stating the level of his responsibility and
የነበረውን ሥራ መደብ መጠሪያ፣
type of work, title of the position, duration of
የአገልግሎት ዘመንና ሲከፈለው
the service and amount of salary along with the
የነበረውን ደመወዝ ልዩ ተቀናናሽ
reason of resignation as well as pay him the
ሂሳቦችን መክፈል አለመክፈሉንና benefits due, after having checked as to whether
የለቀቀበትን ምክንያት የሚገልጽ he had paid various deductions;
የምስክር ወረቀት የመስጠት፣ ተገቢ
ጥቅማጥቅም የመክፈል፣
7. የኮሚሽኑን ሠራተኛ የሕይወት ታሪክ 7. organize and carefully maintain personnel files
የሚገልጽና ተገቢ ማስረጃዎችን of its employees bound to contain background

ያካተተ የግል ማህደር የማደራጀትና information and the relevant documents thereto;

በጥንቃቄ የመያዝ፣

413
ገጽ-50ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-50

8. በሠራተኛው ላይ ማናቸውንም ሕገ 8. refrain from committing any type of illegal act


ወጥ ድርጊት ያለመፈጸም፣ against the employees;

9. ሠራተኛው ከሥራ ባህሪው ጋር 9. provide legal support to and cooperate with an


በተያያዘ ችግር ሲደርስበት ሕጋዊ employee in a condition where he faces

ድጋፍ የመስጠትና የመተባበር፣ difficulties in relation with his duties.

10. ሠራተኛው ለኮሚሽኑ ከሚሰጠው 10. Provide legal guarantee and avail due
አገልግሎት ወይም ከሥልጣኑና protection to the employees so that they may not

ከሥራው ጋር በተያያዘ ችግር encounter difficulties in relation to the service


rendered to the commission or their respective
እንዳይደርስበት ሕጋዊ ዋስትና
powers and functions.
የመስጠትና ጥበቃ እንዲያገኝ
የማድረግ፣
11. ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ 11. Provide facilities necessary for the
መሣሪያዎችን የማቅረብ፡፡ accomplishment of the duties.

66. የኮሚሽኑ ሠራተኞች ሥነ-ምግባር 66. Ethics of the Commission’s Employees


በዚህ ደንብ አንቀጽ /64/ ሥር Without prejudice to the provisions stipulated
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የኮሚሽኑ under Art. (64) of this regulation, the Council of

ሠራተኞች የሚተዳደሩበትን ዝርዝር the Regional government may issue specific


ethical bylaws in which the employees of the
የሥነ-ምግባር ደንብ የክልሉ መስተዳድር
commission are administered thereof.
ምክር ቤት ሊያወጣ ይችላል፡፡

67. ለሕክምና ምርመራ የመቅረብ ግዴታ 67. Obligation to Appear for Medical
Examination
1. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ 1. Any employee of the commission shall have
ከኤች.አይ.ቪ /ኤድስ ምርመራ the obligation to take medical examination in

በስተቀር ከሥራው ጋር በተያያዘ connection with his duty, with the exception of
HIV/AIDS, when required by the commission
በበቂ ምክንያት የሕክምና ምርመራ
on sufficient grounds.
እንዲያደርግ በኮሚሽኑ ሲጠየቅ
ለምርመራ የመቅረብ ግዴታ አለበት፡፡

414
ገጽ-51ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-51

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. The commission shall cover the expenses to
መሠረት ለሚደረግ የሕክምና ምርመራ be born in relation to the medical examination

የሚያስፈልገውን ወጪ ኮሚሽኑ carried out, pursuant to Sub. Art. (1) of this


Article hereof.
ይሸፍናል፡፡
68. የንብረት አያያዝና አጠቃቀም 68. Handling and Utilization of Property
ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ Any employee of the commission shall have the
ለሥራው ማከናወኛ የተሰጡትን responsibility to properly handle, protect and use

መሳሪያዎችና መገልገያዎች በአግባቡ any of those equipments and materials given to


him to facilitate his duty.
የመያዝ፣ የመጠበቅና የመጠቀም
ኃላፊነት አለበት፡፡

69. በዕዳ የመጠየቅ ኃላፊነት 69. Extent of Liability For Debt


ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ Any employee of the commission shall be liable
ለሥራው ማከናወኛ በተሰጡት to the damage or loss of equipments and materials

መሣሪያዎችና መገልገያዎች ላይ provided to him for the carrying out of his duties,
where a damage or loss is caused by his
በሚደርስ ጉዳት ወይም ጥፋት በእዳ
negligence or intentional act.
ተጠያቂ የሚሆነው ጉዳቱ ወይም ጥፋቱ
በሠራተኛው ቸልተኝነት ወይም ሆን
ተብሎ በተፈፀመ ድርጊት ምክንያት
የደረሰ እንደሆነ ነው፡፡

ክፍል አስራ አንድ PART ELEVEN


የዲሥኘሊን እርምጃዎች DISCIPLINARY MEASURES

70. የዲሥኘሊን ቅጣት ዓላማ 70. Objective of Disciplinary Penalties


የዲስኘሊን ቅጣት ዓላማ የኮሚሽኑ The objective of disciplinary penalty shall be to
ሠራተኛ በፈፀመው የዲሥኘሊን ጉድለት rehabilitate a delinquent employee of the

ተፀፅቶ እንዲታረምና ብቁ ሠራተኛ commission when he can learn from his mistakes
and become a reliable employee or to discharge
እንዲሆን ለማስቻል ወይም የማይታረም
him when he becomes recalcitrant.
ሆኖ ሲገኝ ለማሰናበት ነው፡፡

415
ገጽ-52ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-52

71. የዲስኘሊን ቅጣት ዓይነቶችና 71. Types and Classifications of Disciplinary


አመዳደባቸዉ Penalty
1. በዚህ ደንብ መሠረት የዲስኘሊን 1. Depending to the gravity of the offence, one of
ጉድለት የፈፀመ የኮሚሽኑ ሠራተኛ the following penalties may be imposed on an

እንደጥፋቱ ክብደት ከሚከተሉት employee of the commission who has committed


disciplinary breaches pursuant to this regulation:
ቅጣቶች አንዱ ሊወሰንበት ይችላል፡፡
ሀ. የቃል ማስጠንቀቂያ፣ A. Oral warning;

ለ. የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፣ B. Written warning;

ሐ. እስከ አንድ ወር ደመወዝ የሚደርስ C. Fine reaching up to one month’s salary;


የገንዘብ መቀጮ፣

መ. ከአንድ ወር ጀምሮ እስከ ሶስት D. Fine from one month reaching up to three
ወር ደመወዝ የሚደርስ የገንዘብ months’ salary፤

መቀጮ፣

ሠ. እስከ ሁለት ዓመት ድረስ E. Demotion from position and salary for the
ለሚደርስ ጊዜ ከሥራ ደረጃና period reaching up to two years;

ደመወዝ ዝቅ መደረግ፣

ረ. ከሥራ መሰናበት፡፡ F. Dismissal from job.

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ፊደል 2. The penalties specified under Sub. Art. (1) Letter
ተራ ቁጥሮች /ሀ/ እና /ለ/ ሥር numbers (A) and (B) of this Article shall be

የተዘረዘሩት ቀላል የዲሥኘሊን classified as simple disciplinary penalties.

ቅጣቶች ተብለው ይመደባሉ፡፡


3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ፊደል 3. The penalties specified under Sub. Art. (1) Letter
ተራ ቁጥሮች /ሐ/ እስከ /ረ/ numbers (C) up to (F) of this Article shall be

የተዘረዘሩት ከባድ የዲስኘሊን ቅጣቶች classified as rigorous disciplinary penalties.

ተብለው ይመደባሉ፡፡

416
ገጽ-53ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-53

4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 4. An employee of the commission penalized


/ፊደል ተራ ቁጥሮች /ሠ/ መሠረት through demotion of grade and salary pursuant to

ከሥራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ በመደረግ Sub. Art. 1 Letter number (E) of this Article,
where he has completed the period of his penalty,
የተቀጣ የኮሚሽኑ ሠራተኛ የቅጣት
he shall be made to be assigned :
ጊዜውን ሲያጠናቅቅ፦
ሀ. ከመቀጣቱ በፊት ይዞት ከነበረው A. to a vacant position similar to the position
የሥራ መደብ ጋር ተመሣሣይነት he occupied before the penalty, if

ያለው ክፍት የሥራ መደብ ካለ፣ available;

ለ. ከቅጣቱ በፊት ይዞት ከነበረ B. to a vacant position available without


የሥራ መደብ ጋር ተመሳሳይ የሆነ additional promotion procedure in the

የሥራ መደብ ካልተገኘ ክፍት absence of a position similar to the one he


had occupied before the penalty.
የሥራ መደብ በተገኘ ጊዜ
ያለምንም ተጨማሪ የደረጃ እድገት
ሥነ - ሥርዓት በሥራ መደቡ ላይ
እንዲመደብ ይደረጋል፡፡

5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ /4/ /ሀ/ እና /ለ/ 5. Without prejudice to the provision of Sub. Art.
ሥር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ (4), (A) and (B) of this Article hereof, where the

ሠራተኛው ቅጣቱን እንዳጠናቀቀ employee has completed his penalty, he shall be

ከመቀጣቱ በፊት ያገኝ የነበረው ደመወዝ entitled to the payment of the salary which he had
enjoyed prior to the penalty served.
እንዲከፈለው ይደረጋል፡፡

72. ከባድ የዲስኘሊን ቅጣት 72. Offences Entailing Rigorous Disciplinary


ስለሚያስከትሉ ጥፋቶች Penalties
የሚከተሉት በዚህ ደንብ መሰረት ጥፋቶች The following offences shall, pursuant to this
ከባድ የዲስኘሊን ቅጣቶችን የሚያስከትሉ regulation, entail rigorous disciplinary penalties:

ይሆናሉ፦

1. ትዕዛዝ ካለማክበር፣ ከመለገም ወይም 1. Doing harm to one’s own duty in any action
ከቸልተኝነት በመነጨ ማናቸውም ዓይነት entailing from disobeying orders, tardiness or

አድራጎት በሥራ ላይ በደል ማድረስ፣ negligence.

417
ገጽ-54ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-54

2. ጉዳዮችን ሆነ ብሎ ማዘግየት ወይም 2. Deliberately delaying or procrastinating


ባለጉዳዮችን ማጉላላት፣ duties or mistreating service seekers

3. ሥራ እንዳይሰራ ሆነ ብሎ ማወክ 3. Deliberately obstructing against the


ወይም ከሚያውኩት ጋር መተባበር፣ undertaking of duties or collaborating with
those persons disturbing such an act;

4. በቀላል የዲስኘሊን ቅጣት እርምጃዎች 4. Being unable to learn from measures entailing
ባለመታረም ያለበቂ ምክንያት simple disciplinary penalties, frequent absence

በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት ወይም from duty without sufficient cause or non-
observance of office hours.
የሥራ ሰዓት አለማክበር፣
5. በሥራ ቦታ በጠብ አጫሪነት 5. to initiate physical violence and quarrel at the
መደባደብ፣ work place;

6. በልማዳዊ ስካር ወይም በአደንዛዥ 6. Harming duties having been adversely


እፅ ሱስ በመመረዝ ሥራን መበደል፣ affected by habitual drinking or poisoned by
addictive substances;
7. ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው 7. Accepting or demanding bribe;
መጠየቅ፣
8. በሥራ ቦታ ለሕዝብ ሞራል ተቃራኒ 8. Committing acts contrary to public morality
የሆነ ድርጊት መፈፀም፣ while at the work place.

9. በኮሚሽኑ ንብረት ላይ ሆነ ብሎ 9. inflicting damage on the property of the


ወይም በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፣ commission deliberately or with negligence;

10. በሥራ ቦታ ላይ ፆታዊ ጥቃት 10. Committing sexual violence at the work place;
መፈፀም፣
11. የኮሚሽኑን ምስጢር ሆነ ብሎ ለሌላ 11. intentionally passing the secrets of the
ሰዉ አሣልፎ መስጠት ወይም commission on to other persons or using the

ሚስጢራዊ መረጃን ለግል ጥቅም confidential information accessed to, for


personal advantage;
መገልገል፣
12. በኮሚሽኑ የሥራ ሰዓት የግልን ወይም 12. Engaging in private activities or working for
የሌላ ሰውን ሥራ ማከናወን፣ other persons during the official hours of the
commission.

418
ገጽ-55ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-55

13. የሙስና ወንጀል መፈጸም፣ ማታለል፣ 13. Committing such crimes as corruption, fraud,
ማጭበርበር፣ በሥልጣን መነገድ፣ deception, trading in power, abuse of power,

ሥልጣንን ያላግባብ መገልገል፣ ሰነድ falsification of documents or using the emblem


and seal of the commission for unlawful
መደለዝ፣ ወይም የኮሚሽኑን ዓርማና
purposes;
ማህተም ለህገወጥ አላማ መጠቀም፣

14. በማንኛውም ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ 14. Being found guilty of any criminal offence and
መገኘትና በጥፋቱም ምክንያት ለያዘው hence becoming unworthy for the position held

ሥራ ተስማሚ ሆኖ አለመገኘት፣ due to such an incident;

15. የሚያሳስት ወይም ትክክል ያልሆነ 15. Deliberately submitting a report which is
ሪፖርት ሆነ ብሎ ማቅረብ፣ somewhat misleading or inaccurate thereof;

16. ከኮሚሽኑ ውጭ ባለ ማናቸውም ሰው 16. Engaging in any part time activity capable of
ወይም ተቋም ዘንድ ገቢ የሚያስገኝ generating income or potentially obstructive

የትርፍ ጊዜ ሥራ ወይም ገቢ for the attainment of the commission’s


objective even though it does not bring about
የማያስገኝ ቢሆንም የኮሚሽኑን ዓላማ
the said income, on the part of any person or
በማሣካት ረገድ እንቅፋት ሊሆን
institution outside the commission ;
የሚችል የትርፍ ጊዜ ሥራ መሥራት፣
17. የኮሚሽኑን ዝና የሚጎዳ ወይም ህዝቡ 17. Showing a character or committing an act that
በኮሚሽኑ ላይ ያለውን አክብሮትና adversely affects the regulation of the

እምነት ዝቅ የሚያደርግ ባህሪ ማሣየት commission or undermines the pubic respect


for and confidence in it;
ወይም ድርጊት መፈጸም፣
18. ያልተሟላ ወይም ትክክለኛ ያልሆነ 18. Carrying out incomplete or inaccurate asset
የሀብት ምዝገባ ማድረግ፣ registration;

19. ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ጋር 19. Committing other rigorous disciplinary


ተመሣሣይ ክብደት ያለው ሌላ offences which are similar to those specified

የዲሲኘሊን ጉድለት መፈፀም፡፡ hereof;

73. የዲስኘሊን እርምጃ አወሳሰድ 73. Taking Disciplinary Measures


1. የሠራተኞቹን የዲሲኘሊን ክስ አጣርቶ 1. The human resource management support
ለኮሚሽኑ የበላይ ኃላፊ የውሣኔ ሀሣብ process or the organ represented by it shall

419
ገጽ-56ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-56

የሚያቀርበው የሰው ኃይል ሥራ investigate the disciplinary charge of the


አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት ወይም employees of the commission and thereby

እርሱ የሚወክለው አካል ይሆናል፡፡ submit recommendation to the head of the


commission. The directive for its
ይኸው የሚፈፀምበትን መመሪያም
implementation shall be issued by the
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት
Council of the Regional Government.
ያወጣል።
2. በማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ ላይ 2. Before imposing a disciplinary penalty on
የዲሲፕሊን ቅጣት ከመወሰኑ በፊት any employee of the commission, he should

ሠራተኛው ፈፀመ የተባለውን be informed of the alleged offence and be


given the chance to defend himself.
የዲሲፒሊን ጉድለት እንዲያውቀውና
ራሱን የመከላከል እድል እንዲሰጠው
መደረግ ይኖርበታል፤
3. የዲሥኘሊን ቅጣት የማናቸውንም 3. A disciplinary penalty may be decided
ፍርድ ቤት ውሳኔ ሳይጠብቅ ወይም irrespective of any court proceedings or

ሳይከተል ሊወሰን ይችላል፡፡ actions.

74. ሠራተኛን ከሥራ አግዶ ስለማቆየት 74. Suspension of an Employee from Duty
1. ማንኛውንም የኮሚሽኑ ሠራተኛ 1. Any employee of the commission may be
ከሥራና ከደመወዝ አግዶ ማቆየት suspended from his duty and salary where it is

የሚቻለው፡- presumed that:

ሀ. ከተጠረጠረበት ጉዳይ ጋር አግባብነት A. He would obstruct the investigation by spoiling,


ያላቸውን ማስረጃዎች በማበላሸት፣ hiding, or destroying the evidences appropriate to

በመደበቅ ወይም በማጥፋት the matter expected of him; or

ምርመራውን ያሰናክላል ወይም

ለ. በመንግሥት ንብረት ላይ ተጨማሪ B. He would inflict further damage on the public


ጉዳት ያደርሳል ወይም property; or

ሐ. ከተከሰሰበት ጥፋት ክብደት አንፃር C. With regard to the gravity of the offence in which
የሌሎችን ሠራተኞች ሞራል ይነካል he has been accused thereof, it would adversely

ወይም ተገልጋዩ ሕዝብ በኮሚሽኑ ላይ affects other employees’ moral or undermine the
trust which the service seekers may have towards

420
ገጽ-57ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-57

ሊኖረው የሚገባውን እምነት ያዛባል the commission; or


ወይም

መ. ፈፅሞታል የተባለው ጥፋት ከሥራ D. The offence he has committed does end up in
ያስወጣዋል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡ his dismissal from duty thereof.

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. An employee shall be suspended and withheld
መሠረት አንድ ሠራተኛ ከሥራና from work and salary pursuant to Sub. Art. (1)

ከደመወዝ ታግዶ ሊቆይ የሚችለው of this Article, for the period not exceeding one
month; provided, however, that in case of
ከአንድ ወር ለማይበልጥ ጊዜ ይሆናል፡፡
difficulties encountered due to force majeure,
ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት
the commission may extend such suspension for
ካጋጠመ ኮሚሽኑ ከሥራ ባህሪውና
one additional month depending on the nature
ከባለሙያዎች የሥራ ባህሪ አንፃር
of its work condition and the duties of the
ተነስቶ የእገዳውን ጊዜ ለተጨማሪ
experts.
አንድ ወር ሊያራዝም ይችላል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ 3. An employee of the commission who has been
መሠረት ከሥራ ታግዶ እንዲቆይ suspended from duty pursuant to Sub. Art. (2)

የሚደረግ የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከመደበኛ of this Article hereof shall be notified as the
duration of the stay of suspension and the
ሥራው ታግዶ የሚቆይበት ጊዜና
grounds of such suspension in writing by the
ከሥራ የታገደበት ምክንያት በኮሚሽኑ
head of the commission or his representative.
የበላይ ኃላፊ ወይም በተወካዩ
አማካኝነት በጽሑፍ እንዲገለጽለት
ይደረጋል፡፡
4. የኮሚሽኑ ሠራተኛ በተከሰሰበት 4. Unless it has been decided that the employee of
የዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት ከሥራ the commission accused of the disciplinary

እንዲሰናበት ካልተወሰነበት በስተቀር offence be dismissed from his duty, he shall


be entitled to a payment of his salary withheld
በእግዱ ወቅት ሳይከፈለው የቀረው
during the period of suspension without interest.
ደመወዝ ያለወለድ ይከፈለዋል።
5. የኮሚሽኑ ሠራተኛ ለጊዜው ከሥራ 5. The temporary suspension of an employee of
መታገድ ከእግዱ ጋር ያልተያያዙ the commission shall not deprive him of other

421
ገጽ-58ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-58

ሌሎች መብቶቹንና ግዴታዎቹን rights and obligations which are not connected
ተፈፃሚነት አያስቀርም፡፡ with the suspension in force.

75. ስለ ይግባኝ 75. Appeal


1. በሚሰጠው ውሣኔ ላይ ቅሬታ ያለው 1. Any employee of the commission aggrieved by
ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ ጉዳዩ the decision may submit an appeal to be

በይግባኝ እንዲታይለት ለኮሚሽኑ examined by the head of the commission.

የበላይ ኃላፊ ይግባኝ ማቅረብ


ይችላል፡፡
2. በቀላል የዲሲኘሊን ጥፋት እስከ 2. An employee who has been penalized in simple
አንድ ወር የሚደርስ የደመወዝ ቅጣት disciplinary offence reaching up to one

የተላለፈበት ሠራተኛ ጉዳዩ በይግባኝ month’s salary may submit his appeal in details
to the grievance hearing body established
እንዲታይለት የይግባኝ ቅሬታውን
within the commission; provided, however,
በመዘርዘር በኮሚሽኑ ዉስጥ
that those decisions rendered in the form of
ለተቋቋመዉ ቅሬታ ሰሚ አካል
oral and written warnings may not be
ሊያቀርብ ይችላል፣ ሆኖም የቃልና
appealable.
የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ዉሳኔዎች
ይግባኝ ሊቀርብባቸው አይችልም፣
3. የኮሚሽኑ የበላይ ኃላፊ በይግባኝ 3. The decision that the head of the commission
በቀረበለት ጉዳይ ላይ የሚሰጠው renders on the case submitted to him through

ውሣኔ የመጨረሻ ይሆናል፡፡ an appeal shall be final.

76. ስለ ይርጋ ጊዜ 76. Period of Limitation


1. ቀላል የዲሲኘሊን ቅጣት 1. No disciplinary measure shall be put in to
የሚያስከትል ጥፋት የፈጸመ የኮሚሽኑ effect against an employee who has committed

ሠራተኛ የምርመራውን ጊዜ an offence entailing simple disciplinary penalty


unless such measure has been taken within six
ሣይጨምር የፈጸመው ጥፋት
months, excluding the time required for the
ከታወቀበት ቀን ጀምሮ እስከ ስድስት
investigation as of the date on which the
ወር ክስ ካልቀረበበት በዲሲኘሊን
disciplinary breach was known.
ተጠያቂ አይሆንም፡፡

422
ገጽ-59ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-59

2. ከባድ የዲሲኘሊን ቅጣት 2. No disciplinary measure shall be put into effect


የሚያስከትል ጥፋት የፈጸመ የኮሚሽኑ against an employee who has committed an

ሠራተኛ የምርመራውን ጊዜ offence entailing rigorous disciplinary penalty


unless such measure has been taken within one
ሣይጨምር የፈጸመው ጥፋት
year, excluding the time required for the
ከታወቀበት ቀን ጀምሮ እስከ አንድ
investigation as of the date on which the
ዓመት ጊዜ በጥፋቱ ካልተከሰሰ
disciplinary breach was known.
በዲሲኘሊን ተጠያቂ አይሆንም፡፡

3. በወንጀል ኃላፊነት ጭምር 3. An employee of the commission who has


የሚያስጠይቅ ከባድ የዲስኘሊን ቅጣት committed an offence making him liable for

የሚያስከትል ጥፋት የፈፀመ የኮሚሽኑ criminal prosecution and thereby entailing


rigorous disciplinary penalty shall not be liable
ሠራተኛ የወንጀሉን ክስ ለማቅረብ
so unless he was charged with the disciplinary
በወንጀል ህጉ በተቀመጠው የይርጋ
offence within the period of limitation stipulated
ጊዜ ውስጥ በዲሲኘሊን ካልተከሰሰ
under the criminal law to institute preceding the
በጥፋቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡
criminal charge.
4. በደንብ ተላላፊነት ጭምር 4. An employee of the commission who has
የሚያስጠይቅ ከባድ የዲስፒሊን ቅጣት committed an offence making him liable for the

የሚያስከትል ጥፋት የፈፀመ የኮሚሽኑ petty offence prosecution and entailing rigorous
disciplinary penalty, shall not be liable so
ሠራተኛ የደንብ መተላለፍ ክሶችን
unless he was charged with the disciplinary
ለማቅረብ በወንጀል ሕጉ በተደነገገው
offence within the period of limitation stipulated
የይርጋ ጊዜ ውስጥ በዲሥኘሊን
under the criminal law to institute proceeding
ካልተከሰሰ በጥፋቱ ተጠያቂ
against the violation of the code of petty
አይሆንም፡፡
offences.

5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /3/ እና 5. Where the body responsible to file the
/4/ ሥር የተደነገጉትን የዲሲኘሊን disciplinary charge pursuant to the periods of

ክስ ማቅረቢያ የይርጋ ጊዚያት limitations prescribed for the institution of


disciplinary charges stipulated under Sub-Arts.
መሠረት አድርጎ የዲሥኘሊን ክስ
3 and 4 of this Article hereof has failed to bring
ለማቅረብ ኃላፊነት ያለበት አካል
those persons committing the offence for

423
ገጽ-60ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-60

ጥፋቱ ከታወቀበት ቀን ጀምሮ በአንድ disciplinary justice within one year from the
ዓመት ጊዜ ውስጥ ክሱን ያላቀረበ date on which the disciplinary breach was

እንደሆነ እራሱ በዲሥኘሊን ተጠያቂ known, he himself shall be liable for the
disciplinary prosecution, as well.
ይሆናል፡፡

6. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ 6. All the claims for the rights in connection with
ከደመወዝና ሌሎች ተዛማጅ ክፍያዎች salary and other related payments of an

ጋር የተያያዙ መብቶቹን በስድስት employee of the commission shall be barred by

ወር ጊዜ ውስጥ ለኮሚሽኑ ካላቀረበ the period of limitation unless they have been
submitted within the period of six months.
በይርጋ ይታገዳል፡፡

PART FORTEEN
ክፍል አስራ ሁለት
TERMINATION AND EXTENSION OF

አገልግሎት ስለማቋረጥና ስለማራዘም EMPLOYMENT/SERVICE

77. በገዛ ፈቃድ ከሥራ ስለመሰናበት 77. Resignation


ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ Any employee of the commission may, up on
በማናቸውም ጊዜ የአንድ ወር giving a one-month prior notice, resgin at any

ቅድሚያ ማስታወቂያ በመስጠት time.

ሥራውን በገዛ ፈቃዱ ሊለቅ


ይችላል፡፡

78. በሕመም ምክንያት ለአገልግሎት 78. Becoming Unfit for Service due to Illness
ብቁ ስላለመሆን
1. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ በዚህ ደንብ 1. Where any employee of the commission is unable to
አንቀጽ /44/ ንዑስ አንቀጽ /2/ እና /4/ resume work within the period specified under Art.

በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ወደ ሥራ (44) Sub. Arts. (2) and (4) of this regulation hereof,

ለመመለስ ካልቻለ በሕመም ምክንያት his service shall be terminated due to illness.

አገልግሎቱ እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡

424
ገጽ-61ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-61

2. የዚህ ደንብ አንቀጽ /56/ ንዑስ 2. Without prejudice to the provision of Art. (56)
አንቀጽ /2/ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ Sub. Art. (1) of this regulation hereof, where an

በሥራው ምክንያት ጉዳት የደረሰበት employee of the commission who has sustained

የኮሚሽኑ ሠራተኛ ለዘለቄታው employment injury is medically declared to be


permanently incapable of working, he shall be
መሥራት አለመቻሉ በሕክምና
made to resign.
ማስረጃ ሲረጋገጥ ከሥራ እንዲሰናበት
ይደረጋል፡፡

79. በችሎታ ማነስ ምክንያት ከሥራ 79. Termination on Grounds of Inefficiency


ስለመሰናበት
1. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የኮሚሽኑ 1. An employee of the commission who has
ሠራተኛ ያለውን እውቀትና ችሎታ completed his probation period may be

እየተጠቀመ በተመደበበት ሥራ ላይ dismissed due to inefficiency where his


performance evaluation result has been below
የሥራ አፈፃፀም ምዘና ውጤቱ
satisfactory for two successive evolution
በተከታታይ ለሁለት ጊዜያት
periods despite the fact that he has exerted all
ከአጥጋቢ በታች ከሆነ በችሎታ ማነስ
his knowledge and ability to accomplish the
ምክንያት ከሥራ ሊሰናበት ይችላል፡፡
duty he has been assigned thereto.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. Notwithstanding the provision of sub-art. (1)
ድንጋጌ ቢኖርም የሙከራ ጊዜውን of this article hereof, an employee of the

ያጠናቀቀ ሆኖ ለተከታታይ አምስት commission whose performance evaluation


result has been outstanding for the previous
ዓመታት ከፍተኛ የሥራ አፈፃፀም
five consecutive years shall not be dismissed
ምዘና ውጤት ሲያገኝ የነበረ
on the grounds of inefficiency unless his
የኮሚሽኑ ሠራተኛ የሥራ አፈፃፀም
performance result becomes below satisfactory
ምዘና ውጤቱ በተከታታይ ለሶስት
for the following three consecutive evaluation
ጊዜ ከአጥጋቢ በታች ካልሆነ
periods.
በስተቀር ከሥራ አይሰናበትም፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ እና 3. The termination of service of an employee of
/2/ መሰረት የኮሚሽኑን ሠራተኛ the commission pursuant to Sub. Arts. (1) and

ከሥራ ማሰናበት የሚቻለው (2) of this article hereof shall be effected for

425
ገጽ-62ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-62

እንደአስፈላጊነቱ በዚህ ደንብ አንቀጽ the achievement of the purpose of


/3ዐ/ ላይ የሠፈሩትን የሥራ አፈፃፀም performance evaluation specified under Art.

ምዘና ዓላማዎች በመከተል ይሆናል፡፡ (30) of this regulation hereof, as deemed


necessary.
80. ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት 80. Dismissal from Duty Due to Force of
ከሥራ ስለመሰናበት Majeure

1. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የኮሚሽኑ 1. Where an employee of the commission who


ሠራተኛ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት has completed his probation period is absent

በሥራ ገበታው ላይ ካልተገኘ from his duty due to force majeure, he shall
notify the said reason to the commission
ምክንያቱን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ
within one month thereof.
ለኮሚሽኑ ማሳወቅ አለበት፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. The head of the commission that has received
መሠረት ሪፖርት የተደረገለት the reasons of absence of a civil servant in

የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከሥራ ገበታው accordance with sub-Article (1) of this Article
hereof shall, after having verified the validity
ላይ የተለየበት ምክንያት የኮሚሽኑ
of the reasons, keep the position of the
የበላይ ኃላፊ ወይም ተወካዩ ከአቅም
employee of the commission vacant for six
በላይ መሆኑን ካረጋገጠ የኮሚሽኑ
months; provided, however, that the service of
ሠራተኛ ይዞት የነበረውን የሥራ
an employee of the commission may be
መደብ ለስድስት ወር ክፍት አድርጐ
terminated if he is unable to resume work
መጠበቅ አለበት፡፡ ሆኖም የኮሚሽኑ
within the six months’ period.
ሠራተኛ በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ወደ
ሥራው ካልተመለሰ ከሥራው
ይሠናበታል።
3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ድንጋጌ 3. Without prejudice to the provision of Art. (1)
እንደተጠበቀ ሆኖ የሙከራ ጊዜውን of this Article hereof, where an employee,

ያጠናቀቀ የኮሚሽኑ ሠራተኛ ባልታወቀ who has completed his probation period, is
absent from his work for five consecutive days
ምክንያት ለተከታታይ አምስት ቀናት
due to unknown reasons, he shall, having
ከመደበኛ የሥራ ቦታው ላይ የተለየ
been called in two notices consecutively in
እንደሆነ በየአምስት ቀናት ልዩነት

426
ገጽ-63ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-63

በተከታታይ ለሁለት ጊዜ በማስታወቂያ five days’ interval but failed to report to the
ተጠርቶ ለኮሚሽኑ ሪፖርት ካላደረገ commission, be dismissed from duty.

ከሥራ ይሰናበታል፡፡
4. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /3/ ድንጋጌ 4. Notwithstanding the provision stipulated under
ቢኖርም ሠራተኛው ከሥራው sub. Art. (3) of this Article hereof, the

ከተሰናበተ በኋላ ከሥራ ከቀረበት ቀን employee may be reinstated to his job if he


applies for same within six months after the
ጀምሮ በስድስት ወር የጊዜ ገደብ
termination of his employment and produces
ውስጥ የቀረበት ምክንያት ከአቅም
sufficient evidence to prove that his reasons of
በላይ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ ካቀረበና
absence was due to force of majeure and there
በኮሚሽኑ ውስጥ ተመሳሳይ የሆነ ክፍት
exists a similar vacant position in the
የሥራ መደብ ከተገኘ የኮሚሽኑ የበላይ
commission and where the head of the
ኃላፊ ወይም ተወካዩ ሲፈቅድ ወደ
commission or his representative has
ሥራ ሊመለስ ይችላል፡፡ permitted thereto.
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /3/ 5. Where an employee of the commission who
መሠረት የማስታወቂያ ጥሪ has been called for through notice pursuant to

የተደረገለት የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከሥራ Sub.Art. (3) of this Article hereof has reported

ከተለየበት ቀን ጀምሮ አስራ አምስት to reinstated into his duty before fifteen days
as of the first day of his absence, he shall be
ቀናት ከመሙላቱ በፊት ወደ ሥራው
made to resume work and the head of the
ለመመለስ ሪፖርት ያደረገ እንደሆነ
commission shall decide afterwards on the
ወደሥራው እንዲመለስ ተደረጐ
case after examining the reasons and the
የኮሚሽኑ የበላይ ኃላፊ ሠራተኛው
supporting evidence causing such an absence.
ከሥራ የቀረበትን ምክንያትና ማስረጃ
The specific implementation regarding the
በመመርመር ውሳኔ ይሰጣል፡፡ ወደ reinstatement to work shall be provided by a
ስራ መመለስን በተመለከተ ዝርዝር directive to be issued by the commission.
አፈፃፀሙ ኮሚሽኑ በሚያወጣው
መመሪያ ይደነገጋል፡፡
6. የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ 6. An employee of the commission who has not
የኮሚሽኑ ሠራተኛ ከአቅም በላይ በሆነ completed his probation period shall be
dismissed from his work without any

427
ገጽ-64ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-64

ምክንያት ከአንድ ወር በላይ በሥራ additional procedure where he has been


ገበታው ላይ ካልተገኘ ያለተጨማሪ absent from his duty due to force of majeure

ሥነ-ሥርዓት ከሥራ እንዲሰናበት


ይደረጋል፡፡
81. ሠራተኛ ስለሚቀነስበት ሁኔታ 81. Lay off
1. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ፦ 1. Any employee of the commission may be laid
off where:
ሀ. የሥራ መደቡ ሲሰረዝ፣ A. his position is cancelled;

ለ. መስሪያ ቤቱ ሲዘጋ፣ B. the office is closed;

ሐ. የሥራ ሂደት ለውጥ ሲኖር፣ C. there exists Business Process


Reengineering;
መ. ትርፍ የሰው ኃይል መኖሩ D. it is proved that there exists excess man
ሲረጋገጥ እና power; and
Where it is impossible to redeploy same pursuant to
በዚህ ደንብ አንቀፅ /31/ /6/ መሠረት
Art. (31), Sub-Art. (6) of this regulation hereof or he
ለመደልደል ካልተቻለ ወይም የኮሚሽኑ is not willing to be assigned on a lower position.
ሠራተኛው ዝቅ ባለ የሥራ ደረጃ ላይ
ለመስራት ፈቃደኛ ካልሆነ ከሥራ ሊቀነስ
ይችላል።

2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ /1/ /መ/ 2. The lay off vis-a-vis an employee of the
መሠረት ቅነሳ የሚደረገው የኮሚሽኑ commission in accordance with Sub. Art. (1)

ሠራተኛ በኮሚሽኑ ውስጥ በተመሣሣይ (D) of this Article hereof shall be made when
it is proved that his performance and ability
የሥራ መደብ ላይ ካሉ ሌሎቸ
are found to be lower when compared with
የኮሚሽኑ ሠራተኞች ጋር ሲወዳደር
other employees holding the same position.
በሥራ ውጤቱ ባለው ችሎታ ዝቅተኛ
መሆኑ ሲረጋገጥ ይሆናል፡፡

428
ገጽ-65ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-65

82. በዲሥፒሊን ጥፋት ምክንያት 82. Dismissal from Work Due to disciplinary
ከሥራ ስለመሰናበት Breaches
1. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ በዚህ 1. The service of any employee of the
ደንብ አንቀጽ /71/ንዑስ አንቀጽ /1/ commission shall be terminated where a

/ረ/ መሠረት ከባድ የዲስኘሊን ቅጣት rigorous disciplinary penalty specified under
Sub. Art. (1), (E) of Art. 71 of this regulation
የተወሰነበት እና ይግባኝ ጠይቆ
hereof has been imposed on him and the
ቅጣቱ ያልተሰረዘለት እንደሆነ
penalty is no longer revoked on appeal upon
አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡
his request thereof.
2. የኮሚሽኑ ሠራተኛ የተላለፈበት ውሳኔ 2. Where the penalty is mitigated or revoked on
በይግባኝ ከተሻሻለለት ወይም appeal, the employee of the commission shall

ከተሰረዘለት ውሳኔው ከተላለፈበት ጊዜ be entitled to the payment of his unpaid salary


without interest.
ጀምሮ ሳይከፈለው የቀረው ደመወዝ
ታስቦ ያለ ወለድ ይከፈለዋል፡፡
83. በእድሜ ምክንያት አገልግሎት 83. Retirement
ስለማቋረጥ
1. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የኮሚሽኑ 1. The service of an employee of the
ሠራተኛ በዚህ ደንብ አንቀጽ /87/ commission who has completed his probation

መሠረት አገልግሎቱ ካልተራዘመለት period shall be terminated on the last date of

በስተቀር በሕግ ከተወሰነው የመጦሪያ the last month in which he has attained the
retirement age as determined by law without
እድሜ ከደረሰበት የመጨረሻ ወር
any additional procedure unless it is so
የመጨረሻ ቀን ጀምሮ ያለተጨማሪ
extended in accordance with Art. (87) of this
ሥነ-ሥርዓት አገልግሎቱ እንዲቋረጥ
regulation here below.
መደረግ አለበት፡፡
2. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የኮሚሽኑ 2. An employee of the commission who has
ሠራተኛ ጡረታ ከመውጣቱ ከአንድ completed his probation period shall be

ዓመት በፊት በጽሁፍ እንዲያውቀው notified in writing one year prior to his
retirement.
መደረግ አለበት፡፡

429
ገጽ-66ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-66

84. በሞት ምክንያት አገልግሎት 84. Termination of Service Due to Death


ስለማቋረጥ
1. ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ 1. The service of any employee of the
ከሞተበት ቀን ጀምሮ አገልግሎቱ commission shall be terminated as of the date

ይቋረጣል፡፡ of his death.

2. አገልግሎቱ በሞት ምክንያት 2. The full salary of the month in which an


የተቋረጠ የኮሚሽኑ ሠራተኛ employee of the commission whose service is

የሞተበት ወር ሙሉ ደመወዙ terminated on the grounds of death shall be


paid to his spouse or legal heirs.
ለትዳር ጓደኛው ወይም ለህጋዊ
ወራሾቹ ይከፈላል፡፡

85. የአገልግሎት የምስክር ወረቀት 85. Certificate of Service


ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ በሥራ Where the service of any employee of the
ላይ እያለ ወይም በማናቸውም commission is terminated for any reason or

ምክንያት አገልግሎቱን ሲያቋርጥ where he so requests, while on duty, he shall be


provided with a certificate of work service
የሥራ ልምድ ማስረጃ ከጠየቀ
indicating the type of work and the amount of
ሲያከናውን የነበረውን ሥራና
salary which happened to be paid to him.
የደመወዙን መጠን የሚገልጽ
የአገልግሎት የምስክር ወረቀት
ይሰጠዋል፡፡

86. አገልግሎት ሲቋረጥ ስለሚፈፀም 86. Severance Pay


ክፍያ
1. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የኮሚሽኑ 1. Where an employee of the commission who has
ሠራተኛ በዚህ ደንብ አንቀጽ /81/ completed his probation has been laid off

መሰረት በቅነሳ ምክንያት ከሥራ pursuant to Art. (81) of this regulation hereof
and is no longer entitled to pension allowance
ከተሰናበተና የሥራ ውሉ በተቋረጠበት
on the date of the termination of the
እለት የጡረታ አበል የማይከፈለው
employment contract, he shall be paid:
ከሆነ፡-

430
ገጽ-67ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-67

ሀ. ለመጀመሪያው አንድ ዓመት A. his salary of three months for the first one
የሶስት ወር ደመወዝ፣ year of his service;

ለ. በተጨማሪ ላገለገለበት B. One-third of his monthly salary for each


ለእያንዳንዱ ዓመት የወር ደመወዙ additional year of service; provided, however,

አንድ ሶስተኛ እየታከለ that such payment shall not exceed his salary
of twelve months.
ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም የሚሰጠው
ጠቅላላ ክፍያ ከሠራተኛው የአስራ
ሁለት ወር ደመወዝ መብለጥ
የለበትም፡፡

2. የሙከራ ጊዜውን ለጨረሰና ከአንድ 2. An employee of the commission who has


አመት በታች ላገለገለ የኮሚሽኑ completed his probation period and served for

ሠራተኛ የሚፈፀመው ክፍያ less than one year shall be entitled to severance
pay in the proportion to his service.
ከአገልግሎቱ ጋር እየተሰላ የሚከናወን
ይሆናል፡፡
3. አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ 3. Without prejudice to the provision of the
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ relevant pension law, where the service of an

ማንኛውም የኮሚሽኑ ሠራተኛ በሞት employee of the commission is terminated due


to his death, an amount equivalent to his three
ምክንያት አገልግሎቱ ሲቋረጥ
months’ salary shall be paid, at once, to his
ለኮሚሽኑ በጽሁፍ ላሳወቃቸው የትዳር
spouse or in case he has no spouse, to his
ጓደኛው ወይም በስሩ ይተዳደሩ ለነበሩ
dependents who had been made known to the
ቤተሰቦቹ የሶስት ወር ደመወዝ በአንድ
commission in writing; provided, however, that
ጊዜ ይከፈላል፡፡ ሆኖም የትዳር
where he did not officially cause the registration
ጓደኛውን ወይም በስሩ የሚተዳደሩ
of his legal spouse or his dependents and so
ቤተሰቦቹን ሳያስመዘግብ የሞተ died, the payment shall be executed on the
እንደሆነ ሥልጣን ካለው ፍርድ ቤት basis of the evidence given by a court having its
በሚሰጥ ማስረጃ መሰረት ክፍያው jurisdiction thereto.
ይፈፀማል፡፡

431
ገጽ-68ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-68

4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /3/ 4. Any payment to be made pursuant to Sub. Art.
መሠረት የሚፈፀመው ክፍያ ከግብርና (3) of this Article hereof shall be exempted

ከጡረታ መዋጮ ነፃ ከመሆኑም በላይ፤ from taxation and pension contribution as well
as may not be attached, deducted by way of set
በእዳ ምክንያት ሊከበር ወይም
off or assigned thereof.
በማቻቻያነት ሊያዝ አይችልም፡፡

87. አገልግሎት ስለማራዘም 87. Extension of Service


1. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የኮሚሽኑ 1. The service year of an employee of the
ሠራተኛ የመጦሪያ እድሜው ከደረሰ commission who has completed his probation

በኋላ በአንድ ጊዜ እስከ ሁለት ዓመትና may be extended beyond his retirement age for
a period up to two years at a time and for the
በጠቅላላው ከአራት ዓመት ለማይበልጥ
period not exceeding four years in total.
ጊዜ አገልግሎቱን ማራዘም ይቻላል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. The service of an employee of the commission
መሰረት የአንድን የኮሚሽኑ ሠራተኛ may, in accordance with sub-art(1) of this

አገልግሎት ማራዘም የሚቻለው፦ article hereof, be extended where:

ሀ. የሠራተኛው ትምህርት፣ ልዩ A. his qualification, special skills and abilities are


እውቀትና ችሎታ ለኮሚሽኑ ሥራ found to be essential for the commission;

ጠቃሚ ሆኖ ሲገኝ፣

ለ. በደረጃ እድገት፣ በዝውውር ወይም B. it is known that it is impossible to replace him


በቅጥር ተተኪ ሠራተኛ ለማግኘት by another employee through promotion,

አለመቻሉ ሲታወቅ፣ transfer or employment;

ሐ. ሠራተኛው ለሥራው ብቁ መሆኑ C. the said employee is proved to be fit for the
በሕክምና ማስረጃ ሲረጋገጥ፣ service by a medical certificate;

መ. ሠራተኛው አገልግሎቱን ለመቀጠል D. the employee has agreed to the extension of


ሲስማማ እና the service; and

ሠ የአገልግሎቱ መራዘም ኮሚሽኑ E. an organ being accountable to the

432
ገጽ-69ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-69

ተጠሪ የሆነለት አካል እና ኮሚሽኑ commission and the commission have


ሲፈቀዱና ሲስማሙ ይሆናል፡፡ permitted and agreed on the extension of his
service thereof.
ክፍል አስራ ሁለት PART TWELVE
MISCELLANEOUS PROVISIONS
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

88. የቅጥር፣ የደረጃ እድገት፣ የደመወዝ 88. Effects of Cancellation of Employment,


ጭማሪ እና የሌላ ጥቅማጥቅም Promotion, Salary Increment and Other

መሰረዝ ስለሚያስከትለው ውጤት Benefits

1. በዚህ ደንብ መሠረት የቅጥር፣ የደረጃ 1. An employee of the commission, whose


እድገት፣ የደመወዝ ጭማሪ ወይም ሌላ employment, promotion, salary increment or

ጥቅም የተሰረዘበት የኮሚሽኑ ሠራተኛ any other benefits have been nullified,
pursuant to this regulation shall not, unless
በማታለል ወይም በማጭበርበር ያገኘው
he has so obtained same deceit or
ካልሆነ በቀር የስረዛው እርምጃ
fraudulently, be made to give back the salary
እስከተወሰደበት ጊዜ ድረስ
paid out to him and other benefits due to the
የተከፈለውን ደመወዝና ሌሎች
nullification of same.
ጥቅማጥቅሞች እንዲመልስ
አይጠየቅም፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ሥር 2. Notwithstanding the provision stipulated under
የተደነገገው ቢኖርም ከሕግ ውጭ ቅጥር፣ sub. Art. 1 of this Article hereof, any division

የደረጃ እድገት፣ የደመወዝ ጭማሪ ወይም head or employee who has deliberately or

ሌላ ጥቅም እንዲሰጥ ሆነ ብሎ ወይም negligently permitted to be unlawfully granted


employment, promotion, salary increment and
በቸልተኝነት የፈቀደ ማንኛውም የሥራ
any other benefits shall be liable thereto in
ኃላፊ ወይም ሠራተኛ አግባብ ባላቸው
accordance with the pertinent administrative,
የአስተደደር፣ የፍትሐብሔር እና የወንጀል
civil and criminal laws.
ህግ ድንጋጌዎች መሠረት ተጠያቂ
ይሆናል፡፡

433
ገጽ-70ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-70

89. የደንቡን አፈፃፀም ስለመቆጣጠር 89. Supervision of Implementation of the


Regulation
ኮሚሽኑ ይህ ደንብ እና በደንቡ The commission shall have the powers to follow
መሠረት የሚወጡት መመሪያዎች up and supervise over the proper implementation

በትክክል በሥራ ላይ መዋላቸውን of this regulation and directives to be issued


subsequent to this regulation.
የመከታተልና የመቆጣጠር ሥልጣን
ይኖረዋል፡፡
90. ስለተሻሩና ተፈፃሚነት 90. Repealed and Inapplicable Laws
ስለማይኖራቸው ህጎች
1. የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት 1. The Amhara National Regional State Ethics and
የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን Anti Corruption Commission Employees’

ሰራተኞች ደንብ ቁጥር 23/1996 ዓ/ም Administration, Council of Regional


Government Regulation No. 23/2004, is hereby
ተሸሮ በዚህ ደንብ ተተክቷል፡፡
repealed and replaced by this regulation.
2. ይህንን ደንብ የሚቃረን ማናቸውም፣ 2. Any other regulation, directive or customary
ሌላ ደንብ፣ መመሪያ ወይም የተለመደ practice coming into conflict with this

አሰራር በዚህ ደንብ ውስጥ regulation may not apply to matters covered for

የተደነገጉትን ጉዳዮች በሚመለከት therein.

ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

91. ደንብና መመሪያ የማውጣት 91. Power to Issue Regulation and


ሥልጣን Directive

ለዚህ ደንብ ሙሉ ተፈጻሚነት The commission shall have the power to issue
የሚያስፈልጉትን ዝርዝር መመሪያዎች specific directives necessary for the full

ኮሚሽኑ የማውጣት ሥልጣን አለው፡፡ implementation of this regulation.

92. ደንቡን ስለማሻሻል 92. Amendment of the Regulation


ኮሚሽኑ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ይህንን The commission may, whenever the need arises,
ደንብ ለሚመለከተው አካል አቅርቦ submit this regulation to the concerned body and

እንዲሻሻል ሊያደርግ ይችላል፡፡ have it amended thereto.

434
ገጽ-71ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 26 ፣ ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No, 23,8th Day of June 2012, Page-71

93. በደንቡ ስላልተሸፈኑ ጉዳዮች 93. Matters not covered by this Regulation

በዚህ ደንብ ውስጥ ያልተሸፈኑ The commissioner shall, when encountering


አስተዳደራዊ ጉዳዮች ቢያጋጥሙ administrative matters that may not be covered

ከክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ሕግጋትና under this regulation, have them investigated
and decide taking into account the regional civil
መርሆዎች ጋር በተገናዘበ መንገድ
service laws and principles.
እንዲጣሩ እያደረገ ኮሚሽነሩ ውሣኔ
ይሰጥባቸዋል፡፡
94. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 94. Effective Date
ይህ ደንብ በክልሉ መንግስትዝክረ ህግ This regulation shall come into force as of the
ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ date of its publication in the Zikre Hig Gazzette

የፀና ይሆናል፡፡ of the Regional State.

ባህር ዳር Done at BahirDar

ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም This 11th day of June, 2012

አያሌው ጐበዜ Ayalew Gobezie

Head of Government of the Amhara National


የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት
Regional State
ርዕሰ መስተዳድር

435
ደንብ ቁጥር 53/1999 ዓ.ም REGULATION NO. 53/2007
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የፖሊስ ኮሌጅን A COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT
ለማቋቋም የወጣ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ REGULATION ISSUED TO PROVEDE FOR THE
ESTABLISHMENT OF THE POLICE COLLEGE IN
THE AMHARA NATIONAL REGIOANL STATE.
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በህግ የተሰጠውን ተግባርና WHEREAS, in order to enable the Regional State
ኃላፊነት በብቃት መወጣት ይቻለው ዘንድ በየደረጃው Police Commission to efficiently accomplish the duties
በሚገኙት የኃላፊነት ቦታዎች ተመድበው ለሚሠሩትም and responsibilities entrusted to it by law, it deems
ሆነ አዲስ ተመልምለው ወደ ኮሚሽኑ ለሚቀላቀሉ necessary to provide appropriate and efficient training
የፖሊስ አባሎች ተገቢና ብቃት ያለው ሥልጠና for those police members who have been assigned to
መስጠት አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት፣ responsible positions of all levels and work thereto as
well as newly selected and thereby join the commission;
የሰርተፊኬትና የዲፕሎማን መርሃ ግብር ሥልጠና WHEREAS, it is believed that jointly undertaking
አቀናጅቶ ማስኬድ ከሀብት አጠቃቀምም ሆነ certificate and diploma training programs, shall have
ከሥልጠና ተያያዥነት አኳያ የጐላ ጠቀሜታ profound importance form the point of view of resource
እንዳለው በመታመኑ፣ utilization as well as training relationship;
የክልሉ ፖሊስ ኮሌጅ የአመራርና የአሠራር ሂደት WHEREAS, it has become necessary to make the
ቀልጣፋና ፍትሃዊ፣ ግልፅነትና ጥራት ያለው management and working system of the Regional State
አደረጃጀት እንዲኖረው ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ police college efficient, fair as well as having
በመገኘቱ፣ transparency and quality organization;
በክልሉ ውስጥ በተለያዩ የፖሊስ ሙያ ዘርፎችና WHEREAS, believing that it has been necessary to
በኃላፊነት ቦታዎች ተመድበው ለሚሠሩ አባሎች continuously provide police members who are assigned
ብቃታቸውን ለማዳበርና ለማጐልበት የሚያስችል and work in various police professional sections and
ሥልጠና በተከታታይነት መስጠት አስፈላጊ መሆኑን responsible positions with training that enables them to
በማመን፣ enrich and strengthen their efficiency.
በክልሉ የፖሊስ አገልግሎት ፍላጐት ላይ ተመስርቶ WHEREAS, it deems necessary to establish an
የሚዘጋጅና የሚሰጥ አጠቃላይ የሥልጠና ሥራዎችን autonomous college which may plan and perform
አቅዶ የሚሠራ ራሱን የቻለ ኮሌጅ ማቋቋም አስፈላጊ general training activities being prepared and delivered
መሆኑን በመገንዘብ፣ on the basis of interest of the Regional State Police
service.

የአማራ ክልል መስተደድር ም/ቤት በተሻሻለው NOW, THEREFORE, the council of the Amhara
የብሔራዊ ክልሉ ህገ-መንግስት አንቀጽ 58 ንዑስ Regional Government, in accordance with the powers
አንቀጽ 7 እና በተሻሻለው የክልሉ አስፈፃሚ አካላት vested in it under the provisions of art. 58, sub. Art. 7 of
እንደገና ማቋቋሚያ፣ ሥልጣንና ተግባራት መወሰኛ the revised Regional Constitution and Art. 34 of the

475
አዋጅ ቁጥር 120/1998 ዓ.ም አንቀጽ 34 ድንጋጌዎች revised Regional State Executive Organs Re-
ሥር በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን ደንብ establishment, organization and Determination of their
አውጥቷል። powers and duties proclamation No. 120/2006, hereby
issues this regulation.

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ GENERAL
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ ደንብ “የፖሊስ ኮሌጅ ማቋቋሚያ ክልል This Regulation may be cited as ”The Police
መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 53/1999 College Establishment, Council of Regional
ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል። Government Regulation No. 53/2007.”
2. ትርጓሜ 2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context otherwise requires, in this
በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፦ regulation:
1. “አካዳሚክ ጉባዔ” ማለት በዚህ ደንብ አንቀጽ 8 1. “Academic Commission” shall mean the academic
መሠረት የተቋቋመውን የኮሌጁ አካዳሚክ commission of the college established pursuant to
ጉባዔ ማለት ነው። Art. 8 of this regulation.
2. “የአካዳሚክ ሠራተኛ” ማለት ከማስተማር፣ 2. “Academic Employee” shall mean any employee
ከማሰልጠን፣ ከጥናትና ምርምር እንዲሁም of the college who is engaged in teaching,
ከሥርዓተ ትምህርት ተግባራት ጋር በተያዘዘ training, study and research as well as curricular
ሥራ የተሠማራ ማናቸውም የኮሌጁ ሠራተኛ activities related thereto.
ነው።
3. “የአስተዳደር ሠራተኛ” ማለት የአካዳሚክ 3. “Administrative employee” shall mean an
ሠራተኛ ያልሆነ የኮሌጁ ሠራተኛ ነው። employee of the college who is not a member of
the Academic staff.
4. “ኮሚሽን” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ 4. “Commission” shall mean the commission of
መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ነው። police of the Amhara National Regional State.
5. “የሙያ ላይ ሠልጣኝ” ማለት በኮሌጁ ገብተው 5. “In-service trainees,” shall mean are those trainees
የሚሰለጥኑ የማጠናከሪያ ሠልጣኞች፣ ልዩ ልዩ who may be admitted and trained in the college
የሙያ ሠልጣኝና የደረጃ ዕድገት ሠልጣኞችን and includes reinforcing, various professional and
ያጠቃልላል። promotion trainees.
6. “መደበኛ ሥልጠና” ማለት መደበኛ በሆነ 6. “Formal training” shall mean a training in formal
የአሰለጣጠን ስልት በተለያየ የጊዜ ርዝማኔ training methods, be it in pre-service and in-
በቅድመ ሥራና በርቀት ትምህርት ፕሮግራም distance education program for different lengths
ከሰርተፊኬት እስከ ዲፕሎማ የሚያስገኝ of time so as to enable one to obtain a certificate

476
ሥልጠና ነው። up to diploma.
7. “መደበኛ ያልሆነ ሥልጠና” ማለት በኮሌጁ 7. “Non-formal training” shall mean a training which
የሥልጠና ሥርዓት ትምህርት መሠረት is carried out in short length of time but not
ያልታቀደና በየደረጃው ያለውን የክልሉን designed in accordance with training curriculum
ፖሊስ ኮሚሽን አሠራር ለማሻሻል የተዘጋጀ of the college and prepared to improve working of
በአጫጭር የጊዜ ርዘመት የሚከናወን the Regional State police commission in all levels.
ሥልጠና ነው።
8. “ዳይሬክተር” ማለት በዚሀ ደንብ አንቀጽ 11 8. “Director” shall mean the director of the college
ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት የሚሾም የኮሌጁ who is to be appointed in accordance with sub-
ዳይሬክተር ነው። Art. 1 of Art.11 of this regulation hereof.

ክፍል ሁለት PART TWO


ስለ አማራ ብሔራዊ ክልላዊ ESTABLISHMENT, OBJECTIVE,
መንግስት ፖሊስ ኮሌጅ መቋቋም፣ ORGANIZATIONAL STRUCTURE

ዓላማ፣ ድርጅታዊ አቋምና ሥልጣን AND POWER OF THE AMHARA


NATIONAL REGIONAL STATE
POLICE COLLEGE
3. መቋቋምና ተጠሪነት 3. Establishment and Accountability
1. የአማራ ብሔራዊ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ከዚህ 1. The Amhara National Regional State police
በኋላ “ኮሌጁ” እየተባለ የሚጠራ ራሱን የቻለና college, hereinafter referred to as “The College”
የህግ ሰውነት ያለው የከፍተኛ ትምህርትና is hereby established under this regulation as an
ሥልጠና ኮሌጅ ሆኖ በዚሀ ደንብ ተቋቁሟል። autonomous having its own legal personality
higher education and training college.
2. የኮሌጁ ተጠሪነት ለኮሚሽኑ ይሆናል። 2. The accountability of the college shall be to the
commission.
4. ዓላማ 4. Objectives
ኮሌጁ በዚህ ደንብ መሠረት የሚከተሉት ዓለማዎች The college shall, pursuant to this regulation, have
ይኖሩታል፦ the following objectives:
1. በክልሉ ውስጥ ከፖሊስ ሙያ ጋር የተያያዘ 1. To enrich, widen and convey knowledge related
ዕውቀትን ማዳበር፣ ማስፋፋትና ማስተላለፍ፣ with police profession in the Regional State;
2. በተለያዩ ፖሊሳዊ የአገልግሎት ዘርፎች ተፈላጊ 2. To prepare and thereby render required
የኦፕሬሽን እና የሙያ ሥልጠናዎችን operations and professional trainings in various

477
አዘጋጅቶ መስጠት፣ policing service sections.
3. ለክልሉና ለፌዴራሉ ሕግጋተ መንግስታት 3. In a large number of them and in quality, to
እንዲሁም አገሪቱ ለፈረመቻቸው አለም አቀፍ produce police force having professional
ስምምነቶችና በየደረጃው በሚገኙ ምክር ቤቶች efficiency, and who is confident in himself,
ለሚወጡ ህጐች ከበሬታ የቆመና እነዚህኑ servant of the public and dedicated to and
የሚያከብርና ሙያዊ ብቃት ያለው፣ በራሱ capable of the enforcement of the constitutions
የሚተማመንና የህዝብ አገልጋይ የሆነ የፖሊስ of the National Regional State and Federal State
ኃይል በብዛትና በጥራት ማፍራት፣ as well as the international conventions which
the country has adopted therein and laws to be
issued by the councils of all levels and respect
same thereof;
4. በተለያዩ ደረጃዎች የሚሰጡ የአመራር 4. To produce efficient police officer leaders who
ኃላፊነቶችን በሚገባ ለመወጣት የሚችሉና are capable of properly fulfilling leadership
በዘመናዊ ሥራ አመራር ጥበብ የተካኑ ብቁ responsibilities to be entrusted in various levels
የፖሊስ ሥራ መሪዎችን ማፍራት፣ and are equipped with up-to-date management
art.
5. የፖሊሳዊ አገልግሎትን ደረጃና ጥራት 5. To conduct research that enables quality and
ለማሻሻል የሚያስችል ጥናትና ምርምር standard of policing services to be improved;
ማካሄድ መረጃዎችን ማደራጀትና ማሠራጨት። organize and disseminate information.
5. መደበኛ አድራሻ 5. Principal Address
የኮሌጁ አድራሻ በምስራቅ ጐጃም ዞን አስተዳደር The principal address of the college shall be in the
በደብረማርቆስ ከተማ ይሆናል። town of Debremarkos located in the East Gojjam
Zonal Administration.
6. ድርጅታዊ አቋም 6. Organizational Structure of the College
ኮሌጁ ከዚህ በታች የተመለከቱት አካላት The college shall have the following organs;
ይኖሩታል፦
1. የአካዳሚክ ጉባዔ 1. Academic Commission;
2. ዋናና ምክትል ዳይሬክተሮች፣ 2. Principal and Vice Directors;
3. ለሥራው የሚያስፈልጉ ሙያተኞችና ድጋፍ 3. Professional and supporting employees required
ሰጭ ሠራተኞች for the activity.
7. የኮሌጁ ሥልጣንና ተግባር 7. Powers and Duties of the College
1. ኮሚሽኑ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት 1. alleviate lack of human power existed in the
አዳዲስ የፖሊስ አባላትን ተቀብሎ በመሠረታዊ field by admitting new police officer members

478
የፖሊስ ሙያ በማሠልጠን በመስኩ ያለውን and thereby training same in basic police officer
የሰው ኃይል እጥረት ያቃልላል፣ profession.
2. የተለያዩ የሥራ ላይ ሥልጠናዎችን በመስጠት 2. cause the fulfillment of the required
በክልሉ ውስጥ ባሉ የፖሊስ አደረጃጀቶች professional of police organizations in the
ተፈላጊው ባለሙያ እንዲሟላ ያደርጋል፣ Regional State by providing various in-service
trainings.
3. የክልሉን ፖሊስ ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ 3. design curriculums and courses on the basis of
የሥልጠና ፍላጐት ላይ በመመስረት ሥርዓተ interest of training by taking into account of real
ትምህርቶችና ኮርሶችን ያዘጋጃል፣ condition of the police of the Regional State;
ሥልጠናዎችን ይሰጣል፣ provide trainings thereto.
4. የሚሰጣቸው ሥልጠናዎች በአቻ ክልሎችና 4. formulate strategy that enables trainings it may
በፌዴራሉ መንግሥት ተቋማት ከሚሰጡት render to have equal standard with trainings
መሰል ሥልጠናዎች ጋር የደረጃ ተመሳሳይነት rendered in institutions of other Regional states
እንዲኖራቸው የሚያስችል ስትራቴጂ and the Federal state; having divided its training
ይነድፋል፣ የሥልጠና ዕቅዱንም በአጭር፣ plan into short, middle and long term programs
በመካከለኛና በረዥም ጊዜ መርሃ ግብሮች and thereby effectuate same thereof.
እየከፋፈለ ይተገብራል።
5. አስቀድሞ በተጠና ፍላጐት ላይ ተመስርቶ 5. Provide leadership and professional efficiency
በክልሉ ውስጥ በየደረጃው ለሚገኙ የፖሊስ enhancing trainings to those bodies of police
አመራር አካላትና በተለያዩ ሙያዎች leaders at all levels in the Regional State and to
ተሠማርተው ለሚገኙ አባሎች የአመራርና those members who are engaged in various
የሙያ ብቃት ማጐልበቻ ሥልጠናዎችን professions based on already studied interest.
ይሰጣል፣
6. በሚሰጣቸው ሥልጠናዎች አኳያ የምስክር 6. Award certificate, diploma, rank insignia with
ወረቀት፣ ዲፕሎማ፣ የማዕረግ ምልክትና respect to trainings it provides and prizes to
በትምህርታቸው ብልጫ ላገኙ ሽልማቶችን those officers who surpass in their education.
ይሰጣል።
7. በኮሌጁ የተሰጡ ሥልጠናዎች በፖሊስ 7. Evaluate tangible changes and improvements
አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ያመጧቸውን resulted in trainings rendered by the college
ተጨባጭ ለውጦችና ማሻሻያዎች ይገመግማል፤ concerning delivering of police service; devise
የተሻሉ የአሠራር ስልቶችን ይቀይሳል፣ better working mechanisms.
8. የክልሉን ፖሊስ ሥልጠና ነክ መረጃዎች 8. having collected and record, analyze the
ሰብስቦ ይይዛል፣ ይተነትናል፣ ጉዳዩ regional state police training related documents
ለሚመለከታቸው አካላት ያሠራጫል፣ and thereby disseminate same to those organs
479
who may concern the matter.
9. የክልሉን ፖሊስ የሥልጠና ፍላጐት ለማሟላት 9. make relationships with appropriate educational
የሚያስችሉ ልምዶችን ለመቅሰምና የውጭ training and research institutions in order to
ሥልጠና ሁኔታዎችን ለማመቻቸት አግባብ acquire experiences enabling it to satisfy police
ካላቸው የትምህርት የሥልጠናና የምርምር training interest of the Regional State and to
ተቋማት ጋር ግንኙነቶችን ያደርጋል፤ facilitate foreign training conditions.
10. ከፖሊስ ሳይንስ ፅንሰ ሃሣብ፣ ከአገልግሎት 10. Undertake study and research activities related
አሰጣጥና ከወንጀል ነክ ጉዳ ች
ዮ ጋር to matters of theory of police science, service
የተዛመዱ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን delivering and crime issues; disseminate their
ያካሂዳል፣ ውጤቶቹንም ለተገልጋዮች results to service seekers.
ያሠራጫል፤
11. ለኮሌጁ የሚያገለግሉ የመማሪያ መፅሀፍትንና 11. prepare, have published and thereby distribute
ትምህርታዊ ጆርናሎችን ያዘጋጃል፣ textbooks and academic journals to the service
ያሳትማል፣ ያሠራጫል፤ of the college.
12. የሥልጠናና የትምህርት አሰጣጡ ሥርዓቱ 12. Put in place and effectuate a system of
ግልፅ፣ ቀልጣፋና ፍትሃዊ ይሆን ዘንድ evaluation of the academic and administrative
ሰልጣኞች የአካዳሚና የአስተዳደር staff by the trainees with the view to making the
ሠራተኞች የሚገመገሙበትን ሥርዓት training and educational approach system
ዘርግቶ ተግባራዊ ያደርጋል፤ transparent, efficient and fair.
13. ለኮሌጁ የሚያስፈልጉትን ድጋፍ ሰጭ 13. Employ, administer supporting employees
ሠራተኞች በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ህግ required for the college in accordance with civil
መሠረት ይቀጥራል፣ ያስተዳድራል፣ እንደ service law of the Regional state and, as deemed
አስፈላጊነቱም ያሰናብታል፤ necessary, dismiss same from their work.
14. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውሎችን 14. Own property, enter into contracts, as well as
ይዋዋላል፣ በስሙ ይከሳል ይከሰሳል፣ sue and be sued in its own name.

15. ዓላማዎቹን ለማሳካት የሚረዱና ከሕግ ጋር 15. Perform such other related functions which may
የማይቃረኑ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን be helpful to accomplish its objectives and are
ያከናውናል፤ not inconsistent with law.

ክፍል ሦስት PART THREE


ስለአካዳሚክ ጉባዔ፣ ምስረታ፣ ESTABLISHMENT, COMPOSITION,
ጥንቅር፣ ሥልጣንና ተግባር POWERS AND DUTIES OF THE

480
ACADEMIC COMMISSION
8. ስለኮሌጁ የአካዳሚክ ጉባዔ መቋቋም 8. ESTABLISHMENT OF ACADEMIC
COMMISSION OF THE COLLEGE
1. የኮሌጁ የአካዳሚክ ጉባዔ በዚህ ደንብ መሠረት 1. The academic commission of the college shall,
ተጠሪነቱ ለኮሚሽኑ ሆኖ የሚከተሉት አባላት being accountable to the commission pursuant to
ይኖሩታል፦ this regulation, and have the following
members:
ሀ/ የኮሌጁ ዳይሬክተር …………………… ሰብሳቢ A. Director of the college ……….. chairperson
ለ/ የኮሌጁ ም/ዳይሬክተር ……………….. አባል B. Vice Director of the college …. member
ሐ/ የኮሌጁ ድጋፍ አገልግሎት ኃላፊ ……. አባል C. Head of support service of the
college ………………………... member
መ/ በአካዳ ሚ
ክ ሥራ ላይ ያሉ የዋና ክፍል D. Heads of division engaged in academic
ኃላፊዎች ……………………….….. አባላት work ………………………….. member
ሠ/ የኮሌጁ አካዳሚክ ሠራተኞች የሚመርጧቸው E. Two representatives to be selected by
ሁለት ወኪሎች …………………...... አባላት academic staff of the college …. members
ረ/ የሠልጣኞች አንድ ተወካይ ………...….. አባል F. A representative of trainees …... member
ሸ/ የሴት ተማሪዎች አንድ ተወካይ ………... G. A representative of female
አባል students ………………………. member
ቀ/ የኮሌጁ ሴት መምህራን አንድ ተወካይ … H. A representative of female instructors of the
አባል college ……………………..…. member
በ/ የኮሌጁ ሬጅስትራር …………….. አባልና I. The registrar of the
ፀሐፊ college …………… member and secretary

9. ስለጉባዔው ሥልጣንና ተግባራት 9. Powers and Duties of the Commission


ኮሚሽኑ የሚያወጣው አጠቃላይ መመሪያ Without prejudice to the general directive to be
እንደተጠበቀ ሆኖ ጉባዔው የሚከተሉት ሥልጣንና issued by the commission, the commission shall
ተግባር ይኖሩታል፦ have the following powers and duties:
1. በኮሌጁ ዳይሬክተር ተዘጋጅቶ የሚቀርብለትን 1. Review and decide on the short, medium and
የአጭር፣ የመካከለኛና የረዥም ጊዜ ዕቅድና long-term plans and budget prepared by the
በጀት ተመልክቶ ይወስናል፤ director of the college and thereby submitted to
it thereof;
2. የኮሌጁ የትምህርትና የሥልጠና ፕሮግራሞች 2. Follow up and ascertain that the education and
ኮሚሽኑ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት training programs of the college are prepared

481
መዘጋጀታቸውን ይከታተላል፤ ያረጋግጣል፤ incompliance with the directive of the
commission;
3. በኮሌጁ ለሚሰጠው የምስክር ወረቀትና 3. Determine the educational programs, the value
ዲፕሎማ የሚያስፈልገውን የትምህርት of different courses as well as the number of
ፕሮግራምና የተለያዩ ኮርሶች የሚኖራቸውን credit hours required for the certificate and
ዋጋና የክሬዲት መጠን ይወስናል፤ diploma awarded by the college;
4. የመማር ማስተማር ዘዴው የሚሻሻልበትን 4. Devise a mechanism by which the learning
ስልት ይቀይሳል፤ teaching methods may be improved;
5. የፈተና አሰጣጥ ዘዴዎችና የተማሪዎችን 5. Issue guidelines concerning methods of
የፈተና ውጤቶችና የደረጃ ሽግግር በተመለከተ administering examination maintenance of
መመሪያ ያወጣል፣ የሚሻሻልበትን ስልት student examination results as well as a
ይቀይሳል፤ promotion system; devise a mechanism by
which it may be improved;
6. የኮሌጁን ተማሪዎችና ሠልጣኞች የዲስፕሊን 6. Formulate and issue a set of disciplinary rules
ደንብ ያወጣል፣ የተማሪ ቅበላን፣ መልሶ governing the students and trainees of the
ቅበላንና፣ በአካዳሚ ምክንያት የሚወሰን college, examine and approve submissions with
respect to admission, re-admission and academic
ስንብትን መርምሮ ያፀድቃል፤
dismissals thereof;
7. ትምህርታቸውን ጨርሰው መመረቅ 7. Decide that the college should award diploma or
ለሚገባቸው ሠልጣኞች ኮሌጁ እንደ certificate, as may be necessary, to those
አስፈላጊነቱ ዲፕሎማ ወይም የምስክር ወረቀት students who may have completed their training
and deserve graduation;
እንዲሰጥ ይወስናል፤
8. በሥልጠና ላይ ብልጫ ላመጡና በተለያዩ 8. Decide on condition of those trainees who may
ምክንያቶች ለሽልማት የሚበቁ ሠልጣኞችን be awarded prizes in consequence of surpassing
ሁኔታ ይወስናል፤ in the training and various reasons;

9. በኮሌጁ ዳይሬክተር ተጠንቶ የሚቀርብለትን 9. Draw up proposals with regard to promotion and
የአካዳሚ ሠራተኞች ዕድገትና ማዕረግ ranks of the academic staff as studied by the
በተመለከተ የበኩሉን የውሣኔ አስተያየት director of the college and submit same to the
commission for approval with its own
እየሰጠ ለኮሚሽኑ በማቅረብ ያፀድቃል፤
recommendations;
10. ኮሌጁ በአገሪቱ ውስጥ ከሚገኙ ሌሎች 10. Set out ways to strengthen working relationship
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና አግባብ of the college with other higher educational
ካላቸው መንግስታዊና የግል ድርጅቶች ጋር institutions as well as relevant public and private
organizations within the country;
የሚኖረው የሥራ ግንኙነት የሚጠናከርበትን
መንገድ ይቀይሳል፤

482
11. በተለያዩ የሥልጠና ዘርፎች አጫጭር 11. Cause the preparation of short modules and
ሞጁሎችና ማንዋሎች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፤ manuals in various training streams;
12. የኮሌጁ መምህራንና አሠልጣኞች የትምህርት 12. Facilitate conditions by designing systems of
ደረጃቸውንና የሙያ ብቃታቸውን training for college instructors and trainers so
እንዲያሻሽሉ የሥልጠና ስልቶችን እየቀየሰ that they would improve their level of education
and professional efficiency;
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
13. የራሱን የስብሰባ ሥነ ሥርዓት ደንብ 13. Issue its own rules of meeting procedure;
ያወጣል፤
14. በኮሚሽኑ የሚሰጡትን ሌሎች ተዛማጅ 14. Perform such other related functions as may be
ተግባራት ያከናውናል፣ given to it by the commission.

10. ስለ ጉባዔው የስብሰባ ጊዜና የውሣኔ 10. Meeting Time and Decision Making
አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት Procedure of the Commission
1. ጉባዔው በወር ሁለት ጊዜ መደበኛ ስብሰባውን 1. The commission shall hold its ordinary meetings
ያደረጋል። ሆኖም በሰብሳቢው ጥሪ ወይም twice a month; provided, however, that it may
ከአባላቱ መካከል 1/3 በሚሆኑት ጥያቄ convene an extraordinary meeting either up on
the call of the chair-person or the request for
አቅራቢነት አስቸኳይ ስብሰባ ሊጠራ ይችላል።
such an action to be submitted by one-third of its
members thereof.
2. ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የጉባዔው አባላት 2. There shall be a quorum where more than half of
ከተገኙ ምልዐተ-ጉባዔ ይሆናል፣ the members of the commission show up at the
meetings.
3. በስብሰባው ከተገኙት አባላት መካከል ከግማሸ 3. All matters having won the support of more than
በላይ የሚሆኑትን የአብላጫ ድምፅ ያገኘ half of those members present at the meeting
ማናቸውም ጉዳይ የጉባዔው ውሣኔ ይሆናል። with a majority vote shall be the decision of the
ድምፁ እኩል ለእኩል የተከፈለ እንደሆነ commission; provided, however, that in case of
ሰብሳቢው የደገፈው ወገን የጉባዔው ውሣኔ ሆኖ a tie, the motion supported by the chair person
ያልፋል፣ shall pass to be the decision of the commission
thereof.
4. ከዚህ በላይ የሰፈሩት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ 4. Without prejudice to the provisions stipulated
ሆነው ጉባዔው ዝርዝር የስብሰባና ውስጣዊ hereinabove, the commission may issue its own
የአሠራር ሥነ-ሥርዓት ማስፈፀሚያ መመሪያ specific meeting time and internal working
ሊያወጣ ይችላል። procedures implementation guideline.
11. ስለ ኮሌጁ ዳይሬክተርና ምክትል 11. Appointment and Accountability of the
ዳይሬክተር አሿሿምና ተጠሪነት Director and Vice Director of the

483
College
1. ኮሌጁ በኮሚሽነሩ አቅራቢነት በክልሉ ርዕሰ 1. The college shall have director and vice director
መስተደድር የሚሾሙ ዳይሬክተርና to be appointed by the head of the Regional
ም/ዳይሬከተር ይኖሩታል፣ Government upon their presentation by the
commission;
2. የዳይሬክተሩ ተጠሪነት ለኮሚሽነሩ ይሆናል፣ 2. The accountability of the director shall be to the
commissioner;
3. የም/ዳይሬክተሩ ተጠሪነት ለዳይሬክተሩ 3. The accountability of the vice director shall be
ይሆናል። to the director of the college.
12. ስለ ዳይሬክተሩ ተግባርና ኃላፊነት 12. Duties and Responsibilities of the
Director
1. የኮሌጁ ዳ ይሬክተር የኮሌጁ ዋና የሥራ መሪና 1. The director of the college shall, being as a
አስፈፃሚ በመሆን ኮሚሽኑ በሚያወጣለት principal manager and executive of the college,
አጠቃላይ መመሪያ መሠረት ተቋሙን direct, administer and supervise over the
ይመራል፣ ያስተዳድራል፣ ይቆጣጠራል፣ institution in accordance with a general directive
to be issued by the commission.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር የሠፈረው 2. Without prejudice to the general provisions of
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ፦ sub. Article 1 of this Article hereof, the director
of the college shall:
ሀ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 7 ሥር የተመለከቱትን A. Put in effect the powers and duties of the college
የኮሌጁን ሥልጣንና ተግባራት በሥራ ላይ as specified under Article 7 of this regulation
ያውላል፤ hereof;

ለ/ በጉባዔው የተላለፉ ውሣኔዎች ተግባራዊ B. Follow up their implementation of the decisions


መሆናቸውን ይከታተላል፣ passed by the commission;
ሐ/ የኮሌጁ የአካዳሚክና የአስተዳደር ሠራተኞች C. Ascertain that academic and administrative
እንደ አግባብነቱ በፖሊስ መተዳደሪያ staffs of the college, as the case may be
ደንብና በሲቪል ሰርቪስ ህጐች፤ ደንቦችና appropriate, are administered incompliance with
መመሪያዎች መተዳደራቸውን ያረጋግጣል፤ police administration regulation and laws,
regulations and directives of civil service of the
Regional State;
መ/ የኮሌጁን የአጭር፣ የመካከለኛና የረዥም D. Prepare short, medium and long term plans and
ጊዜ ዕቅድና በጀት አዘጋጅቶ ለጉባዔው budget of the college, submit to the commission
ያቀርባል፣ ሲፈቀድለትም በሥራ ላይ and implement same upon approval thereof;
ያውላል፤
ሠ/ ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚያደርጋቸው E. Represent the college in all its relations with
ግንኙነቶች ሁሉ ተቋሙን ይወክላል፣ third parties; sign any agreements and

484
በኮሌጁ ስም የሚደረጉ ማናቸውንም contractual documents on the behalf of the
ስምምነቶችና የውል ሰነዶች ይፈርማል፤ college;
ረ/ በኮሌጁ ስም የባንክ ሂሣብ እንዲከፈትና F. Cause the opening and operation of bank
እንዲንቀሳቀስ ያደርጋል፤ account in the name of the college;
ሰ/ ስለ ኮሌጁ የሥራ እንቅስቃሴ በየጊዜው G. Submit report from time to time, to the
ለኮሚሽኑ ሪፖርት ያቀርባል፤ commission with regard to the activities of the
college;
ሸ/ ለሥራ ቅልጥፍና ባስፈለገው መጠን ተግባርና H. Be able to delegate part of his duties and
ኃላፊነቱን በከፊል ለሌሎች የኮሌጁ የበታች responsibilities to the other subordinate heads
የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በውክልና and employees of the college to the extent
ሊሰጥ ይችላል፤ necessary for the effectiveness of the task;
ቀ/ በዲሲፕሊን ጉዳዮች ምክንያት የሚቀርቡ I. Examine and affirm, revise or reverse proposals
የውሣኔ ሃሣቦችን መርምሮ ያፀናል፣ on the disciplinary matters submitted thereon;
ያሻሽላል ይሽራል፤
በ/ የአሰለጣጠን ስርዓቱ ግልፅ፣ ቀልጣፋና J. Put in place and effectuate a system of
ፍትሃዊ ይሆን ዘንድ ሠልጣኞች የአካዳሚክና evaluation of the academic and administrative
የአስተዳደር ሠራተኞችን የሚገመግሙበትን staffs by the trainees with the view to making
ሥርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ ያደርጋል፤ the training system transparent, efficient and
fair;
ተ/ በጉባዔውና በኮሚሽኑ የሚሰጡትን ሌሎች K. Perform such other related functions as may be
ተዛማጅ ተግባራት ያከናውናል። given to it by the commission and the
commission.
13. ስለ ም/ዳይሬክተሩ ተግባርና ኃላፊነት 13. Duties and Responsibilities of the Vice
Director
ም/ዳይሬክተሩ ከዚህ በታች የተመለከቱት The vice director shall have the following powers
ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፦ and responsibilities specified herein under:
1. የኮሌጁን የአካዳሚክ ፕሮግራሞች የኮሚሸኑ 1. Follow up and execute academic programs,
ውሣኔዎችና የአካዳሚ ነክ ደንቦችና decisions of the commission as well as those
መመሪዎችን ይከታተላል፤ ያስፈፅማል፤ regulations and directives relating to academic
matters;
2. አካዳሚክ ጉዳዮችን በሚመለከቱ ጉዳዮች 2. Advise and closely assist the director with
ዳይሬክተሩን ያማክራል፣ በቅርብ ይረዳል፤ regard to matters of academic issues;
3. ኮሌጁ የሚሰጣቸው ሥልጠናዎች ጉባዔው 3. follow up and ensure that the training activities
ባፀደቀው የሥልጠና ካሌንደር መሠረት of the college are carried out in compliance with
መካሄዳቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤ the training calendar adopted by the
commission;

485
4. የአካዳሚክ ሠራተኞች በተለያዩ የሥልጠና 4. Oversee and co-ordinate the preparatory process
መስኮች የሚያዘጋጇቸውን የሥልጠና ሞጁሎች of short-term training modules prepared by the
ዝግጅት ሂደት በበላይነት ይመራል፣ academic staff in various training streams;
ያስተባብራል፤
5. የትምህርትና ሥልጠናዎችን ሂደት ለማዳበር 5. Cause the fulfillment of supplies and services
አስፈላጊ የሆኑ አቅርቦቶችና አገልግሎቶች necessary for the enhancement of process of
እንዲሟሉ ያደርጋል፤ education and trainings;
6. ለእርሱ በቀጥታ ተጠሪ የሆኑ የሥራ ክፍሎችን 6. Follow up and supervise activity of working
ሥራ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤ divisions directly accountable to him;
7. በዳይሬክተሩና በጉባዔው ተለይተው 7. perform such other duties as are specifically
የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል፤ given to him by the director and the
commission;
8. ዳይሬክተሩ በማይኖርበት ጊዜ ወይም መደበኛ 8. Act on behalf of the director in his absence or
ሥራውን ለማከናወን በማይችልበት ጊዜና under the circumstances where he is unable to
ሁኔታ እርሱን ተክቶ ይሠራል። perform his normal duties.

ክፍል አራት PART FOUR


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
ስለበጀት BUDGET
14. የኮሌጁ በጀት ከሚከተሉት ምንጮች 14. The Budget of the College shall be
የሚገኝ ይሆናል፦ obtained from the following sources:
1. ከክልሉ መንግስት የሚመደብለት በጀት፣ 1. The budget allocated by the Regional
Government;
2. ዝርዝሩ በኮሌጁ፣ በፋይናንስ አስተዳደርና 2. Particulars to be specified in the finance
አጠቃቀም መመሪያ የሚብራራ ሆኖ administration and utilization directive of the
ከሠልጣኞች የሚሰበሰብ የአገልግሎት ክፍያና college, service charges and food fees to be
የምግብ ሂሣብ፣ collected from the trainees;
3. ሌሎች ምንጮች፤ 3. Other sources.
15. የሂሣብ መዛግብትና ኦዲት 15. Books of Account and Auditing
1. በዚህ ደንብ አንቀጽ 14 ንዑስ አንቀጽ 1 1. The amount of the budget indicated under sub.
የተመለከተው ገንዘብ በኮሌጁ ስም በሚከፈት Art. 1 of Article 14 this regulation hereof shall
የባንክ ሂሣብ ተቀማጭ ሆኖ የኮሌጁን be deposited in a bank account to be opened by
ዓላማዎች ለማስፈፀም በየጊዜው ወጭ የሚደረግ the college and withdrawn from time to time
ይሆናል፣ with the view to accomplishing the objectives of

486487
the college.
2. ኮሌጁ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብና 2. The college shall keep books of account and
የንብረት መዛግብትን ይይዛል፣ records which are accurate and complete thereto.
3. የኮሌጁ የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብም ሆነ 3. The books of account and other financial as well
ንብረት ነክ ሰነዶች በክልሉ ዋና ኦዲተር as property related documents of the college
መ/ቤት በየጊዜው ይመረመራሉ። shall be audited form time to time by the office
of the Auditor General of the Regional State.
16. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ህጐች 16. Inapplicable Laws
ይህንን ደንብ የሚቃረን ማናቸውም ሌላ ደንብ፣ Any other regulation, directive or customary
መመሪያ ወይም የተለመደ አሠራር በዚህ practice inconsistent with this regulation shall not
ደንብ ውስጥ በተመለከቱት ጉዳ ች
ዮ ላይ apply to matters provided for in this regulation.
ተፈፃሚነት አይኖረውም፣

17. መመሪያ የማውጣት ስልጣን 17. Power to Issue to Directives


ኮሚሽኑ ይህንን ደንብ በሚገባ ለማስፈፀም The commission may issue directives necessary
የሚያስፈልጉትን መመሪያዎች ሊያወጣ for the full implementation of this regulation.
ይችላል፣

18. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 18. Effective Date


ይህ ደንብ በክልሉ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ This regulation shall come into force as of the date
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል። of its publication in the Zikere-Hig Gazette of the
Regional State
ባህር ዳር Done at Bahir dar
ሐምሌ 19 ቀን 1999 ዓ.ም This 26th day of July, 2007
አያሌው ጐበዜ Ayalew Gobezie
የአማራ ብሔራዊ ክልል Head of Government of the
ርዕሰ መስተዳድር Amhara National Regional State

487
ደንብ ቁጥር 22/1996 ዓ.ም
የAማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ማረሚያ ቤቶች ፖሊስ Aባላት መተዳደሪያ ክልል
መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ

በየደረጃው የሚገኙት የAማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ማረሚያ ቤቶች ፖሊስ Aባላት
ቅጥር፣ ምደባ፣ ዝውውር፣ ምልመላ፣ የደረጃ Eድገትና ስንብት የሚወሰን ክልል Aቀፍ
የመተዳደሪ ደንብ Aውጥቶ በስራ ላይ ማዋል በማስፈለጉ፣

የAማራ ብሄራዊ ክልል መስተዳደር ም/ቤት በብሄራዊ ክልሉ ህገ-መንግስት Aንቀጽ 58 ንUስ
Aንቀጽ 7 Eና በክልሉ ማረሚያ ቤቶች Aስተዳደር ጽ/ቤት ማቋቋሚያ፣ Eንደገና ማደራጃና
ስልጣንና ተግባራት መወሰኛ Aዋጅ ቁጥር 67/1994 ዓ/ም Aንቀጽ 24 ስር በተሰጠው ስልጣን
መሰረት ይህንን ደንብ Aውጥቷል::
ክፍል Aንድ
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
1. Aጭር ርEስ
ይህ ደንብ “የAማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ማረሚያ ቤቶች ፖሊስ Aባላት መተዳደሪያ
ክልል መስተዳደር ም/ቤት ደንብ ቁጥር 22/1996 ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል::
2. ትርጓሜ
የቃሉ Aገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ:-
ሀ. “ማረሚያ ቤቶች፣፣ “የማረሚያ ቤቶች ፖሊስ፣፣ “ቢሮና የቢሮ ኃላፊ፣፣ የተሰኙት ቃላትና
ሀረጎች በክልሉ ማረሚያ ቤቶች Aስተዳደር ጽ/ቤት ማቋቋሚያ፣ Eንደገና ማደራጃና ስልጣንና
ተግባራት መወሰኛ Aዋጅ ቁጥር 67/1994 ዓ/ም Aንቀጽ 2 ንUስ Aንቀጽ 1፣2፣3 Eና 4
ድንጋጌዎች ስር የተሰጣቸውን ትርጉም ይይዛሉ::
ለ. “ Aዋጅ ፣፣ ማለት የAማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ማረሚያ ቤቶች Aስተዳደር ጽ/ቤት
ማቋቋሚያ፣ Eንደገና ማደራጃና ስልጣንና ተግባራት መወሰኛ Aዋጅ ቁጥር 67/1994 ዓ/ም
ነው::
ሐ. “ ጽ/ቤት ፣፣ ማለት ከፍ ብሎ በተጠቀሰው Aዋጅ የተቋቋመው የማረሚያ ቤቶች Aስተዳደር
ጽ/ቤት ነው::
መ. “ የማEረግ Eድገት ፣፣ ማለት Aንድን የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከያዘው ማEረግ ቀጥሎ
ወዳለው ማሳደግ ነው::

488
3. የደንቡ ተፈፃሚነት ወሰን
ይህ ደንብ የጽ/ቤቱን ኃላፊና በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ህግ መሰረት የሚተዳደሩትን ሲቪል
ሰራተኞች ሳጨምር በማናቸውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aባት ላይ ተፈፃሚነት ይሆናል::
ክፍል ሁለት
ስለምልመላ፣ ስልጠና፣ ቅጥር፣ምደባና ዝውውር
4. ምልመላና ቅጥር
1. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች የሚያሟላና ፍላጎት ያለው ማንኛውም የተፈጥሮ
ሰው በማረሚያ ቤት ፖሊሲነት መመልመል ይችላል:-
ሀ. ዜግነቱ Iትዩጵያዊ የሆነ
ለ. ለፌዴራሉና ለክልሉ ህግጋት መንግስታት ታማኝ የሆነ
ሐ. መልካም ስነ-ምግባር ያለው
መ. Eድሜው ከ18 ዓመት ያላነሰ
ሠ. ቢያንስ የ10ኛ ክፍል ትምህርቱን ያጠናቀቀ
ረ. ለማረሚያ ቤት ፖሊስነት የሚያበቃ Aቋምና የተሟላ ጤንነት ያው
ሰ. የወንጀል ጥፋተኝነት ሪከርድ የሌለበት
ሸ. ይህንን ደንብ በማይቃረን Aኳኋን Eንደ ሁኔታው ጽ/ቤቱ የሚያወጣቸውን ሌሎች
ተጨማሪ መመዘኛዎች ሲያሟላ::
2. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 የተደነገገው Eንደተጠበቀ ሆኖ ለማረሚያ ቤት ፖሊስነት
የሚደረገው ምልመላ የፆታና በክልሉ ውስጥ የሚገኙትን ብሄር ብሄረሰቦች Eና ህዝቦች ሚዛናዊ
ተዋጽO ከግምት ውስጥ ያስገባ መሆን Aለበት::
3. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 መሰረት ለማረሚ ቤት ፖሊስነት የተመለመለ ማንኛውም
ሰው በጽ/ቤቱ የሚዘጋጀውን የቅጥር ውል ይፈርማል፤ ቅጥሩ የሚፀናት ጊዜም በቅጥር ውሉ
ላይ ይገለፃል::
4. የማረሚያ ቤት ፖሊስ ምልመላና የማስታወቂያ ሂደት በመመሪያ ይወሰናል::
5. ማንኛውም በማረሚ ቤት ፖሊስነት የተቀጠረ ሰው ሰባት ዓመት የAገልግሎት ግዴታ
ይኖርበታል፤ የሰባት ዓመቱ የግዴታ Aገልግሎት ዘመን መቆጠር የሚጀምረው ስልጠናውን
Aጠናቆ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ይሆናል::
5. ስለ ስልጠና
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aገልግሎት ከመጀመሩ በፊት መሰረታዊ የፖሊስ ስልጠና
ይሰጠዋል፣

489
2. የስልጠናው ዓላማ ለህገ-መንግስቱ መከበር የሚቆምና ብቃት ያለው የማረሚያ ቤት ፖሊስ
ባለሙያ መፍጠር ነው::
3. የስልጠናው Aይነት በሶስት ይከፈላል Eነሱም:-
ሀ. መሰረታዊ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ስልጠና
ለ. ከማረሚያ ቤት ፖሊስነት ጋር የሚገናኝ የሙያ ስልጠናና
ሐ. ለAመራር የሚያበቁ ስልጠናዎች ናቸው
4. ስልጠናውን ለማስፈፀም የሚያስፈልጉ ሌሎች ዝርዝር ሁኔታዎች ቢሮው በሚያወጣው
መመሪያ ይወሰናሉ::
5. ማንኛውም ሰልጣኝ በስልጠና ወቅት:-
ሀ. በሚመደብበት የስልጠና ፕሮግራም የመሳተፍ፣
ለ. የሚገባበትን ማሰልጠኛ ተቋም ውስጣዊ የAሰራር ደንቦችና መመሪያዎች የማክበር፣
ሐ. የተመደበበትን የስልጠና መስክ ለማቋረጥ፣ለመቀየር ወይም ለማራዘም ሲፈልግ ጽ/ቤቱን
በቅድሚያ የማስፈቀድ ግዴታ Aለበት::
6. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 5 ከፊደል ተራ ቁጥር “ሀ” Eስከ ፊደል ተራ ቁጥር “ሐ”
የተጠቀሱት ግዴታዎች Eንደተጠበቁ ሆነው ማንኛውም Aዲስ ሰልጣኝ በስልጠ ላይ በሚገኝበት
ወቅት ምግብ፣ የደንብ ልብስ፣ ጫማ፣ ነፃ የመኝታና ህክምና Aገልግሎት Eንዲሁም ቢሮው
በሚወስነው መሰረት የኪስ ገንዘብ የማግኘት መብት ይኖረዋል::
6. ቃለ መሃላ
1. ማንኛውም የክልሉ ማረሚያ ቤት ፖሊስ Aባል መሰረታዊ የማረሚያ ቤት ፖሊስ
ስልጠናውን Eንዳጠናቀቀ ስራ ከመጀመሩ በፊት የሚከተለውን ቃለ መሃላ ይፈጽማል:-
Eኔ ------------- የክልሉንና የፌዴራሉን ህግጋተ-መንግስታትና ሌሎች ህጎች ላከብርና ላስከብር፣
የታራሚዎችን ሰብAዊ መብት ልጠብቅና ላስጠብቅ፣ የግል ጥቅም ላልፈልግ Eና በሌላ
በማናቸውም ምክንያት Aድሎ ሳላደርግ በሃቀኝነት በቅንነትና በትጋት ኃላፊነቴን ለመወጣት
ቃል Eገባለሁ::
2. የተፈፀመው ቃለ መሃላ በማረሚያ ቤት ፖሊሱ ተፈርሞ በግል ማህደሩ ውስጥ
ይቀመጣል
7. ምደባ
ማንኛውም ሰልጣኝ ስልጠናን ከጨረሰ በኋላ በሰለጠነበት ሙያ ያገለግል ዘንድ በጽ/ቤቱ ወይም
በየደረጃው ባሉ ማረሚያ ቤቶች ይመደባል::
8. ዝውውር በተጠባቂነት ስለመመደብ

490
1. ጽ/ቤቱ ለስራ Aስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ማንኛውምንም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በመስሪያ
ቤቱ ውስጥ በተመሳሳይ የስራ ደረጃና ደመወዝ ከAንድ የስራ መደብ Eኩል ደረጃ ወዳለው ሌላ
ተመሳሳይ የስራ መደብ ወይም ከAንድ የስራ ቦታ ወደ ሌላ የስራ ቦታ በማዛወር ሊያሰራ
ይችላል::
2. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 መሰረት በውስጥ ዝውውር ሊሞላ በሚችል ክፍት የስራ
መደብ ላይ መስራት የሚፈለጉ ሌች የማረሚ ቤት ፖሊሶች ሲኖሩ ዝውውሩ የሚፈፀመው
በውድድር ይሆናል::
3. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 የተደነገገው ቢኖርም ጽ/ቤቱ ስራ Eንዳይበደል የAንድን
የማረሚ ቤት ፖሊስ ደመወዝ ሳቀንስና ደረጃውን ወይም የያዘውን የስራ Aይነት ሳይጠብቅ
ከAንድ Aመት ላልበለጠ ጊዜ በጊዜAዊነት Aዛውሮ ማሰራት ይችላል::
4. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በጤና መታወክ ምክንያት በያዘው የስራ መደብ ላይ
ወይም ባለበት የስራ ቦታ ሊሰራ Aለመቻሉ በሃኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ:-
ሀ. በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት ክፍት የስራ መደብ ካለ በያዘው ደረጃ፣ ወይም
ለ. በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት ክፍት የስራ ቦታ ከሌለና ፖሊሱ በዝቅተኛ ደረጃ
ላይ ለመስራት ፈቃደኛ ከሆነ ደረጃው ተቀንሶ ወደ ሚስማማው የስራ መደብ ወይም የስራ ቦታ
ይዛወራል::
5. ሁኔታዎች ሲያስገድዱ ጽ/ቤቱ Aንድን የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከፍ ያለ ደረጃ ባለው
የስራ መደብ ላይ በተጠባባቂነት Eንዲሰራ ማድረግ ይችላል::
6. Aንድን የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከAንድ Aመት በላይ በተጠባባቂነት ማሰራት Aይችልም::
7. የAንድ ማረሚያ ቤት ፖሊስ የስራ መደብ በተመሳሳይ ደረጃ ወደ Aለው የስራ መደብ
መዛወር ይኖርበታል::
8. በተመደበበት የስራ ቦታ ወይም ክፍል ቢያንስ ሁለት ዓመት ያገለገለ የማረሚያ ቤት
ፖሊስ ለጽ/ቤቱ የዝውውር ጥያቄ ማቅረብ ይችላል:: ዝርዝር Aፈፃፀሙ ቢሮው በሚያወጣው
መመሪያ ይወስናል::
ክፍል ሶስት
ስለደመወዝና ልዩ ልዩ Aበሎች
9. ስለደመወዝ ስኬል
1. ጽ/ቤቱ ለማረሚ ቤት ፖሊሶች የሚያገለግሉ የደመወዝ ስኬሎችን Aጥንቶ በቢሮው
Aማኝነት ለክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ያቀርባል፤ ሲፈቀድም ክፍያ Eንዲፈፀም ያደርጋል::
2. የደመወዝ ስኬ ለEያንዳንዱ የማEረግ ደረጃ መነሻና መድረሻን Eንዲሁም በየጊዜው
የሚደረገውን የደመወዝ ጭማሪ የሚያመለክቱ Eርከኖች ይኖሩታል::

491
10. ስለ ደመወዝ መሻሻልና የEርከን ጭማሪ
1. የክልሉ ማረሚ ቤት ፖሊሶች የደመወዝ ጣሪያ በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በየገጊዜው
Eየታየ Eንደሁኔታው ተሻሽሎ የሚወሰንና የሚፈፀም ይሆናል::
2. ከፍተኛ ወይም ከዚያ በላይ የሆነ የስራ Aፈፃፀም ውጤት ላገኙ የማረሚ ቤት ፖሊሶች
Eንደየስራ Aፈፃፀማቸው ውጤት መጠኑ የተለያየ የደመወዝ ደረጃ ሊወሰንላቸው ይችላል::
3. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 Eና 2 ስር የሰፈሩት ድንጋጌዎች Eንደተጠበቁ ሆነው ለሁለት
ተከታታይ Aመታት የስራ Aፈፃፀም ውጤቱ Aጥጋቢ የሆነ ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ
በያዘው የማEረግ ደረጃ የEርከን ጭማሪ ያገኛል::
11. ስለደመወዝ Aከፋፈል
1. የማረሚያ ቤት ፖሊስ ደመወዝ የሚከፈለው በየወሩ የመጨረሻ ቀን ይሆናል
2. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aባል ለAመት Eረፍት ፈቃድ ሲወጣ የወጣበት ወር
ደመወዙ በቅድሚያ ይከፈለዋል::
3. በቂ በሆነ ምክንያና የሚሰራበት ክፍል ሲያምንበት Eየሰራበት ያለው የወር ደመወዝ
በቅድሚያ ሊከፈለው ይችላል::
12. የደመወዝ ክፍያን ስለመያዝና ስለመቁረጥ
1. የማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ደመወዝ:-
ሀ. በማረሚያ ቤት ፖሊስ ስምምነት
ለ. በፍርድ ቤት ትEዛዝ ወይም
ሐ. በህግ በተደነገገው መሰረት ካልሆነ በስተቀር ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ Aይችልም::
2. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 ፊደል ተራ ቁጥሮች ፣፣ለ፣፣ መሰረት ከማረሚያ ቤት ፖሊሱ
ደመወዝ ላይ የሚቆረጠው ገንዘብ መጠን የደመወዙን 1/3ኛ መብለጥ የለበትም::
13. ስለልዩ ልዩ Aበሎች
1. በማንኛውም ደረጃ ላይ የሚገኝ የማረሚያ ቤት ፖሊስ የቀለብ፣ በስምሪት ወቅት የሚደረግን
ወጭ የሚያካክስ የመጓጓዣ Aበልና EንደAስፈላጊነቱ የሚወሰን ሌላ Aበል ይከፈለዋል::
2. Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከፍ ወዳለ የስራ ደረጃ በጊዜያዊነት ወይም በውክልና ተመድቦ
Eንዲሰራ ሲደረግ የሃለፊነቱን ደረጃ ባገናዘበ ሁኔታ በወካዩና በተወካዩ ደመወዝ መካከል ያለውን
ልዩነት ከሀያ Aምስት Eስከ ሃምሳ በመቶ Eንዲያገኝ ይደረጋል:: ዝርዝር Aፈፃፀሙ በመመሪያ
ይወሰናል::
ክፍል Aራት
የህክምና Aገልግሎትና ልዩ ልዩ ፈቃዶች
14. የህክምና Aገልግሎት

492
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ሲታተም ወይም በስራ ምክንያት ጉዳይ ሲደረስበት
በጽ/ቤቱና በየደረጃው ባሉ ማረሚያ ቤቶች የህክምና ክፍልና በማንኛውም የመንግስት የህክምና
ተቋማት ተከፍሎለት የህክምና Aገልግሎት ያገኛል::
2. የማረሚያ ቤት ፖሊስ ሚስት ወይም ባል ወይም Eድሜው ከ18 ዓት በታ የሆነ ልጅ
ሲታመሙ በጽ/ቤቱና በየደረጃው ክፍል ወይም ወደ ማንኛውም የመንግስት የህክምና ተቋም
ተልከው በማረሚያ ቤቱ ወጪ የህክምና Aገልገሎት ያገኛሉ::
3. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በጡረታ ላይ የሚገኝ ወይም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ
ከሆነ ጡረተኛው ራሱና የጡረተኛው ወይም የሟች ሚስት ወይም ባል ወይም EድሜAቸው
ከ18 Aመት በታች የሆኑ ልጆቹ ሲታመሙ የህክምና ክፍል ባቸው ማረሚያ ቤቶች ነፃ
የህክምና Aገልግሎት ያገኛሉ::
4. ከማረሚያ ቤቶች በኩል ለሀገር ውስጥ ከፍተኛ ህክምና የሚላኩ Aባትን የመጓጓዣ ወጪ
በሚቀርበው ማስረጃ መሰረት ጽ/ቤቱ ይሸፍናል::
15. ስለ ዓመት Eረፍት ፈቃድ
1.ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ደመወዝ የሚከፈልበት የዓመት Eረፍት ፈቃድ የማኘት
መብት Aለው::
2. ለAንድ Aመት የገለገለ የማረሚያ ቤት ፖሊስ 20 የስራ ቀና የዓመት Eረፍት ፈቃድ
ያገኛል::
3. ከAንድ ዓመት በላይ ያገለገለ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ለEያንዳንዱ ተጫሪ ዓመት Aንድ የስራ
ቀን Eየታከለበት የዓመት Eረፍት ፈቃድ ያገኛል:: ሆኖም የሚሰጠው የAንድ Aመት Eረፍት
ፈቃድ ከ30 የስራ ቀኖች መብለጥ የለበትም::
4. በሌላ የመንግስት መስሪያ ቤት ቀደም ሲል የተሰጠ Aገልግሎት ለዚህ ንUስ Aንቀጽ 1
ድንጋጌ Aፈፃፀም የሚታሰብ ይሆናል::
5. የዓመት Eረፍት ፈቃድ በተቻለ መጠን የጽ/ቤቱን ጥቅምና የማረሚያ ቤት ፖሊሱን
ፍላጎት ባገናዘበ Eቅድ መሰረት መስጠት Aለበት::
16. የዓመት Eረፍት ፈቃድ Aሰጣጥ
1. የዓመት Eረፍት ፈቃድ ዘመን የሚባለው የጽ/ቤቱ የበጀት ዓመት ነው::
2. ልዩ ሁኔታ ካጋጠመ ወይም የማረሚያ ቤት ፖሊሱ ተከፋሎ Eንዲሰጠው ጠይቆ የቅርብ
Aለቃው ካልፈቀደለት በስተቀር የዓመት Eረፍት ፈቃድ በፈቃድ ዘመኑ ውስጥ ሳከፈል በAንድ
ጊዜ መሰጠት ይኖርበታል::
3. ለስራ ሲባል የማረሚያ ቤት ፖሊሱ Aመታቱ Eረፍት ፈቃድ ሳይወሰድ ከቀረ ፈቃዱ
ወደሚቀጥለው ዓመት ይተላለፋል::

493
4. የስራው ሁኔታ በማስገደዱ ምክንያ ጽ/ቤቱ የAንድን የማረሚያ ቤት ፖሊስ የAመት
Eረፍት ፈቃድ በበጀት Aመቱ ውስጥ ሊሰጠው ያልቻለ Eንደሆነ የበላይ ኃላፊው ለ2 የበጀት
Aመታት ሊያስተላልፈው ይችላል:: ሆኖም የማረሚያ ቤት ፖሊሱ ያልተጠቀመበት የAመት
Eረፍት ፈቃድ በ3ኛው በጀት Aመት ውስጥ መሰጠት ይኖርበታል::
5. በዚህ ደንብ መሰረት ያልተወሰደ ወይም ያልተላለፈ የAመት ፈቃድ ቀሪ ይሆናል::
17. በህመም ወይም ከስራ በመጣ ጉዳት ምክንያት ስለሚሰጥ ፈቃድ
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aባል በህመም ምክንያት ስራ መስራ ካልቻለ በሀኪም
ማስረጃ የተደገፈ የህመም ፈቃድ ያገኛል::
2. ለAንድ ዓት ሳይቋረጥ ለሚደርስበት ህመም ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ
ከሚመለከተው የህክምና ተቋም በሚቀርበው ማስረጃ መሰረት ህመሙ ከጀመረው ጀምሮ
ለመጀመሪያዎቹ ሶስት ወራት ሙሉ ደመወዝና ለቀጣይ ሶስት ወራት ግማሽ ደመወዝ
ይከፈለዋል፣ Eንዲሁም ለ2 ወራት ያለ ደመወዝ የህመም ፈቃድ ይሰጠዋል::
3. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በተለያየ ወይም በተከታታይ በAንድ ዓመት ጊዜ
ውስጥ የተሰጠው የህመም ፈቃድ ስምንት ወር የደረሰ Eንደሆነ ወይም በAራት Aመት ውስጥ
የተሰጠው የህመም ፈቃድ Aስራ ሁለት ወር የደረሰን Eንደሆነ ሌላ የህመም ፈቃድ
Aይሰጠውም::
4. Aባሉ ድኖ ስራውን መጀመር ካልቻለ ወይም የሀኪሞች ቦርድ ለስራ ብቁ Aይደለም ብሎ
ከወሰነ ከስራ ይሰናበታል:: የዳረጎት ክፍያ ወይም ጡረታ የማግኘት መብቱ Aግባብ ባው ህግ
መሰረት ይጠበቃል::
5. የዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 2 ድንጋጌ Eንደተጠበቀ ሆኖ በስራ ምክንያት ጉዳይ ጉዳት
የደረሰበት Aባል ከጉዳቱ ድኖ ወደ ስራው Eስኪመለስ ወይም በጉዳቱ ምክንያት ለዘለቄታው
መስራት ያልቻለ መሆኑ በህክምና ማስረጃ Eስኪረጋገጥ ድረስ የህመም ፈቃድ ከሙሉ ደመወዝ
ጋር ይሰጠዋል::
6.ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በህመም ምክንያት ከስራ ቢቀር ከAቅሙ በላይ ካልሆነ
በስተቀር በተቻለ ፍጥነት መታመሙን ለመ/ቤቱ ማሳወቅ Aለበት:: ሆኖም ለተከታታይ 3 ቀናት
ወይም በAንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከ6 ቀን በላይ በህመም ምክንያት ከስራ የቀረ Eንደሆነ
ለመታመሙ የህክምና ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል::
7. በ12 ወር ጊዜ ውስጥ ከጉዳ ድኖ ወደ ስራው መመለስ ያመቻሉ በህክምና ማስረጃ
ሲረጋገጥ የመብት Aጠባቁ በጡረታ ህግ መሰረት ይፈፀማል::

494
8. Aባሉ ህክምናውን በAግባቡ ባለመከታተሉ ወይም በሀኪሙ የተሰጠውን ትEዛዝ
ባለማክበሩ ህክምናውን ያጓተተ Eንደሆነ የሚሰጠው የህክምና ፈቃድ ይቋረጣል::
9. ለዚህ ደንብ Aላማ “ በስራ ላይ የደረሰ Aደጋ የሚለው ሃረግ በAሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ህግ
ውስጥ የተሰጠው ትርጉም ይኖረዋል::
18. የወሊድ ፈቃድ
1. ነፍስ ጡር የሆነች የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከEርግዝናዋ ጋር በተያያዘ ለሚደረጉ
ምርምራዎችና ህክምናዎች ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጣታል:: ሆኖም የማረሚያ ቤት ፖሊሷ
ስለምርመራውና ህክምናው የሀኪም ማስረጃ ማቅረብ Aለባት::
2. ነፍሰ ጡር የሆነች የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከመውለዷ በፊት ሀኪም Eንድታፍ ካዘዘ
ደመወዝ የሚከፈለበት ፈቃድ ታገኛለች::
3. ነፍሰ ጡር የሆነች የማረሚያ ቤት ፖሊስ Eወልዳለሁ ብላ ከገመተችበት ጊዜ Aንስቶ
መውለጃዋ Eስኪደርስ ድረስ የሰላሳ ተከታታይ ቀናት ፈቃድ Eንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት
ቀን ጀምሮ የስልሳ ተከታታይ ዘናት የወሊድ ፈቃድ ከደመወዝ ክፍያ ጋር ይሰጣታል::
4. የወሰደችው የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ሲያልቅ ያልወሰደች Eንደሆነ Eስከምትወልድበት ቀን
ድረስ ባት የስራ ቀናት የምትቆይበት Eረፍት ፈቃድ ወይም በበጀት Aመቱ የEረፍት ፈቃዷን
መውሰድ ትችላለች::
5. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 3 የተወሰነውን የወሊድ ፈቃድ ከጨረሰች በኋላ ብትታመምና
ተጨማሪ ፈቃድ የሚያስፈልጋት መሆኑ በሀኪም ከተረጋገጠ በዚህ ደንብ Aንቀጽ 17
በተደነገገው መሰረት የህመም ፈቃድ መውሰድ ትችላለች::
19. የሀዘን ፈቃድ
1.ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ የትዳር ጓደኛው፣ ተወላጁ ወይም Eስከ ሁለተኛ ደረጃ
የሚቆጠር የስጋ ወይም የጋብቻ ዘመዱ ወይም Aብሮት የሚኖር የቤተሰቡ Aባል የሞተበት
Eንደሆነ ደመወዝ የሚከፈልበት የሶስት ተከታታይ ቀናት የሀዘን ፈቃድ ይሰጠዋል::
2. የማረሚያ ቤት ፖሊሱ በዚ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 ከተመለከተው ውጭ የቅርብ
ዘመድ ወይም ወዳጅ የሞተበት Eንደሆነ ደመወዝ የሚከፈልበት የAንድ ቀን የሀዘን ፈቃድ
ይሰጠዋል::ሆኖም የሚሰጠው ፈቃድ በAንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከስድስት ቀን መብለጥ
የለበትም::
20. ልዩ ፈቃድ
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በሚከተለው ሁኔታ ከደመወዝ ጋር ልዩ ፈቃድ የማግኘት
መብት Aለው::
1. ጋብቻ ሲፈጽም 3 የስራ ቀናት ፣

495
2. ለሚከተለው ትምህርት ፈተና ሲወሰድ ፈተናውን ለሚወስድባቸው ቀናት በሙሉ፣
3. በማንኛውም ደረጃ በሚገኝ የዳኝነት ወይም የምርመራ Aካል Eንዲቀርብ ሲታዘዝ
የተፈለገበትን ጉዳይ ለሚያከናውንባቸው ቀናት፣
4.በህዝብ ምርጫ ስልጣን የሚይዙ የመንግስት ኃላፊዎችን ለመምረጥ ሲሆን ምርጫው
ለሚወስድበት ጊዜ፣
5. በጽ/ቤቱ Eቅድ መሰረት በተገኘ የትምህርት ወይም የስልጠና Eድል የሚሳተፍ ሲሆን
የተፈደለት ይኸው ትምህርት ወይም ስልጠና ለሚወስድበት ጊዜ::
21. ያለ ደመወዝ ስለሚሰጥ ልዩ ፈቃድ
ማንኛውም የማረሚያ ብት ፖሊስ ፈቃድ ለመውሰድ የሚያበቃ Aሳማኝ ምክንያት ካቀረበ
የጽ/ቤቱን ጥቅም የማይጎዳ ሆኖ ሲገኝና የቅርብ Aለቃው ሲያምንበት በAምስት Aመት ውስጥ
ለAንድ ጊዜ ብቻ ለ30 ተከታታይ ቀናት ደመወዝ የማይከፈልበት ፈቃድ ሊሰጠው ይችላል::
22. ስለፈቃድ Aጠያየቅና Aሰጣጥ
1. የጽ/ቤቱ ስራዎች ተከታታይነት ኖሯቸው ሳይጓደሉ Eንዲቀጥሉ የሚያስችልና የማረሚያ
ቤት ፖሊስ Aባላትን ፍላጎት ግምት ውስጥ የሚያስገባ የAመት Eረፍት ፈቃድ Aሰጣጥ
ፕሮግራም መዘጋጀት Aለበት::
2. ማንኛውም የማረሚያ ቤ ፖሊስ የዓመት Eረፍት ፈቃዱን በጽሁፍ መጠየቅ
ይኖርበታል::
3. የማረሚያ ቤት ፖሊሱ ከAመት Eረፍት ፈቃዱ ውጪ ያሉና በዚህ ደንብ የተካተቱ ሌሎች
ፈቃዶችን ጥያቄ Aመች ሆኖ ባገፀው መንገድ ሊያቀርብ ይችላል::
23. ያለፈቃድ ስለመቅረት
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ሳፈቀድለት ከስራ የቀረ Eንደሆነ የቀረበት ደመወዝ
ይቀነስበታል፤ ሆኖም Aባሉ ለቀረበት ምክንያ በቂ ወይም Aሳማኝ ማስረጃ Aቅርቦ ሙሉ
ደመወዙን ለማግኘት ይችላል::
2. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከ21 ቀን በላይ ለክፍሉ ሳያሳውቅ ከስራ የቀረ
Eንደሆነ Eንደከጅ ይቆጠራል:: ዝርዝር Aፈፃፀሙ በመመሪ ይወሰናል::

ክፍል Aምስት
ስለ ደንብ ልብስ፣ትጥቅ፣ Aርማና መታወቂያ

24. ስለደንብ ልብስና ትጥቅ Eደላ

496
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ የሚያገኘው የደንብ ልብስና ትጥቅ ሁኔታ በቢሮው በሚወጣ
መመሪያ ይወሰናል::
25. ስለ ዓርማ
1. ጽ/ቤቱ የራሱ የሆነ ዓርማ የሚኖረው ሲሆን የህግ ተገዥነትን፣ ዲሞክራሲን፣ ሰላምንና
ሰብዓዊነትን Eንዲሁም ሙያንና Aስተማሪነትን የሚያንፀባርቅ ይሆናል::
2. የጽ/ቤቱ ዓርማ በማረሚያ ቤት ፖሊሱ መለዩ፣በመታወቂ ካርድ፣ በደንብ ልብስ ላይና Eንደ
Aስፈላጊነቱ በጽ/ቤቱ Aማካኝነት በሚወሰነው ቦታ ላይ ሊሆን ይችላል::
3. የዓርማው ቀለማት ዓይነት ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል::
4. ከጽ/ቤቱ ፈቃድ ውጭ ዓርማን ለማናቸውም Aገልግሎት መጠቀም የተከለከለ ነው::
26. ስለመታወቂያ
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ማንነቱን የሚገልጽና በጽ/ቤቱ የሚዘጋጅ የመታወቂያ
ካርድና መለያ ቁጥር ይኖረዋል::
2. የማናቸውም ማረሚያ ቤት ፖሊስ መታወቂያ ወረቀት ከዚህ በታች የተመለከቱትን ማካተት
ይኖርበታል:-
ሀ. የክልሉ መንግስት ዓርማ
ለ. የጽ/ቤቱ ዓርማ
ሐ. የAባሉ ሙሉ ስም
መ. ማEረግ
ሠ. የስራ ኃላፊነት
ረ. መለያ ቁጥር
ሰ. መደበኛ Aድራሻ Eና
ሸ. የደም ዓይነት
3. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aባል መደበኛ ስራን በሚያናውንበት ጊዜ ሲጠየቅ
የሚታወቂያ ካርዱን ማሳየት Aለበት::
ክፍል ስድስት
ስለ ማEረግ፣ የደረጃ Eድገትና ሽልማት
27. ጠቅላላ
የጽ/ቤቱ የማEረፍ ተዋረድ፣ ስያሜና Eርከን Eንደሚከተለው ይሆናል:-
1. የዝቅተኛ ማEረግ ስያሜና Eርከን
ሀ. ኮንስታብል
ለ. ረዳት ሳጅን

497
ሐ. ምክትል ሳጅን
መ. ሳጅን
ሠ. ዋና ሳጅን
2. የመካከለኛ ማEረግ ስያሜና Eርከን
ሀ. ረዳት Iንስፔክተር
ለ. ምክትል Iንስፔክተር
ሐ. Iንስፔክተር
3. የከፍተኛ ማEረግ ስያሜና Eርከን
ሀ. ዋና Iንስፔክተር
ለ. ምክትል ኮማንደር
ሐ. ኮማንደር
28. የማEረግ ቆይታ ጊዜ
Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ተከታዩን ከፍተኛ ማEረግ ከማግኘቱ በፊት በያዘው ማEረግ ከዚህ
በታች በሰንጠረዥ ለEያንዳንዱ ማEረግ የተወሰነውን ጊዜ መጨረስ Aለበት::
ማEረግ  በያዘው ለተፋጠነ በተከታይይ
የማEረ Eድገት የሚያገኘው
ግ የሚስፈልገ የማEረግ
የሚቆ ው ጊዜ  Eድገት 
ይበት
ጊዜ 
ኮንስታብል 4 3 ረ/ሳጅን
ረ/ሳጅን 3 2 ም/ሳጅን
ም/ሳጅን 3 2 ሳጅን

ሳጅን 3 2 ዋና ሳጅን

ዋና ሳጅን 3 2 ረ/Iንስፔክ
ተር
ረ/Iንስፔክ ም/Iንስፔክ
ተር 3 1 ተር
ም/Iንስፔክ 2 Iንስፔክተ
ተር 3 ር
Iንስፔክተ 3 2 ዋና

498
ር Iንስፔክተ

ዋና 3 2 ረዳት
Iንስፔክተ ኮማንደር

ረ/ኮማንደር 3 2 ኮማንደር

29. የማEረግ Eድገት


1. Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ
ሀ. ሊሾም የሚችልበት ክፍት የስራ መደብ ሲኖር
ለ. ለሚሾምበት ክፍት የስራ መደብ የሚያስፈልገው የትምህርት ደረጃ የስራ ልምድና የስራ
Aፈፃፀም ከሌሎች ተወዳዳሪዎች የተሻለ ሆኖ ሲገኝ
ሐ. የተሰጠውን ተፈላጊ ስልጠና ካጠናቀቀ ለማEረግ Eድገት ብቁ ይሆናል::
2. በዚህ ደንብ Aንቀጽ 28 ለረዳት Iንስፔክተርነት ስለሚያበቃው የመቆያ ጊዜ የተደነገገው
ቢኖርም የIትዩጵያ ፖሊስ ኮሌጅ የሚያወጣቸውን መመዘኛዎች የሚያሟላና በዝቅተኛ
የማEረግ Eርከን ላይ የሚገኝ ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ የሚሰጠውን ስልጠና ካጠናቀቀ
ለረዳት Iንስፔክተርነት መወዳደር ይችላል::
3. ከፍ ያለ ተግባር የፈፀመና የላቀ የስራ ችሎታ ያሳየ የማረሚያ ቤት ፖሊስ በዚህ ደንብ
Aንቀጽ 28 ስር ለተመለከተው የተፋጠነ Eድገት ብቁ ሊሆን ይችላል::
4. Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ተጨማሪ ስልጠና ወስዶ Eና ከማረሚያ ቤት ፖሊስ ስራ
ጋር ግንኙነት ላላቸው መስኮች Eውቅና ባላቸው የሙያና የቴክኒክ ማሰልጠኛዎች፣ ኮሌጆችና
ዩኒቨርሲቲዎች ተምሮ በዲፕሎማ ወይም በዲግሪ የተመረቀ Eንደሆነ የትምህርት ማስረጃው
ለማEረግ Eድገቱ Aዋሳሰን ግምት ውስጥ ይገባል፤ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል::
30. የማEረግ ምልክት
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከደንብ ልብሱ ጋር የሚደረግ የማረሚያ ቤት
ፖሊስነቱንና የስራ ደረጃውን ሊያሳይ የሚችልበት የማEረግ ምልክት ያደርጋል::
2. የማEረግ ምልክት Aሰራርና የቀለም Aይነት የማEረግ Eርከኖችን ለመለየት የሚያስችል
መሆን ይኖርበታል:: ዝርዝር Aፈፃፀሙ በመመሪያ ይወሰናል::
31. ስለ ማEረግ Eድገት Aሰጣጥ
1. በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት ቅጣት የተወሰነበት ማንኛውም የማረሚያ ቤት
ፖሊስ ቅጣቱ በይርጋ ቀሪ ካልሆነለት በስተቀር ውሳኔው ከተላለገበት ጊዜ Aንስቶ በሚቀጥሉት
ሶስት ተከታታይ Aመታት ለማEረግ Eድገት መወዳደር Aይችልም::

499
2. Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ የማEረግ Eድገት ከማግኘቱ በፊት ያገኘ የነበረው ደመወዝ
Eድገት ላገኘበት ደረጃ ከዚሁ ጋር Eኩል የሆነ Eንደሆነ Aዲሱን ደመወዝ ከማግኘቱ በፊት ያገኝ
ከነበረው ደመወዝ ቀጥሎ ያለውን Eርከን ደመወዝ ያገኛል::
3. ቢሮው የደረጃ Eድገት የሚሰጥበትን ዝርዝር መመሪያ ያወጣል::
32. ስለ ሽልማት
ጽ/ቤቱ በስራው የላቀ AስተዋጽO ላበረከተ ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ሽልማት ሲሰጥ
ይችላል::
ክፍል ሰባት
Aገልግሎት ስለማቋረጥና ስለማራዘም

33. በገዛ ፈቃድ ከስራ ስለመሰናበት


1.ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aባል በማናቸውም ጊዜ የAንድ ወር ቅድሚያ የጽሁፍ
ማጠንቀቂያ በመስጠት ስራን በገዛ ፈቃዱ ሊለቅ ይችላል::
2. መልቀቂያ ጠያቂው Aባል ለስራው Eጅግ Aስፈላጊና በቀላሉ ለመተካት የማይቻል ሆኖ
ሲገኝ የጽ/በቱ የበላይ ኃላፊ የመልቀቂያ ጥያቄውን ከሶስት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ሊያራዝመው
ይችላል::
3. መልቀቂያውን የጠየቀው Aባል የግዴታ Aገልግሎት ዘመኑን ሳያጠናቅቅ ጥያቄውን
ያቀረበ ወይም ልዩ ስልጠና ወስዶ የሚያስፈልገውን Aገልግሎት ያላጠናቀቀ Eንደሆነ ለተሰጠው
ስልጠና የወጣውን ማንኛውም ወጪ ለጽ/ቤቱ መተካት ይኖርበታል::
34. በህመም ወይም ከስራ በመጣ ጉዳይ ምክንያት ለAገልገሎት ብቁ ስላለመሆን
1. ማንኛውም የማረሚ ቤት ፖሊስ በዚህ ደንብ Aንቀጽ 17 ንUስ Aንቀጽ 2 በተመለከተው
የህመም ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ መመለስ ካልቻለ የህክምና ማስረጃ ሳያስፈልግ በህመም ምክንያት
ለስራው ብቁ Eንዳልሆነ ተቆጥሮ Aገልግሎት Eንዲቋረጥ ይደረጋል::
2. በዚህ ደንብ Aንቀጽ 17 ንUስ Aንቀጽ 3 Eና 5 ድንጋጌዎች መሰረት የተሰጠው የህመም
ፈቃድ ጊዜ ካበቃ በኋላ ወደ ስራ መመለስ ካልቻለ በስራው ምክንያ ጉዳ የደረሰበት Aባል
ለዘለቄታው መስራ Aለመቻሉ በህክምና ማረጃ ሲረጋገጥ ከስራ Eንዲሰነበት ይደረጋል::
35. በችሎታ ማነስ ምክንያት ከስራ ስለመሰናበት
1. ማንኛውም የማረሚ ቤት ፖሊስ ያለውን Eውቅና ችሎታ ተጠቅሞ የተመደበበትን ስራ
ለማናወን የተቻለውን ጥረት Eያደረገ የስራ Aፈፃፀም ውጤቱ በተከታታይ ለሁለት ጊዜ
ከAጥጋቢ ነጥብ በታች ከሆነ ከስራ ማሰናበት ይቸላል::

500
2. በዚህ Aቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 የተጠቀሰው ቢኖርም ቀደም ባሉት ተከታታይ Aምስት
Aመታት ከፍተኛ የስራ Aፈፃፀም ውጤት ሲያገኝ የነበረው Aባል የስራ Aፈፃፀም ውጤቱ
በተከታይ ለ3 ጊዜ ከAጥጋቢ ነጥብ በታች ካልሆነ በስተቀር ከስራ Aይሰናበትም::
3. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 ወይም 2 ድንጋጌ መሰረት Aንድን የማረሚያ ቤት ፖሊስ
ከስራ ማሰናበት የሚቻለው:-
ሀ.ለያዘው የስራ መደብ የሚያስፈልገውን ስልጠና በመስጠት ወይም፣
ለ. ከያዘው የስራ ደረጃ ጋር ተመሳሳይ በሆነና ሊሰራው ወደሚችለው ሌላ የስራ መደብ
በማዛወር፣
ሐ. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ /1/ መሰረት ሲሆን ቢያንስ ለAንድ Aመት ወይም በንUስ
Aንቀጽ /2/ ሲሆን ደግሞ ቢያንስ ለAንድ Aመት ተኩል Eንዲሰራ ከተደረገ በኋላ Aባሉ የስራ
Aፈፃፀም ውጤቱን ለማሻሻል ያልቻለ Eንደሆነ የAንድ ወር ቅድሚያ ማስጠንቀቂ በመስጠት
ነው::
36. በዲስፕሊን ምክንያት ከስራ ስለማሰናበት
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከስራ Eንዲሰናበት የተላለፈበት የዲሲፕሊን ቅጣት
ውሳኔ በይግባኝ ያልተሰረዘለት Eንደሆነ Aገልግሎት ይቋረጣል::
2. የቅጣት ውሳኔው በይግባኝ የተሻሻለለት ወይም የተሰረዘለት Eንደሆነ በክርክር ወቅት
ሳይከፈለው የቀረው ደመወዝ ታስቦ ያለወለድ ይከፈለዋል::
37. በEድሜ ምክንያት Aገልግሎት ስለማቋረጥ
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aገልግሎቱ ካልተራዘመ በስተቀር በህግ ከተወሰነው
የመጦሪያ Eድሜ ከደረሰበት የመጨረሻ ቀን ጀምሮ ያለ ተጨማሪ ስነ-ስርዓት Aገልግሎት
Eንዲቋረጥ ይደረጋል::
2. Aባሉ ጡረታ ከመውጣቱ ከሶስት ወር በፊት ይህንኑ በጽሁፍ Eንዲያውቀው ይደረጋል::
38. የAገልግሎት የምስክር ወረቀት
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በማናቸውም ምክንያት Aገልግሎቱን ሲያቋርጥ ወይም
ለማቋረጥ ሲያከናውነው የነበረውን የስራ Aይነት፣ የAገልግሎት ዘመኑን፣ ሲከፈለው
የነበረውን ደመወዝና ከስራ የተሰናበተበትን ምክንያት የሚገልጽ የAገልግሎት የምስክር ወረቀት
ይሰጠዋል::
39. Aገልግሎት ሲቋረጥ ስለሚፈፀም ክፍያ
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aገልግሎቱን በሚያቋርጥበት ጊዜ የሰራበት
ደመወዝና Aበል ይከፈለዋል::

501
2. Aግባብ ባለው የጡረታ ህግ የተደነገገው Eንደተጠበቀ ሆኖ Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ
በሞት ምክንያት Aገልግሎቱ ሲቋረጥ ለህጋዊ የትዳር ጓደኛው ወይም በስሩ ይተዳደሩ ለነበሩ
ቤተሰቦቹ የሶስት ወር ደመወዙ ይከፈላቸዋል::
3. የዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ ሁለት ድንጋጌ Eንደተጠበቀ ሆኖ Aንድ የማረሚያ ቤት
ፖሊስ በስራ ላይ Eያለ የተሰዋ Eንደሆነ የስድስት ወር ሙሉ ደመወዙ ከነቀለብ Aበሉ
ለትዳር ጋደኛው ወይም በጽሁፍ ላሳወቃቸው ቤተሰቦቹና ወራሾቹ ይከፈላቸዋል::
40. Aገልግሎትን ስለማራዘም
1. Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ የመጦሪያ Eድሜው ከደረሰ በኋላ በAንድ ጊዜ Eስከ
Aምስር Aመት በጠቅላላው ከAስር Aመት ለማይበልጥ ጊዜ Aገልግሎቱን ማራዘም ይቻላል::
2. የAንድን Aባል Aገልግሎት ማራዘም የሚቻለው:-
ሀ. የAባሉ ትምህርት፣ ልዩ Eውቀትና ችሎታ ለጽ/ቤቱ ስራ ጠቃሚ ሆኖ ሲገኝ፣
ለ. ለጊዜው የEርሱን ተተኪ Aባል ማግኘት Aለመቻሉ ሲረጋገጥ፣
ሐ. Aባሉ ለስራው ብቁ መሆኑ በህክምናው ማስረጃ ሲረጋገጥ፣ Eና
መ. Aባሉ Aገልግሎቱን ለመቀጠል ሲስማማ የAገልግሎቱን መራዘም /ቢሮው/ ሲፈቅድ ነው::
ክፍል ስምንት
የማረሚያ ቤት ፖሊስ ሊኖረው ስለሚገባ ግዴታና ስነ-ምግባር
41. ታማኝና ታዛዥነት
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ
1. መላ ጉልበቱንና ችሎታውን ለህገ-መንግስቱና ለህዝብ ጥቅም በታማኝነት ማዋል Aለበት::
2. የህዝብን Eምነትና Aክብሮት Eንዲያገኝ በጽ/ቤቱም ሆነ ከጽ/ቤቱ ውጪ በማንኛወም ጊዜ
መልካም ጠባይና ስነ-ምግባር ሊኖረው ይገባል:: Eንዲሁም ለዚህ ደንብና ጽ/ቤቱ ለሚያወጣቸው
ሌሎች የስነ-ምግባር መመሪያዎች ተገዥ መሆን Aለበት::
3.በማንኛውም ጊዜ የሙያውን ክብር ለማስጠበቅ የሚያስፈልገውን ሁሉ Aሟልቶ መገኘት
Aለበት::
4. የተመደበበትን መደበኛ Eና ሌላውን ተመሳሳይ ስራ ባለው ከፍተኛ Eውቅና ችሎታ
መፈፀም Aለበት
5. በስራ ዝርዝሩ ላይ የተሰጡትን ተግባራትና ከበላይ ኃላፊው የሚተላለፉትን ትEዛዛት
መፈፀም Aለበት:: በማናቸውም Aኳኋን የበላይ ኃላፊው በስሩ ለሚገኙት የማረሚያ ቤት ፖሊስ
Aባሎች ለሚሰጠው ትEዛዝ ህጋዊነት ተጠያቂ ይሆናል::
42. ስለ ስራ ሰዓት

502
1. የማረሚያ ቤት Aገልግሎት በቀን 24 ሰዓት በሳምንት 7 ቀናት በወር 30 ቀናትና በዓመት
365/6/ ቀናት ያማቋረጥ ይሰጣል::
2. የAንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ የስራ ሰዓት በቀን 8 ሰዓትና በሳምንት 40 ሰዓት ሆኖ
Aገልግሎቱ የሚሰጠው በቀን ውስጥ ባሉት 24 ሰዓታት ወይም በሳምንት ውስጥ ባሉት
ቀናት በሙሉ ይሆናል::
3. ማንኛውም የማረሚ ቤ ፖሊስ ከተመደበበት ሰዓት የዘገየ ከሆነ ወይም ቀደም ብሎ
የወጣ ወይም የቀረ Eንደሆነ ይህንኑ ለቅርብ Aለቃው ማሳወቅ Aለበት::
43. ከመደበኛ የስራ ሰዓት በላይ መስራት ስለማስፈለጉ
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በጽ/ቤቱ ልዩ ልዩ ስራ ምክንያት ለተከታታይ የስራ
ሰዓታት Eንዲሰራ በሚመለከተው ኃላፊ የታዘዘ Eንደሆነ ተጨማሪ የስራ ሰዓት ይሰራል::
ለሰራት ተጨማሪ ሰዓትም የማካካሻ Eረፍት ይሰጠዋል::
2. ለማረሚያ ቤት ፖሊስ ተጨማሪ የስራ ሰዓት የትርፍ ሰዓት ክፍያ መፈፀም የተከለከለ
ነው::
44. ስለ ሴት የማረሚያ ቤት ፖሊሶች የስራ ሁኔታ
ሴት የማረሚያ ቤት ፖሊሶች በፆታቸው ምክንያት በAካላቸውና በጤናቸው ላይ ጉዳት
በሚያመጡ ስራዎች ላይ Aይመደቡም፤ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል::
45. ሌላ ስራ መስራት ስለሚከለከልበት ሁኔታ
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ለጽ/ቤቱ የሚሰጠውን Aገልግሎት የሚያጓድል፣
የተመደበበትን ስራና ኃላፊነት ተቃራኒ የሆነ ወይም ከሙያው ስነ-ምግባር ጋር የማበልጥ
ማንኛውም ሌላ ስራ መስራት::
46.ፖሊሱ ከታራሚው ጋር ስለሚኖረው ግንኙነት
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በሚያከናውናቸው ስራዎች ሁሉ ታራሚውን የማገልገል
ግዴታ Aለበት::
2. የህግ ታራሚዎችን ሰብAዊ መብቶች መጠበቅና IሰብAዊ የሆነ Aያያዝ Eንደይፈፀም
ማድረግ ይኖርበታል::
47. ምስጢር ስለመጠበቅ
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ መረጃው በህዝብ ዘንድ የታወቀ ካልሆነ ወይም
መደበኛ ስራውን በህጋዊ መንገድ ለመፈፀም Aስፈላጊ ሆኖ ካላገኘው በስተቀር በስራው
Aጋጣሚና ምክንያት ወይም በሌላ Aኳኋን ያገኘውን መረጃ ለማናቸውም ሰው መግለጽ
የለበትም::

503
2. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ስልጣን ባለው ኃላፊ በAግባቡ ካልታዘዘ ወይም በስራ
ላይም ሆነ ከስራ ውጭ ጉዳዩን Eንዲያውቀው ለሚገባው ሰው ካልሆነ በቀር በAሰራር
"ምስጢር" የሆኑትን መረጃዎች ለሌላ ለማናቸውን ሰው መግለጽ የለበትም::
48. ገንዘብ ስለመበደርና ስጦታ ስለመቀበል
1. የማረሚያ ቤት ፖሊስ በስራው ምክንያት ከሚያጋጥመው ማንኛውም ሰው ገንዘብ
መበደር የለበትም::
2. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከስራ ጋር በተያያዘ ሁኔታ ስለሰጠው ወይም ወደፊት
ስለሚሰጠው Aገልግሎት ከማናቸውም ሰው ስጦታ ወይም ዋጋ መጠየቅና መቀበል የለበትም::
49. በመንግስት ስራ በግል ጥቅሞች መካል ስለሚፈጠር ግጭት
1. ማንኛውም የማረሚ ቤት ፖሊስ ከዘመዱ ወይም ከወዳጁ ጥቅም ጋር በተያያዘ ሁኔታ
ከስራ ኃላፊነቱ ጋር ግጭት የሚፈጥርበት ጉዳይ ሲያጋጥመው ወዲያውኑ በቅርብ Aለቃው
በጽሁፍ ማሳወቅ Aለበት
2. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 ስር የተጠቀሰው ሁኔታ ሲያጋጥምና ጉዳዩ የተገለፀለት ኃላፊ
Aስፈላፊ ሆኖ ሲያገኘው የጥቅም ግጭቱን ለማስወገድ በሚችል መልክ ሌላ የማረሚያ ቤት
ፖሊስ ተተክቶ ስራን Eንዲያከናውን ሊያደርግ ይችላል::
3.የማረሚያ ቤት ፖሊስ ስራውን ሲያከናውን ለማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት Aድልዎ ማድረግ
ወይም ወገንተኝነት ማሳየት የለበትም::
50. ስለ ንብረት Aያያዝና Aጠቃቀም
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ለስራ ሲባል የተረከበውን ንብረት በAግባቡ መያዝና
መጠበቅ Aለበት::
2. ለስራ የተረከበውን ንብረት ጠብቆ ያልያዘና ያለAግባብ የተጠቀመ Eንደሆነ በኃላፊነት
ተጠያቂ ይሆናል::
51. ገቢን ስለማሳወቅ
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ መሰረት ከደመወዙ ሌላ
የሚያገኘው ገቢ ቢኖር ለጽ/ቤቱ ማሳወቅ Aለበት::
52. የደንብ ልብስ የመልበስ ግዴታ
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በስራ ላይ ሲሆን የደንብ ልብሱን Aሟልቶ መልበስ
ይኖርበታል::
53. የግል ንጽህናን ስለመጠበቅ
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ የግል ንጽህና በሚገባ መጠበቅና ስለ ግል ንጽህናው Aጠባበቅ
በጽ/ቤቱ የሚወጡ መመሪያዎችን ማክበር ይኖርበታል::

504
54. ሌሎች ግዴታዎች
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ:-
1. ጽ/ቤቱን ሳያስፈቅድ ማናቸውንም ዓይነት የEርዳታ መዋጮ መሰብሰብ Aይችልም::
2. Eንደ ማረሚያ ቤት ፖሊስ Aባልነቱ የስራ ማቆም Aድማና ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግ
የለበትም::
3. የደንብ ልብስ ሲለብስ ጌጣጌጥ ማድረግ የለበትም:: ሆኖም በባለትዳሮች Aንፃር የጋብቻ
ቀለበት ማድረግን ይህ ደንብ Aይከለከልም::
4. ማንኛውም ወንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aባል ፀጉሩን Aሳድጎ መገኘት የለበትም::
5. የግል ስራ ላይ Eያ መደበኛ ዩኒፎርምን ለብሶ መገኘት ክልክል ነው::
6. የደንብ ልብስና ነየጦር መሳሪ ለማንኛውም ሰው ማዋስ፣ መሸጥ፣ መለወጥና ማስያዝ
Aይቻልም::
7. ማንኛውም የማረሚ ቤት ፖሊስ Aባል ጽ/ቤቱ ያወጣቸውንና በየጊዜው የሚያወጣቸውን
የውስጥ መመሪያዎች ማወቅና መፈፀም Aለበት::
ክፍል ዘጠኝ
ስለ ማረሚያ ቤት ፖሊስ የመረጃ
Aያያዝ የEቅድ ክንውን ግምገማ

55. የግል ማህደርን ስለማዘጋጀት


1. ጽ/ቤቱ በስሩ ለሚተዳደረው ለEያንዳንዱ የማረሚ ቤት ፖሊስ ዋና መፃፃፊያ የግል ማህደር
Eንዲኖረው ያደርጋል::
2. ለዚሁ ዓላማ በሚደራጀው የግል ማህደር ውስጥ Aግባብነት ያላቸው መረጃዎች ተያይዘው
Eንዲቀመጡ ያደርጋል::
56. የግል መረጃን ስለመመርመር
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በጽ/ቤቱ ውስጥ በሚገኘው የግል ማህደሩ
የተቀመጡትን መረጃዎች ጠይቆ ለማየትና ኮፒ Aድርጎ ለመውሰድ መብት Aለው::
2. የጽ/ቤቱ ኃላፊና የሚመለከታቸው ሰራተኞች ካልሆኑ በስተቀር በጽ/ቤቱ ውስጥና
ከጽ/ቤቱ ውጭ የሚገኙ ሌሎች Aግባብ ያላቸው ሰዎች ወይም መስሪያ ቤቶች የAንድን
የማረሚያ ቤት ፖሊስ የግል ማህደር መመርመር የሚችሉት ከጽ/ቤቱ ኃላፊ ሲፈቀድላቸው
ብቻ ነው::
3. የማረሚያ ቤት ፖሊሱን ሳያሳውቁ በግል ማህደሩ ውስጥ ማስቀመጥ የተከለከለ ነው::

505
57. መረጃና የስራ ልምድ ማረጋገጫ ስለመጠየቅ
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በግል ማህደሩ ውስጥ የሚገኘው ማስረጃ ለሶስተኛ ወገን
Eንዲገለጽለት ከጠየቀ በጥያቄው መሰረት ደብዳቤ ይፃፍለታል::
2. የማረሚያ ቤት ፖሊስ በስራ ላይ Eያለ የስራ ልምዱ ተገልፆ በፅሁፍ Eንዲሰጠው ከጠየቀ
ሊሰጠው ይችላል::
58. ስታትስቲካዊ መረጃዎች
ጽ/ቤቱ የማረሚያ ቤት ፖሊሱን የሚመለከተው ልዩ ልዩ ስታትስቲካዊ መረጃዎችን
የመሰብሰብ፣ የማጠናቀርና የመተንተን ኃላፊነት ይኖርበታል::
59. የEቅድ Aፈፃም ግምገማ ዓላማ
1. የስራ Aፈፃፀም ግምገማ ዓላማ የማረሚያ ቤት ፖሊሶች:-
ሀ. ስራቸውን በሚጠበቀው መጠን፣ የጥራት ደረጃና ጊዜ Eንዲያከናውኑ፣
ለ. ጠንካራና ደካማ ጎኖቻቸውን Eንዲያውጡና
ሐ. ለወደፊቱ የስራ Aፈፃፀማቸው Eንዲሻሻልና ለስራ ያላቸውን ተነሳሽነት Eንዲያጎለብቱ
ማስቻል ይሆናል::
2. የስራ Aፈፃፀም ግምገማ በግልፅና ስራው የሚመለከታቸው ወገኖች በተገኙበት በጋራ
ይከናወናል::
3. የስራ Aፈፃፀም ግምገማ ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ መሰረት ይፈፀማል::

ክፍል Aስር
ስለ ኃይል Aጠቃቀም
60. በጥበቃና በEጀባ ወቅት ስለሚደረግ የኃይል Aጠቃቀም
1. በማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ የሚደረገው የኃይል Aጠቃቀም በህግ የተደገፈና
ህጋዊ ስልጣንን መሰረት ያደረግ መሆን Aለበት::
2. በጥበቃ ወቅት የኃይል Aጠቃቀም በስራ ላይ ሊውል የሚችለው:-
ሀ. የህግ ታራሚው በሚጠብቀው Aባልና በሌሎች ታራሚዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ለማድረስ
ሲሞከር፣
ለ. ታራሚው በግሉም ሆነ በAድማ ታግዞ ለማምለጥ ሲሞክር ወይም በማምለጥ ላይ Eንዳለ
ሲደረስበት፣
ሐ. ታራውን ለማሰልጠን ወይም ለማስመለጥ በሚወሰድ Eርምጃ ወይም ሙከራ፣
መ. በተቋሙ ላይ ከውጥም ሆነ ከውስጥ የሚሰነዘርን ጥቃት ለመከላከል በሚያስፈልግበት ጊዜ
ይሆናል::

506
3. በEጀባ ወቅት የኃይል Aጠቃቀም ተግባራዊ የሚሆነው ታራሚው ወደ ፍ/ቤት፣ የህክምና
ተቋማት ወይም ሌሎች ስፍራዎች ታጅቦ በሚሄድበት ወይም ታራሚዎችን የማስመለጥ
Eንቅስቃሴ በሚፈፀምበት ወቅት ይሆናል:: ዝርዝር Aፈፃፀሙ በመመሪያው ይወሰናል::
ክፍል Aስራ Aንድ
ስለዲሲፕሊን
61. የስነ-ስርዓት ቅጣት ዓላማ
የስነ-ስርዓት ቅጣት መሰረታዊ ዓላማ የማረሚያ ቤት ፖሊስ በጥፋቱ Eንዲታረምና ወደፊት
ስራውን በAግባቡ ለማከናወን Eንዲችል ለማስተማር ወይም የማይታረም ሆኖ ሲገኝ ለማሰናበት
ነው::
62. ቀላል የዲሲፕሊን ጥፋቶች
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት በዚህ ደንብ መሰረት ቀላል የዲሲፕሊን ጥፋቶች ሆነው ተመድበዋል:-
1. የተሟላ የደንብ ልብስ Aለመልበስ፣
2. ያለበቂ ምክንያት ወይም ያለፈቃድ ከስራ መቅረት፣
3. በሰው ላይ ንቀት ማሳየት
4. በስራ ቦታ ላይ ተገኝቶ ወደ ስራ Aለመሰማራት፣
5. የስራ ሪፖርት ማዘግየት፣
6. የስነ-ስርዓት ጉድለቶችን Aይቶ ለሚመለከተው ክፍል Aለማሳወቅ፣
7.ለስራ የተሰጡትን የደንብ ልብስ፣ የጦር መሳሪያ ተሽከርካሪና የመሳሰሉትን ንብረቶች ጽዳት
ማጓደልና ደህንነታቸውን Aለመጠበቅ፣
8. የግል ንጽህና Aለመጠበቅ
9.በዚህ Aንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይነት ያላቸውን ሌሎች ግድፈቶች መፈፀም::
63. ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋቶች
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት በዚህ ደንብ መሰረት ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋቶች ሆነው ተመድበዋል:-
ሀ. ማናቸውም የጥበቃም ሆነ የልማት የAገልግሎት ስራ Eንዳይከናወንና ውጤት Eንዳይሰጥ
ማወክ፣ ማሰናከል ወይም ከሌሎች ጋር ማበር፣
ለ. በስራ ምክንያት የታወቀን ምስጢር ማባከንና የስራ Eንቅፋት ሆኖ መገኘት፣
ሐ. በስልጣን መባለግ ወይም ባልተሰጠ ስልጣን መጠቀም፣
መ. የመስሪያ ቤቱን መልካም ዝና በሚያጎድፍ Aኳኃን ከስራ ውጭ የደንብ ልብስ ለብሶ ለህዝብ
ሞራል ተቃራኒ የሆነ ተግባር መፈፀምና በAስነዋሪ ሁኔታ ውስጥ መገኘት፣
ሠ. ስብሰባዎችን ረግጦ መውጣት፣
ረ. በስነ-ስርዓት ጥፋት ተከሶ ቃል Eንዲሰጥ ሲታዘዝ Eምቢተኛ ሆኖ መገኘት፣

507
ሰ. የተመደበበትን ጥበቃ ትቶ መሄድና ከግዳጅ መሸሽ፣
ሸ. በተመደቡበት የዘብ ስራ ላይ ላሉ መተኛት ወይም ሳይታመሙ ታምሜያለሁ በማለት ስራን
መበደል
ቀ. ወንጀል ሲፈፀም Eያዩ ህግ በሚፈቅደው መሰረት ሪፖርት Aለማቅረብ ወይም Eርምጃ
Aለመውሰድ፣
በ. በህገ-ወጥ የቁማር ጨዋታ ላይ መገኘት ወይም በልማዳዊ ስካር ወይም በAደንዛዥ Eፅ
ተመርዞ በስራ ላይ በደል ማድረስ፣
ተ. Aላግባብ ጥቅም ለማግኘት ሆነ በጥንቃቄ ጉድለት ሰነዶችንና መዛግብትን መሰረዝ፣
መደለዝ፣ መቅደድ ወይም መሰወር ወይም ለሚፈጽመው ተግባር መደለያ፣ ጉቦ ወይም ወሮታ
መጠየቅ ወይም መቀበል፣
ቸ. በሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ ማረጋገጫ ተጠቅሞ መገኘት ወይም
ለመጠቀም መሞከር፣
ኀ. በቢሮ ውስጥና በስራ Aካባቢ የሩካቤ ስጋ ግንኙነት ወይም መሰል ተግባራትን መፈፀም፣
ነ. በመንግስት መዝገብ ወይም ሰነድ ላይ ማስፈር የሚገባውን Aውቆ Aለማስፈር ወይም መፃፍ
የማይገባውን ጽፎ መገኘት፣
ኘ. በጽ/ቤቱ ወይም በAባላቱ ላይ ከህዝብና ከህግ ታራሚዎች የሚቀርበውን ክስና Aቤቱታ
በወቅቱ ተቀብሎና መርምሮ መልስ Aለመስጠት::
A. የህግ ታራሚን ማስመለጥ ወይም Eንዲያመልጥ መርዳት፣
ከ. ለህግ ታራዎች ደህንነት ተገቢውን Eርዳታ Aለማድረግ
ኸ. በታራሚው ክልል የተከለከሉ Eቃዎችን ማስገባት ወይም Eንዲገቡ ድጋፍ መስጠት
ወ. የህግ ታራሚዎችን ሰብAዊ መብት መርገጥ፣
A. ከታራሚዎች ጋር በህገ-ወጥ መንገድ መመሳጠር፣
ዘ. ከታራሚዎች ጋር የሩካቤ ስጋ ግንኙነት ወይም መሰል ተግባራትን መፈፀም፣
ዠ. ታራሚው ወደ ማረሚያ ቤት ሲገባ የሚያስቀምጠውን ንብረት በጊዜው Aለመመዝገብ፣
Eንዲበላሽ ማድረግ፣ ለግል ጥቅሙ ማዋል መደበቅ ወይም ማጥፋት::
የ. ለስራ የተሰጠውን የደንብ ልብስ፣ ትጥቅና ሌሎች ንብረቶች በመያዣነት መስጠት፣ መሸጥ፣
ሳያስረክቡ መቅረት ወይም ለሌላ ግለሰብ ጥቅም Eንዲውል ማድረግ፣
ደ. በማረሚያ ቤት ፖሊስነቱ ስልጣን ተጠቅሞ Eንዲጠብቅ የተሰጠውን ንብረትና ገንዘብ
Aላግባብ መጠቀም፣ ማጥፋት፣ መደበቅ፣ መስረቅ ወይም ማሰረቅ፣
ጀ. የታራሚውን የጊዜ ቀጠሮ Aለመከታተልና በወቅቱ ፍ/ቤቱ Eንዲቀርብ Aለማድረግ፣

508
ክፍል Aስራ ሁለት
የስነ-ስርዓት ቅጣት ዓይነቶችናAፈፃፀማቸው
64. የስነ-ስርዓት Eርምጃ Aዋሳሰድ ደረጃዎች
1. በማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ላይ የዲሲፕሊን ቅጣት ከመወሰኑ በፊት ፈፀመ
የተባለውን የዲሲፕሊን ጉድለት በጽሁፍ Eንዲያውቀው ተደርጎ ራሱን የመከላከል Eድል
ይሰጠዋል፤
2. በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት የቅጣት ውሳኔ የሚሰጠው በጽ/ቤቱ ሲሆን ለዚሁ
Aላማ በተቋቋመ የዲሲፕሊን ኮሜቴ የውሳኔ ሃሳብ Aቅራቢነት ይሆናል፤
3. በቀላል የዲሲፕሊን ጥፋት ምክንያት የቅጣት ውሳኔ የሚሰጠው ዲሲፕሊን ባጎደለው
የማረሚያ ቤት ፖሊስ Aባል የቅርብ Aለቃ ይሆናል::
65. በስነ.ስርዓት ጥፋት ምክንያት ስለሚወሰኑ የቅጣት Aይነቶች
1. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በተከሰሰበት ቀላል የዲሲፕሊን ጉዳይ ጥፋተኛ ቀላል
የዲሲፕሊን ጉዳይ ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘ Eንደሆነ Eንደ ጥፋቱ ሁኔታ በታች የተመለከተው
ቅጣት ሊወሰንበት ይችላል:-
ሀ. የቃል ማስጠንቀቂያ፣
ለ. ከወር ደመወዙ Eስከ Aስር በመቶ የሚደርስ የገንዘብ መቀጫ::
2. ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ በተከሰሰበት ከባድ የዲሲፕሊን ጉዳይ ጥፋተኛ ሆኖ
የተገኘ Eንደሆነ Eንደጥፋቱ ሁኔታ ከዚህ በታች የተመለከተው ቅጣት ሊወሰንበት ይችላል:-
ሀ. ከወር ደመወዙ ከAስር በመቶ በላይ Eስከ ሶስት ወር ደመወዝ የሚደርስ የገንዘብ ቅጣት፣
ለ. ከስራ፣ ከማEረግ ደረጃና ከደመወዝ ዝቅ መደረግ፣
ሐ. ከስራ መሰናትበት::
66. ስለ ይርጋ
1. ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት የፈፀመ ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ
የምርምራውን ጊዜ ሳይጨምር የፈፀመው ጥፋት ከታወቀበት ቀን ጀምሮ Eስከ ሶስት ወር
Eርምጃ ካልተወሰደበት በዲሲፕሊን ተጠያቂ Aይሆንም::
2. ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት የፈፀመ ማንኛውም የማረሚያ ቤት
ፖሊስ ጥፋት መፈፀሙ ከታወቀበት ቀን ጀምሮ በAንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በጥፋቱ ካልተከሰሰ
በዲሲፕሊን ተጠያቂ Aይሆንም::

509
3.በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 ወይም 2 በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ መወሰድ
የሚገባውን የዲስፕሊን Eርምጃ ሳይወስድ የቀረ ማንኛውም ኃላፊ በህግ ተጠያቂ ይሆናል::
4. በዚህ ደንብ መሰረት የተጣለ የዲስፕሊን ቅጣት ያለው ተፈፃሚነት ከAንድ Aመት ሊበልጥ
Aይችልም:: ሆኖም ቢሮው የEያንዳንዱን የዲሲፕሊን ቅጣት የይርጋ ዘመን በመመሪያ ሊወስን
ይችላል::
ክፍል Aስራ ሶስት
የወንጀል ክስ በማረሚያ ቤት ፖሊስ ላይ ስለሚያስከትላቸው ውጤቶች
67. ከስራ ስለማገድ
1. Aንድን የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከስራ Aግዶ ማቆየት የሚቻለው ጽ/ቤቱ ለስራ Aፈፃፀም
ይጠቅማል ብሎ ካመነበት ከሁለት ወር ለማበልጥ ጊዜ ይሆናል::
2. ጽ/ቤቱ Aንድን የማረሚያ ቤት ፖሊስ በወንጀል ወይም የዲሲፕሊን ጥፋት በህግ የከሰሰ
Eንደሆነ ድርጊቱ ከስራ የሚያስወጣ መሆኑ ሲገመት ከስራ ታግዶ Eንዲቆይ ማድረግ ይችላል::
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል::
68. ከስራ ጋር ግንኙነት ባለው ወንጀል ስለተከሰሰ የማረሚያ ቤት ፖሊስ
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ የተከሰሰበትን ወንጀል የፈፀመው ተግባሩን በሚያከናውንበት
ጊዜ ሲሆንና ቋሚ ሆኖ የሚመራበት ጊዜ ሲሆንና ቋሚ ሆኖ የሚመራበትን ህግ ወይም ደንብ
ሆን ብሎ በመተላለፍ ህገ-ወጥ ድርጊት ለመፈፀም ሳይሆን የተጣለበትን ግዳጅና ኃላፊነት
ለመወጣት ሲል በነገሩ ሁኔታዎች መነሾ ተገዶ መሆኑን የዲሲፕሊን ኮሜቴ ያረጋገጠ Eንደሆነ
ጉዳዩ በስነ-ስርዓት ግድፈት የሚያስከትለው ቅጣት Eንደተጠበቀ ሆኖ:-
1. ፍ/ቤቱ የዋስ መብት ፈቅዶለት የሚከራከር ከሆነ በስራ ላይ ሆኖ ሙሉ ደመወዝ
ይከፈለዋል::
2. ፍ/ቤቱ የዋስ መብቱን ሳይጠብቅለት ቀርቶ ማረሚያ ቤት የገባ Eንደሆነ:-
ሀ. ጉዳዩን በያዘው ፍ/ቤት የመጨረሻ ውሳኔ Eስኪሰጥ ድረስ ከስራ ታግዶና ደመወዙ ተይዞ
ይቆያል፤
ለ. በተከሰሰበት ወንጀል ፍ/ቤቱ ጥፋተኛነቱን Aረጋግጦ የቅጣት ውሳኔ ያሳለፈበት Eንደሆነ
Eገዳው ከፀናበት ቀን ጀምሮ ከስራ ይሰናበታል::
ሐ. ከጉዳዩ በይግባኝ ፍ/ቤት ታይቶ በነፃ ከተለቀቀ ወደ ስራ Eንዲመለስና ተይዞ የቆየው
ደመወዙም ያለ ወለድ ታስቦ ይከፈለዋል::
69. ከስራው ጋር ግንኙነት በሌለው ወንጀል ስለተከሰሰ የማረሚያ ቤት ፖሊስ
Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከተግባሩ ጋር ግንኙነት በሌለው ወንጀል ተከሶ ከሆነ በዲሲፕሊን
ኮሚቴ የሚሰጠው ውሳኔ Eንደተጠበቀ ሆኖ:-

510
1. ፖሊሱ የተከሰሰው ቀላል በሆነ ጥፋት ሆኖ ፍርድ ቤቱ በዋስ ከለቀቀው ወደ ስራው
ተመልሶ ሙሉ ደመወዙን Eያገኘ ይከራከራል::
2. ፖሊሱ የዋስ መብቱ ሳይከበርለት ቀርቶ ከታሰረ ወይም በነፃ ከተለቀቀ በEስር ወቅት
የነበረበትና ያልሰራበት ደመወዝ Aይከፈለውም::
70. በፍርድ ቤት የተቀጣን የማረሚያ ቤት ፖሊስ ወደ ስራ ስለመመለስ
1. Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከስራ ጋር በተያያዘ ወንጀል ተከሶና ከሶስት ዓመት ያልበለጠ
የEስራት ቅጣት ተፈርዶበት Eስራቱን ፈፅሞ Eንደመጣ Eስከ Aንድ ወር ቀርቦ ሲያመለክት
ጤናው ተመርምሮ ወደ ስራው ሊመለስ ይችላል::
2.Aንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከስራ ተግባሩ ጋር ግንኙነት በሌለው ወንጀል ተከሶ ከሁለት
Aመት ላልበለጠ ጊዜ የEስራት ቅጣት ተወስኖበት ቅጣቱን ፈፅሞ Eንደወጣ Eስከ Aንድ ወር
ቀርቦ ወደ ስራ ለመመለስ ቢያመለክት የዲሲፕሊን ኮሜቴው:-
ሀ. የፖሊሱን ጠባይና ችሎታ፣
ለ. የተከሰሰበትን የወንጀል ዓይነት፣
ሐ.ከመቀጣቱ በፊት ባሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ ለተደጋጋሚ ጊዜ በከባድ የስነ-ስርዓት ጥፋት
ያልተቀጣ መሆኑን በማመዛዘን ወደ ስራ ሊመለስ የሚችልበት የውሳኔ ሃሳብ ባለበት ማረሚያ
ቤት በኩል ሲቀርብ ጽ/ቤቱ የመጨረሻ ውሳኔ Eንዲሰጠው ያደርጋል፤ በውሳኔው ካልተስማማ
ፖሊሱ ለቢሮው ይግባኝ የማለት መብቱ የተጠበቀ ነው::
3. የማረሚያ ቤት ፖሊሱ በወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ በEስራት ያሳለፈው ጊዜ በAገልግሎት
ዘመንነት Aይያዝለትም::
71. በፍርድ የተቀጣን የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከስራ ስለማሰናበት
ማንኛውም የማረሚያ ቤት ፖሊስ ከስራ ጋር በተያያዘ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ወንጀሎች
መፈፀሙ ተረጋግጦ በፍርድ ቤት የተቀጣ Eንደሆነ ከስራ Eንዲሰናበት ይደረጋል:-
ሀ. Eምነት ማጉደል
ለ. መደለያ ወይም ጉቦ መቀበል
ሐ. ስርቆት ወይም ውንብድና
መ. ማጭበርበር ወይም ማታለል
ሠ. በAድማ መሳተፍ
ረ. Aደንዛዥ Eፆችን ወይም ማጫወት
ሸ. በጥቅም ተደልሎ ታራሚን መልቀቅ
ክፍል Aስራ Aራት
የስነ-ስርዓት ክስ Aመሰራረት፣ ክሱን የማጣራትና የመወሰን ስልጣን

511
72. የስነ-ስርዓት ክስ ስለመመስረት
ማናቸውም የዲሲፕሊን ጥፋት ተፈፅሞ ሲገኝ ክሱ የሚመሰረተው በማረሚያ ቤት ፖሊሱ
በቅርብ Aለቃ ይሆናል:: ክሱ የሚመሰረትበት ቅጽ በመመሪያ ይወሰናል::
73. ስለ ይግባኝ መብት
1. የቀረበው ክስ ቀላል የዲሲፕሊን ጥፋትን የሚመለከት ሆኖ በከሳሹ የቅርብ ኃላፊ
ከተወሰነ Aንድ ደረጃ ከፍ ላለው ኃላፊ ይግባኝ ማቅረብ ይቻላል:: ይግባኙ የቀረበለት ኃላፊ
የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል::
2. የቀረበው ክስ በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ላይ የተመሰረተ ከሆነ በተሰጠው ውሳኔ ቅር
የተሰኘ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ጉዳይ በይግባኝ Eንዲታይለት ለጽ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ማቅረብ
ይችላል:: ኃላፊው የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል::
3. ጥፋቱ ከስራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ የሚያስደርግ፣ ከስራ የሚያሳግድ ወይም የሚያስወጣ
ከሆነ በዲሲፕሊን ኮሚቴው የውሳኔ ሃሳብ Aቅራቢነት በጽ/ቤቱ ኃላፊ ይወሰናል::
4. በየደረጃው የሚገኙ የማረሚያ ቤት ኃላፊዎች በክልል Aቀፉ ጽ/ቤት የተመደቡ Aባሎች
በከባድ የዲሲፕሊን ጉዳይ የተከሰሱ Eንደሆነ በጽ/ቤቱ በኩል ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥበት ሲሆን
ጉዳዩ ይግባኝ ከተጠየቀበት በቢሮው በኩል ታይቶ የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጥበታል::
ክፍል Aስራ ምስት
ስለ ልዩ ልዩ ኮሚቴዎች
74. ስለ ዲሲፕሊን ኮሜቴ መቋቋም
በማረሚያ ቤት ፖሊሶች የሚፈፀሙ ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋቶችን በመመርመር የሚያጣራና
ለየደረጃው ኃላፊዎች የውሳኔ ሃሳብ የሚያቀርብ የዲሲፕሊን ኮሜቴ በዚህ ደንብ ይቋቋማል::
75. የዲሲፕሊን ኮሜቴ Aሰያየም፣ የAባላት ተዋጽOና የAገልግሎት ዘመን
ተጠሪነቱ ለጽ/ቤቱ ሆኖ:-
1. የዲሲፕሊን ኮሜቴው Eንደ Aግባቡ በጽ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም የማረሚያ ቤት
የተዋረድ ኃላፊዎች Aማካኝነት Aንድ ሰብሳቢና Aንድ ፀሃፊ የሚሰየሙለት ሲሆን በማረሚያ
ቤት ፖሊሶች የሚመረጡ ሌሎች ሶስት Aባላት ይኖሩታል::
2. ከሚመረጡት የኮሜቴ Aባላት መካከል ቢያንስ Aንዷ ሴት መሆን Aለባት::
3. የኮሜቴው Aባላት በስራ ልምዳቸው፣ በታታሪነታቸው፣ በታማኝነታቸው
በፍትሃዊነታቸውና፣ በስነ-ምግባራቸው መልካም ስም ያተረፉና በስራ ባልደረቦቻቸው ዘንድ
የተመሰከረላቸው መሆን ይኖርባቸዋል::
4. የኮሜቴው Aባላት የAገልግሎት ዘመን ሁለት Aመት ይሆናል:: ሆኖም Eንዳስፈላጊነቱ
ለተከታዩ የAገልግሎት ዘመን Eንደገና ሊሰየሙ ወይም ሊመረጡ ይችላሉ::

512
76. የኮሚቴው ስልጣንና ተግባር
ኮሜቴው በዚህ ደንብ መሰረት የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል:-
1. ከባድ ጥፋቶች ተፈፅመው ሲገኙ ጉዳዩን መርምሮ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
2. ይህንን ደንብ ለማሻሻል የሚረዱ ሃሳቦችን ለጽ/ቤቱ ኃላፊ ያቀርባል፣
3. የዲሲፕሊን ጥፋቶችን በማጣራት ሂደት Aስፈላጊ የመሰለውን የማረሚያ ቤት ፖሊስ
Aባል ወይም ኃላፊ ጠርቶ መጠየቅ ይችላል፣
4. ይህንን ደንብ ተግባራዊ ለማድረግ የሚረዱ ልዩ ልዩ ዝርዝር የAፈፃፀምና የAሰራር ስነ-
ስርዓቶችን Eያዘጋጀ ለጽ/ቤቱ ያቀርባል:: ሲፈቀድለትም በስራ ላይ ያውላል::
77. ስለ ኮሜቴው የAሰራር ስነ-ስርዓት
የኮሜቴው የAሰራር ስነ-ስርዓት Eንደሚከተለው ይሆናል:-
1. በማናቸውም ስብሰባ ከAባላቱ መካከል 2/3ኛ የሚሆኑት ሲገኙ ምልAተ-ጉባኤ ይሆናል፣
2. ማናቸውም ጉዳይ በስብሰባው ላይ በተገኙት Aባሎች የድምጽ ብልጫ ይወሰናል::
3. የኮሚቴው Aባላት ድምጽ Eኩል ከሆነ ሰብሳቢው ያለበት ወገን ስምምነት የኮሜቴው
ውሳኔ ሆኖ ያልፋል፣
4. ኮሜቴው በድምፅ ብልጫ በሚወሰንበት ጊዜ ሁሉ የAነስተኛው ድምጽ Aስተያየት
መመዝገብ Aለበት::
78. ስለ ማEረግና ደረጃ Eድገት ኮሚቴ መቋቋም
የማረሚያ ቤት ፖሊስ የማEረግና የደረጃ Eድገት ጥያቄዎችን መርምሮ ለጽ/ቤቱ የውሳኔ ሃሳብ
የሚያቀርብ የማEረግና የደረጃ Eድገት ኮሜቴ በዚህ ደንብ መሰረት በየደረጃው ይቋቋማል::
79. ስለ ኮሜቴው Aሰያየም፣ የAባላት ተዋጽOና የAገልግሎት ዘመን
1. የማEረግ የደረጃ Eድገት ኮሜቴው የሚከተሉት Aባላት ይኖርበታል:-
ሀ. የጥበቃና የAባሎች Aመራር ኃላፊ---------------------------------------- ሰብሳቢ
ለ. በማረሚያ ቤት ፖሊሶች ጠቅላላ ሰብሳቢ የሚመረጡ ሁለት ተወካዩች ---------------- Aባላት
ሐ. የታራሚዎች Aስተዳደር ኃላፊ --------------------------------------------- Aባል
መ. ክፍት የስራ መደቡ የሚገኝበት የስራ ክፍል ኃላፊ --------------------- Aባል
2. በማረሚያ ቤት ፖሊሶቹ ከሚመረጡት የኮሜቴው Aባላት መካከል ቢያንስ Aንዷ ሴት
መሆን ይኖርበታል::
3. በኮሚቴው Aባልነት ለማገልግል የሚመረጡት ሰዎች በስነ-ምግባራቸው፣
በፍትሃዊነታቸውና በስራ Aፈፃፀም ብቃታቸው የተመሰገኑ ሆነው በጽ/ቤቱ ውስጥ ከ5 Aመታት
በላይ ያገለገሉ መሆን Aለባቸው::

513
4. የኮሜቴው የAገልግሎት ዘመን ሁለት Aመት ይሆናል:: ሆኖም Aባላቱ ከታመነባቸው
ለAንድ ተጨማሪ የAገልግሎት ዘመን Eንደገና ሊመረጡ ይችላሉ::
5. ኮሜቴው ከAባላቱ መካከል በምርጫ የሚሰየም Aንድ ፀሃፊ ይኖረዋል::
80. የኮሜቴው ስልጣንና ተግባር
ኮሜቴው ተጠሪነቱ ለጽ/ቤቱ ኃላፊ ሆኖ:-
1. የተወዳዳሪዎች ምዝገባ በወጣው ማስታወቂያ መሰረት በትክክልና በተሟላ ሁኔታ
መከናወኑን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣
2. የተወዳዳሪዎችን የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ መግለጫ ትክክለኝነት
ይመረምራል፣ያጣራል፣
3. ዝርዝር የነጥብ Aሰጣጡ በመመሪያ የሚወሰን ሆኖ ለማEረግና ለደረጃ Eድገት
የቀረቡትን የተወዳዳሪዎች በመመዘኛው መሰረት Eያወዳደር በደረጃ ያስቀምጣል::
4. የተሻለ ነጥብ ያመጡትን ወይም ያመጣውን ተወዳዳሪ በመምረጥ ከውሳኔ ሃሳብ ጋር
ለጽ/ቤቱ ኃላፊ ያቀርባል፣
ለማጣራቱ ስራ Aሰፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ተገቢ የስራ ክፍሎችን ሊያነጋግር ይችላል::
81. ስለ ኮሜቴው የAሰራር ስነ-ስርዓት
ከዚህ በላይ የዲሲፕሊን ኮሜቴውን Aስመልክቶ በAንቀጽ 77 ስር የሰፈሩት ድንጋጌዎች
ለማEረግና ደረጃ Eድገት ኮሜቴውም የAሰራር ስነ-ስርዓቶች ሆነው በተመሳሳይ ተፈፃሚ
ይሆናሉ::
ክፍል Aስራ ስድስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

82. ደንቡ ስለሚሻሻልበት ሁኔታ


ይህ ደንብ ጽ/ቤቱ የሚደርስበት የEድገት ደረጃ Eየታየ Eንዳስፈላጊነቱ ሊሻሻል ይችላል::
83. ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ህጎች
ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማናቸውም ሌላ ደንብ፣ መመሪያ ወይም የተለመደ Aሰራር በዚህ
ደንብ ውስጥ በተመለከቱት ጉዳዩች ላይ ተፈፃሚነት Aይኖረውም::
84. መመሪያ የማውጣት ስልጣን
ቢሮው ይህንን ደንብ ለማስፈፀም የሚረዱትን ዝርዝር መመሪያዎች ሊያወጣ ይችላል::
85. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ
ይህ ደንብ በክልሉ መንግስት ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል::
ባህር ዳር

514
gI 1 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 1

10¾ xmT qÜ_R 49 ÆHR ÄR _R 13 qN 1997 ›.M


10th Year No 49 Bahir Dar 21 th, January 2005

bxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK


yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST MKR b¤T

ZKr-ÞG
ZIKRE HIG

OF THE COUNCIL OF THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE


IN THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
yxNÇ êU bx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE ISSUED UNDER THE
BR mNGST MKR b¤T AUSPICES OF THE y±.œ.qÜ
COUNCIL OF THE AMHARA 312
8.75 «ÆqEnT ywÈ P.O. Box
Price NATIONAL REGIONAL
STATE

¥WÅ CONTENTS
dNB qÜ_R 26/1997 ›.M. Regulation No. 26/2005
bx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST yHG The Amhara National Regional State
Prisoners Handling and Care
¬‰¸ãC xÃÃZ x«ÆbQ mws¾ Determination, Council of Regional
KLL mStÄdR MKR b¤T dNB Government Regulation.

dNB qÜ_R 26/1997 ›.M REGULATION NO. 26/2005


bx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST yHG A COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT
¬‰¸ãCN xÃÃZ x«ÆbQ lmwsN ywÈ REGULATION ISSUED TO DETERMINE THE
KLL mStÄdR MKR b¤T dNB HANDLING AND CARE OF PRISONERS IN
THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE.

yKL§CN ¥r¸Ã b¤èC xStÄdR A/b¤T WHEREAS, it is appropriate, from the point of view
kts«W tL:÷ xNÉR b¥wQM çn Æl¥wQ of the mission granted to the prisoners'
bwNjL _ÍtŸnT tfRìÆcWM çn Administration office in our regional state, to enable

515
gI 2 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 2

t«R_rW b¥r¸Ã b¤T WS_ y¸gßù yHG those inmates found in prison sells having been
¬‰¸ãC yÆH¶ lW_ xM_tW convicted or suspected to have committed criminal
kwNjlŸnT S»T t§qW kXSR sþftÜ offences knowingly or unknowingly, assist
b¥r¸Ã b¤T öY¬cW wQT wNjLN themselves and their community at large, once they
wNjlŸnTN xWGzW s§¥êE z¤gÖC çnW are released from jail by bringing about behavioral
X‰œcWN HBrtsbùN bQN Lbù l¥gLgL change due to emancipation from the sense of
XNÄþClù ¥DrG tgbþ çñ bmgßtÜ\ criminality as well as condemnation of crime and
criminality and thereby having become peaceful
citizens, during their stay under imprisonment;

lzþHM ÃmC zND yHG ¬‰¸ãCN mBT WHEREAS, with the view to facilitating same, it
GÁ¬ xSmLKè KLL xqF ymtÄd¶Ã has been found necessary to issue and thereby
dNB ¥WÈT bo‰ §Y ¥êL b¥Sflgù\ implement a regionwide administrative regulation
concerning the rights and obligations of prisoners;

yx¥‰ B¼¤‰êE KLL mStÄDR MKR b¤T NOW, THEREFORE, the Council of the Amhara
btššlW yKLlù Hg mNGST xNqA 58 N;ùS National Regional Government, in accordance with
xNqA 7 X b¥r¸Ã b¤èC xStÄdR A/b¤T the powers vested in it under the provisions of art.
¥Ì̸Ã# XNdg ¥d‰©Â SLÈN tGƉT 58 sub Art. 7 of the revised Regional Constitution as
mws¾ xêJ qÜ_R 67/1994 ›.M. xNqA 24 well as Art. 24 of the prisons' Administrative office
DNUg¤ãC SR bts«W SLÈN m¿rT YHNN establishment, reorganization and determination of
dNB xW_aL”” powers and duties Proclamation No. 67/2002, hereby
issues this regulation as follows:

KFL xND PART ONE


«Q§§ GENERAL

1. xuR R:S 1. Short Title


YH dNB "yHG ¬‰¸ãC xÃÃZ x«ÆbQ This regulation may be cited as ”The Prisoners'
mws¾ KLL mStÄDR M/b¤T dNB Handling and Care Determination, Council of
qÜ_R 26/1997 ›.M." tBlÖ lþ«qS Regional Government Regulation No.
YC§L”” 26/2005.”

516
gI 3 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 3

2. TRÙ» 2. Definitions
1. yÝlù xgÆB l¤§ TRgùM y¸Ãs«W 1. Unless the context otherwise requires, in
µLçn bStqR bzþH dNB WS_”- this regulation:
h. "xêJ" ¥lT yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE a. ”Proclamation” means the Amhara
mNGST ¥r¸Ã b¤èC xStÄdR National Regional State Prisons
A/b¤T ¥Ì̸Ã# XNdg ¥d‰©Â Administrative Office establishment
SLÈN tGƉT mws¾ xêJ reorganization and determination of
qÜ_R 67/1994 ›.M. nW”” powers and duties proclamation No.
67/2002.
l. "FRD b¤T" ¥lT bKLL# bøNÂ b. ”Court” means those regular courts
bwrÄ dr© ytÌÌÑ mdb¾ FRD established at Regional, Zonal and
b¤èC ÂcW\ Woreda levels.
¼. "yHG ¬‰¸" ¥lT bHG SLÈN c. ”Prisoner” means a natural person who
bts«W F/b¤T ytwsnbTN yq§L happens to be in jail serving either
wYM yInù XS‰T QÈT b¥r¸Ã simple or rigorous imprisonment terms
b¤èC WS_ çñ bmf{M §Y passed against him by a competent
y¸gŸ ytf_é sW sþçN yFRD court and includes those detainees
Wœn¤ y¸«ÆbQ yq«é XSr¾N waiting for a judgment or those
wYM bwNjL DRgþT t«R_é persons who are accused to have
ytÃzNÂ b_bÝ SR y¸gŸN sW committed crime and thus put under

Y=M‰L”” custody.

m. "wÈT _Ít¾" ¥lT k9 ›mT d. ”Juvenile delinquent” means a prisoner


XSk 15 ›mT b¸dRS y:D» categorized as such due to his
KLL y¸gŸ ¬‰¸ nW\ confinement in prison sells as from the
age of 9 through 15.
2. "¥r¸Ã b¤T"# "y¥r¸Ã b¤èC ±lþS" 2. The terms and phrases such as ”Prison”,
# X "bþé" ytsßùT ݧT hrgÖC ”Prison Police Officer” and ”Bureau” shall
bxê° WS_ ytsÈcWN TRÙ» take the definitions given to them in the
YY²lù”” proclamation.

3. m¿r¬êE mRçãC 3. Fundamental Principles


1. y¬‰¸ãCN xÃÃZ b¸mlkT bÛ¬# 1. There shall not be any type of
bÌNÌ# b¦Y¥ñT# b±ltEµ xmlµkT discrimination, with regard to the handling
wYM wgÂêEnT# bB¼¤R B¼¤rsB of prisoners, on the grounds of sex,

517
gI 4 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 4

xÆLnT wYM b¥Hb‰êE MNu language, religion, political opinion or


/xÌM/# b¦BT# bTWLD wYM affiliation or membership of Nation-
bz¤GnT MKNÃT xNÄC L†nT Nationality or social origin (status),
xYdrGM”” property, birth or citizenship,
2. xl¥qûN y¬‰¸ãC xÃÃZ x«ÆbQ 2. All prisoners' human rights shall equally
mSfRèC b«bq mLkù yhùlùM be respected in an inalienable and
¬‰¸ãC sBxêE mBT úYÈS inviolable manner in line with the
úYdfR bXkùLnT y¸kbR YçÂL”” international prisoners' handling and care
standards.

KFL hùlT PART TWO


¬‰¸WN SlmqbL# ADMITTING, REGISTERING
SlmmZgBÂ bfRJ AND CATEGORIZED HANDLING
lYè SlmÃZ OF PRISONERS

4. ¬‰¸WN SlmqbL SlmmZgB 4. Admission and Registration of


prisoners
1. ¥N¾WM ¥r¸Ã b¤T bFRD b¤T 1. Any prison shall receive those lawful
T:²Z wYM Wœn¤ y¸§kùlTN yHG prisoners who might be referred to it by a
¬‰¸ãC xSf§gþ mr©ãC court order or decision, having ascertained
m৬cWN b¥rUg_ Yqb§L”” the fulfillment of the necessary records.
2. wd ¥r¸Ã b¤T y¸gbù ¬‰¸ãC 2. Prisoners who enter prison shall be
lzþhù btzUjW mZgB §Y mmZgB registered on the book prepared for such a
YñRÆcêL\ ZRZR xfÉ{Ñ bmm¶Ã purpose. Detailed implementation shall be
YwsÂL”” determined by a directive.

5. ¬‰¸ãCN bfRJ lYè SlmÃZ 5. Classified Handling of Prisoners


1. xQM bfqd m«N wNDÂ s¤T 1. Male and Female prisoners shall, as much
¬‰¸ãC btlÆ ï¬ãC m¬sR as possible, be kept in separate quarters.
YgÆcêL”” XSr→cÜN bÛ¬ lYè Where it is not possible to imprison them
btlÆ ï¬ãC WS_ ¥sR µLtÒl in such a way, the cell reserved for the

GN ls¤T ¬‰¸ãC ytmdbW KFL handling of those female prisoners shall be

b_BQ mklL YñRb¬L”” delineated strictly.

2. ÃLtfrdÆcW ¬‰¸ãC _Ít®C 2. Prisoners who are not convicted shall be

518
gI 5 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 5

çnW ktfrdÆcW ¬‰¸ãC tlYtW handled separately from the convicted


mÃZ YgÆcêL\ ones.
3. b:Ä wYM bl¤§ yFT¼BÿR gùÄY 3. Where there are persons imprisoned due to
y¬s„ sãC bþñ„ bwNjL DRgþT indebtedness or other civil cases, they shall
MKNÃT k¬s„ sãC tlYtW be handled separately from those
mÃZ YgÆcêL\ imprisoned due to criminal acts.
4. b¸¬s„bT gþz¤ :D»ÃcW kxS‰ 4. Juvenile delinquents, whose ages are
xMST ›mT b¬C yçnù wÈT below 15 years, during the time of their
_Ít→C kxêqEãC tlYtW Yòlù\ imprisonment, shall be treated separately
from adults.
5. ykÆD wNjL wYM yMGÆr BL¹ùnT 5. Those persons having a record of serious
¶÷RD ÃlÆcW sãC kl¤lÖC ¬‰¸ãC crime or impropriety shall have to be
tlYtW mÃZ YñRÆcêL”” handled separately from other prisoners.
6. ¬‰¸ãCN btlÆ yTMHRT yÑà 6. In order to educate prisoners in various
KHlÖT mS÷C ¥St¥R YÒL zND streams of academic and vocational skills,
b¸múslùÆcW hùn¤¬ãC m¿rT they shall be handled separately in distinct
bKFlÖC tlÃYtW XNÄþÃzùÂ :WqT classes according to the condition of their
XNÄþqSÑ YdrUL\ similarities, and thereby be made to
acquire knowledge thereof.
7. ¬‰¸ãC b«¤Â# bwNjL ›YnT 7. Prisoners shall be categorized, registered
bFRD LK tlYtW mdLdLÂ and dealt with separately according to
tmZGbW mÃZ YñRÆcêL”” their health, type of crime and term of
imprisonment.

KFL îST PART THREE


Sl¬‰¸ãC KFL# LBS# ROOMS, CLOTHING, LODGING
mŸ¬Â AÄT AND HYGIENE OF PRISONERS

6. ¬‰¸ãC y¸ñ„ÆcW KFlÖC bqE 6. Necessity for the supply of sufficient


BR¦N xyR y¸ÃSfLUcW light and ventilation in prison cells
Slmçnù
¬‰¸ãC bU‰M çn lyBÒcW çnW The room in which prisoners may either
y¸ñ„bT wYM y¸s„bT KFL bqN commonly or individually live or work ought to
l¥NbB y¸ÃSCL# bqE BR¦N l«¤NnT have enough light to read during the day time as

519
gI 6 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 6

tS¥¸ yçn xyR y¸ÃSgbù mS÷èC well as windows capable of letting in fresh air
ÃlùT lþçN YgÆêL”” XNÄþhùM l¤lþT suitable for health. It shall also be made to
l¥NbB y¸ÃSCL yxYNN «¤NnT provide with light which enables one to read
y¥YgÖÄ mB‰T XNÄþñrW YdrUL”” during the night time in such away that it does
not harm an eye-health.

7. Sl¬‰¸ãC LBS# mŸ¬Â AÄT 7. Clothing, Lodging and Hygiene of


Prisoners
1. ¥N¾WM ¬‰¸ b¥r¸Ã b¤T 1. Any prisoner is dutybound to wear only the
y¸s«WN wYM y¸fqDlTN LBS clothes to be rendered to him or so allowed

BÒ mLbS YñRb¬L”” by the prison.

2. yKLlù mNGST LBS ll¤§cW wYM 2. The Regional Government shall provide
b‰œcW xQM mG²T l¥YClù with clothings to those prisoners who do not
¬‰¸ãC xLÆœTN ÃqRÆL” have same or cannot afford to buy same for
themselves.
3. l«¤NntÜ xSf§gþ çñ ¼kþÑ wYM 3. A prisoner may be supplied with additional
y«¤Â ÆlÑÃW sþÃZ wYM xStÄd„ clothes where his medical doctor or health
sþfQD l¬‰¸W t=¥¶ LBS professional prescribes as being necessary
lþs«W YC§L\ for the health of the person.
4. ¥N¾WM ¬‰¸ l«¤NntÜ xSf§gþ bçn 4. Any prisoner shall obtain enough sleeping
m«N bqE ymŸ¬ ï¬Â ÑqT sÀ space and clothes that give warmth to the
ymŸ¬ LBS XNÄþÃgŸ YdrUL\ extent necessary for his health.
5. XNÄþhùM ¼kþÑ wYM y«¤Â ÆlÑÃW 5. Where his medical doctor or health
sþÃZ l¬‰¸W ytly ymŸ¬ ï¬ professional further prescribes, the prisoner
lþmÒClT t=¥¶ ymŸ¬ LBS may be referred to a special sleeping place
lþs«W YC§L\ and provided with additional bed-sheets.
6. ¬‰¸ãC y¸glglùÆcW ymŸ¬ 6. Sleeping rooms of prisoners shall be kept
KFlÖC ktÆY y{Ç XNÄþçnù YdrUL”” free from insects. Details shall be
ZRZ„ bmm¶Ã YwsÂL”” determined by a directive.
7. ¥N¾WM ¥r¸Ã b¤T ytrkÆcW yHG 7. Any prison shall cause the fulfillment of
¬‰¸ãC g§cWN y¸¬«bùbT yGL sufficient water, sanitary facilities as well as
NIHÂcWN y¸«BqÜbT bqE W¦Â enough toilets for its prisoners to take bath
yNIHÂ m«bqEÃ qÜœqÜîC XNÄþhùM bqE and to care for their personal hygiene.
ym{Ä© b¤T XNÄþñ„ ÃdRUL””

520
gI 7 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 7

KFL x‰T PART FOUR


SlMGB# yHKMÂ xgLGlÖTÂ FOOD, MEDICAL SERVICE AND
yHÉÂT _bÝ CHILD PROTACTION

8. SlMGB 8. Food
1. ¥N¾WM ¬‰¸ bqE l«¤NnT 1. Any prisoner shall be provided with food
y¸S¥¥ MGB XNÄþÃgŸ YdrUL”” that happens to be enough and favorable for
XNÄþhùM bHmM MKNÃT L† MGB health and where a medical doctor or a
XNÄþs«W ÃSfLUL BlÖ ¼kþM wYM health professional prescribes to that effect,
y«¤Â ÆlÑÃW sþÃZ Y¡W l¬‰¸W he may also be availed with a special food
lþs_ YC§L\ due to sickness.

2. ¼kþM wYM y«¤Â ÆlÑà btlY 2. Unless a medical doctor or health


›YntÜN LkùN m_ñ bAhùF µ§zz professional specifically prescribes the type
bStqR ¥ÂcWM xL÷L ÃlbT and dosage of same in writing, it is strictly
bfœ>M çn bXNKBL mLK ytzUj forbidden to provide a prisoner with any
mD¦nþT# m«_# xdN²i :I wYM alcoholic drug, prepared either in a liquid or
YHNnù ymsl l¤§ ngR lxND ¬‰¸ tablet form, drink, addictive substance or

XNÄYs_ b_BQ ytklkl nW”” ZRZR other similar items. Its detailed

xfÉ{Ñ bmm¶Ã YwsÂL”” implementation shall be determined by a


directive.

9. SlHKMÂ xgLGlÖT 9. Medical Service


1. ¥ÂcWM ¥r¸Ã b¤T xQM bfqd 1. Any prison ought to have, as much as
m«N y‰sù yçn yHKMÂ xgLGlÖT possible, its own medical center, complete

mSÅ ÈbþÃ# ytàlù yÞKMÂ medical services, drugs and health

xgLGlÖèC# mD¦nþèCÂ yHKMÂ professionals. Accordingly, prisoners shall

ÆlÑÃãC lþñ„T YgÆL\ yHG have the right to obtain appropriate medical

¬‰¸ãCM tgbþWN yHKM service,

xgLGlÖT y¥GßT mBT Yñ‰cêL\

521
gI 8 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 8

2. ¬‰¸ãC «¤Nn¬cW km¬wkù 2. Prisoners shall have the right to obtain


bðTM çn bº§ k¸«bqÜbT ¥r¸Ã sufficient health care and medical followup
b¤T WÀ k¥ÂcWM yKLlù mNGST before or after their health is affected, from
yHKM tÌM bqE y«¤Â yHKM any Regional government health institution
KTTL y¥GßT mBT Yñ‰cêL”” at the expense of the prison in which they
are kept.

3. xSf§gþ çñ sþgŸ ¥N¾WM ¬‰¸ 3. Where it is found necessary, a medical


µlbT ¥r¸Ã b¤T wd çSpE¬L doctor or health professional may suggest to
XNÄþ²wR hkþM wYM y«¤Â ÆlÑà the concerned prison administrator, the
l¸mlktW y¥r¸Ã b¤T xStÄĶ transfer of an inmate from a prison to
¦œB ÃqRÆL”” xStÄĶWM hospital and the administrator may allow
yt«qsW ¬‰¸ wd HKM tÌM same to get the said transfer and thereby

t²Wé XNÄþ¬kM lþÃdRG YC§L”” obtain medical treatment thereof.

4. ¼kþM wYM y«¤Â ÆlÑà b¥r¸Ã 4. A medical doctor or health professional


b¤T ÃlC nFs-«ùR wYM XmÅT shall cause a pregnant inmate serving an
¬‰¸ bMGBM çn bHKM rgD imprisonment to be provided with the
xSf§gþWN XRĬ XND¬gŸ ÃdRUL”” necessary assistance in terms of food and
tgbþ çñ sþÃgßWM nFs-«ù… ¬‰¸ medication. He may also instruct that she be
wd çSpE¬L t²W‰ XNDTwLD transferred to a hospital to deliver therein, as

lþÃZ YC§L”” deemed appropriate.

5. ¼kþM wYM y«¤Â ÆlÑà ¥N¾WM 5. When a medical doctor or health


¬‰¸ b¥r¸Ã b¤T möytÜ l«¤NntÜ professional thinks that any prisoner's stay
y¸ÃsU mSlÖ b¬yW gþz¤ wYM in custody is likely to endanger his health,
ytÈlbTN QÈT lmf{M y¥YCL or he finds out that the prisoner would be
çñ ÃgßW XNdçn wYM b¥r¸Ã unable to withstand the penalty imposed
b¤tÜ bkùL ytÈlbT yon-oR›T QÈT against him, or a disciplinary measure so

ñé lMNgþz¤WM bþçN y¥YS¥¥W imposed on him, if any, is found to be

çñ btgß gþz¤ QÈtÜ XNÄþqLlT wYM unfavorable for good to his health, he may

u‰¹ùN XNÄþnœlT XNÄþlqQ recommend to the prison administrator that

l¥r¸Ã b¤tÜ xStÄĶ ¦œB ÃqRÆL”” the said penalty be mitigated or totally

xStÄĶWM HG b¸fQdW m¿rT removed in his favor and be released from

gùĆN l¸mlktW xµL xQRï Jail,; provided, however, that the


administrator shall submit the case to and
ÃSwSÂL””

522
gI 9 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 9

have it determined by the concerned body


thereof, in accordance with law.
6. b¥r¸Ã b¤T WS_ y¸gßù yx:Mé 6. Where there are prisoners with mental
b>t→CM çnù bt§§ð b>¬ãC illness or those exposed for communicable
ytÃzù ¬‰¸ãC bþñ„ tlYtW diseases under imprisonment, they shall be
mÃZÂ m¬kM xlÆcW”” ZRZR handled separately and thereby obtain

xfÉ{Ñ bmm¶Ã YwsÂL”” medical treatment. Its detailed


implementation shall be determined by a
directive.

10. SlHÉN LJ xÃÃZ XÂ lnFs-«ùR 10. Child Handling and Care for a
¬‰¸ Sl¸drG XNKBµb¤ Pregnant Inmate
1. ¥N¾êM s¤T ¬‰¸ :D»W kîST 1. Where any female prisoner is known to
›mT ÃLbl« LJ çT mçnù have a child under the age of 3 years, the

y¬wq XNdçn HÉnù xB…T b¥r¸Ã child may stay with her in prison.

b¤T WS_ lþöY YC§L\


2. nFs-«ùR wYM x‰S yçnC ¬‰¸ 2. A pregnant or nursing prisoner shall be
tgbþ ymöà KFL# t=¥¶ MGB provided with an appropriate waiting room,

y«¤Â XNKBµb¤ XND¬gŸ YdrUL\ additional food and health care.

3. kXÂtÜ UR ¥r¸Ã b¤T ygÆ wYM 3. A child who has been sent to a prison with
nFs-«ùR ç gB¬ ytwld HÉN his mother or the one who is born in prison
:D»W 3 ›mT XSkþçnW DrS from a mother who has been imprisoned
lxND ¬‰¸ btmdblT bjT LK being pregnant shall obtain food and
HKMÂÂ MGB XNÄþÃgŸ YdrUL\ medical treatment, with an amount of the
budget that equals to that of any other
prisoner, until he becomes 3 years old.

KFL xMST PART FIVE


¬‰¸ãC kWu sW UR COMMUNICATION OF
Sl¸ÃdRgùT GNßùnT PRISONERS WITH
OUTSIDERS

523
gI 10 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 10

11. ¬‰¸ãC bWu sãC XNÄþ¯bßù# 11. Authorization of prisoners to receive


dBÄb¤ XNÄþAûÂ XNÄþqblù visitors from outside and enjoy
SlmFqD correspondence
1. ¬‰¸ãC kTÄR Ùd®ÒcW# kQRB 1. Prisoners shall have the right to

zmìÒcW# kÙd®ÒcW#k¦kþäÒcW# communicate with their spouses, close

k¦Y¥ñT x¥µ¶ãÒcW kHG relatives, friends, medical doctors, religious

«böÒcW UR XNÄþgÂßù mBT counselors and lawyers; provided, however,

x§cW”” çñM ¥r¸Ã b¤tÜ tgbþWN that a prison may be able to impose legal

on-oRxT lm«bQÂ wNjL restrictions by a directive on such

XNÄYf{M lmk§kL sþL ¬‰¸ãC communications they make with outsiders


with the view to maintaining proper
kWu sãC UR b¸ÃdRÙcW
discipline and thereby preventing the
GNßùnèC §Y HUêE gdïCN bmm¶Ã
commission of crime.
lþ_LÆcW YC§L””
2. y¥N¾WM ¬‰¸ yQRB zmD sþäT 2. Any prisoner shall be allowed to go outside

wYM b«Â sþ¬mM wYM xœœbþ escorted by a prison guard on the condition

xScµ*Y yçn yo‰ wYM yb¤tsB that his close relative has died or fallen sick,

gùÄY sþÃU_mW wYM ¬‰¸W or he has encountered a serious and urgent

lþlqQ sþÝrB bWu o‰ wYM duty or family affair, or when it is necessary

XRĬ XNÄþÃgŸ xSf§gþ sþçN bx©bþ for him to obtain a job or an aid thereto

XNÄþÿD YfqDl¬L”” upon arrival of his release.

3. ¬‰¸ãC lzmìÒcW wYM 3. Prisoners may be allowed to write letters to


lwÄíÒcW dBÄb¤ãCN XNÄþIû and receive same from their relatives or
sþm«ù§cWM XNÄþqblù friends; provided, however, that such a letter
YfqD§cêL”” çñM y¸gÆWM çn shall be checked by the prison before it is

y¸wÈW dBÄb¤ b¥r¸Ã b¤tÜ ¬Yè sent or received therefrom.

XNÄþgÆ wYM XNÄþwÈ mdrG


YñRb¬L””
4. ¬‰¸ãC kzmìÒcW kwÄíÒcW 4. The time, within which prisoners may
UR lþ«ÃyqÜ y¸ClùbT gþz¤ œMNtÜN communicate with their relatives or friends,
b¸¹FN xµ*ºN bqN twSñ shall be made known to them, being defined
XNÄþÃWqÜT YdrUL”” interms of days in a manner that it covers
the week.
5. yzþH xNqA DNUg¤ãC Ñlù tfɸnT 5. The full implementation of the provisions of

524
gI 11 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 11

dNbùN tkTlÖ b¸wÈ mm¶Ã this article shall be determined by a


YwsÂL”” directive to be issued following the
regulation.

12. «ÃqEãCN Slmft> 12. Searching through Visitors


1. ¯BŸãCN wYM «ÃqEãCN y¸qbL 1. Any prison police officer who is responsible
¥N¾WM y¥r¸Ã b¤T ±lþS xÆL to receiving visitors shall ascertain the
¬‰¸WN lm«yQ y¸mÈWN identity of any visitor coming thereto by

¥ÂcWNM ¯BŸ wYM «ÃqE SÑN looking into the name and address contained

xD‰šWN km¬wqEÃW bmmLkT in his ID card. Furthermore, he shall make a

¥NntÜN ÃrUGÈL\ xµ§êE FtšM physical search.

ÃdRGl¬L””
2. «ÃqEê wYM ¯BŸê s¤T yçnC 2. Where the visitor happens to be a woman,
XNdçn bs¤T y¥r¸Ã b¤T ±lþS xÆL she will have to be searched through by a
XNDTft> YdrUL”” female prison police officer.

3. ¥N¾WM «ÃqE wYM ¯BŸ xLft>M 3. Any visitor refusing to be searched through
Ãl XNdçn wd ¥r¸Ã b¤tÜ Q_R Gbþ may not be allowed to enter the premise of
XNÄþgÆ xYfqDlTM”” xUȸWNM the prison thereof. In such a case, the prison

y¥r¸Ã b¤T ±lþsù bXlT hùn¤¬ police officer shall record the incidence in

mZgB §Y ÃsF‰L”” the book of daily events.

4. ¥r¸Ã b¤tÜ yy:ltÜ «ÃqEãC ZRZR 4. The prison shall cause a detailed record of
mr© bmZgB XNÄþÃZ ÃdRUL”” visitors each day to be kept in file.

13.y«ÃqEÂ t«ÃqEN GNßùnT 13. Surveillance of Visitor-prisoner


Slmk¬tL Relationship
ytly T:²Z µLts« bStqR ¬‰¸ãC Unless a specific instruction was given to that
k«ÃqEãÒcW UR b¸gÂßùbT gþz¤ xND effect, a prison police officer may not listen to
y¥r¸Ã b¤T ±lþS y¸nUg„TN mS¥T the conversations which the prisoners conduct

ylbTM”” çñM ytklkl ngR XNÄYqÆblù with their visitors as they meet; provided,

bQRB RqT XY¬ ymk¬tLÂ ymöÈ«R however, that he shall have the responsibility to

`§ðnT xlbT”” watch over them out and monitor their activity
at close range so as to prevent them from
exchanging prohibited items.

525
gI 12 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 12

14. ¬‰¸ãC k«böÒcW UR 14. Permission of prisoners to


XNÄþgÂßù SlmFqD communicate with their Advocates
1. ¥N¾WM ¬‰¸ k«bÝW UR 1. Any prisoner shall be allowed to have talks

XNÄþnUgR YfqDl¬L\ with his advocate.

2. bzþH xNqA N;ùS xNqA 1 DNUg¤ 2. Where an advocate talks to the prisoner
m¿rT xND «bÝ ¬‰¸WN pursuant to the provision of sub-art. 1 of this
b¸ÃnUGRbT gþz¤ hùltÜ y¸nUg„bTN article hereof, the prison guard shall watch

XNÄYs¥ «ÆqEW X‰Q BlÖ m«bQ over them out from a far distance so as not

YñRb¬L\ to hear their conversation.

3. ¬‰¸W yWu ¦gR tw§J çñ wd 3. Where the prisoner is a foreigner and is


hg„ XNÄþÿD b¬zz gþz¤ y¥r¸Ã b¤tÜ urged to return to his home country, the
xStÄdR k«bÝWÂ khg„ xþMÆsþ prison administration may facilitate the

wYM öNsþ§ UR tgŸè XNÄþnUgR necessary conditions with the view to

xSf§gþWN hùn¤¬ ÃmÒCl¬L”” enabling him find and talk to his advocate,
embassy or consulate.

15. MRm‰ y¸ÃdRG ±lþS wYM 15. Allowing an Investigating Police or


yFRD b¤T m_¶Ã yÃz sW Person carrying court summons to
k¬‰¸W UR XNÄþgŸ SlmFqD Communicate with the Prisoner
1. ¥N¾WM y±lþS xÆL t«RȶãCN 1. Any police officer may enter any prison in
lmflGÂ lwNjL MRm‰ xSf§gþ order to seek for possible suspects and
yçnù mr©ãCN l¥GßT wd obtain evidence necessary for criminal
¥ÂcWM ¥r¸Ã b¤T gBè investigation; and thereby interrogate a
¬‰¸WN m«yQ YC§L”” çñM YH prisoner provided, however, that such an
lþf{M y¸ClW mR¥¶W ±lþS action may be taken only where the

l¥r¸Ã b¤tÜ yFRD b¤T T:²Z investigating police officer has submitted a

sþÃqRB BÒ YçÂL”” court order to the said prison.

2. ¥N¾WM sW yF/b¤T m_¶Ã wYM 2. Where any person happens to come to a


T:²Z Yø wd ¥r¸Ã b¤T ymÈ prison with a court summons or order, he
XNdçn xGÆB ÃlWN y¥r¸Ã b¤T may call upon the prisoner concerned, talk
xStÄdR fÝD «Yö y¸mlktWN to and give him such summons or order

526
gI 13 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 13

¬‰¸ b¥S«‰T lþÃnUGrW upon the permission of the relevant prison


ytÆlWN m_¶Ã wYM T:²Z lþs«W administration.
YC§L””

16. ¬‰¸ãC bHBrT XNÄþ«yqÜ 16. Preparation of prisoners to be visited


Sl¥DrG Jointly
y¥r¸Ã b¤tÜ x¿‰R ¬‰¸ãCN Where the working procedure of a prison makes
byKF§cW XNÄþ«yqÜ y¥ÃSCL çñ it impossible for prisoners to be visited in each
ytgß XNdçn y¥r¸Ã b¤tÜ `§ð of their separate sells, the head of such prison

¬‰¸ãC hùlùM bxND ï¬ çnW may allow those prisoners to be visited jointly

bHBrT XNÄþ«yqÜ lþÃdrG YC§L”” at a certain spot.

17. Slnù²z¤ 17. Solemn declaration of will


1. yäT QÈT ytwsnbTN sW =Mé 1. Where any lawful prisoner including the one
¥N¾WM yHG ¬‰¸ nù²z¤ l¥DrG sentenced to death wishes to make a solemn
yflg y¦Y¥ñT x¥µ¶WN# yHG declaration of will and thereby requests in

«bÝWN# yQRB zmÇN wYM writing for the attendance of his religious

yxµÆbþWN yWL ¥Sr© A/b¤T advisor, advocate, close relative or the

twµY l¥GßT bIhùF y«yq XNdçn representative of the local notary public

lþfqDlT YC§L”” office, he may be allowed to do so.

2. ¬‰¸W bzþH xNqA N;ùS xNqA 1 2. Where the prisoner asks for help in order to
m¿rT nù²z¤ l¥DrG b¸fLGbT make the solemn declaration of will
gþz¤ Xg² sþ«YQ x‰T MSKéC pursuant to sub-art. 1 of this article hereof,

XNÄþqRbùlT YdrUL”” ZRZR he shall be provided with four witnesses. Its

xfÉ{Ñ bmm¶Ã YwsÂL”” detailed implementation shall be determined


by a directive.

18. Sl¬‰¸ãC ZWWR 18. Transfer of Prisoners


1. ¥N¾WM ¬‰¸ ytfrdbT yYGÆŸ 1. Where any convicted prisoner who has
mBtÜN t«Qä ëÂqq sþçN exhausted his right of appeal asks for a
b¤tsïcÜ b¸gßùbT xµÆbþ transfer to a prison located in the area

wd¸qRbW ¥r¸Ã b¤T t²Wé wherein his family resides so as to complete

527
gI 14 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 14

yXS‰T gþz¤WN XNÄþ=RS y«yq the remaining term of his imprisonment


XNdçn y¸²wRbT ¥r¸Ã b¤T therein, he my be transferred thereto upon
SMMnT sþdRS XNÄþ²wR lþdrG prior agreement with the receiving prison.

YC§L””
2. xSf§gþ çñ sþgŸ ¬‰¸W lL¥T 2. A prisoner may be urged to transfer from
o‰ kxND ¥r¸Ã b¤T wd l¤§ one prison to another for the sake of
¥r¸Ã b¤T XNÄþ²wR YdrUL”” development activities, where deemed
necessary.

KFL SDST PART SIX


Sl¬‰¸ãC yGÁ¬ o‰Â COMPULSORY LABOR AND
ygùLbT êU xkÍfL PAYMENT OF WAGES FOR
PRISONERS

19. XNÄþs„ Sl¸gdÇ ¬‰¸ãC 19. Prisoners Compelled to Work


1. kq§L XSk Anù XS‰T ytfrdÆcW 1. Prisoners sentenced from simple to rigorous
¬‰¸ãC «¤Nn¬cW b¼kþM imprisonment shall be compelled to work

ytrUg«Â l_bÝ xmC mçÂcWN where the condition of their health is proven

`§ðW xMñbT sþfQD lmS‰T so fit by a medical doctor and the concerned

YgdÄlù\ head permits such an act upon believing in


their being manageable for security purpose.
2. bzþH xNqA N;ùS xNqA 1 SR 2. Notwithstanding the provision of sub-art.
ytdnggW bþñRM ¥N¾WM ¬‰¸ (1) of this article hereof, any prisoner may
y¸ÃsÝY bqN k7 s›T ybl« S‰ not be obliged to engage in a crule work and
XNÄþs‰ xYgdDM\ perform duties for more than 7 hours a day.
3. lo‰ ytmdbù ¬‰¸ãC bo‰ 3. Prisoners instructed to work shall be paid
mdÆcW m¿rT ygùLbT êU wages as per their respective assignments.
Ykf§cêL\ ZRZ„ bmm¶Ã Details shall be determined by a directive.
YwsÂL””

20. XNÄþs„ Sl¥YgdÇ ¬‰¸ãC 20. Prisoners not Compelled to Work


1. kzþH b¬C ytmlktÜT yHG 1. Prisoners specified herebelow may not,

528
gI 15 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 15

¬‰¸ãC bzþH dNB m¿rT pursuant to this regulation, be compelled to


XNÄþs„ xYgdÇM”- work:
h. yäT FRD ytwsnÆcW a. prisoners convicted and sentenced to
¬‰¸ãC\ death;
l. XD»ÃcW k60 ›mT b§Y yçnù b. men and women whose ages are above
wNìC wYM k50 ›mT b§Y yçnù 60 or 50 years respectively;
s¤èC\
¼. SDST wR yä§cW nFs-«ùR c. Pregnant women having reached 6
s¤èC wYM kwlþD bº§ hùlT wR months and those with babies who are
ÃLä§cW XmÅèC\ less than two months from delivery;
m. ÃLtfrdÆcW ¬‰¸ãC\ d. unconvicted prisoners;
¿. :D»ÃcW k15 ›mT b¬C yçnù e. juvenile delinquents below the age of
wÈT _Ít®C”” 15 years.
2. bzþH xNqA N;ùS xNqA 1 ytdnggW 2. Notwithstanding the provisions of sub-
bþñRM yäT FRD ytwsnÆcWN art.1 of this article hereof, where prisoners
œY=MR kzþH b§Y yt«qsùT specified hereinabove, with the exception
¬‰¸ãC b‰œcW xnœ>nT of those sentenced to death, wish to engage
lmS‰T yflgùÂ yS‰W xYnT in work on their own initiation and it is

«¤Nn¬cWN y¥YgÖÇ Slmçnù bhkþM medically proven that the type of work

ytrUg« XNdçn kmS‰T may not adversely affect their health, they

xYklklùM”” may not be prohibited from such an


exercise.

21 ¬‰¸ãCN XNdyClÖ¬cW 21. Assigning Prisoners According to their


SlmmdB Abilities
1. xND ¬‰¸ lxND xYnT o‰ 1. A prisoner shall be preferred for an
y¸mr«W ¬‰¸W qDä Ys‰ assignment taking into account the type of
ynbrW yS‰ xYnTÂ ClÖ¬W Xy¬y work in which he had been participating
YçÂL\ earlier and his ability thereof.

2. ¥N¾WM ¬‰¸ bxND xYnT o‰ 2. Where any prisoner is required to be


tmDï XNÄþ¿‰ sþflG bzþhù o‰ assigned for one type of duty, he shall be
ltwsn gþz¤ LMMD XNÄþÃdRGÂ made to practice same for a while and
xSf§gþW SL«Â XNÄþs«W YdrUL\ obtain the necessary training.

529
gI 16 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 16

22. ¬‰¸ãCN bfRJ SlmkÍfL 22. Classification of prisoners in


categories
1. lzþH KFL DNUg¤ãC xfÉ{M yHG 1. Lawful prisoners are, for the
¬‰¸ãC b¸ktlùT îST MDïC implementation of the provisions of this
tkFlêL”- part, classified into the following three
categories:
h. b¥r¸Ã b¤tÜ xStÄdR xStÃyT a. Those prisoners valued by the opinion
ll¤lÖC xRxÃnT çcW of the prison administration for having
bmLµM «ÆÃcWM çn good conduct and efficiency record in
ltmdbùbT S‰ ƧcW ClÖ¬ their assignments and hence becoming
ytmskr§cW ¬‰¸ãC\ exemplary for others.
l. b¥r¸Ã b¤tÜ xStÄdR xStÃyT b. Those prisoners having good conduct,
mLµM «ÆY ñ…cW and yet less capacity to accomplish the
ytmdbùbTN S‰ lmwÈT çcW duties they are assigned to as per the
ClÖ¬ m«n¾ yçn ¬‰¸ãC\ recommendation of the prison
administration;
¼. kzþH b§Y bðdL t‰ qÜ_éC h c. other prisoners, not specified under ”a”
X l SR ÃLt«qsù lGÁ¬ and ”b” hereinabove and allowed to
S‰cW ygùLbT êU XNÄþÃgßù obtain wage for their participation in
ytfqd§cW l¤lÖC ¬‰¸ãC”” forced labor.
2. y¥r¸Ã b¤tÜ `§ð sþfQD ¥N¾WM 2. Any prisoner may be transferred from one
¬‰¸ kxND MDB wd l¤§ MDB category to the other upon the permission of
lþ²wR YC§L”” ZRZ„ bmm¶Ã the prison head. Details shall be determined
YwsÂL”” by a directive.

23. Sl¬‰¸W gNzB NBrT 23. Money and Properties of the Prisoner,
xq¥m_ How Kept
1. ¥N¾WM ¬‰¸ wd ¥r¸Ã b¤T 1. The money that any prisoner has had with
sþgÆ yÃzW wYM b¥r¸Ã b¤T him at the time when he entered prison or
öY¬W ÃgßW gNzB bþñR bäÁL/85 he has obtained during his stay therein shall
tYø bxd‰ XNÄþqm_lT YdrUL”” be registered on model 85 and kept as

530
gI 17 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 17

b¥ÂcWM gþz¤Â hùn¤¬ xSfLgÖT payable on his behalf; provided, however,


sþ«YQM çn kXSR sþf¬ ytÃzW that it may be handed over to him via
gNzB bäÁL 86 wÀ çñ Ys«êL”” modale 86 any time he has asked for same
upon his release from jail.
2. ¬‰¸W wd ¥r¸Ã b¤T sþgÆ 2. Where there exists any other property or
yÃzW wYM b¥r¸Ã b¤T öY¬W document that the prisoner may have had
ÃgßW l¤§ NBrT wYM snD bþñR while entering prison or obtained during his
b¥r¸Ã b¤tÜ yNBrT gbþ mZgB stay therein, such shall be kept on his behalf
tmZGï Yqm_l¬L\ sþ«YQM wu having been registered in the property

çñ Ys«êL”” registration book of the prison and be


handed back over to him, whenever he asks
for it.
24. ¬‰¸W gbþ Sl¸ÃgŸbT b¥HbR 24. Income-Generation and Organization
Sl¸d‰JbT hùn¤¬ of the Prisoner
1. ¥N¾WM yHG ¬‰¸ bXSR §Y 1. Any lawful prisoner may engage himself in
b¸gŸbT wQT YHNN dNB y¥YÝrNÂ any type of work bringing him income
l‰sù gbþ y¸ÃSgŸlTN ¥ÂcWNM during his stay in prison as long as such an
xYnT S‰ lþs‰ YC§L”” activity does not contravene this regulation.
2. ¬‰¸ãC ‰œcWN mRÄT XNÄþClù 2. Prisoners may be organized in a cooperative
XWq¬cWN#gNzÆcWNÂ gùLb¬cWN association and direct by themselves the
xqÂJtW bHBrT S‰ ¥HbR revenue utilization and administration of
md‰jT XÂ ygbþ x«ÝqÑNM çn same by duly integrating their knowledge,
xStÄd„N ‰œcW mM‰T YC§lù”” capital and labor with the view to
supporting themselves.
3. ¬‰¸ãC ym¿r¬êE :Ý xQRïT 3. Prisoners may establish a cooperative shop
ymZ¾ xgLGlÖT y¸ÃgßùbT yHBrT and a tea-catering unit, from which they are
sùQ yš£ KbB lþÃÌqÜÑ YC§lù”” to obtain the provision of basic commodities
and recreational services.
4. ¥N¾WM yHG ¬‰¸ tfQìlT 4. Where any lawful prisoner is allowed to
k¥r¸Ã b¤T Wu w_è ytlÆ yÑà perform various professional duties outside
S‰ãCN y¿‰ XNdçn y¸kflW the prison, the labor and professional
ygùLbT yÑà KFà bxµÆbþW ygbà êU payment to be made for him shall be
YwsÂL”” determined by the local market value.

531
gI 18 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 18

5. ¥N¾WM ¬‰¸ kzþH b§Y btmlktW 5. Any prisoner shall pay tax on an income he
xµ*ºN b¥r¸Ã b¤T WS_M çn may have generated by working inside or
k¥r¸Ã b¤T Wu sRè b¸ÃgßW gbþ outside the prison in a manner specified
§Y GBR YkF§L”” ZRZR xfÉ{Ñ hereinabove. Its detailed implementation
bmm¶Ã YwsÂL”” shall be determined by a directive.

KFL sÆT PART SEVEN


¬‰¸ãC S§§cW mr© y¥GßT PRISONERS' RIGHTS TO
xb¤tܬ y¥QrB mBT OBTAIN INFORMATION AND
SUBMIT PETITIONS

25. mr© y¥GßT mBT 25. The Right to Obtain Information


1. ¥N¾WM ¬‰¸ wd ¥r¸Ã b¤T 1. Any prisoner shall, while entering prison,
b¸gÆbT gþz¤ y¥r¸Ã b¤tÜN oR›T have the right to ask for and be provided
yÃzù ¥NêlÖCN# dNïCÂ l¤lÖC with the procedural manuals, regulations
tf§gþ mr©ãC «Yö y¥GßTÂ and other necessary information pertaining
‰sùN k¥r¸Ã b¤tÜ x••R UR to the prison as well as adjust himself to a
y¥S¥¥T mBT xlW”” prison life.

2. ¬‰¸W xNBï mrÄT y¥YCL kçn 2. The information shall have to be fully
mr©ãcÜ btৠxµ*ºN bÝL provided to him in a verbal way, were the
lþgl{ùlT YgÆL”” prisoner is unable to read and understand
same.
26. xb¤tܬ y¥QrB mBT 26. The Right to submit petitions
1. ¥N¾WM ¬‰¸ xb¤tܬWN bAhùFM 1. Any prisoner shall have the right to submit a
çn bÝL l¸mlktW yQRB `§ð petition to his immediate superior con
y¥s¥T mBT xlW”” cerned, either in writing or orally.
2. bzþH xNqA N;ùS xNqA 1 m¿rT 2. Once the petition submitted pursuant to sub
yqrbW xb¤tܬ ktmrmr bº§ art (1) of this article has been examined, the
y¸s«W Wœn¤ l¬‰¸W decision to be rendered shall be
YglAl¬L”” communicated to the prisoner.

27. ÷¸t½ÃêE xdr©jT 27. Committee Formation


1. ¬‰¸ãC b¥r¸Ã b¤tÜ WS_ 1. Prisoners may establish various committees
lþñ‰cW y¸gÆWN hùlgB tœTæ that would enable them to enhance their
l¥¯LbT y¸ÃSClù L† L† multi-faceted participation in the prison

532
gI 19 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 19

÷¸t½ãC lþÌÌÑ YC§lù”” concerned.


2. ¬‰¸ãC bmLµM Sn-MGÆR 2. Prisoners shall be encouraged to organize
XNÄþ¬n{ù y`§ðnT S»¬cW themselves and so benefit accordingly with
XNÄþÄBR l¥DrG YÒL zND the view to enabling them get shaped with
XNdyZNÆl¤ÃcW F§gÖ¬cW good ethical conduct and develop a sense of
‰úcWN b¥d‰jT Y«qÑ zND responsibility thereof.
Ybr¬¬lù””

KFL SMNT PART EIGHT


SlTMHRT# mZ¾ EDUCATION, ENTERTAINMENT
mNfúêE tGƉT AND SPIRITUAL ACTIVITIES

28. SlTMHRT 28. Education


1. yHG ¬‰¸ãC yqlM ytGÆr-:D 1. Necessary preparations shall be made so as
TMHRT XNÄþsÈcW xSf§gþW to provide academic and vocational
ZGJT YdrUL”” btlYM ¥NbBÂ education to lawful prisoners; with
mÉF y¥YClù ¬‰¸ãC XNÄþ¥„ particular emphasis on those who are unable
mdrG YñRb¬L”” to read and right.
2. y¥r¸Ã b¤èC TMHRT xsÈ_ 2. The provision of education by the prisons
yKLlù TMHRT bþé ÃwÈWN SR›t shall be in line with the curriculum adopted
TMHRT ytktl YçÂL”” by the Regional Bureau of Education.

3. k¬‰¸ãc mµkL y¥St¥R ClÖ¬ 3. Those prisoners from among the prison
̤cW Xytmrǝ bmMHRnT community having a teaching experience
XNÄþÃglGlù YdrUL\ YH y¥YÒL shall be selected to teach; and it is only
sþçN BÒ xSt¥¶ãC k¥r¸Ã b¤tÜ where such an option is not practicable, that
Wu Yq«‰lù”” external teachers are to be recruited.
4. yTMHRT b¤ècÜN xdr©jT 4. The office shall work in collaboration with
yTMHRT mR© mœ¶ÃãCN xQRïT the Regional Education Bureau regarding
xSmLKè A/b¤tÜ kKLlù TMHRT bþé the organization of its schools, and the
UR bmtÆbR Ys‰L”” ZRZR xfÉ{Ñ provision of teaching materials thereof. Its
bmm¶Ã YwsÂL”” detailed implementation shall be determined
by a directive.

533
gI 20 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 20

29. SlsWnT ¥gÖLmš TMHRTÂ 29. Physical Education and Entertainment


ymZ¾ xgLGlÖT Services
1. XÃNÄNÇ ¥r¸Ã b¤T ysWnT 1. Each prison shall have a playground and
¥gÖLmš TMHRT y¸s_bT ï¬Â equipment to provide physical education,
mœ¶Ã YñrêL”\ btlY wÈT different sports and entertaining games in
riM XS‰T ytfrdÆcW ¬‰¸ãC which particularly young prisoners and
tµÍY y¸çnùÆcW L† L† S±RèC those serving lengthy terms of
l¤lÖC ymZ¾ =ê¬ãC ytfqÇ imprisonment participate shall be

YçÂlù”” permissible.

2. b_BQ qÜ__RÂ _bÝ oR µlùÂ bzþH 2. With the exception of those prisoners who
dNB m¿rT lo‰ ktmdbù are under heavy supervision and high
¬‰¸ãC bStqR l¤lÖC ¬‰¸ãC security and those who are assigned for
hùlù AHfT b¤tÜ b¸ÃwÈW mm¶Ã work pursuant to this regulation, all other
m¿rT bygþz¤W ysWnT ¥gÖLmš prisoners shall from times to time undertake
XNQSÝs¤ õ£Älù”” physical exercise as per the directive to be
issued by the office.
3. wÈT _Ít→C tS¥¸ :D»M çn 3. Juvenile delinquents and other prisoners
xµ§êE BÝT çcW l¤lÖC ¬‰¸ãC with a suitable age or body fitness shall be
ytly ysWnT ¥gÖLmš TMHRT provided with a special physical education
YsÈcêL\ thereof.

4. ¥r¸Ã b¤tÜ l¬‰¸ãC 4. The prison shall, as may be necessary, cause


XNdxSf§gþntÜ xSt¥¶Â xZŸnT the display of educating and entertaining
ÃlW ykþn_bB o‰ãC ZGJT works of artistic performance to the
XNÄþqRB§cW ÃdRUL”” prisoners.

30. Sl¬‰¸W `Y¥ñT 30. Religion of the Prisoner


1. t݉nþ ¥Sr© µ§qrb bStqR yxND 1. Unless he has produced an evidence to the
¬‰¸ `Y¥ñT nW y¸ÆlW ¥r¸Ã contrary, the religion of a prisoner shall be
b¤T sþgÆ ÃSmzgbW `Y¥ñT that which he may have had while entering
YçÂL\ prison.
2. ytlÆ XMnèC ç*cW ¬‰¸ãC 2. Prisoners having different faiths shall be
`Y¥ñ¬êE b›§cWN b¸ÃkB„bT allowed to perform their spiritual deeds
qN {_¬N b¥Ynµ xµ*ºN mNfœêE according to their customs on the day they
tGƉcWN XNdL¥ÄcW YfAÑ celebrate religious rituals in a manner that

534
gI 21 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 21

zND YfqD§cêL\ does not affect security.


3. yl¤lÖC sãCN mBT XSµLtUÍ 3. The religious beliefs and rules of ethical
DrS ¥N¾WM ¬‰¸ y¸kt§cW conduct which any prisoner follows shall be
`Y¥ñ¬êE XMnèC yGBrgB respected so long as he has not infringed
dNïC Ykb„l¬L”” XNÄþhùM XNd upon other people's rights. He shall also be
y`Y¥ñ¬êE SR›tÜ y¸glgLÆcWN allowed to possess the holly books that he
mNfœêE mA¼FT XNÄþYZ may use, depending on the doctrine of the

YfqDl¬L”” religion concerned.

KFL z«Ÿ PART NINE


Slon-oR›T _ÍèCÂ DESCIPLINARY OFFENCES AND
yQȬcW xwúsN DETERMINATION OF THEIR
PENALTIES

31. q§L ySn-oR›T _ÍèC 31. Simple Disciplinary Offences


kzþH b¬C ytzrz„T _ÍèC bzþH Offences specified hereunder are, pursuant to
dNB m¿rT q§L yon-oR›T _ÍèC this regulation, simple disciplinary offences:
ÂcW”-
1. bo‰ §Y mlgM# mSnF# GÁl>nT 1. Showing reluctance, laziness, carelessness
wYM XNbþtŸnT\ or disobedience, while on duties;
2. ySDB# yDFrT y²Ò wYM l¤§ 2. Disrespectful utterance of words or insult,
y¥YgÆ ÝL mÂgR# bNGGR wYM dishonor, threat or any other from of
bl¤§ xµ*ºN lmLµM «ÆY t݉nþ inprudence or showing or committing, either
yçn ngR ¥œyT wYM mf{M\ verbally or in any other way, acts contrary to
good conduct;
3. b¥N¾WM sW §Y yXJ XLðT 3. Committing acts of physical assault against
tGÆR mf{M\ any person;
4. kl¤§ sW UR ÃLtfqd GNßùnT 4. Conducting unauthorized communications
¥DrG# with other persons;
5. ÃlfÝD mŸ¬ b¤T mqyR# ko‰ 5. Changing a sleeping -room, moving away
ï¬ mnœT wYM k¸flGbT ï¬ from a work place of assignment or ignoring
mQrT\ calls, when required to show up;
6. ¦st¾ xb¤tܬ ¥QrB\ 6. Presenting false petitions;
7. b¥ÂcWM mNgD {_¬N 7. Making noise likely to disturb security,

535
gI 22 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 22

y¸ÃdfRS Œ¡T ¥s¥T\ under any circumstance;


8. qÜ¥R mÅwT\ 8. Gambling;
9. lzþhù ktwsnW ï¬ Wu m{ÄÄT# 9. Excreting, out of the place specified for the
y¥r¸Ã b¤tÜN Gbþ wYM KFL purpose, and thereby improperly dirtifying
x§GÆB ¥ö¹>\ the premise of the prison or rooms therein;
10. b¥r¸Ã b¤TM çn k¥r¸Ã b¤T 10. Asking for alms either inside or outside the
Wu MIêT m«yQ\ prison;
11. b¥ÂcWM mNgD kzþH b§Y 11. Attempting to commit offences specified
ytmlktÜTN _ÍèC lmf{M mäkR hereinabove or assisting somebody else to
wYM l¤§ sW XNÄþfIM mRÄT\ commit same under any other
circumstances;
12. kzþH b§Y ktzrz„T UR tmúúYnT 12. Committing such other disciplinary offences
çcWN l¤lÖC yon-oR›T _ÍèC of similar nature as have been specified
mf{M”” hereinabov

32. kÆD yon-oR›T _ÍèC 32. Rigorous Disciplinary Offences


kzþH b¬C ytzrz„T _ÍèC bzþH dNB Offences specified hereunder are, pursuant to
m¿rT kÆD yon-oR›T _ÍèC this regulation, rigorous disciplinary offences:
ÂcW”-
1. SRöT wYM y¥ubRbR DRgþT 1. Committing theft or fraudulent acts;
mf{M\
2. xD¥ ¥DrG# Y¡W XNÄþñR ¥núúT 2. engaging in conspiracy, inciting same to
wYM hùkT mF«R\ happen or creating disturbance thereof;
3. ytdUgm yXJ XLðT tGÆR 3. Committing repetitiously physical assault or
mf{M\ bXNdzþH ÃlW tGÆR taking part in the like or other acts of
mútF wYM ¥ÂcWM yhYL o‰ violent nature;
sþf{M tµÍY mçN\
4. k¥r¸Ã b¤T l¥Ml_ mäkR\ 4. attempting to escape from prison;
5. BL¹ù «ÆY ¥úyTÂ xlm¬zZ\ 5. demonstrating bad conduct and disobeying
thereof;
6. ‰sN l¥_ÍT mäkR wYM l¤lÖCN 6. attempting to commit suicide or inciting
lzþhù mgÍÍT\ others for same;
7. ytklklù :ÝãCN mS«T wYM 7. Handing out or receiving prohibited items;
mqbL\
8. mdlà mS«T wYM lmS«T 8. offering or attempting to offer inducements;

536
gI 23 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 23

mäkR\
9. yGBr-sìM DRgþT mf{M\ 9. performing homosexual acts;
10. b¥r¸Ã b¤T# bmŸ¬ KFL wYM 10. inflicting damage on the prison, a sleeping
b¥ÂcWM y¥r¸Ã b¤tÜ NBrT §Y bed room or any other property of same
çN BlÖ gùÄT ¥DrS\ deliberately;
11. bhsT mKsS wYM l¤§WN sW 11. instituting false accusations or
mwNjL\ incriminating other persons;
12. ytklklù m«õCN wYM xdN²i 12. bringing into the prison and using
:IêTN wd ¥r¸Ã b¤tÜ bSWR prohibited drinks or addictive substances,
xSgBè mgßTÂ m«qM\ in a clandestine manner;
13. xdg¾ gùÄT lþÃdRsù y¸ClùTNÂ 13. preparing or being found in possession of
tqÈ«YnT çcWN fN©þ ngéC explosive grenades, likely to cause
¥zUjT wYM Yø mgßT\ dangerous harm;
14. q§L ySn-SR›T _ÍèCN btdUU¸ 14. being found to have a record of repetitious
fIä mgßT”” commission of simple disciplinary offences.

33. bq§L ySn-SR›T _ÍT MKNÃT 33. Penalties due to Simple Disciplinary
Sl¸wsN QÈT Offences
1. yHG ¬‰¸ãC yÄŸnT yon-oR›T 1. The judicial and disciplinary committee of
÷¸t½ bq§L ySn-SR›T _ÍèC the lawful prisoners is vested by this
MKNÃT ytkssN ¥N¾WNM ¬‰¸ regulation, with the powers to submit
KS ¥Sr© kmrmr mk§kÃãcÜN recommendations pertaining to any prisoner
µÄm« bº§ kzþH b¬C ktmlktÜT accused of having committed simple
QÈèC bxNÇ wYM bl¤§W XNÄþqÈ disciplinary offences, after it has inquired

yWœn¤ xStÃyT y¥QrB SLÈN into the action, evidence and the defense

bzþH dNB ts_è¬L”- presented thereto, so that he may be


punished with one or the other of the
following penalties:
h. lBÒW wYM bl¤lÖC ¬‰¸ãC a. warning him alone or in front of other
ðT ¥S«NqQÂ ygùLbT o‰ prisoners and imposing manual labor
mS«T\ on him;
l. y¯BŸãC xqÆbLN# ydBÄb¤ b. prohibiting him from receiving visitors,
LWWõCN# bxNDnT k¸drG exchanging letters, participation in
=ê¬ mµfLN ymœslùTN group games and the like activities, for

537
gI 24 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 24

khùlT wR l¥YbL_ gþz¤ a period not exceeding two months;


mkLkL\
¼. kxMST qN l¥ÃNS k15 qN c. imprisoning him in isolation from
l¥YbL_ gþz¤ lBÒ lYè ¥sR” others, for a period not less than 5 days,
but not exceeding 15 days.
2. bzþH xNqA N;ùS xNqA 1 SR 2. Notwithstanding the provisions stated under
ytdnggW bþñRM ÆLtfrdÆcW sub-art. 1 of this article hereof, any penalty
¬‰¸ãC §Y y¸wsN ¥ÂcWM to be imposed on unconvicted prisoners may
QÈT b«Q§§W kSMNT qN mBl_ not exceed eight days as a whole.
xYñRbTM””
3. ÷¸t½W bzþH xNqA m¿rT 3. The penalty recommended by the committee
ydrsbT yQÈT Wœn¤ xStÃyT pursuant to this article shall be applicable
tfɸ y¸çnW l¥r¸Ã b¤tÜ `§ð only after having been submitted to and
wYM XRsù l¸wKlW sW qRï approved by the head of the prison
sþ{DQ BÒ YçÂL”” ZRZR xfÉ{Ñ concerned or his representative thereto. Its
bmm¶Ã YwsÂL”” detailed implementation shall be determined
by a directive.
34. bkÆD ySn-oR›T _ÍèC MKNÃT 34. Penalties due to Rigorous Disciplinary
Sl¸wsN QÈT Offences
1. bkÆD yon-SR›T _ÍT ytkssù 1. Only the prisons' Administration office shall
¬‰¸ãCN gùÄY tmLKè Wœn¤ render decisions pertaining to the prisoners
y¸s«W y¥r¸Ã b¤èC xStÄdR accused of committing rigorous disciplinary
A/b¤T BÒ YçÂL\ offences, by looking into the matters
thereof.
2. A/b¤T b¬‰¸W §Y yqrbWN ykÆD 2. The office is, after having investigated the
Sn-SR›T x_ðnT KSÂ ¥Sr© action laid against the prisoner committing
kmrmr ytkœ¹ùN mk§kÃãC rigorous disciplinary offence and heard the
µÄm« bº§ kzþH b¬C ktmlktÜT defense thereof, vested with the powers to
QÈèC bxNÇ wYM bl¤§W XNÄþqÈ punish him with one or the other of the
ymwsN SLÈN ts_è¬L”- following penalties:

h. y¯BŸãC xqÆbLN# ydBÄb¤ a. denying him the rights to receive


LWWõCN# bxNDnT k¸drG visitors, exchange letters, participate in
ZGJT =ê¬ mµfLN group performances and plays as well
ymœslùTN bxND xUȸ XSk as other similar events, for a period up

538
gI 25 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 25

6 wR l¸bL_ gþz¤ mkLkL\ to six months or above, at a given


occurrence
l. kxS‰ xMST XSk xRÆ xMST b. imprisoning him in isolation from
qÂT l¸dRS gþz¤ lBÒW xSé others, possibly for a period of 15
¥öyT\ through 45 days.
3. bzþH xNqA m¿rT ÆLtfrdÆcW 3. the penalties imposed pursuant to this
¬‰¸ãC §Y y¸wsnùT QÈèC bxND article on unsentenced prisoners may not be
xUȸ kxND wR l¸bL_ gþz¤ applicable at one occasion for a period
tfɸ xYçnùM”” longer than one month.
4. bkÆD ySn-SR›T _ÍT MKNÃT y¸wsnù 4. the penalties to be imposed due to rigorous
QÈèC XNd_ÍècÜ KBdT lþd‰rbù disciplinary offences may concurrently be
YC§lù”” determined depending on the gravity of the
offences.
35. Ksù XSkþȉ DrS tkœ>N lBÒW 35. Detaining prisoner accused in isolation
Sl¥sR mk§kà XNÄþÃqRB pending Investigation and permition of
SlmFqD Defense submittal
1. ¥N¾WM ¬‰¸ f{m ytÆlW 1. The office may instruct that any prisoner be
_ÍT XSkþȉ DrS A/b¤tÜ lBÒW detained in isolation until such time that the
tlYè XNÄþ¬sR lþÃZ YC§L”” offence alleged to have been committed is
investigated thereto.
2. bon-oR›T _ÍT MKNÃT ytkss 2. Where any prisoner accused of committing a
¥N¾WM ¬‰¸ ytkssbT _ÍT disciplinary offence and thereby informed of
tnGéT sþqRB”- the offence alleged, he shall, upon
appearance, be allowed to:
h. y‰sùN yXMnT KHdT ÝL a. render a statement of his admission or
XNÄþs_# or denial;
l. bXsù §Y lþmsK„ yqrbùTN b. hear the witnesses produced to testify
MSKéC ÝL XNÄþs¥Â against him and examine them while at
XNÄþ«YÝcW”” a show up;
¼. ymk§kà MSKéCN l¤lÖC c. produce his own defence witnesses and
¥Sr©ãCN XNÄþÃqRB other evidence.
YfqDl¬L\
3. bxND ¬‰¸ §Y y¸qRB yon- 3. A disciplinary accusation brought against a
oR›T KS bþb² b5 yS‰ qÂT WS_ prisoner shall be investigated and decided

539
gI 26 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 26

tmRMé mwsN xlbT”” upon within five days at most.

36. lBÒW XNÄþ¬sR SltwsnbT 36. Prisoner ordered to be Imprisoned


¬‰¸ Alone
1. lBÒW XNÄþ¬sR ytwsnbT ¬‰¸ 1. A prisoner ordered to be under separate
y¸ÃSfLgW yMGB# ymŸ¬Â imprisonment shall be provided with the
yHKMÂ xgLGlÖT Ys«êL\ food, lodging and medical services
necessary for him.
2. lBÒW tlYè XNÄþ¬sR ytwsnbT 2. Any prisoner obliged to be imprisoned in an
¥N¾WM ¬‰¸ bxND ›mT WS_ isolated way may not remain under such
b«Q§§W kîST wR l¸bL_ gþz¤ conditions, for a period exceeding three
lþ¬sR xYCLM\ months in total, within one year.
3. xND ¬‰¸ lBÒW XNÄþ¬sR lhùlT 3. Where a decision of separate imprisonment
tk¬¬Y gþz¤ÃT sþwsNbT hùlt¾W is rendered against a prisoner for two
yQÈT gþz¤ lþf{MbT y¸ClW consecutive times, the penalty handed down
xNd¾WN yQÈT gþz¤ µ«Âqq bº§ for the second time shall be imposed after he
nW”” has completed the first term of
imprisonment.
4. lBÒW XNÄþ¬sR ytwsnbT ¬‰¸ 4. A prisoner, against whom a separate
btlY”- imprisonment has been ordered, shall, in
particular:
h. y¥r¸Ã b¤T ±lþS xÆlÖCN# a. be allowed to see and consult
¼kþÑN wYM y«¤Â ÆlÑÃWN# members of the prison police, his
yHG «bÝWN wYM yMKR doctor or health professional, lawyer or
xgLGlÖT ¿‰t¾WN XNÄþÃgŸ counselor;
YfqDl¬L\
l. ¼kþÑ wYM y«¤Â ÆlÑÃW b. be able to undergo only the physical
xSf§gþ nW BlÖ ÃzzlTN exercise which his doctor or health
ysWnT ¥gÖLmš BÒ mo‰T professional prescribes as being
YC§L\ necessary;
¼. b¥r¸Ã b¤tÜ `§ð wYM b¼kþÑ c. be visited by the head of the prison, his
wYM b«¤Â ÆlÑÃW x¥µŸnT doctor or health professional once a
byqnù xND gþz¤ Y¯b¾L”” day.

540
gI 27 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 27

37. SlQÈT mZgB 37. Book of Penalties


1. b¥ÂcWM ¥r¸Ã b¤T xND yQÈT 1. There shall exist, in any prison, a book of
mZgB XNÄþñR YdrUL”” XNÄþhùM penalties. In the same manner, a document
b¥ÂcWM gùÄY MRm‰ in which an investigation has been carried
ytkÂwnbTÂ Wœn¤ yts«bT snD out and a decision rendered with regard to
b¸mlktW yHG ¬‰¸ yGL ¥HdR any case, shall be kept in the personal file of
WS_ YqmÈL\ the prisoner concerned;

2. bQÈT mZgbù WS_ tf§gþ mr©ãC 2. All the required information shall be kept in
hùlù mÃZ YñRÆcêL\ ZRZ„ the book of penalties. Details shall be
bmm¶Ã YwsÂL”” determined by a directive.

38. b¬‰¸W wNjL sþf{M l±lþS 38. Reporting to the Police an offence
Sl¥S¬wQ committed by a Prisoner
bzþH dNB m¿rT ySn-oR›T KS Without prejudice to the imposition of
y¸qRBbT mçnù XNdt«bq çñ disciplinary actions pursuant to this regulation,
¥N¾WNM ¬‰¸ wNjL yf{m XNdçn where any prisoner commits a criminal offence,
y¥r¸Ã b¤tÜ xStÄR YHNnù l±lþS the prison administration shall notify same to

wÄþÃWnù ÃS¬WÝL”” the police forthwith.

39. ywNjL QÈT yon-oR›T QÈTN 39. Disciplinary measures, as not to be


y¥ÃSqR Slmçnù barred by criminal penalties
¬‰¸W bwNjL _Ít¾ çñ No penalties, if any, to be imposed against the
y¸t§lFbT ¥ÂcWM QÈT bþñR prisoner due to the fact that he has been found
b¥r¸Ã b¤T WS_ XSµl DrS bzþH guilty of criminal offences may relieve him of
dNB m¿rT ytÈlbTN ySn-SR›T disciplinary actions prescribed under this

QÈT tfɸnT xÃSqRM”” regulation, so long as he remains in prison.

40. bsNslT# bµt½Â wYM XNQSÝs¤N 40. Conditions warranting to tie a


b¸qNS l¤§ mœ¶Ã ¬‰¸N Prisoner with Chains, Shackles or
l¥sR Sl¸ÒLbT hùn¤¬ Other Instruments Restricting
Movement
1. ¥N¾WM ¬‰¸ bµt½Â# bsNslT 1. Any prisoner may not be punished by
wYM XNQSÝs¤ b¸qNS bl¤§ having been tied up with a chain, shackles or
¥ÂcWM xYnT mœ¶Ã bm¬sR other types of instruments, likely to restrict

541
gI 28 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 28

xYqÈM”” bþçNM ¬‰¸W movement; provided, however, that, where


XNÄÃmL_ wYM b‰sù wYM bl¤§ it is found necessary to prevent the prisoner
sW §Y gùÄT XNÄÃdRS lmk§kL from escaping or from causing harm either
xSf§gþ çñ sþgŸ X°N wYM XG„N against himself or other persons, he may
bµt½Â# bsNslT wYM bl¤§ xYnT possibly have his hands or legs tied with a
mœ¶Ã b¥ÃsÝY m«n¾ chain, shackles or such other instruments as
XNQSÝs¤N b¥ÃSqR hùn¤¬ lþ¬sR are not to find him suffer from, beyond

YC§L\ slight restriction of his movements.

2. yzþH xNqA N;ùS xNqA 1 DNUg¤ 2. Notwithstanding the provision of sub-art. 1


bþñRM ¥N¾WM ÃLtfrdbTM çn of this article hereof, any prisoner convicted
ytfrdbT ¬‰¸ wd FRD b¤T or otherwise may be tied in his hands with
b¸wsDbT gþz¤ hùlT X°N bXJ chains as he is accompanied to a court and
¥s¶Ã sNslT ¬Sé XNÄþ§K wd stay under such conditions until he returns to
¥r¸Ã b¤T tmLî XSkþgÆ DrS the prison; provided, however, that the
¬Sé XNÄþöY ¥DrG YÒ§L”” çñM prison administration may send to court a

y¥r¸Ã b¤tÜ xStÄdR mLµM «ÆY prisoner who is reputed to have a record of

XNÄlW y¬wqWN ym_ÍT ¦œB good conduct and doesn't have an intention

yl¤lWN ¬‰¸ X° úY¬sR wd of escaping without necessarily tying his

FRD b¤T lþLkW YC§L”” YH DNUg¤ hands with a chain. This provision may also

kxND ï¬ wd l¤§ ï¬ bmzêwR §Y apply to those prisoners who are moved


from one place to another.
§lù ¬‰¸ãCM btmœœY tfɸ
YçÂL\
3. y¸mlktW ¥r¸Ã b¤T yb§Y `§ð 3. It is prohibited to use any kind of instrument
bAhùF µLfqd bStqR b¥ÂcWM restricting movement unless the managing
XNqSÝs¤N b¸qNS mœ¶Ã m«qM head of the prison concerned has so
ytklkl nW\ permitted the action.
4. ¼kþÑ wYM y«¤Â ÆlÑÃW 4. A prisoner may not be kept tied up with any
y¬‰¸WN «¤NnT y¥Y¯Ä Slmçnù type of instrument restricting movement
µLmskr bStqR ¬‰¸W unless a doctor or a health professional
b¥ÂcWM XNQSÝs¤N b¸qNS certifies that such an action doesn't harm his
mœ¶Ã ¬Sé XNÄþ«bQ xYdrGM\ health.
5. xScµ*Y xœœbþ hùn¤¬ b¸f«RbT 5. When an urgent or serious matter is
gþz¤ y_bÝ `§ðW xND ¬‰¸ encountered, the head of the prison guard
bsNslT# bµt½Â wYM XNQSÝs¤N may order that any prisoner be tied up with a
b¸qNS bl¤§ b¥ÂcWM mœ¶Ã chain, shackles or any other instrument

542
gI 29 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 29

¬Sé XNÄþ«bQ lþÃZ YC§L”” restricting movement and watched over


bþçNM y¥r¸Ã b¤tÜ yb§Y `§ð thereof; provided, however, that he may not
œYfQD ¬‰¸W bzþH hùn¤¬ k48 remain under such conditions for a period
/xRÆ SMNT/ s›T lbl« gþz¤ ¬Sé exceeding 48 hours unless the managing
XNÄþöY lþdrG xYCLM\ head of the prison so permits.
6. xND ¬‰¸ bzþH xNqA N;ùS xNqA 6. Where it is ordered to confine a prisoner
5 m¿rT XNÄþ¬¿R sþ¬zZ YHNnù pursuant to sub-art. 5 of this article hereof, it
l¼kþÑ wYM l«¤Â ÆlÑÃW shall be required to notify the action to his
bxScµ*Y ¥œwQ bmZgB XNÄþsFR doctor or health professional immediately
¥DrG ÃSfLUL\ and cause same to be entered in the book.
7. y¥r¸Ã b¤tÜ `§ð ¥N¾WM ¬‰¸ 7. Where the head of the prison finds any
›m{¾ wYM `Yl¾ çñ sþÃgßW prisoner to have been rebellious or violent-
lxuR gþz¤ btlY bxND KFL looking, he may instruct that the latter be
WS_ twSñ XNÄþ«bQ lþÃdRG kept separately in an isolated cell for a short
YC§L”” period of time.

KFL xSR PART TEN


yäT FRD SltfrdÆcW PRISONERS SENTENCED TO
¬‰¸ãC DEATH

41. yäT FRD ytfrdbT ¬‰¸ 41. Communication of prisoner Sentenced


kWu sW UR Sl¸gŸbT hùn¤¬ to Death with outsiders
1. y¸mlktW ¥r¸Ã b¤T `§ð bIhùF 1. In the absence of a written authorization by
œYfQD yäT FRD ytfrdbT by the head of the prison concerned, no
¥N¾WM ¬‰¸ khkþÑ wYM k«¤Â prisoner sentenced to death may
ÆlÑÃW bS‰ §Y µlù y¥r¸Ã b¤tÜ communicate with any person other than his
±lþS xƧT# kQRB zmìcÜ# kHG doctor or health professional and prison
«bÝW wYM khY¥ñT x¥µ¶W UR police officers on duty as well as his close

µLçn bStqR kl¤§ k¥ÂcWM sW relatives, lawyers or religious counselor.

UR lþgŸ xYCLM””
2. bzþH dNB msrT l¬‰¸W 2. Notwithstanding the rights reserved in his
y¸«bqÜlT mBèC bþñ„M XNµ*N favor pursuant to this regulation, the prison
b¥ÂcWM MKNÃT yäT FRD police officers shall, under any
ytfrdbTN ¬‰¸ y¸«YqÜ sãC circumstances, be present whenever all

543
gI 30 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 30

hùlù ¬‰¸WN b¸gÂßùbT gþz¤ persons visit a prisoner who is serving death
y¥r¸Ã b¤tÜ ±lþS xƧT mgßT sentence.
xlÆcW””

42. SläT FRD mIÂTÂ xfÉ{Ñ 42. Effectivness and Enforcement of Death
Sentence
1. yäT FRD l¦g¶tÜ PÊzþdNT qRï 1. Death sentence may not be applicable in the
µL{ bStqR tfɸ xYçNM”” absence of its prior submission to and
çñM FRÇ {Nè T:²zù kdrs Y¡W approval by the head of state; provided,
l¬‰¸W tnGéT QÈtÜ wÄþÃWnù however, that such penalty shall be effected
tGƉêE YçÂL”” forthwith upon notifying same to the
prisoner once judgment has been approved
and thereby order given for its
implementation thereof.
2. FRÇ y{ÂW XhùD qN wYM yHZB 2. Where the judgment is approved on Sunday
b›L b¸WLbT qN kçn yFRÇ or on a public holiday, such shall be notified
mIÂT l¬‰¸W y¸ngrW to the prisoner on the following working
b¸q_lW yo‰ qN YçÂL”” day; provided, however, that where
tk¬¬Y yHZB b›§T ÃU«Ñ consecutive holidays are encountered, the
XNdçn FRÇ y¸f{mW km=ršW judgment shall be enforced on the working

yb›L qN q_lÖ ÆlW yS‰ qN day following the last holiday.

YçÂL””
3. FRÇ kmf{Ñ bðT bMHrT wYM 3. The judgment shall have to be inquired into
bxêJ MHrT ytšr wYM ytlw« and established in advance that it was not
Slmçnù xSqDä mmRmRÂ reversed or commuted by a pardon or an
m¬wQ xlbT”” amnesty.
4. yäT FRD y¸f{mW xGÆB ÆlW 4. Death sentence shall be enforced pursuant to
F/b¤T T:²Z m¿rT çñ FRD b¤tÜ an order of the appropriate court; and unless
ytly T:²Z µLs« bStqR QÈtÜ such a court prescribes otherwise, it shall be
y¸f{mW b¸mlktW ¥r¸Ã b¤T implemented in the premise of the prison
Q_R Gbþ YçÂL”” concerned.

43. yäT FRD b¸f{MbT gþz¤ 43. Persons to witness the Enforcement of
Sl¸gßù sãC Death Sentence

544
gI 31 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 31

1. yäT QÈT b¥r¸Ã b¤T Q_R Gbþ 1. Whenever a death penalty carried out in the
b¸f{MbT gþz¤ y¸gßùT y¸ktlùT premise of a prison, only the following
sãC BÒ YçÂlù”- persons shall be present to witness same:
h. XNdhùn¤¬W ywNjL DRgþtÜ slÆ a. victim of the criminal act or members
yçnW sW wYM b¤tsïcÜ\ of his family as may be appropriate;
l. y¥r¸Ã b¤tÜ `§ð\ b. head of the prison;
¼. FRÇN XNÄþÃSfIÑ y¬zzù c. staff members of the prison instructed
y¥r¸Ã b¤tÜ xƧT\ to enforce the sentence;
m. y¥r¸Ã b¤tÜ ¼kþM wYM y«¤Â d. the doctor or health professional
ÆlÑÔ” assigned to the prison.
2. yäT QÈT y{ÂbT ¥N¾WM ¬‰¸ 2. Any prisoner, against whom death penalty
kFRÇ xfÉ{M bðT lm=rš gþz¤ has been approved, shall be given an
y¸ÃSt§LfW mL:KT wYM opportunity to convey some message or Put
y¸snZrW ¦œB bþñR YHNnù forward his final thoughts, if any, prior to
XNÄþgLI XDL Ys«êL”” the enforcement of the sentence passed.

44. yäT FRD kmf{Ñ bðT 44. Necessity of ascertaining the Health
y¬‰¸WN «¤NnT ¥rUg_ Condition of the Prisoner convicted
Sl¥Sflgù prior to the Enforcement of Death
sentence
yäT FRD twSñÆcW y¬mÑ sãC Death sentence may not be applicable against
kHm¥cW SlmÄÂcW xGÆB ÃlW those persons who may have fallen sick after
¼kþM wYM y«¤Â ÆlÑ Ã bAhùF they had been sentenced to death, unless the
úÃrUG_ FRÇ lþf{MÆcW xYCLM”” pertinent doctor or health professional certifies
in writing with regard to their recovery from
illness.

45. SlFRd¾ nFs-«ùR wYM XmÅT 45. Pregnant or Nursing Mother with
SlçnC FRd¾ convection
1. yäT FRD bnFs-«ùR s¤T §Y 1. No death sentence may be carried out
tfɸ xYçNM”” against a pergant woman
2. b¥N¾êM s¤T ¬‰¸ §Y yäT FRD 2. The health of a woman prisoner shall have
kmf{Ñ bðT «¤Nna bhkþM wYM to be examined by a doctor or health
professional before she is put to death as the

545
gI 32 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 32

b«¤Â ÆlÑà XNÄþmrmR YdrUL”” result of death sentence.


3. yäT FRD ktfrdÆT bº§ ywldC 3. should there happen to be a prisoner who
¬‰¸ ÃU«mC XNdçn FRD b¤tÜ gave birth after she had been sentenced to
bHgù m¿rT Wœn¤ XNÄþs_ y¥r¸Ã death, the prison administration shall submit
b¤tÜ xStÄdR gùĆN ÃqRÆL”” such an incidence to the court so that it may
render decision in accordance with law.

46. SlqBR Sn-oR›T 46. Funeral Ceremony


1. yäT FRD ytf{mbT y¥N¾WM 1. The corpse of any prisoner, against whom a
¬‰¸ xSKÊN kmqb„ wYM zmìcÜ death sentence has been enforced, shall be

lmWsD «YqW kms«tÜ bðT checked by a doctor or health professional

F{ùM bDN mçnùN hkþM wYM y«¤Â as to whether it is completely dead before it

ÆlÑÃ ÃrUGÈL\ is buried or given to his relatives upon their


request.
2. bFRD xfÉ{M yät y¥N¾WM ¬‰¸ 2. The body of any prisoner who has died in
xSKÊN b¥r¸Ã b¤tÜ x¥µŸnT the enforcement of death sentence shall be

l«ÃqE zmìcÜ YsÈL”” «ÃqE zmìC given to his relatives on the part of the

ÃLqrbù kçn GN b¥r¸Ã b¤tÜ prison; provided, however, that, where such

x¥µŸnT b¸gÆ Yqb‰L”” relatives requesting for same do not show


up, it shall be properly buried by the prison
itself.

KFL xS‰ xND PART ELEVEN


Sl¬‰¸ãC mlqQ RELEASE OF PRISONERS

47. y¸lqqÜ ¬‰¸ãCN hùn¤¬ 47. Establishment of a Committee


y¸Ã«Â ÷¸t½ y¸ÌÌM Slmçnù studying the Condition of Prisoners
qualified for Release
¬‰¸ãC y¸lqqÜbTN hùn¤¬ bygþz¤W There shall be established a committee in each
y¥_ÂT yWœn¤ ¦œB y¥QrB tL:÷ and every prison, entrusted upon the mission to
ÃlW ÷¸t½ bXÃNÄNÇ ¥r¸Ã b¤T study the conditions in which prisoners might
YÌÌ¥L”” y÷¸t½W xƧT _NQR be released from time to time and submit
têIå bmm¶Ã YwsÂL”” recommendations thereof. The composition and
membership of the committee shall be

546
gI 33 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 33

determined by a directive.
48. Sl÷¸t½W tGÆR `§ðnT 48. Duties and Responsibilities of the
Committee
1. ÷¸t½W bzþH dNB m¿rT 1. The committee shall, pursuant to this
y¸ktlùT tGÆR `§ðnèC regulation, have the following duties and
Yñ„¬L”- responsibilities:
h. Ælf _ͬcW yt{{tÜ bo‰M a. Submit its recommendations to the head of
çn bmLµM «ÆÃcW ytmsgnù the prison regarding the possible release on
¬‰¸ãC xmKé XNÄþÃgßù ¦úbùN parole of those prisoners who may have
l¥r¸Ã b¤tÜ `§ð ÃqRÆL\ repented due to the offence they had
committed in the past and are thus
commendable for their work or good
conduct.
l. ¬‰¸W b¥ÂcWM mNgD b. Put forward proposals as to whether a
kmlqqÜ bðT ÆlùT îST w‰T prisoner is qualified or not for a possible
WS_ bmLµM «Æ†Â bo‰W release from imprisonment or reduction of
rgD b¸ÃœyW TUT mlqQ jail-term due to the diligence he may have
wYM yXS‰T QÂ> ¥GßT displayed with regard to good conduct and

y¸gÆW mçN xlmçnùN work performed thereof within three

y¸ÃœY yWœn¤ ¦œB ÃqRÆL”” months prior to his release for any reason.

¼. ¬‰¸W ktwsnbT yXS‰T gþz¤ c. Study and submit recommendations to the


WS_ kîStÜ hùltÜN XJ bQRB head of the prison as to whether a prisoner
gþz¤ WS_ y¸fIM sþçN wYM shall be entitled or not to a release on
y:D» LK XS‰T ytfrdbT parole provided that he is about to finish

yçn XNdçn 20 ›mT lþä§W two-thirds of his jail-terms or, in case he

sþÝrB bxmKé mlqQ y¸gÆW has been sentenced to life imprisonment,

mçN xlmçnùN x_Nè yWœn¤ as he is about to reach 20 years shortly.

xStÃytÜN l`§ðW ÃqRÆL\


m. :D»ÃcW k70 ›mT b§Y yçn
wYM bxXMé gùDlT# bSU dê½Â d Study the conditions of those prisoners who

bœNÆ nqRœ HmM wYM XnzþHN are above 70 years by age or those
suffering from mental disorder, leprosy,
bmœslù «Nq¾ HmäC MKNÃT
tuberculosis or other similar awful
bygþz¤W bmsÝyT §Y y¸gßù

547
gI 34 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 34

¬‰¸ãCN hùn¤¬ Xë b¼kþM illnesses from time to time and thereby
¥Sr© xrUGõ yFRD QÂ> wYM recommend their possible release either on
Ñlù MHrT XNÄþdrG§cW ¦œB parole or with full amnesty, having the fact
ÃqRÆL proven by a medical certificate.

¿. S‰WN l¥kÂwN y¸rÄWN e. Ask and examine members of the prison


¥ÂcWNM ¥Sr© l¥GßT guard along with the head of the prison and
`§ðWN =Mé y_bÝ xƧTN the prisoners themselves so as to obtain
¬‰¸ãCN lþ«YQ lþÃȉ any sort of evidence which might help it
YC§L”” accomplish its duties.
2. ¬‰¸W bxmKé XNÄþlqQ ¦œB 2. The proposal for a prisoner's release on
¥QrB y¸ClW”- parole may be submitted where:
h. tf§gþ yçnWN yQÈT wYM a. he has shown concrete improvements
nÉnTN y¸qNS y_NÝq½ xfÉ{M regarding his duties and behavioral
tGÆR bmf{M §Y œl conduct while serving the required
wNjl¾W bo‰W b«Æ† penalty or exercising restrictive
ytrUg« ymš¹L ÆH¶ xœYè measures capable of reducing liberty;
kçn\
l. X‰sù xWö lþfAmW YC§L b. he has paid the amount of compensation
tBlÖ b¸gÆ ktgmtW m«N as determined by court or one that he
WS_ bFRD b¤tÜ ytwsnWN has already reached an agreement about
wYM ktbĆ UR ytS¥¥bTN with the victim, out of the sum
µœ kFlÖ XNdçn\ compensation properly estimated to be
affordable by him;
¼. xmlù y«Æ† hùn¤¬ XNd¸ššL c. it is assumed that the conditions of his
nÉ btlqq wYM kXSR btf¬ behavior, character and the livelihood
gþz¤ y¸tÄdRbT ynùé hùn¤¬# awaiting him upon release might be of
bmLµM x••R lmq«L an assistance to him and that such
y¸ÃSClW YHM Wœn¤ mLµM decision would bear positive results.
W«¤T lþÃSgŸ YC§L tBlÖ
ytgmt XNdçn nW””

548
gI 35 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 35

49. y¥r¸Ã b¤tÜ `§ð GÁ¬ 49. Obligation of the Prison Head
y¥r¸Ã b¤tÜ `§ð b÷¸t½W yqrblTN The head of the prison shall, after having
yWœn¤ ¦œB kmrmr bº§ examined the recommendations submitted to
wd¸mlktW F/b¤T wYM bHG oLÈN him by the committee, refer same to court or
wdts«W l¤§ xµL xQRï ÃSwSÂL”” other comptent organ for final determination.

50. ¬‰¸ãC sþlqqÜ lþdrG§cW 50. Support to be availed for prisoners


Sl¸gÆW DUF upon release
1. ¥N¾WM ¬‰¸ bxmKé# bMHrT 1. Where any prisoner is released on parole by
wYM yXS‰tÜN gþz¤ bm=rsù pardon or due to the completion of his jail-
MKNÃT sþlqQ ¥r¸Ã b¤tÜ terms, he shall be allowed to re-take the
ÃSqm«lT gNzB# LBS wYM l¤§ money, clothes or other properties if any,
NBrT bþñR bdrsŸ fRä YwSÄL\ that the prison may have kept on his behalf..
2. ¥r¸Ã b¤tÜ y¬‰¸WN hùn¤¬ b¸gÆ 2. The prison shall, after having duly examined
µÈ‰ bº§ ¬‰¸W wd qDä the conditions of the prisoner and thereby
mñ¶Ã ï¬W lmmlS y¸ÃSClW established his inability to return by himself
xQM yl¤lW mçnùN sþÃrUG_ to his original place of abode, cause the
lmÙÙÏ lSNQ y¸çN gNzB LBS provision of money for transportation,
XNÄþs«W ÃdRUL”” subsistence allowance, and clothing to be
facilitated in his favor.

KFL xS‰ hùlT PART TWELVE


L† L† DNUg¤ãC MISCELLANEOUS PROVISIONS

51. tfɸnT Sl¥Yñ‰cW HgÖC 51. Inapplicable Laws


YHNN dNB y¸ÝrN ¥ÂcWM l¤§ Any other regulation, directive or customary
dNB# mm¶Ã wYM ytlmd x¿‰R practice inconsistent with this regulation may
bzþH dNB WS_ bt¹fnùT gùĆC §Y not apply to matters provided for in this
tfɸnT xYñrWM”” regulation.

549
gI 36 ZKr -HG Uz¤È qÜ_R 49# _R 13_qN 1997 ›.M Ziker Hig Gazette No 49 21st january, 2005, page 36

52. mm¶Ã y¥WÈT SLÈN 52. Power to Issue Directives


bþéW YHNN dNB l¥Sf{M The Bureau may issue various directives
y¸ÃSfLgùTN L† L† mm¶ÃãC necessary for the implementation of this
lþÃwÈ YC§L”” regulation.

53. dNbù y¸{ÂbT gþz¤ 53. Effective Date


YH dNB bKLlù mNGST ZKr HG This regulation shall enter into force as of the
Uz¤È ¬Tä kwÈbT qN jMé y{ date of its publication in the Zikre Hig Gazette
YçÂL”” of the Regional State.
ÆHR ÄR Done at Bahir Dar
_R 13 qN 1997 ›.M This 21 st day of January, 2005
×s¤F r¬ Yosef Reta
yx¥‰ B¼¤‰êE KLL Head of Government of the
R:s mStÄDR Amhara National Regional State

550
አዋጅ ቁጥር 136/1998 ዓ.ም Proclamation No.136/2006
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የይቅርታ A Proclamation Issued to provide for the of the
አሰጣጥ ስርዓትን ለመወሰን የወጣ አዋጅ Amhara National Regional State pardon
procegure
WHEREAS, it has become appropriate cause respect
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልል ሕገ መንግስት
the public welfare and interest by granting pardon
በአንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ 6 ስር የክልሉ
those that are in prison or corrective center after a
መስተዳደር ም/ቤት በሕግ መሠረት ይቅርታ
final judgment is rendered against them, as provided
ሊያደርግ እንደሚችል በነገገው መሠረት የመጨረሻ
under Art. 58 sub- Art 6 of the Revised Amhara
ፍርድ ተሰቷቸው በማረሚያ ቤት ወይም በጠባይ
National Region constitution that council of the
ማረሚያ ማዕከል ለሚገኙ ሰዎች ያቅረታ በስጠት Regional Government may grant pardon in
የህዝብን ደህንነትና ጥቅም በማስከበር ተገቢ ሆኖ accordance with the law.
በመገኘቱ፤
ይቅርታን በተመለከተ በሀገሪቱ የወንጀልን ሕግና WHEREAS, it is believed necessary to determine
በሌሎች ሕጐች የተደነገጉትን ከሕገ መንግስቱ ጋር by law the procedure of granting pardon so as to
በማጣጣም ተግባራዊ ለማድረግ ይቸል ዘንድ make the provisions of criminal law of the country
ይቅርታ የሚሰጥበትን ሥርዓት በሕግ ወመሰን and other laws consistent with the constitution with
regard to pardon.
እንደሚያስፈልግ በመታመኑ፤

Now, THEREFOR, the Council of the Amhara


የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ህገ-
National Regional State, in accordance with the
መንግስት አንቀጽ 49 ንዕስ አንቀፅ 3/1/ ድንጋጌ
Power vested in it under Art. 49 Sub- Article 3(1) of
ስር በተሰጠው ስልጣን መሠረት ይህንን አዋጅ
the constitution of the Region here by issues this
አውጥቷል፡፡
proclamation.
ክፍል አንድ PART ONE
ጠቅላላ GENERAL
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ”” የይቅርታ አሰጣጥ ስርዓት መወሰኛ This proclamation may by cited as’’ pardon
አዋጅ ቁጥር 136/1998 ዓ.ም ተብሎ ሊጠቀስ Provision procedure determination proclamation No.
ይችላል፡፡ 136/1998. ’’

2. ት ር ጓ ሜ 2. Definitions
In this proclamation unless the context otherwise
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚሰጠው ካልሆነ
requires:
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. '' Petition for Pardon" means an application
1. “ የይቅርታ ጥያቄ “ ማለት አንድ ፍርድ

551
በሙሉ ወይም በከፊል ቀሪ እንዲሆን ወይም submitted that a sentence be remitted in whole
የቅጣት አፈጻጻሙ ዓይነት በቀላል ሁኔታ or in part, or that execution of penalty reduced

እንዲፈጸም የሚቀርብ ጥያቄ ነው፤ to a lesser gravity.


2. ‘’court’’ means a Regional court established by
2. “” ፍርድ ቤት “” ማለት በሕግ የተቋቋመና
law and structured at every level.
በትኛውም እርከን ተደራጅቶ የሚገኝ የብሔራዊ
3. ’’ Petitions’’ means a person concerned with the
ክልሉ ፍርድ ቤት ነው፡፡
sentence on which a petition for pardon has
3. “” ይቅርታ ጠያቂ “” ማለት ይቅርታ
been lodged shall, in case of a crime involving
የተጠየቀበት ፍርድ ቤት የሚመለከተው ሰው
co-offender or accomplice, includes such
ሲሆን ወንጀሉ አበር ወይም አባሪ ያለበት ከሆነ
persons.
ግብረ አበሩን ይጨምራል፡፡ 4. “person” means any natural or artificial person
4. “ሰው “ ማለት የተጥሮ ሰው ወይም በሕግ
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡
3. ዓላማ 3. Objective
የአዋጁ አላማ በይቅርታ ሊመሩ የሚችሉ ሰዎችን The objective of granting pardon reduce the
ለይቶ ይቅርታ እንዲሰጣቸው በማድረግ unnecessary burden that is to be created upon the
በመንግስትና በሕብረተሰቡ ላይ የሚፈጠረውን state and the public, and ensure the welfare and
interest of the public by identifying persons that may
አላስፈላጊ ጫና መቀነስና የሕዝቡን ጥቅምና
pardon and causes them to be remitted.
ደህንነት ማስከበር ይሆናል፡፡

ክፍል ሁለት
PART TWO
ስለይቅርታ አስፈጻሚ አካላት
PARDON EXECUTNG ORGANS
4. ስለ ቦርድ መቋቋም
4. establishment of the Board
1. የይቅርታ ጉዳዮችን የሚመረምርና የክልሉ 1. It is established under this proclamation a
መስተዳደር ምክር ቤት የውሣኔ ኃሣብ Board of pardon/ here in after rafter referred
የሚያቀርብ የይቅርታ ቦርድ /ከዚህ በኋላ” to as’’ the Board’’/ that shall examine cases
በርዱ” እየተባለ የሚጠራ/አካል በዚህ አዋጅ of pardon and submit recommendation there
ተቋቁሟል፡፡ on to the council the Regional

2. የቦርዱ ተጠሪነት ለክልሉ መስተዳደር 2. the Board shall be accountable to the council

ም/ቤት ይሆናል፡፡ of the Regional


5. Members of the board
5. ስለ ቦርዱ ጥንቅርና የአባላት ተዋፅኦ
1. the Board shall have the following members
1. ቦርዱ የሚከተሉትን አባላት ይሆሩታል፡-
a) the Head of Regional Justice
ሀ. የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ……….ሰብሣቢ

552
Bureau ………..chairperson
ለ. የክልሉ የአስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች ቢሮ b) the Head of Regional Administrative and

ኃላፊ…….አባል፣ security Affairs Bureau……….. member.

c. the Head of the Regional women Affairs


ሐ. የክልሉ ሴቶች ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ…….
Bureau……………..member.
………አባል፣
d. A Doctor assigned by the Regional Health
መ. በክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ የሚመደብ
Bureau................ member
ኃኪም………..አባል፣
ሠ. በክልሉ ሠራተኞች ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ
e. Social work expert assigned by the Regional labor
የሚመደብ የማህበራዊ ኑሮ and social Affair Bureau……... member
ባለሙያ…………………………….አባል፣
ረ. የክልሉ መረሚያ ቤቶች አስ/ጽ/ቤት f. Head of the Regional prisons Administration
ኃላፊ………..አባል፣ office………….member
ሰ. እንደአስፈላነቱ በቦርዱ አቅራቢነት በክሉ g. Not more than three persons, as may be necessary
መስተዳደር ም/ቤት የሚመረጡና chosen by the council of the Regional Government

ኀብረተሰቡን የሚወክል ከሦስት up on recommendation of the Board as


representatives of the society …………..Member.
የማይበልጡ ሰዎች…………አባላት፣
2.he Board shall have a non-voting secretary to be
2. ቦርዱ ከፍትህ ሙያተኞች መካከል በሰብሣቢው
appointed by the chair son among experts of Justice
ተመርጦ የሚሰየም የራሱ ድምፅ አልባ ፀሀፊ
Bureau.
ይኖረዋል፡፡
6. የቦርዱ ሥልጣንና ተግባር
6. powers and Duties of the Board
ቦርዱ በዚህ አዋጅ መሠረት የሚመለከቱን
In accordance with this proclamation, the Board
ሥልጣን እና ተግባራት ይኖሩታል፡፡ shall have the following powers and duties:
1. በሕግ አግባብ የሚቀርቡለትን የይቅርታ 1. to submit recommendations to the
ጥያቅዎችን በመመርመር ቅጣቱ በቅደመ ሁኔታ Council of the Regional Government that the penalty
ወይም ያለቅድመ ሁኔታ በሙሉ ወይም በከፊል be remitted conditionally or un Conditionally, in
እንዲሻር ወይም የቅጣቱ አፈጻጸም ወይም whole or in part, or that the execution of penalty be
ይቅርታ የማያሰጥ ሆኖ ያገኘነው እንደሆነ ቅጣቱ of a lesser gravity, or that the penalty be confirmed
እንዲፀና ለክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት የውሣኔ when it is found un-pardonable after examining
applications for pardon made pursuant to relevant
ኃሣብ የቀርባል፤
law,
2. to cause, when necessary, the
2. እንደ አስፈላጊነቱ ክሱን የተከታተለውን

553
ዐቃቤ ሕግ እና ማንኛውም ባለስልጣን ውይም appropriate public prosecutor and any other
ግለሰብ እንዲቀርብ ወይም በጽሑፍ ኃሳብ authority or individual to appear in person or present
እንዲያቀርብ ያደርጋል፤ their opinions in writing
3. examine cases and submit
3. በክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት በቅድመ
recommendation of revocation to the Council of the
ሁኔታ ላይ የተመሠረተ ይቅርታ የሚሰጣቸው
Regional Government when persons granted
ሰዎች ቅድመ ሁኔታውን አላሟሉም ወይም
conditional pardon by the council of the Regional
ጥሰዋል የሚል ክስ ሲቀርብባቸው ጉዳዩን መርምሮ
Government have allegedly failed to meet such
ለክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት የውሣኔ ኃሠብ
condition or have violated it
ያቀርባል፤
4. የይቅርታ ጥያቄዎች አፋጣኝ መልስ 4. To cause the study and implement the
የሚገኙበትን መንገድ በማስጠናት ተግባራዊ ways of giving quick response to the petitions of
የደርጋል፤ pardon.
5. አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በራሱ አነሣሽነት 5. when it deems necessary, way, by its
ይቅርታ ሊሰጣቸው ይገባል ብሎ ያመነባቸውን own submit a recommendation based on study for
ስዎች በጥናት ላይ ተመሥርቶ የዉሣኔ ኃሣብ persons that it believes
ያቀርባል፡፡
6. to discharge such other related duties
6. በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት
entrusted to by the council Regional Government
የሚሰጡትን ሌሎች ተዛማጅ ተግባራት
ያከናውናል፡፡
7.powers and Duties of the Chair person of the
7. የቦርዱ ሰብሣቢ ሥልጣንና ተግባር
Board
የቦርዱ ሰብሣቢ የሚከተሉትን ሥልጣንና
the chair person of the Board shall have the
ተግባራት ይኖሩታል፡-
following powers and duties:
1. የቦርዱን ስብሰባዎችን በሊቀመንበርነት 1. to preside over the meetings of the
ይመራል፤ Board;
2. ይቅርታ የተደረረገላቸውን ወይም የተከለከሉ 2. to forward to the concerned bodies,
ሰዎችን በተመለከተ የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት through the office of the board, decisions of the
የሚሰጠው ውሣኔ በቦርዱ ጽሕፈት ቤት በኩል Council of the Regional Government in respect of
የሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ ያደርጋል፤ persons granted or denied pardon

3. ስለቦርዱ የሥራ አካሄድ በየ6 ወሩ ለክልሉ 3. to submit a report on the performance


of the Board to the Council of the Regional
መስተዳደር ምክር ቤት ሪፓርት ያቀርባል፤
Government every 6 month.
4. በክልሉ መስተዳደር ም/ቤት የሚሰጡትና
4. to discharge duties encrusted to it by
ከይቅርታ ጋር የተያያዙ ሌሎች ተግባራት

554
ያከናውናል፡፡ the Council of the Regional government and such
other activities

8.ስለ ቦርዱ የስብሰባ ጊዜና የውሣኔ አሰጣጥ 8. Meeting time and Decision Providing

ሥነሥርዓት procedure of the Board


1. The Board Bases on presentation of petition of
1.ቦርዱ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚደርሱት የይቅርታ
pardon inline with this proclamation convene
ጠያቄዎች አቀራረብ ላይ ተመስርቶ መደበኛ
ordinary cession. The chair person of the Board may
ስብሰባዎችን ያካሂዳል ፡፡አስቸኳይ ስብሰባ መጥራት
call an extra- ordinary meeting where necessary.
ሲያስፈልግ የቦርዱ ሰብሳቢ ጥሪ ሊያደርግ ይችላል፡፡
2. ከቦርዱ አባላት መከከል ሁለት ሦስተኛው
2. thereshall be a quorum when two- Third of the
ከተገኙ ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል፤ Board members are Present.
3. ቦርዱ ከማናቸውንም ውሳኔ በስብሰባው ላይ 3. the Board shall pass any of its
በተገኙ አባላት የአብላጫ ድምጽ ያሳልፋል፤ ድምፁ decisions by simple majority vote of those members
እኩል ለእኩል በተከፈለ ጊዜ የቦርዱ ሰብሣቢ present at a meeting; Incase of tie, the chairperson
የተቀበለው ኃሣብ የቦርዱ የውሣኔ ኃሣብ ይሆናል shall have a casting vote Dissenting opinion shall be
፡፡የአነስተኛው ድምፅ ኃሣብም በቃለ ጉባዔ ተይዞ reduced in minute and be Presented by a report.
በሪፖርት መልክ ይቀርባል፤
4.with out prejudice the provisions stead here in
4. ከዚህ በላይ የሰፈሩት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ
above, the board may issued its own detail directive
ሆነው ቦርዱ የራሱን ዝርዝር የስብሰባና የውሳኔ
of meeting and rendering of Deciding of decision
አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
procedure.
9.ስለ ቦርዱ ጽሕፈት ቤት
9.office of the Board
1. የፍትህ ቢሮ አካል የሆነ የይቅርታቦርድ
1. An office of the Board of pardon ( here in after
ጽሕፈት ቤት /ከዚህ በኋላ ‘’ ጽሕፈት ቤቱ’’
referred to as '' the Office’’) is here by established by
እየተባለ የሚጠራ/ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፤ this proclamation in the Justice Bureau.
2. ጽ/ቤቱ በቦርዱ ፀሐፊ የሚመራ ሆኖ 2. the office being lead by the secretary of the Board
የሚከተሉት ተግባርና ሐላፊነቶች ይኖሩታል፤ shall have the following duties and responsibilities:
ሀ. ይቅርታ ማመልከቻዎችን ይቀበላል፣ አስፈላጊ a. to accept petitions for pardon and collect the
የሆኑ መዛግብትንና ሠነዶችን ያሰባስባል፤ cinerary records and documents

ለ. የቦርዱን መዛግብትና ሠነዶች በአግባቡ ይይዛል፣ b. to keep the records and documents of the Board
የጠብቃል፤ properly;
c. to hold and keep properly the recommendations of
ሐ. በቦርዱ የውሣኔ ኃላፊ የተሰጠባቸውና በክልሉ
the Board and decisions approved or rejected by the
መስተዳድር ምክር ቤት የጸደቁበትና ወይም
council of the Regional Government, and prepare
ሳይፀድቁ የቀሩትን የውሣኔ ኃሣቦች በአግባቡ

555
ይይዛል፣ ይጠብቃል፣ ስታትስቲክስ ያዘጋጃል፤ statistics thereof;
መ. ሞዲል የይቅርታ የምስክር ወረቀት አዘጋጆች d. to prepare and submit a model certificate of
እንዲፀድቅ ለቦርዱ ያቀርባል፣ይቅርታ የተደረገላቸው pardon to the Board for approval; fill in the
certificate the necessary information pertaining to
ሰዎች በፀደቀው የይቅርታ ሠርቲፊኬት ላይ
persons granted pardon and present it to the chair
አስፈላጊውን መረጃ እየሞላ ለቦርዱ ሰብሣቢ
person;
ያቀርባል፤
e. to record the decision of granting or denial of
ሠ. ይቅርታ የተሰጠበትን ወይም የተከለከለበትን
pardon in the register, keep the register properly,
ውሣኔ በመዝገብ ያሰፍራል፤ መዝገቡንም
and, in accordance with the order of the Board, open
ይጠብቃል፤ ቦርዱ በሚሰጠው መመሪያ መሠረት
same to the public;
መዝገቡን ለሕዝብ ክፍት ያደርጋል፤
ረ. በቦርዱ ሰብሣቢ የሚሰጡትንና ከይቅርታ f . to carry out such other duties that are related
ጉዳዩች ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን ሌሎች ተግባራት with the matters of pardon and entrusted to by the
ያከናውናል፡፡ chairperson of the Board.
10. የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት ስልጣን 10. powers of the Council of the Regional
የክልሉ መስተዳዳር ምክር ቤት፡- Government

1.በቦርዱ የውሣኔ ኃሣብ መሠረት ይቅርታ The Council of the Regional Government shall:
1. grant or deny pardon on the of recommendation of
ይሰጣል፤ ይከለከላል፤
the Board
2.በቅድመ ሁኔታ ይቅርታ ተደርጐላቸው ቅድመ
2.revoke pardon based on Recommendation of the
ሁኔታውን ያላሟሉትን ወይም የጣሱትን
Board regarding who failed meet conditions of
በተመለከተ ከቦርዱ የሚቀርብለትን የውሣኔ ኃሣብ
pardon.
መሠረት በማድረግ ይቅርታዎችን ይሰርዛል፡፡
PART THREE
ክፍል ሦስት
PETITION; REVOCATION AND PROOF OF
ስለይቅርታ ጥያቄ አቀራረብ፣ ስለ ይቅርታ PARDON
መሠረዝና ማስረዳት
11. ስለይቅርታ ጥያቄ አቀራረብ 11. Application for pardon
1.በክልሉ ስልጣን ስር በሚወድቅ ማናቸውም 1.Any person who is accused and finally sentenced
የወንጀል ጉዳይ በፍርድ ቤት ተከሶ የመጨረሻ by a court on matters the Jurisdiction of the Region
ፍርድ የተወሰነበት ማንኛውም ሰው የተወሰነ ፍርድ may, unless the Granting of pardon is prohibited by
በህግ ይቅርታን የሚያስከለክል ካልሆነ በስተቀር law apply for pardon or through his spouse close
relatives, representative or lawyer.
የይቅርታ ጥያቄውን በራሱ፣ በባለቤቱ፣ በቅርብ
ዘመዶቹ፣ በወኪሉ ወይም በጠበቃው አማካኝነት
ማቅረብ ይችላል፡፡

556
2. ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀፅ 1 ስር 2. without prejudice to the provision of Article l here
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ፤ የክልሉ ፍትህ ቢሮ in above, Regional justice Bureau or office of the
ወይም የማረሚያ ቤቶች አስ/ጽ/ ቤት ይቅርታ prison administration may apply for pardon to the
Council of the Regional Government for persons
ሊደረግላቸው 2. የሚገባውን ሰዎች በመምረጥ
they select to be remitted where the office decides to
ይቅርታ እንዲደረግላቸው ለክልሉ መስተዳደደር
apply for pardon, it shall deliver a copy of the
ምክር ቤት ሃሳብ ሊያቀርቡ ይችላል፡፡ መሥሪያ
application letter to the person in his name it is to be
ቤቶች የይቅርታ ጥያቅ ለማቅረብ የወሰኑ እንደሆነ
made.
የይቅርታ መጠየቂያውን ደብዳቤ ቅጂ በስሙ
ይቅርታ ለተጠየቀለት ሰው እንዲደርሰው ማድረግ
ይኖርበታል፣
3. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 2 በተደነገገው 3. Where a person in whose favor a petition has been
አኳኋን ይቅርታ እንዲደረግለት የተጠየቀለት submitted pursuant to sub-Article 2 of this Article
ሰው የቅርታውን ለመቀበል የማይፈልግ የሆነ declines it ,he shall notify same to the office of the
እንደሆነ የይቅርታ መጠየቂያው ደብዳቤ ቅጂ Board in writing within fifteen consecutive working
በደረሰው በአሥራ አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት days from the date of receipt of the copy of the
ውስጥ በጽሁፍ ለቦርዱ ጽ/ቤት በማስታወቅ petition.
4. Except in causes of force majeure , the acceptance
አለበት፣
of the pardon shall be presumed where the convict
4. ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ካልሆነ በቀር፣
fails to notify about his rejection within the time
ከላይ በንዑስ አንቀፅ 3. በተደነገገው የጊዜ ገደብ
specified in sob Article 3 above. The person, who
ውስጥ ይቅርታ እንዲደረግለት የቀረበለትን ጥያቄ
has failed to notify such rejection due to force
አለመቀበሉን ካላስታወቀ ይቅርታውን እንደተቀበለው
ampere, shall notify with in fifteen consecutive
ይቆጠራል፣ ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት
working days from the date of disappearance of the
አጋጥሞት ለማስታወቅ ያልቻለ ሰው ያጋጠመውን problem by stating the force ampere that has
ችግር ገልጾ ችግሩ ከተወገደበት ዕለት አንስቶ Encountered.
ባሉት አሥራ አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት
ውስጥ ማስታወቅ አለበት;
5. ይቅርታ የተጠየቀበት ፍርድ በሕግ ይቅርታ 5. where the sentence of which an application for
የማያሰጥ የሆነ እንደሆነ፣ ፍርዱ ይቅርታየማያሰጥ pardon is made is unpardonable by law the
መሆኑን ይቅርታ ጠያቂው በፅሁፍ እንዲያውቀው Petitioner shall be notified of Inch legal impediment.
ይደረጋል፡፡
6. Where the sentence of which the application for
6. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ እና /2/ መሠረት
pardon is made pursuant to sub-Article (1)and(2) of
የይቅርታ ጥያቄ የቀረበበት ፍርድ ግብረ አበር

557
ወይም አባሪ ያለበት የሆነ እንደሆነ የይቅርታ this Article involves co-offender or accomplice, the
ጥያቄው እነርሱንም የሚመለከት ተደርጐ application for pardon shall be presumed to include
ይወሰዳል፡፡ same.

12. የይቅርታ ጥያቄው ማመልከቻ ሊይዛቸው 12. particulars of pardon application

ስለሚገቡ ዝርዝሮች
Any application for pardon requisition Shell,
ማናቸውም የይቅርታ መጠየቂያ ማመልከቻ
Particular contain the following information in
ይቅርታ ጠያቂውን በተመለከተ በተለይ
respect of the Petitioner:
የሚከተሉትን መረጃዎችን መያዝ ይኖርበታል፡፡
1.ሙሉ ስም ከነአያት፣ ዕድሜ እንዲሁም የእናት
1.full name including grand father’s name, age as
ሙሉ ስምና አድራሻ፣ well as mother’s full name, and address;
2.የመንግስት ሠራተኛ የነበረ ከሆነ ይሰራበታል 2.work or position of responsibility, if he was a
የነበረው የሥራ ወይም የኃላፊነት ደረጃ፣ government employee,
3. ወንጀሉን ከመፈጸሙ በፊት በነበሩት አምስት 3.residential address of the petitioner for consecutive
ተከታታይ ዓመታት ይኖርበታል የነበረው ቦታ 5 years before the commission of the crime
ሙሉ አድራሻ፣
4.የተከለከለበት የወንጀል ተጠያቂ 4.the act with which he is accused, the law with is
ድርጊት፣
held responsible, and the penalty imposed up on
የሆነበት ወንጀልና ይፈረደበት ፍርድ፣ የፈረደው
him, the court which sentenced him, the stage of the
ፍርድ ቤት፣ የፍርዱ አፈፃፀም የሚገኝበት ደረጃ እና
execution of the sentence and fill number of the
የክሱ መዝገብ ቁጥር፣
case:
5.ደንብ መተላለፍን ሳይጨምር ቀድሞ ተከሶ
5.apart from petty offence, all previous convictions
የተፈረደበት የወንጀል ድርጊት ካለ የወንጀሉ
the penalty imposed and the sentence served, if any;
ዓይነት፣ የተወሰነው ቅጣትና የፍርዱ አፈጻጻም
ሁኔታ፣
6.በማረሚያ ቤት ወይም በጠባይ ማረሚያ ማዕከል 6..the place or the nacre of the prison, in which the
በግዞት ወይም በጽኑ ግዞት ሥፍራ የሚገኝበት petitioner sentence, corrective institution or
ተቋም ወይም ሥፍራ፣ confinement, if any;
7. የቅርታ ሊደረግለት የሚገባበት ምክንያት፣ 7. the reasons for his being eligible for pardon

8. የይቅርታ ጥያቄውን የሚደግፍና በአባሪነት 8..the list of supporting documents, if any, attached
የተያያዙ መረጃዎች ካሉ የእነዚሁ ዝርዝር፣ to the application for pardon;
9. the place where supporting documents, if any
9. ከይቅርታ ጥያቄው ማመልከቻ ጋር
not attached to the application for pardon found;
የልተያያዙ መረጃዎች ቢኖሩ መረጃወቹ
የሚገኙበት ሥፍራ፣

558
10. የይቅርታ ጥያቄውን የሚደግፍና በሥጋ 10.the full name and address of not more than three
ወይም በጋብቻ ረገድ ከይቅርታጋር persons who are not related to the petitioner by
ጠያቂው
ዝምድና የሌላቸው ከሦስት ያልበለጡ ግለሰቦች consanguinity or affinity ,or organization and
associations with the reasons for their support of the
ወይም ድረጅቶችና ማሕበራት ሙሉ ሥም፣
pardon;
አድራሻና ይርቅታውን የሚደግፍበት ምክንት፣
11. ከመንግሥት የሚፈለግ ዕዳ መኖር ወይም
11.whether or not he is indebted to the government;
አለመኖሩ፣
12. ቀደም ሲል ይቅርታ ተደርጐ እንደሆነ
12. the date of previous granting or denial of pardon,
ወይም የይቅርታ ጥያቄ ቀርቦ ወድቅ ሆኖ እንደሞነ
if any;
ውሣኔው የተሰጠበት ቀን፣
13. ይቅርታ ጠያቂው በሌላ ሰው ሥም 13. if the applicant is applying in another's flavor,
የሚያመለክት ከሆነ ይህንኑ ለመፈጸም መብት the existence or non-existence of his legal ground or
የሚሰጠው ሕጋዊ ምክንያትወይም የውክልና agene document to Lodge such application.
ማስረጃ መኖር ወይም አለመኖሩ፡፡
13. የይቅርታ ጥያቄ የማቅረቢያ ጊዜ 13. Time for submission of petition of pardon

በዚህ አዋጅ አንቀፅ 11 መሠረት የይቅርታ ጥያቄ Any person who wishes to apply pardon pursuant to
Article 11 of this proclamation may do so:
የሚያቀርብ ማንኛውም ሰው ጥያቄውን፡-
1) at any time after lodgment
1. ፍርዱ ከተሰጠ በኋላ በማንኛውም ጊዜ፣
2) six months from the date of rejection of his
2. የይቅርታ ጥያቄ አቅርቦ ጥያቄውን ውድቅ
previous application
ለተደረገ ከስድስት ወር በኋላ፤
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 የተደነገገው
3) Notwithstanding sub-Article 2 of this Article,
ቢኖርም፣ በአፋጣኝ ታይቶ ምላሽ ማግኘት ያለበት
application may be made any time prior to the expiry
ይቅርታ ጥያቄ ከሆነና ከቦርዱ አባላት በሦስት of the six-month, if the question is considered urgent
አራተኛ ድምጽ ከተደገፈ ስድስት ወር ሳይጠብቅ and three- fourth of the members of the Board
በማንኛውም ጊዜ ማቅረብ ይቻላል፡፡ Approve it.
14.የይቅርታ መጠየቂያማመልከቻን ስለመመርመር 14. Examination of Application
ቦርዱ የይቅርታ ጥያቄ ሲቀርብለት ከዐቃቤ The Board shall, up on the receipt of the application
ሕግና ከፍርድ ቤት መዛግብት በተጨማሪ በዚህ for pardon, examine information required under
አዋጅ አንቀፅ 12 ተመለከቱትን መረጃዎች፣ Article 12 of this proclamation in addition to the
files of the prosecution and the court, evidence and
ከማንኛውም ሰው የሚቀርብለትን ማስረጃዎችና
information furnished by the person, as well as any
ጥቆማዎች እንዲሁም በራሱ የሚያገኛቸውን
other evidence that it gets on its own for or against
ማናቸውንም ይቅርታ ጥያቄውን የሚደግፍ ወይም

559
የሚቃወሙ ማስረጃዎች መመርመር ይኖርበታል፡፡ the application for pardon
15. ይቅርታን ስለመሰረዝ 15. Revocation of pardon

1. የይቅርታ ውሳኔ ከመድረሱና 1. A decision for pardon may be revoked for


ለይቅር ተባዩ
sufficient reasons before it is be livered and accepted
ተቀባይነት ከማግኘቱ በፊት የይቅርታውን ውሳኔ
by the Grantee.
ለማሰረዝ የሚያስችሉ ምክንያቶች ካሉ
የይቅርታውን ውሳኔ ሊሰርዝ ይችላል፣
2. A pardon delivered and accepted by the grantee
2 የይቅርታ ወሣኔ ለይቅር ተባዩ ከደረሰውና
shall be of no effect when proved that it was made
ተቀባይነት ካገኘ በኋላ በማጭበርበር ወይም
on grounds Of fraud or deceit.
በማታለል የተገኘ መሆኑ ከተረጋገጠ ውሣኔው
ዋጋ አይኖረውም
3. በቅድመ ሁኔታላይ የተመሠረተ የይቅርታ 3..the decision of pardon shall be no effect where it
ቅድመ ሁኔታ መጣሱ ወይም አለመሟላቱ is known that the condition for it is granting has
የተረጋገጠ የይቅርታ ውሣኔው እንዳልተሰጠ been violated or has not been met
ይቆጠራል፣
4. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /2/ እና /3/ 4. when the decision of pardon rendered under sub-
መሠረት ውሣኔው ከተሰረዘ ይቅር ተባዩ የይቅርታ Article 2 and 3 this article is in effective the Board
shall order the return of the grantee to the institution
ውሣኔ ከመሰጠቱ በፊታ ወደ ነበርበት ተቋም
where he was Before he obtained it.
እንዲመለስ ቦርዱ ይወስናል::
16. ይቅርታ ሲሰረዝ መሟላት ስለሚገባው
16. Procedure Required for Revocation
ሥነሥርዓት
1.የይቅርታን ለማሰረዝ የሚያበቃ ምክንያት ከተገኘ፣
1. when a cause for renovation of Pardon exists, the
ምክንያቱ በግልጽና ይቅርታ የተደረገለት ሰው
grantee shall be furnished with a written notice of
በሚገባው ቋንቋ በጽሁፍ ተዘጋጅቶ ለይቅር ተባዩ such cause in a language he understands clearly
እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡ 2. the grantee shall, with in twenty ayes form the
2. ይቅር ተባዩም ጹሑፍ በደረሰው ቢበዛ በሃያ date of receipt of such notice, submit his reply
ቀናት ውስጥ መልሱን ማቅረብ ይኖርበታል against it.
17.ይቅርታን ስለማስረዳት 17. proof of pardon

1. ማንኛውም ይቅር ተባይ ይቅርታ 1. Any grantee shall prove its receipt of pardon by
የተደረገለት መሆኑን የሚያረጋግጠው በዋናው producing the original Certificate thereof.
የይቅርታ የምስክር ወረቀት ነው:
2.በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ /1/ የተደነገገው
2. Notwithstanding the provision of sub - Article 1
ቢኖርም፣ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ዋናው

560
ይቅርታ ምሥክር ወረቀት ለመጥፋቱ ወይም of this Article, the grantee may prove his pardon by
ለመበላሸቱ አሳማኝ ማስረጃ ያለው ይቅር ተባይ certified copy of pardon certificate if he
ይቅርታ የተደረገለት ስለመሆኑ ትክክለኛነቱ convincingly shows that the Original certificate is
lost or Damaged due to force-majeure.
በተረጋገጠ የይቅርታ የምስክር ወረቀት ቅጂ
ማረጋገጥ ይችላል፡፡
PARTFOUR
ክፍል አራት
Miscellaneous Provisions
ልዩ ልዩ ድንጋጊዎች

18. ተፈጻሚነት ስለሚኖራቸው ሕጐች


18. Inapplicable laws
ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማናቸውም
ሕግ፣ Any law, regulative or costmary practice
ደንብ፣ መመሪያ ወይም ልምዳዊ አሰራር በዚህ inconsistent with this proclamation shall not be
አዋጅ ውስጥ በተሸፈኑት ጉዳዩች ላይ ተፈጻሚነት applicable on matters provided in this Proclamation.
አይኖረውም፡
19. የመተባበር ግዴታ 19. Duty to cooperate
ማንኛውም ሰው ይህንን አዋጅ በማስፈጸም ረገድ Any person is duty bound to co-operate for the
የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡ implantation of this proclamation of this
20. Effective Date
20. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
This proclamation shall come in to force as of the
ይህ አዋጅ በክልሉ መንግስት ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ
date of its subject in the Zaire hag Gazette of the
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
Regional State.
ባህርዳር
Done at Bihar Dar
ሐምሌ 20 ቀን 1998 ዓ.ም
This 27th day of July, 2006
Ayalew Gobezie
አያሌው ጐበዜ President of the Amhara
የአማራ ብሔራዊ ክልል ፕሮዚዳንት National Region

561
ደንብ ቁጥር 27/1997 ዓ.ም REGULATION No. 27/2005
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሚሊሻ A COUNCIL OF REGIONAL GOVERNMENT

አባላትና አስተባባሪዎችን ለማስተዳደር የወጣ ክልል REGULATION ISSUED TO PROVIDE FOR


መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ THE ADMINISTRATION OF THE MILITIA
MEMBERS AND COORDINATORS IN THE
AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE.
በብሔራዊ ክልሉ ውስጥ በየአደረጃጀት እርከኑ
Whereas, it is found necessary to design and
የሚገኙትን የሚሊሻ አባላት አስተዳደራዊ ሁኔታ
implement a regionwide system which ellaborates in
በዝርዝር የሚያሣይና የሚሊሻ አስተባባሪዎችን
specific terms, the adminstrative matters pertaining
ምልመላ፣ ቅጥር፣ ምደባ፣ ዝውውር፣ ስልጠና፤
to the militia members deployed at each and every
የደረጃ ዕድገት፤ ስንብት፤ ዲሲኘሊን፤
ጥቅማ organizational hierarchy throughout the National
ጥቅሞችና የመሣሰሉትን የሚወስን ክልል አቀፍ Regional State and which determines the selection,
ስርዓት ቀርጾ በሥራ ላይ ማዋል በማስፈለጉ፤ recruitment, assignment, transfer, training,
promotion, dismissal, discipline, benefits and the
like with respect to coordinators of such militia;
የአማራ ብሔራዊ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት Now, therefore, the council of the Amhara National
በተሻሻለው የክልሉ ሕገ- መንግስት አንቀጽ 58 Regional Government, in accordance with the
powers vested in it under the provisions of Art. 58
ማቋቋሚያ አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 81/1995
sub- art. 7 of the revised Regional Constitution and
ዓ.ም አንቀጽ 2 ፊደል ተራ ቁጥር ሽ ድንጋጌዎች
art. 2 (h) of the Regional Militia Office
ስር በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን ደንብ
establishment proclamation amendement
አውጥቷል፡፡
proclamation No.81/2003, hereby issues this
regulation as follows:
ክፍል አንድ
PART ONE
ጠቅላላ ድንጋጌዎች GENERAL PROVISIONS
1. አጭር ርዕስ 1.Short Title
ይህ ደንብ “የሚሊሻ አባላትና አስተባባሪዎች This regulation may be cited as ’The Militia
መተዳደሪያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ Members and Coordinators' Administration Council
ቁጥር 27/1997 ዓ.ም “ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ of Regional Government Regulation No. 27/ 2005.”

2. ትርጓሜ 2. Definitions

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context otherwise requires, in this
regulation:
በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡-
1. ’’Militia Coordinator” means a person as
1. “ የሚሊሻ አስተባባሪ” ማለት በክልሉ ሚሊሻ
indicated under Art .2 (a) sub. Art .3 of the
ጽ/ ቤት አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 81/1995 ዓ

562
/ም አንቀጽ2 ንዑስ አንቀጽ 3 ፊደል ተራ ቁጥር ሀ Regional Militia Office proclamation
ስር የተመለከተው ሲሆን በመለያ ለባሽ አይነት amendment proclamation No. 81/2003 and

በጽ/ቤቱ የተቀጠሩትንና በሲቪልሰርቪስ ህግ includes those support-providing members who


have been recruited by the office as military and
የማይሸፈኑትን ድጋፍ ሠጪ አባላት ይጨምራል፡፡
are not covered by the civil service law.
2. “ የሚሊሻ አባል” ማለት በክልሉ ሚሊሻ
2. ’’Militia Member” means a person as indicated
ጽ/ቤት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 13/1998 ዓ.ም /
under Art .2 sub-Art. 1 of the Regional Militia
እንደተሻሻለ/ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 1 ስር
Office establishment proclamation No. 13/1996
የተመለከተው ነው፡፡
as /amended/.
3. “ ቢሮ “ ማለት በክልሉ ሚሊሻ ጽ/ ቤት
3. ’’Bureau” means the body specified under Art
ማቋቋሚያ አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 81/1995 .2(a) sub-Art. 4 of the Militia Office
ዓ.ም አንቀጽ 2 ፊደል ተራ ቁጥር ሀ ንዑስ አንቀጽ establishment proclamation amendment
4 ስር የተመለከተው አካል ነው ፡፡ proclamation No. 81/2003.
4. “ ጽህፈት ቤት” ማለት የክልሉ ሚሊሻ ጽ/ 4. "Office" means the Regional Militia office.
ቤት ነው፡፡
3. የደንቡ ተፈፃሚነት ወሰን 3. Scope of Application 'of the Regulation

ይህ ደንብ የክልሉን ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና This regulation shall, with the exception of the Head
of the Regional Militia Office and those employees
በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ህግ መሠረት
administered pursuant to the Regional Civil Service
የሚተዳደሩትን ሠራተኞች ሣይጨምር በማንኛውም
laws, apply to any militia coordinator and members
የሚሊሻ አስተባባሪና የሚሊሻ አባል ላይ ተፈፃሚ
of such militia thereof.
ይሆናል ፡፡
PART TWO
ክፍል ሁለት
SELECTION, TRANINING,
ስለሚሊሸ አስተባባሪዎች ምልመላ፣ ሥልጠና፣
RECRUITMENT, ASSIGNMENT AND
ቅጥር ምደባና ዝውውር TRANSFER OF MILITIA COORDINATORS
4. ምልመላ 4. Selection
1. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች 1. Any person wishing to serve as a militia
የሚያሟላና ፍላጎት ያለው ማንኛውም ሰው coordinator may, upon the fulfillment of the
በሚሊሻ አስተባባሪነት ሊመለመል ይችላል፡- criteria specified herebelow, be selected as such

ሀ/ ዜግነቱ ኢትዩጵያዊ የሆነ፣ where he:

ለ/ ለክልሉና ለፌዴራሉ ህግጋተ መነገስታት ታማኝ a. Is an Ethiopian citizen;


b. Loyal to the Regional and Federal Constitutions;
የሆነ፣
c. Has served at least for 3 years in
ሐ/ በፀጥታ ሥራ ቢያንስ ለሶስት አመታት
security duties;
ያገለገለ፤

563
መ/ መልካም ሥነ- ምግባር ያለው፤ d. Has a good ethical conduct;
ሠ/ቢያንስ የ10ኛ ክፍል ትምህርቱን ያጠናቀቀ፣ e. Has at least completed 10th grade in pursuance of

ረ/ ዕድሜው ከ21 ዓመት ያላነሰ፡፡ his education;


f. Is not below the age of 21 years.
2. Without prejudice to the provisions of sub- Art. 1
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቅጽ1 ስር
of this article hereof, the selection to be carried
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ለሚሊሻ
out for the position of militia coordination shall
አስተባባሪነት የሚደረገው ምልመላ በክልሉ ውስጥ
take into account the fair representation of
የሚገኙትን ብሔር-ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ተዋጽኦ
nation-nationalities and peoples residing in the
ከግምት ውስጥ ያስገባ ይሆናል፡፡
Regional state.
5. ስለሥልጠና 5.Training
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ ስራ 1. Any militia coordinator shall receive basic
ከመጀመሩ በፊት መሠረታዊ የሚሊሻ አስተባባሪነት training in militia coordination prior to
ሥልጠና ይሰጠዋል፡፡ የስልጠናው አላማም ለሕግ commencing his duties. Thus, the aim of such
የበላይነት የሚቆምና ብቃት ያለው የሚሊሻ ሀይል training is to create an efficient coordinator to be
አስተባባሪ መፍጠር ነወ፡፡ ዝርዝሩ ይህንን ደንብ in charge of the militialforce and committed for

መሠረት በማድረግ ወደፊት በሚወጣ መመሪያ the rule of law. Details shall be determined by a
directive to be issued pursuant to this regulation.
ይወሰናል፡፡
2. The training curriculum of the militia
2. የሚሊሻ አስተባባሪዎችና አባላቱ የስልጠና
coordinators and members there of shall be
ካሪኩለም በጽ/ቤቱ ይዘጋጃል፡፡
prepared by the office.
6. ስለቅጥር
6.Recruitment
1. በዚህ ደንብ አንቀጽ 4 አና 5 ድንጋጌዎች
1. Any prospective mil ilia coordinator who has
መሠረት የተመለመለ እና የሠለጠነ ማንኛውም
been selected and trained pursuant to Arts. 4 and
እጩ የሚሊሻ አስተባባሪ በጽ/ቤቱ የሚዘጋጀውን 5 of this regulation hereof shall sign an
የቅጥር ውል ይፈርማል፡፡ ቅጥሩ የሚፀናው employment contract prepared by the office.
ስልጠናውን መውሰድ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን Such recruitment shall be effective as of the date
ይኸውም በቅጥር ውሉ ላይ ይገለፃል፡፡ ዝርዝሩ of having commenced the taking of the training,
ወደፊት በሚወጣ መመሪያ ይወሰናል፡፡ which needs to be specified in the employment
contract. Details shall be determined by a

2. ተመሣሣይ አገልግሎት ይሰጥ ከነበረበት directive to be issued in the future.


2. Without prejudice to the consideration of his
ከሌላ የመንግስት መስሪያ ቤት ተዛውሮ የመጣ
previous service years, if he has moved by
ከሆነ የቆየ የአገልግሎት ጊዜው የሚያዝለት መሆኑ
transfer from another government office where
እንደተጠበቀ ሆኖ በሚሊሻ አስተባባሪነት የተቀጠረ

564
ማንኛውም ሰው ሰባት አመት የአገልግሎት ግዴታ he had been rendering similar services, any
ይኖርበታል፡፡ የሰባት ዓመት የግዴታ አገልግሎት person recruited to be a militia coordinator shall

ጊዜው መቆጠረ የሚጀምረው ቅጥሩ ከተፈፀመበት serve for a compulsory period of seven years.
Such a period of compulsory service running for
ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
seven years shall be calculated as from the date
of the recruitment having been made thereof.
7. ስለምደባ
7. Assignment
ማንኛውም አዲስ የተቀጠረ የሚሊሻ አስተባባሪ
Any newly-recruited militia coordinator shall, upon
ሥልጠናውን ከጨረሰ በኋላ በክልሉ ውስጥ
completion of his training, be assigned by the office
በየትኛውም ቦታ በጽ/ቤቱ ይመደባል፡፡
anywhere within the Regional State.
8. ስለዝውውርና በተጠባባቂነት ስለመመደብ 8. Transfer and Temporary Assignment
1. ጽ/ቤቱ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው 1. The office may, whenever it is found to be
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ ከአንድ የሥራ necessary for the duty, transfer any militia
መደብ እኩል ደረጃና ደመወዝ ወዳለው ሌላ coordinator from one position to another
ተምሣሣይ የሥራ መደብ ወይም ከአንድ የሥራ similar position with an equal grade and salary or
ቦታ ወደ ሌላ የሥራ ቦታ በመዛወር ሊያሠራ from one place of work to another and there by
ይችላል፡፡ employ accordingly.
2. Any assignment envisaged under sub-Art1.of
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት
this article hereof shall be carried out on the
በውስጥ ዝውውር ሊሞላ በሚችል የሥራ መደብ
basis of competition where there are other militia
ላይ መሥራት የሚፈልጉ ሌሎች የሚሊሻ
coordinators interested to be palced in any
አስተባባሪዎች ሲኖሩ ዝውውሩ የሚፈፀመው
postion of work open for occupation by an
በውድድር ይሆናል፡፡
internal transfer.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር
3. Notwithstanding the provisions of sub-Art 1.of
የተደነገገው ቢኖርም ጽ/ቤቱ ሥራው እንዳይበደል this article hereof, the office may temporarily
የአንድን የሚሊሻ አስተባባሪ ደመወዝ ሣይቀንስና assign, for the purpose of the duty, a militia
ደረጃውን ወይም የያዘውን የሥራ አይነት coordinator to a position of work, without
ሣይጠብቅ ከአንድ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ በጊዜያዊነት affecting his salary, irrespective of his grade and
አዛውሮ ማሠራት ይችላል፡፡ the type of work he is engaged in for the period,
not exceeding one year.

4. ማንኛውም የሚሊሻበጤና 4. Where it is medically proven that any militia


አስተባባሪ
coordinator is, because of ill-health, unable to
መታወክ ምክንያት በያዘው የሥራ መደብ ላይ
keep on working in the postion or place of work
ወይም ባለበት የሥራ ቦታ ሊሠራ አለመቻሉ
he has already occupied thereof, he shall be
በሀኪም ሲረጋገጥ፡-

565
transferred to another suitable positon or place of
work:

ሀ/ በተመሣሣይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት ክፍት a. with the same grade, as he has been holding if
there exists a vacant position of work for
የሥራ ቦታ ካለ በያዘው ደረጃ ወይም
possible assignment; or
ለ/ በተመሣሣይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት ክፍት
b. with a lower grade, where a vacant position of
የሥራ ቦታ ከሌለና የሚሊሻ አስተባባሪው በዝቅተኛ
the same grade is not available and he is,
ደረጃ ላይ ለመስራት ፈቃደኛ ሆኖ ከተገኘ ደረጃው
therefore, willing to be transferred to a position
ተቀንሶ ወደሚስማማው የሥራ መደብ ወይም
of lower grade as a consequence.
የሥራ ቦታ ይዛወራል፡፡
5. Where circumstances so campell, the office may
5.ሁኔታዎች ሲያስገድዱ ጽ/ቤቱ አንድን የሚሊሻ assign a militia coordinator to a higher position
አስተባባሪ ከፍ ያለ ደረጃ ባለው የሥራ መደብ ላይ in an acting capacity; provided, however, that no
በተጠባባቂነት እንዲሠራ ማድረግ ይችላል፣ ሆኖም such coordinator may be assigned in such
አስተባባሪውን ከአንድ አመት በላይ በተጠባባቂነት
ማሠራት አይቻልም፡፡ PART THREE
ክፍል ሶስት WORKING HOURS AND VARIOUS LEAVES

ሰለሚሊሻ አስተባባሪዎች የሥራ ስዓትና ልዩ ልዩ GOVERNING MILITIA COORDINATORS


ፈቃዶች
9. Normal Working Hours
9. መደበኛ የሥራ ስዓት
1. The service of the Regional Militia Coordinator
1. በዚህ ደንብ መሠረት የክልሉ ሚሊሻ
shall, pursuant to this regulation, be
አስተባባሪ በቀን 24 ሰዓት፤ በሣምንት ሰቦት ቀናት፤
uninterruptedly rendered for 24 hours a day, 7
በወር 30 ቀናትና በዓመት 365 /6/ ቀናት
days a week, 30 days a month and 365(6) days a
ያለማቋረጥ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
year.
2. የማንኛውም ሚሊሻ አስተባባሪ
መደበኛ 5.(this is not an error which is there in the regulation
የሥራ ሰዓት በቀን 8 ሰዓት ሆኖ በሣምንት ከ48 and left uncorrected) The normal working
ስዓት መብለጥ የለበትም፡፡ ሆኖም በአስቸኳይ ጉዳይ hours of any militia coordinator constitute 8
ወይም በልዩ የፀጥታ ሥራ ምክንያት የትርፍ hours a day and may not exceed 48 hours a
ሰዓት ሥራ እንዲሠራ በቅርብ አለቃው ከታዘዘ week; provided, however, that, where he is

መሥራት ይኖርበታል፡፡ ለሠራበት የትርፍ ሰዓት instructed by his immediate superior to work

ሥራ የማካካሻ እረፍት ይሠጠዋል፡፡ over time due to emergency or special security


works, the coordinator shall be obliged to show
up for duty. Nevertheless he shall be given a
compensatory leave thereto.

566
10. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ መርህ 10. Principle of Annual Leave
1. የሚሊሻ አስተባባሪ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ 1. The purpose of granting annual leave to a militia
የሚሰጠው ለተወሰነ ጊዜ በማረፍ አገልግሎቱን coordinator is to enable him get a break for a
limited time and resume his services with a
በታደሰ መንፈስ እንዲቀጥል ለማስቻል ነው፡፡
renewed sprit.
2. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በዚህ ደንብ አንቀጽ
2. Annual leave shall be calculated pursuant to
11 መሠረት የሚሰላና በገንዘብ የማይለወጥ
article 11 of this regulation and there shall be no
ይሆናል፡፡
payment in lieu of it.
11. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ስሌት
11. Calculation of Annual Leave
1. አንድ ዓመት ያገለገለ የሚሊሻ አስተባባሪ 20
1. A militia coordinator shall be entitiled to annual
የሥራ ቀናት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ያገኛል፤ leave of 20 working days for his first year of
2. ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ የሚሊሻ service;
አስተባባሪ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ዓመት አንድ 2. A militia coordinator, having the service of more
የሥራ ቀን እየታከለበት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ than one years, shall be entitled to an additional
ያገኛል፤ ሆኖም የሚሰጠው የአንድ ዓመት የዕረፍት leave of one working day for every additional
ፈቃድ በጠቅላላው ከ30 የስራ ቀናት መብለጥ year of service; provided, however, that the

የለበትም፡፡ maximum duration of the said annual leave may


not exceed 30 working days.
12. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ አሰጣጥ
12. Granting of Annual Leave
1. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በበጀት ዓመቱ
1. Annual leave shall be granted fully without
ውስጥ በሙሉ ሣይሽራረፍ መሠጠት አለበት፤
interruption within the current fiscal year.
2. የሚሰጠው የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በተቻለ
2. The annual leave to be granted may not, as much
መጠን የጽ/ቤቱን ተልዕኮ የማያደናቅፍ እና በፀጥታ
as possible, obstruct the mission of the office and
ተግባራት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የማያሣድር መሆን
adversely affect the security duties.
ይኖርበታል፡፡ 3. Notwithstanding the provisions of sub-Art. 1 of
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ1 ስር this article hereof, annual leave may be granted
የተደነገገው ቢኖርም አስፈላጊ ሆኖ በተገኘ ጊዜ in an interrupted manner, as deemed necessary.
የዓመት ዕረፍት ፈቃዱ ተከፋፍሎ ሊሰጥ ይችላል፡፡ 4. Where compelling circumstances are so created,
4. ማንኛውም በአመት ዕረፍት ፈቃድ ላይ ያለ any militia coordinator who is on annual leave

የሚሊሻ አስተባባሪ አሰገዳጅ ሁኔታ ሲፈጠር may be made to interrupt his leave and resume

የዕረፍት ጊዜውን አቋርጦ እንዲገባ ሊደረግ ይችላል፡ work; provided, however, that the unutilized
leave shall be calculated in his favour during the
፡ሆኖም ያለተጠቀመበት ጊዜ ለቀጣዩ እረፍት
next break.
ይታሰብለታል፡፡

567
13. የዓመት ዕረፍት ፈቃድን ስለማስተላለፍ 13. Postponement of Annual Leave
1. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በበቂ
ምክንያት 1. Where an annual leave has not been utilized
በበጀት ዓመቱ ውስጥ ጥቅም ላይ ያልዋለ ሲሆን during the current fiscal year for a sufficient
cause, it may be postponed to the next fiscal
ወደ ሚቀጥለው የበጀት ዓመት ሊተላለፍ ይችላል፡፡
year.
2. ከሁለት የበጀት አመታት በላይ አንድን
2. It may not be possible to postpone an annual
የአመት ዕረፍት ፈቃድ ወደሚቀጥለው የበጀት
leave for more than two fiscal years.
አመት ማስተላለፍ አይቻልም፡፡
14. Sick-Leave
14. የህመም ፈቃድ
1. Any militia coordinator shall be entitled to sick
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በሕመም
leave as per the certificate he produces where he
ምክንያት ሥራ መስራት ያልቻለ እንደሆነ is unable to work due to sickness.
በሚያቀርበው የህክምና ማስረጃ መሠረት የህመም 2. Where the duration of sick leave to be granted to
ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ the militia coordinator in accordance with sub-
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት Art .1 of this article hereof has reached eight
ለሚሊሻ አስተባባሪ የሚሰጥ የህመም ፈቃድ months in one year or twelve months in four
በተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜ ቢወሰድም በአንድ years, whether taken consecutively or

አመት ጊዜ ውስጥ የተሰጠው የህመም ፈቃድ intermittently, he may not be entitled to another
leave.
ስምንት ወር የደረሰ እንደሆነ ወይም በአራት አመት
ውስጥ የተሰጠው የህመም ፈቃድ አስራ ሁለት ወር
የደረሰ እንደሆነ ሌላ የህመም ፈቃድ አይሰጠውም፡፡
3. The sick-leave to be granted in accordance with
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት
sub-Art .2 of this article hereof shall be with full
የሚሰጥ የህመም ፈቃድ ለመጀመሪያዎቹ ሶስት
pay for the first three months, with half pay for
ወራት ከሙሉ ደመወዝ ጋራ ለተከታዩቹ ሶሶት
the following three months and without pay for
ወራትከግማሽ ደመወዝ እና ለመጨረሻዎቹ ሁለት the last two months.
ወራት ያለደመወዝ ይሆናል፣
4. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በአንድ 4. Where the sick-leave used by any militia
የበጀት ዓመት ውስጥ የህክምና ማስረጃ ሣያቀርብ coordinator without producing medical
የተጠቀመበት የህመም ፈቃድ ከ6 ቀናት በላይ ሆኖ certificates is found to have exceeded six days, it

ሲገኝ በበጀት ዓመቱ ውስጥ ካለው የአመት ዕረፍት shall be deducted from his annual leave in the

ጊዜ ይቀነስበታል፡፡ current fiscal year.


15. Mourning Leave
15. የሀዘን ፈቃድ
1. Any militia coordinator shall be entitled to
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ የትዳር
mourning leave with pay for three consecutive
ጓደኛ፤ ልጅ፣ ወላጅ፣ እህት ወይም ወንድም

568
የሞተበት እንደሆነ ደመወዝ የሚከፈልበት የ3 days in the event of the death of his spouse,
ቀናት የሀዘን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ child, parents, sisiter or brother

2. የሚሊሻ አስተባባሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ 2. The militia coordinator shall be entitled to leave
with pay for one day in the event of the death of
አንቀጽ 1 ሥር ከተመለከቱት ውጪ ሌላ የቅርብ
his close relative or friend other than those
ዘመድ ወይም ወዳጅ የሞተበት እንደሆነ ደመወዝ
specified under sub. Art (1) of this article hereof;
የሚከፈልበት የአንድ ቀን የሃዘን ፈቃድ ይሰጠዋል፣
provided; however, that such a leave may not
ሆኖም በዚህ አይነት በአንድ የበጀት አመት ውስጥ
exceed six days within one fiscal year.
የሚሰጠው የሀዘን ፈቃድ ከ6 ቀን መብለጥ
አይኖርበትም፡፡
16. Special Leave
16. ልዩ ፈቃድ Any militia coordinator shall be entitled to special
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በሚከተሉት leave on the following conditions:
ሁኔታዎች ልዩ ፈቃድ ይሰጠዋል፡- 1. Three working days, when concluding marriage;
1. ጋብቻ ቢፈጽም ለሶስት የሥራ ቀናት፣ 2. For as long as the time required to accomplish
2. ከፍርድ ቤት ወይም ከሌሎች ስልጣን the purpose, for which he has been called upon,
ከተሠጣቸው አካላት መጥሪያ ሲደርሰው የተጠራበት when summoned to appear befor a court or other

ጉዳይ እስከሚያበቃበት ጊዜ ድረስ competent bodies;


3. For the period which the voting process may
3. በህዝብ ምርጫ ሥልጣን የሚይዙ
take, where he has to participate in an election of
የመንግሥት ባለሥልጣናትን ለመምረጥ አስፈላጊ
public officials;
ሲሆን ምርጫው ለሚወስድበት ጊዜ፣
4. For the time taken to complete the education or
4. በጽ/ቤቱ ዕቅድ በተገኘ የትምህርት ወይም
training awarded to him, where he has to
የስልጠና ዕድል በሀገር ውስጥ ወይም በውጪ
participate in such opportunities obtained in
ስልጠናው እስከሚጠናቀቅበት ጊዜ ድረስ፣
accordance with the plan of the office;
5. ለጽ/ቤቱ አሣውቆ በሚከታተለው ትምህርት 5. For the days necessary for him to take the
አማካኝነት ለሚወስደው ፈተና በሚያስፈልጉት examination in pursuance of his education he has
ቀናት ልክ፡፡ been attending with the knowledge of the office.
17. ያለደመወዝ ሰለሚሰጥ ፈቃድ 17. Leave without pay
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በቂ ምክንያት Any militia coordinator may be entitled to special
ሲያቀረብና የጽ/ቤቱን ተልዕኮ የማይጎዳ ሲሆን leave without pay by the permission of the office
በጽ/ቤቱ ኃላፊ ፈቃድ በአምስት ዓመት ውስጥ head for 30 consecutive working days once in a
period of five years provided that he has requested
ለአንድ ጊዜ ብቻ ለ30 ተከታታይ የሥራ ቀናት
for same along with sufficient grounds and such an
ያለደመወዝ የሚሰጥ ልዩ ፈቃድ መውሰድ ይችላል፡
action does not jeopardize the mission of the office.

569
18. የፈቃድ አጠያየቅ ሁኔታ 18. Application for Leave
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ ከአቅም በላይ የሆነ Unless prevented from so doing by force majeure,
ሁኔታ ካላገጠመው በስተቀር ፈቃድ የሚጠይቀው any militia coordinator shall have to request for his
annual leave in writing.
በጽሁፍ መሆን ይኖርበታል ፡፡
PART FOUR
ክፍል አራት
SALARY, RANK PROMOTION,
ስለሚሊሻ አስተባባሪዎች ደመወዝ፣ የደረጃ ዕድገት፣
MEDICATION AND COMPENSATION OF
ህክምናና ካሣ
MILITIA COORDINATORS SUB-PART ONE
ንዑስ ክፍል አንድ
SALARY AND RANK PROMOTION
ሰለደመወዝና የደረጃ ዕድገት
19. ደመወዝና አበል 19. Salary and Allowances
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በክልሉ 1. Any militia coordinator shall, pursuant to the
መንግስት በሚወሰነው መሠረተ፡- decisions of the Regional Government, be:
ሀ.ለተመደበበት የሥራ መደብ የተመለከተው a. Entitled to a payment of the salary specified to
ደመወዝ ይከፈለዋል the job title he has been assigned to;
ለ.የቀለብ የመጓጓዣ አበልና
እንደአስፈለጊነቱ b. Possibely paid food, transport and other
የሚወሰን ሌላ አበል ሊከፈለው ይችላል፡፡ allowances to be determined, as may be deemed
necessary.
2. የሥራ አፈፃፀም ውጤቱ አጥጋቢ የሆነ
2. Any militia coordinator who has satisfactory
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በያዘው ደረጃ
performance evaluation result shall be entitiled
በየሁለት ዓመቱ የእርከን ጭማሪ ያገኛል፡፡
to salary scale increment every two years by the
20. ደመወዝ ስለሚያዝበት ወይም
position he holds.
ሰለሚቆረጥበት ሁኔታ
20. Withholding or Deduction of Salary
1. የማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ ደመወዝ፡-
1. The salary of any militia coordinator may not be
ሀ. በራሱ ስምምነት withheld or deducted except in accordance with:
ለ. በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም a. the consent of himself;
ሐ. በህግ በተደነገገው መሠረት ካልሆነ በስተቀር b. a court order; or
ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ አይችልም፡፡ c. the provisions of the law.
2. በዚህ አንቅጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ለ እና ሐ 2. Any amount of monthly deductions from the
መሠረት ከሚሊሻ አስተባባሪው ደመወዝ የሚቆረጥ salary of a militia coordinator to be made

ማናቸውም ቅናሽ ከአንድ ሶስተኛው መብለጥ pursuant to sub-Art. (1) ”b” and ”c” of this
article hereof may not exceed one- third of his
የለበትም፡፡
salary.

570
21. ስለደረጃ ዕድገት 21. Rank Promotion
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ የደረጃ 1. Any militia coordinator shall obtain rank
ዕድገት የሚያገኘው በውድድር ይሆናል፡፡ promotion on the basis of competition.
2. The office shall issue a detailed directive
2. ጽ/ቤቱ የደረጃ ዕድገት የሚሰጥበትን ዝርዝር
designed to facilitate the rank promotion and
መመሪያ በማውጣት በቢሮው አስፀድቆ በሥራ ላይ
implement same up on approval by the Bureau.
ያውላል፡፡
SUB-PART TWO
ንዑስ ክፍል ሁለት
MEDICAL CARE AND COMPENSATION
ሰለህክምናና ካሣ
22. Medical Service
22. የህክምና አገልግሎት
1. Any militia coordinator shall:
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ ፡- a. be entitiled to a medical service from the
ሀ. ከፀጥታ ስራ ጋር በቀጥታ ተዛማጅነት ባለው government medical institutions within the
ተልዕኮ ላይ ተሠማርቶ እያለ ቢቆስል በጽ/ቤቱ country at the office's expense, provided that he
ወጪ በሃገር ውስጥ በሚገኙ የመንግስት ተቋማት is wounded while he is engaged in a mission
የህክምና አገልግሎት ይሰጠዋል directly related to security works;
ለ. በሥራ ላይም ሆነ ከሥራ ውጪ ሲታመም b. have the right to obtain medical services free of
በክልሉ መንግስ ወጪ በነፃ የመታከም መብት charge whenever he falls sick while on duty or
out of duty at the Regional Government's
አለው፡፡
expense;
ሐ. የትዳር ጓዳኛውንና 18 አመት ያልሞላቸውን
c. Have the right to obtain the provision of medical
ልጆቹን በመንግስት የጤና ተቋማት በነፃ የማሣከም
services free of charge from government medical
መብት አለው ፡፡
institutions for his spouse and children below 18
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ፊደል ተራ
years of age.
ቁጥሮች ለ እና ሐ ስር የሰፈሩት መብቶች
2. The detailed expenditure-sharing implementation
ተጠቃሚ ለመሆን የሚያስችለው ዝርዝር የወጪ directive which enables one to use the rights
መጋራት ማስፈፀሚያ መመሪያ ይህንን ደንብ specified under sub- Art (1) B and C of this
መሠረት በማድረግ ወደፊት ተጠንቶ በቢሮው article hereof shall, on the basis of this
የሚወጣ ይሆናል፡፡ regulation, be studied and issued by the Bureau
23. ስለጉዳት ካሣ in the future.

ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ ፡- 23. Compensation For injuries


Any militia coordinator shall:
1. be entitled to an equivalent payment of
1. በሥራ ላይ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት
compensation for injuries where it is certified by
አካላዊ ችሎታ ማጣቱ በሀኪም ሲረጋገጥና ጭራሹን
a physician that he has lost his physical ability
ሥራ መቀጠል የማይችል ሲሆን ተመጣጣኝ

571
የጉዳት ካሣ ይከፈለዋል፡፡ የካሣው መጠን በቢሮው and full working potential due to an employment
ተጠንቶ በክልሉ መስተዳድረ ም/ቤት በሚወጣ injury. The amount of such a compensatory pay

መመሪያ ይወሰናል፡፡መደበኛ ጡረታውም አግባብ shall be determined in a directive to be issued by


the Bureau upon approval by the Council of the
ባለው ህግ መሠረት ይከበርለታል ፡፡
Regional Government. His normal pension shall
as well be secured in accordance with the
relevant laws.
2. የደረሰበት ጉዳት ክፊል ሆኖ ወደቀድሞ
2. Be moved though transfer into a job title
ተግባሩ መመለስ ያልቻለ እንደሆነ ወደሚመጥነው
considered manageable for him where he is
የሥራ መደብ ተዛውሮ እንዲሠራ ይደረጋል፡፡
unable to resume his original duties because of
partial disability occurring to him.
3. በሥራ ላይ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት 3. The rights of his heirs shall be respected
የተሰዋ ሲሆን አግባብ ባለው ህግ መሠረት pursuant to the relevant laws, where he is
የወራሾቹ መብት የተጠበቀ ይሆናል፡፡ sacrificed due to an employment injury
4. ጉዳቱ የደረሰበት በሶሰተኛ ወገን ጥፋት 4. where the injury is caused to a militia
ሲሆን ጽ/ቤቱ ከአጥፊው ወገን ላይ ለተጐጅው coordinator due to the fault of a third party, the

የከፈለውን የጉዳት ካሣ የመጠየቅ መብት ይኖረዋል፡ office may claim for the payment it has already
made in favor of the injured person; provided,
፡ እንዲህም ሲሆን የሚሊሻ አስተባባሪው ከአጥፊው
however, that, where the militia coordinator had
3ኛ ወገን ላይ የጉዳት ካሣውን በቅድሚያ ተቀብሎ
already received himself the compensatory pay
ከሆነ ጽ/ቤቱ በዚህ ደንብ መሠረት ለተጎጅው
from such a party having brought about the
መክፈል የነበረበትን የገንዘብ መጠን ማስቀረት
harm, the office may, pursuant to this regulation,
ይችላል፡፡
withhold the amount of money it could possibly
ክፍል አምስት
have released to the person injured.
አገልግሎት ስለማቋረጥና ስለማራዘም PART FIVE
TERMINATION AND EXTENSION OF
24. በራስ ፈቃድ ከሥራ ስለመሰናበት SERVICE
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በዚህ ደንብ 24. Resignation
አንቀጽ 6 ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት የግዴታ 1. Any militia coordinator may, upon completion of
ጊዜውን ካጠናቀቀ የሶስት ወር የቅድሚያ his obligatory service pursuant to art 6, sub. Art

ማስጠንቀቂያ በጽሁፍ በመስጠት ሥራውን በገዛ 2 of this regulation hereof, apply to resign giving
a three-months prior notice in writing.
ፈቃዱ ለመልቀቅ ማመልከት ይችላል ፡፡
2. Where the service of the militia coordinator is
2. መልቀቂያ ጠያቂው የሚሊሻ አስተባባሪ
indispensable and it is thus impossible to replace
ለሥራው እጅግ አስፈላጊና በቀላሉ ለመተካት

572
የማይቻል ሆኖ ሲገኝ የጽ/ቤት ኃላፊው የመልቀቂያ him easily, the managing head of the office may
ጥያቄውን ከ6 ወር ለማይበልጥ ጊዜ ማራዘም delay the release sought for a period not

ይችላል፡፡ exceeding six months.


3. A militia coordinator who has applied for
3. መልቀቂያ ጠያቂው የግዴታ አገልግሎት
resignation prior to completing the period of his
ዘመኑን የሚፈለግበትን አገልግሎት ሣያበረክት
obligatory service or has received special
ለመልቀቅ ያመለከተ እንደሆነ ለሥልጠና የወጣውን
training, but virtually rendered no service
ማንቸውንም ወጪ ለጽ/ቤቱ መተካት ይኖርበታል፡፡
required of him, shall re-imburse to the office the
ዝርዝሩ ወደፊት በሚወጣ መመሪያ ይወሰናል፡፡
corresponding expenses incurred due to the
training provided thereto. Detailes shall be
determined by a directive to be issued in the
25. በሕመም ምክንያት ለአገልግሉት ብቁ future.
ስላለመሆን 25. Inability to Render Service due to Illness
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በዚህ አንቀጽ 14 The service of any militia coordinator shall be
ንዑስ አንቀጽ 2 በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ወደ terminated where he is unable to resume work
ሥራ ካልተመለሰ ወይም በአንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ within the period specified under Art 14 sub Art. 2
1 መሠረት ጉዳት ደርሶበት ሙሉ በሙሉ ስራውን or where he, in accordance with Art .23 sub Art .1 of
this regulation hereof, is medically declared to be
ለመቀጠል ብቁ አለመሆኑ ቢረጋገጥ አገልግሎቱ
permanently incapable of carrying on his duties.
እንዲቋረጠ ይደረጋል ፡፡
26. Termination of service on Grounds of
26. በችሎታ ማነስ ምክንያት ከሥራ
Inefficiency
ስለመሰናበት
1. The service of any militia coordinator may be
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ የሥራ
terminated where his performance evaluation
አፈፃፀም ውጤቱ በተከታታይ ለሁለት ጊዜ
result has been found to be under satisfactory for
ከአጥጋቢ በታች ከሆነ ከሥራ ሊሰናበት ይችላል፡፡ two consecutive evaluation periods.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ 2. Notwithstanding the provision of sub art 1 of this
ቢኖርም ለተከታታይ አምስት አመታት ከፍተኛ article hereof, a militia coordinator, whose
የሥራ አፈፃፀም ውጤት ሲያገኝ የነበረ የሚሊሻ performance evaluation result has been found to
አስተባባሪ ለሶስት ተከታታይ ጊዜያት ከአጥጋቢ be outstanding for the preceeding five

ነጥቦች በታች ካላስመዘገበ በስተቀር ከሥራ consecutive years, may not be dismissed on

አይሰናበትም፡፡ grounds of inefficiency unless his performace


result becomes unsatisfactory for the following
three consecutive evaluation periods.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ወይም 2
3. The termination of service under sub Arts 1 or 2
ድንጋጌዎች መሠረት አንድን የሚሊሻ አሰተባባሪ

573
ከሥራ ማሰናበት የሚቻለው፡- of this article shall be effected where:
ሀ. ለያዘው የሥራ መደብ የሚያስፈልገው ስልጠና a. he has totally failed to show improvement after
ተስጥቶት በጠቅላላው ሣይሻሻል ሲቀር ወይም he has been given the training required for his
position; or
ለ. በንዑስ አንቀጽ1 መሠረት ተመሣሣይ ወደ ሆነ
b. hasn't shown improvements within one year after
ወይም ሊሰራው ወደ ሚችለው ሌላ የሥራ መደብ
he has been transferred to another similar
ተዛውሮ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ መሻሻል
position he is capable of performing; or
ሣያሣይ ሲቀር ወይም
ሐ/ በንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት የአንድ አመት
c. he is not capable of improving himself after
ተኩል ጊዜ ተሰጥቶት ራሱን ለማሻሻል ያልቻለ
having been given a period of one and half years
እንደሆነ ብቻ ይሆናል ፡፡ pursuant to sub-Art .2 of this article hereof
27. በዲስኘሊን ምክንያት ከሥራ ስለመሰናበት 27. Termination of service on Disciplinary
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በዚህ ደንብ አንቀጽ Grounds
33 ንዑስ አንቀጽ 1 ፊደል ተራ ቁጥር ሠ ድንጋጌ The service of any militia coordinator shall be
መሠረት ከሥራ እንዲሰናበት የዲሲኘሊን ቅጣት terminated where a disciplinary penalty is imposed
የተወሰነበት እንደሆነ አገልግሎቱ
እንዲቋረጥ on him pursuant to the provision of Art 33 sub-Art. 1
ይደረጋል፡፡ ሆኖም የተላለፈበት የዲሲኘሊን ውሣኔ E of this regulation hereof; provided, however, that,
when such a disciplinary penalty has been cancelled
በይግባኝ ከተሰረዘለት ወይም ከተሻሻለለት በክርክር
or varied on an appeal, the militia coordinator shall
ወቅት ሣይከፈለው የቀረው ደመወዝ ታስቦ
be entitled to the payment of his salary withheld
ያለወለድ ይከፈለዋል፡፡
during the period of appeal without interest.
28. በዕድሜ ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ
28. Retirement
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ አገልግሎቱ
1. Unless it is so extended, the service of any
ካልተራዘመ በስተቀር በሕግ ከተወሰነው የመጦሪያ
militia coordinator shall be terminated without
ዕድሜ ከደረሰበት የመጨረሻ ቀን ጀምሮ additional procedure as of the last day on which
ያለተጨማሪ ሥርዓት አገልግሎቱ እንዲቋረጥ he has attained the retirement age as determined
ይደረጋል፣ by law.
2. የሚሊሻ አስተባባሪው ጡረታ ከመውጣቱ 2. The militia coordinator shall be notified in
ከሶስት ወራት በፊት በጽሁፍ እንዲያውቀው writting of his retirement three months in

መደረግ አለበት ፣ advance.

3. በማናቸውም ምክንያት አገልግሎት ያቋረጠ 3. Where a militia coordinator has terminated his
service for any reason, he shall be provided with
የሚሊሻ አስተባባሪ የሥራውን አይነት፣
a certificate of service indicating the type of
የአገልግሎት ዘመኑን፣ ሲከፈለው የነበረውን
work he was engaged in, duration of his service,
ደመወዝ ልክና ከሥራ የተሰናበተበትን ምክንያት

574
የሚገልፅ የአገልግሎት የምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፡ the amount of his current pay and the reasons for
፡ termination thereof.

29. አገልግሎት ስለማራዘም 29. Extension of Service


1. The duration of service of any militia coordinator
1. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ የመጦሪያ
may be extended beyond his retirment age for a
ዕድሜው ከደረሰ በኃላ በአንድ ጊዜ እስከ 5 ዓመት
period up to five years at a time and for a period not
በጠቅላላው ደግሞ ከአሥር አመት ለማይበልጥ ጊዜ
exceeding ten years in total.
አገልግሎቱን ማራዘም ይቻላል፡፡
2. Such a duration of service of a militia coordinator
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ1 መሠረት
may, pursuant to sub-Art. 1 of this article hereof,
የአንድን የሚሊሻ አስተባባሪ አገልግሎት ማራዘም
be extended where;
የሚቻለው፡- a. His qualification, special skills, abilities and
ሀ.የሚሊሻ አስተባባሪው ትምህርት፣ልዩ ዕውቀት፣ experience are found to be essential for the
ችሎታና ልምድ ለጽ/ቤቱ ሥራ እጅግ ጠቃሚ ሆኖ duties of the office;
ሲገኝ፣
ለ.የእርሱ ተተኪ የሚሆን ሰራተኛ በቀላሉ ለማግኘት b. It is certain that it might be impossible to easily
አለመቻሉ ሲረጋገጥ፣ find an employee of his replacement;

ሐ.የሚሊሻ አስተባባሪው ስራውን ለመቀጠል በጤና c. it is medically proven that the militia coordinator
is fit in respect to health so as to carry on his
ረገድ ብቁ መሆኑ በሕክመና ማስረጃ ሲረጋገጥ፣
duties;
መ.የሚሊሻ አስተባባሪው አገልግሎቱን ለመቀጠል
d. he consents to the extension of service; and
ሲስማማ እና፣
e. the office authorizes such an extension.
ሠ.የአገልግሎቱን መራዘም ጽ/ቤቱ ሲፈቅድ
ይሆናል፡፡
PART SIX
ክፍል ስድስት
LIABILITY WITH REGARD TO
በዲሲኘሊን ኃላፊነት ስለመጠየቅ DISCIPLINARY RESPONSIBILITIES
30. የዲሲኘሊን ቅጣት ዓላማ 30. Objective of Disciplinary Penalty
የዲስኘሊን ቅጣት አላማ የሚሊሻ አስተባባሪው The objective of disciplinary penalties is to
በፈፀመው የዲሲኘሊን ጉድለት ተፀፅቶ እንዲታረምና rehabilitate the militia coordinator who is found to
ለወደፊቱ ሥራውን በአግባቡ እንዲያከናውን have committed disciplinary breaches and thus
ማስቻል ሲሆን የማይታረም ሆኖ ሲገኝ ደግሞ depicts repentance by making him learn from his
ከስራ ማሰናበት ነው፡፡ misdeed and thereby enable him properly perform
his duties or to remove him from service if he
becomes recalcitrant thereof;

575
31. ቀላል የዲሲኘሊን ጥፋቶች 31. Simple Disciplinary Offences
የሚከተሉት በዚህ ደንብ መሠረት ቀላል የዲሲኘሊን The following are, pursuant to this regulation,
ጥፋቶች ሆነው ተመድበዋል፡- categorized as simple disciplinary offences:
1. Absence from duty without permission;
1. ያለ ፈቃድ ከሥራ መቅረት፣
2. Failure to be on duty, regardless of appearance at
2. በሥራ ቦታ ተገኝቶ በሥራ ላይ
work place;
አለመሰማራት፣
3. የሥነ-ሥርዓት ጉድለቶችን ለሚመለከተው
3. Failure to notify on time disciplinary breaches to
ክፍል በወቅቱ አለማሣወቅ፣
the pertinent division;
4. የጦር መሣሪያ ፅዳትን በመጠበቅ ለተግባር
4. Failure to care for one's personal hygiene;
ዝግጁ ሆኖ አለመገኘት፣ 5. Failure to get ready for possible actions of
5. የግል ንጽህናን አለመጠበቅ፣ practical necessity with keeping firearms clean;
6. በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር 6. Being found to have committed other
ተመሣሣይነት ያላቸውን ሌሎች የስነ - ስርአት disciplinary breaches similar to those specified
ጉድቶች ፈፅሞ መገኘት፣ under this article hereof.
32. ከባድ የዲሲኘሊን ጥፋቶች 32. Rigorous Disciplinary Offences

የሚከተሉት በዚህ ደንብ መሠረት ከባድ የዲሲኘሊን The following are, pursuant to this regulation,
categorized as rigorous disciplinary offences:
ጥፋቶች ሆነው ተመድበዋል፡ -
1. violation of the fundamental human and
1. በህገ-መንግስቱ የሰፈሩትን መሠረታዊና
democratic rights stipulated under the
ሰብአዊ ዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሶ መገኘት፣
constitution;
2. ትዕዛዝ ባለማክበር፣ በቸልተኝነት፣ በመለገም
2. doing harm to an offical duty by being
ወይም የአመራር ሥርአቶችን ባለመከተል በሥራ
disobedient, negligent, tardy or by non-
ላይ በደል ማድረስ፣
observance of working procedures;
3. ከግዳጅ ቦታ መሽሽ፣ 3. fleeing away from a site of duty;
4. ሥራ እንዳይሠራ ሆነ ብሎ ማወክ ወይም 4. deliberately disturbing or so collaborating with
ከሚያውኩ ጋር መተባበር፣ others against earring out duties;
5. ከማናቸውም ፍርድ ቤት ወይም ስለጣን 5. failure to observe orders issued by any court or
ያለው ሌላ የፍትህ አካል የሚሰጥን ትዕዛዝ other competent judicial bodies;

አለማክበር፣
6. በሥራ ቦታ በጠብ አጫሪነት መደባደብ፣ 6. engaging in physical violence at work place;
7. causing harm to official duties by being
7. በመጠጥ ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ
alcoholic or drug addict;
በመመረዝ ሥራን መበደል፣
8. receiving bribe or so demanding for same;
8. ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው መጠየቅ፣

576
9. በሥራ ቦታ ለሞራል ተቃራኒ የሆነ 9. committing any immoral act at the work place;
ማናቸውንም ድርጊት መፈፀም፣
10. ሥርቆት ወይም የዕምነት ማጉደል ድርጊት 10. committing an act of theft or breach of trust;
መፈፀም፣
11. inflicting damage to the property of the office
11. በጽ/ቤቱ ንብረት ላይ ሆነ ብሎ ወይም
intentionally or by negligence;
በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፣
12. abuse of power;
12. በሥልጣን አላግባብ መጠቀም፣
13. breach of secrecy;
13. ሚስጢር አለመጠበቅ፣
14. lending or renting firearms in his possession in
14. ለሥራ የተረከቡትን የጦር መሣሪያ ማዋስ፣
relation to his duties or arming a person
ማከራየት ወይም ላልተፈቀደለት ሰው ማስታጠቅ፣ unauthorized for the purpose;
15. በቀላል የዲሲኘሊን ቅጣት እርምጃዎች 15. failure to learn from simple disciplinary
ካለመታረም የተነሣ ከዚህ በላይ በአንቀጽ 31 ስር measures taken on him and thereby repeatedly
የተመለከቱትን ጥፋቶች በተደጋጋሚ መፈፀም፣ commiting offences stated under art. 31
16.በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይ hereinabove;
ክብደት ያላቸውን የዲሲፕሊን ጉድለቶች ፈፅሞ 16. being found to have committed disciplinary
መገኘት breaches of similar gravity as are specified under
this article.
33. Types of Disciplinary Penalties
33. የዲሲኘሊን ቅጣት አይነቶች
Depending on the gravity of the offence, any one of
በዚህ ደንብ መሠረት የዲሲኘሊን ጥፋት የፈፀመ
the following penalties may be imposed on any
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ እንደ ጥፋቱ ክብደት
militia coordinator where he is found to have been
ከሚከተሉት ቅጣቶች አንዱ ሊወሰንበት ይችላል፡-
committing disciplinary offences pursuant to this
regulation:
ሀ.የቃል ማስጠንቀቂያ፣ a. verbal warning;
ለ. የዕሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ b. written warning;
ሐ.ከወር ደመወዙ ላይ እስክ 10% የሚደርስ c. fine up to 10% of his monthly salary;
መቀጫ፣ d. fine up to three month's salary;
መ. እስከ 3 ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጫ፣ e. demotion from a position of work and its

ሠ. ከሥራ ደረጃ እና ደመወዝ ዝቅ መደረግ፣ corresponding salary;

ረ. ለዘለቄታው ከስራ መሰናበት ፡፡ f. removal from work indefinitely.


34. Taking of Disciplinary Measures
34. የዲሲኘሊን እርምጃ አወሣሰድ
1. Prior to having taken a disciplinary measure
1. በማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ ላይ
against any militia coordinator, he shall be
የዲሲኘሊን እርምጃ ከመወሰዱ በፊት ፈፀመ

577
የተባለውን የዲሲኘሊን ጉድለት በፅሁፍ informed in writing of the alleged breach of
እንዲያውቀው ተደርጐ ራሱን የመከላከል ዕድል discipline and thereby given a chance to defend

ይሰጠዋል፡፡ himself.
2. Simple disciplinary offences shall, pursuant to
2. በዚህ ደንብ መሠረት ቀላል የዲሲኘሊን
this regulation, be inquired into and decided
ጥፋቶችን መርምሮ የሚወሰነው በየደረጃው
upon by the disciplinary committee established
የተቋቋመው የዲሲኘሊን ኮሚቴ ይሆናል፡፡
at various levels.
3. ከባድ የዲሲኘሊን ጥፋቶችን መርምሮ ለበላይ
3. Rigorous disciplinary offences shall be inquired
ኃላፊው የውሣኔ ሃሣብ የሚያቀርበው በወረዳ ደረጃ
into and recommendations submitted to the
የወረዳ የዲሲኘሊን ኮሚቴ ሲሆን በክልል ደረጃ
managing head either by the woreda or regional
ደግሞ በጽ/ቤቱ የተቋቋመው የዲሲኘሊን ኮሚቴ disciplinary committees established in their
ይሆናል፡፡ respective jurisdictions.
4. የዲሲኘሊን ቅጣት የማናቸውንም ፍ/ቤት 4. Disciplinary penalties may be imposed
ውሣኔ ሣይጠብቅ ወይም ሣይከተል ሊወሰን irrespective of decisions pending any court.
ይችላል፡፡ 5. Where any militia coordinator is accused of
5. ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በከባድ committing rigorous disciplinary offences and

የዲሲኘሊን ጥፋት ምክንያት የተከሰሰና ድርጊቱ where such an action is assumed to be entailing
his dismissal from job, the office may suspend
ከሰራ የሚያስወጣው መሆኑ የተገመተ እንደሆነ
him for a period. Details shall be determined by a
ጽ/ቤቱ ከስራ ታገዶ እንዲቆይ ሊያደርገው ይችላል፡፡
directive to be issued in the future.
ዝርዝሩ ወደፊት በሚወጣ መመሪያ ይወሰናል ፡፡
35. የይግባኝ መብት
35. Right of Appeal
1. በቀላል የዲሲኘሊን ጥፋት ምክንያት ቅጣት
1. An appeal by any militia coordinator dissatisfied
የተወሰነበት ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ
with the decision hereof may be lodged against
በውሣኔው ቅር ከተሰኘ ውሣኔውን የሰጠው the verdict of the disciplinary committee with
የዲሲኘሊን ኮሚቴ ለተቋቋመበት ጽ/ቤት ኃላፊ regard to simple disciplinary offences on to the
ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡ head of the office, wherein such a committee has
2. በከባድ የደሲኘሊን ጥፋት ምክንያት ቅጣት been established.
የተወሰነበት ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ 2. Any militia coordinator dissatisfied with the
የሚኖረውን ይግባኝ አቀራረብ በተመለከተ ዝርዝሩ penalty imposed on him as regards rigorous

ወደፊት በሚወጣ መመሪያ ይወሰናል፡፡ disciplinary offences may lodge an appeal in


accordance with the specific directive to be
issued in the future.

578
36. ስለይርጋ 36. Period of Limitation
1. ቀላል የዲሲኘሊን ቅጣትን
የሚያስከትለ 1. No disciplinary measure shall be put into; effect
ጥፋት የፈፀመ የሚሊሻ አስተባባሪ የምርመራ against a militia coordinator who has committed
an offence entailing simple disciplinary penalty,
ጊዜውን ሣይጨምር የፈፀመው ጥፋት ከታወቀበት
unless such measure is taken within three months
ጊዜ አንስቶ እስከ ሶስት ወር ድርስ እርምጃ
from the time such disciplinary breach was
ካልተወሰደበት በዲሲፕሊን ተጠያቂ አይሆንም፡፡
known, excluding the period required for the
investigation thereof.
2. ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣትን የሚያስከትል ጥፋት
2. No disciplinary measure shall be put into effect
የፈፀመ የሚሊሻ አስተባባሪ የፈፀመው ጥፋት
against a militia coordinator who has committed
ከታወቀበት ጊዜ አንስቶ በአንደድ ዓመት ጊዜ ዉስጥ an offence entailing rigorous disciplinary
በጥፋቱ ካልተከሰሰ በዲሲፕሊን ተጠያቂ አይሆንም፡፡ penalty, unless such measure is taken within a
year from the time the commission of such an
offence was known.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ወይም 2 ድንጋጌ 3. Any official who has failed to take the
ስር በተመለከተው የጊዜ ገደብ ዉስጥ መወሰድ disciplinary measures within the time prescribed

የሚገባውን እርምጃ ሳይወስድ የቀረ ማንኛውም under the provisions of sub Art1.or 2 of this
article hereof shall be held liable by law.
ኃላፊ በህግ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
PART SEVEN
ክፍል ሰባት
MILITIA COORDINATOR ACCUSED OF
በወንጀል ስለተከሰሰ የሚሊሻ አስተባባሪ
CRIME
37. Militia Coordinator Accused of Crime In
37. ከሥራው ጋር በተገናኘ ሁኔታ በወንጀል
Relation to his Duties
ስለተከሰሰ የሚሊሻ አስተባባሪ
Where the office has ascertained that any militia
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ የተከሰሰበትን coordinator has committed the offence, of which he
የወንጀል ድርጊት የፈፀመው በህግ የተሰጠውን is accused, while discharging his lawful duties under
ስልጣን ሲተገብር ነበረባቸው ሁኔታዎች አስገዳጅነት the coercion of compelling circumstances, without
መሆኑን ጽ/ቤቱ ሲያረጋግጥ ጉዳዩ በዲሲኘሊን prejudice to the breach entailing disciplinary
ግድፈት የሚያስከተለው ቅጣት እንደተጠበቀ ሆኖ፡- penalties:

1. በሚመለከተው ፍርድ ቤት በዋስ ከተለቀቀ 1. He shall be allowed to stay on his duty and
በሥራው ላይ ሆኖ ሙሉ ደመወዙ እየተከፈለው thereby receive his full salary provided that he is
granted bail by the court concerned;
ይቆያል፤
2. Where he is denied the right to bail and thereby
2. የዋስ መብቱ ሣይከበርለት ቀርቶ በእስር
stays in detention: -
የሚቆይ ከሆነ፡-

579
ሀ. ጉዳዩ በፍርድ ቤት የመጨረሻ ዉሳኔ a. He shall be suspended from work and his salary
እስኪያገኝ ድረስ ከስራ ይታገዳል፣ ደመወዙም withheld until such time that the court delivers

ይያዛል፣ its final decision onthe case;


b. he shall be automatically dismissed from his
ለ. በተከሰሰበት የወንጀል ድርጊት ጉዳዩን የያዘው
official duties where the court handling the case
ፍርድ ቤት ጥፋተኝነቱን አረጋግጦ የእስራት
has found him guilty and passed a sentence of
የጽኑ እስራት ቅጣት የወሰነበት እንደሆነ
either simple or rigorous imprisonment on him;
ዉሳኔው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ከስራ
ይሰናበታል፡፡
c . where the sentence passed against him is to carry
ሐ. የተላለፈበት የእሰራት ቅጣት ዉሳኔ ከሶስት
less than 3 years of imprisonment, the office
ዓመት በታች የሆነ እንደሆነና ታሳሪው ከተፈታ may allow him to resume his duties upon his
በኋላ በአንድ ወር ጊዜ ዉስጥ ወደስራ ልመለስ request within one month following his release.
ብሎ ከጠየቀ በጽ/ቤቱ ፈቃድ ወደ ስራው
ሊመለስ ይችላል፡፡ 3. The militia coordinator may be represented by
3. ክሱ ከቀረበበት ጊዜ አንስቶ የመጨረሻ ዉሳኔ the lawyer belonging to the office starting from
እስኪሰጥበት ድረስ የጽ/ቤቱ ነገረ ፈጅ ስለሚሊሻ the time the action was instituted and its final

አስተባባሪው ሆኖ እንዲከራከርለት ሊደረግ decision was deliverd.

ይችላል፡፡
38. Militia Coordinator Accused of Crime, not
38. ከሥራው ጋር ባልተገናኘ ሁኔታ በወንጀል
related to his Duties
ስለተከሰሰ የሚሊሻ አስተባባሪ
Any militia coordinator, against whom an accusation
ማንኛውም የሚሊሻ አስተባባሪ በግልፅ ከታወቀው
has formally been instituted, for an act not related to
የሚሊሻ ተግባር ጋር ግንኙነት በሌለው ጉዳይ ክስ
an officially - recoganized militia function shall,
ቀርቦበት ከሆነ በዲሲኘሊን ኮሚቴ የሚሰጠው
without prejudice to a decision rendered by the
ውሣኔ እንደተጠበቀ ሆኖ፡- disciplinary committee:
1.በሚመለከተው ፍርድ ቤት በዋስ ከተለቀቀ 1. get to his job and keep on earning his full salary
በሥራው ላይ ሆኖ ሙሉ ደመወዙ እየተከፈለው upon release on bail by the court concerned;
ይቆያል፤ 2. be suspended from his duty and his salary
2.የዋስ መብቱ ሣይከበርለት ቀርቶ በእስር እንዲቆይ withheld provided that he is denied bail and

ከተደረገ ከስራ ይታገዳል፣ ደመወዙም ይያዛል፣ remains in custody;

3.በተከሰሰበት የወንጀል ድርጊት ጥፋተኛነቱ 3. be dismissed from his job once it has been
proven that he is guilty of committing the crime
መሆኑ ከተረጋገጠ ከስራው ይሰናበታል፡፡
he is accused of.

580
ክፍል ስምነት PART EIGHT
ስለልዩ ልዩ ኮሚቴዎች VARIOUS COMMITTEES

39. ሰለዲሲኘሊን ኮሚቴ 39. The Disciplinary Committee


A disciplinary committee, vested with the powers to
ከባድ የዲሲኘሊን ቅጣቶችን የሚያስከትሉ ጥፋቶችን
investigate and submit recommendations to the
የመመርመርና ለጽ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ የውሣኔ
managing head of the office with regard to offences
ሃሣብ የማቅረብ ሥልጣን የተሰጠው የዲሲኘሊን
entailing rigorous disciplinary penalties, is hereby
ኮሚቴ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል፡፡ ዝርዝር ኃላፊነቱና
established, as per this regulation. Its specific
ስራውን የሚያከናውንበት ሁኔታ በመመሪያ
responsibilities together with the conditions of its
ይወሰናል ፡፡
operational environment shall be determined by a
directive.
40. ስለ ደረጃ ዕድገት ኮሚቴ 40. Rank Promotion Committee
A rank promotion committee, vested with the
የሚሊሻ አስተባባሪዎች የደረጃ ዕድገት ጥያቄዎችን powers to submit recommendations to the managing
መርምሮ ለጽ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ የውሣኔ ሃሣብ head of the office upon investigation of applications
የሚያቀርብ የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ በዚህ ደንብ on matters of rank promotion involving militia
ተቋቁሟል፡፡ ዝርዝር ኃላፊነቱና ስራውን coordinators, is hereby established, as per this
regulation. Its specific responsibilities together with
የሚያከናውንበት ሁኔታ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
the conditions of its operational environment shall
be determined by a directive.
PART NINE
ክፍል ዘጠኝ
SELECTION, TRAINING, ASSIGNEMENT,
ስለሚሊሻ ዓባላት ምልመላ፣ ሥልጠና፣ ሥምሪት፣
RIGHTS, OBLIGATIONS AND
መብቶች፣ ግዴታዎችና የዲሲኘሊን እርምጃዎች
DISCIPLINARY MEASURES REGARDING
MEMBERS OF THE MILITIA
41. ስለሚሊሻ ዓባላት ምልመላ 41. Selection of Militia Members
1. ከዚህ በታች የተዘረሩትን መመዘኛዎች 1. Any person wishing to serve as a militia member
የሚያሟላና ፈላጎት ያለው ማንኛውም ሰው may, upon fulfillment of the ; criteria specified
በሚሊሻ ዓባልነት ሊመለመል ይችላል፡- below, be selected as such where he:

ሀ. ዜግነቱ ኢትዩጵያዊ የሆኑ፣ a. is an Ethiopian citizen;

ለ. ለክልሉና ለፌዴራሉ ሕግጋት መንግስታት b. is loyal to the Regional and Federal


Constitutions;
ታማኝ የሆነ፣
c. is physically fit enough to render service on
ሐ. በግሉ ወይም የክልሉ መንግስት ባስታጠቀው
matters of security using firearms of his own or
መሣሪያ የፀጥታ ጥበቃ አገልግሎት ለመሥጠት

581
የተሟላ አካላዊ ብቃት ያለው፣ that is given to him by the Regional
መ. መልካም ሥነ-ምግባር ያለው፣ Government;

ሠ. ማንበብና መፃፍ የሚችል፣ d. has got a good ethical conduct;


e. is capable of reading and writing;
ረ. ዕድሜው ከ18 ዓመት ያላነሰ፣
f. is not below the age of 18 years;
ሰ. በክልሉ ውስጥ መደበኛ - ነዋሪ የሆነና ለራሱም
g. principally resides in the Regional state and has
ሆነ ለቤተሰቦቹ ቋሚ የገቢ ምንጭ ወይም
a permanent income or livelihood for himself
መተዳደሪያ ያለው፡፡
and his family.
2. Without prejudice to the provisions of sub. Art. 1
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 የተደነገገው
of this article hereof, the selection to be carried
እንደተጠበቀ ሆኖ ለሚሊሻ ዓባልነት የሚደረገው out with regard to the militia membership shall
ምልመላ በአካባቢው የሚገኙትን ብሔር ብሔር take into account the fair representation of
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ተዋጽኦ ከግምት ውስጥ nation- nationalities and peoples residing in the
ያስገባ ይሆናል፡፡ Regional State.

42. ስለሚሊሻ አባላት ስልጠና 42. Training of Militia Members

1.ማንኛውም የሚሊሻ አባል አገልግሎት ከመጀመሩ 1. Any militia member shall be provided with the
basic militia training before commencing his
በፊት መሠረታዊ የሚሊሻ ስልጠና ይሰጠዋል፡፡
duties. He shall also be given continuous
በተከታታይም ወቅታዊ የሃድሶ ስልጠና እንዲያገኝ
rehabilitative training.
ይደረጋል፡፡
.2. With details to be determined by a directive,
2.የሥልጠናው አላማ ለሕግ የበላይነት የሚቆምና
the objective of the training is to create a peoples'
ለፀጥታ ሥራ ብቃት ያለው ህዝባዊ የሚሊሻ ሀይለ
militia force that stands for the rule of law and is
መፍጠር ነው፣ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
efficient enough to under take security works.
43. ድጐማ ወይም ማካካሻ ስለማግኘት 43. Gaining Support or Compensatory pay
በፀጥታ ስምሪት ወቅት በማደርስ አደጋ ለተሰዋ Any militia member who has been sacrificed due to
ወይም ለመስራት የሚያስችለውን አካሉን በከፊል an accident caused to him duringdeployment for
ወይም በሙሉ ለዘለቄታው ላጣ ማንኛውም የሚሊሻ security duties or who has permanently been
አባል ወይም ቤተሰቡ በዚህ ደንብ መሠረት deprived of his limbs necessary for his partial or full
ለመቋቋሚያ ሚሆን የጉዳት ካሣ ይከፈላል፡፡ የካሣ working capacity or his family shall, pursuant to this
ክፍያ አፈፃፀሙ በየጊዜው ከቢሮው በሚቀርብ መነሻ regulation, be entitled to a compensatory pay for
injuries sustained. The realization of such a
በክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ውሣኔ የሚሰጥበት
compensator)' pay shall be determined as per the
ይሆናል፡፡
decision of the council of the Regional Government

582
taking into account the proposal submitted to it from
the bureau.

44. ስለሚሊሻ አባላት ሌሎች መብቶች 44. Other Rights of the Militia Members
Without prejudice to the provisions of Art .43
ከዚህ በላይ በአንቀጽ 43 ስር የተደነገገው እንደጠበቀ
hereinabove, any militia member shall have the
ሆኖ ማንኛውም የሚሊሻ አባል የሚከተሉት
following rights:
መብቶች ይኖሩታል፡-
1. to obtain from the Regional Government
1. ከፀጥታ ተግባሩ ጋር በተያያዘ በራሱ፣
permanent or temporary payment of
በቤተሰቡ ወይም በንብረቱ ላይ ጉዳት ሲደርስ እንደ
compensation where an injury or damage has
ጉዳቱ መጠን ከክልሉ መንግስት ቋሚ ወይም
occurred to his person, family or property,
ጊዜያዊ የማካካሻ ድጋፍ የማግኘት፣ depending on the level of the harm sustained;
2. በሥምሪት ወቅት በአባሉ ላይ የመቁሰል 2. to be provided with free medical services from
አደጋ ቢከሰት ከመንግስት የሕክምና ተቋማት ነፃ the government health institutions in case of
የሕክምና አገልግሎት የማግኘት፣ personal injuries received while in active duties;
3. ለፀጥታ ሥራ ከቀበሌው ወጪ ሲንቀሣቀስ 3. to obtain ration, medicine and other essentials
የዕለት ቀለብ / ሬሽን /፣ መድሃኒትና ለፀጥታ ሥራ necessary for the security duties from the

የሚያስፈልጉ ሌሎች ቁሣቁሶችን ከክልሉ መንግስት Regional Government where he is required to


render service outside his place of abode;
የማግኘት፣
4. not to pay tax for the use of firearms during the
4. በሚሊሻ ሀይል አባልነት በሚቆይበት ጊዜ
period of his membership in the militia force;
ሁሉ የመሣሪያ መጠቀሚያ ግብር ያለመክፈል፣
5. to be provided with legal support services by the
5. ከፀጥታ ሥራ ጋር በተያያዘ ሶስተኛ ወገኖች
office in case of prosecution by third parties with
በሚያነሱበት ክስ ከጽ/ ቤቱ የሕግ አገልግሎት
regard to his security duties.
ድጋፍ የማግኘት ፡፡
45. Reward and Incentives
45. ሽልማትና ማበረታቻ ሰለማግኘት Members of the militia identified to have
በፀጥታ ስመሪት ወቅት ጀብዱ መፈፀማቸው performed heroic deeds during assignment to
ለተመሠከረላቸው የሚሊሻ አባላት እንደሁኔታው security duties may, depending on the
የምስከር ወረቀት ከማግኘት ጀምሮ በገንዘብና circumstances, be granted various awards in cash
በአይነት የተለያዩ ሽልማቶች ሊሰጧቸው ይችላሉ፡፡ or in kind starting from gaining a certificate of

ዝርዝሩ ወደፊት በሚወጣ መመሪያ ይወሰናል፡፡ service. Details shall be determined by a directive
to be issued in the future.
46. Releasing Militia Members
46. የሚሊሻ አባላትን ስለማሰናበት
1. Militia members who have served long overdue
1. በሚሊሻ አባልነት ለረዥም ጊዜ አገልግሎት
and are thereby unable to carry on rendering
የሰጡና በዕድሜ ምክንያት በስራቸው ለመቀጠል

583
የማይችሉ አባላት በክብር እንዲሰናበቱ ይደረጋል፡፡ service due to old age shall be released in honor.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር የሰፈረው 2. Without prejudice to the provision of sub art (1)
ድንጋጌ አንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የሚሊሻ አባል of this article hereof, any militia member
wishing not to carry on his duties shall have the
በሥራው ለመቀጠል ያልፈለገ እንደሆነ በማናቸውም
write to resign any time upon request. Details of
ጊዜ ስንብት ጠየቆ የመውጣት መብቱ የተከበረ ነው፡
the implementation shall be determined by a
፡ ዝርዝር አፈፃፀሙ ወደፊት በሚወጣ መመሪያ
directive to be issued in the future.
ይወሰናል፡፡
47. Obligations of the Militia Members
47. ሰለሚሊሻ አባላተ ግዴታዎች
Any militia member shall have the following
ማንኛውም የሚሊሻ አባል ከዚህ በታች የተዘረዘሩት
spasific obligations:
ግዴታዎች ይኖሩታል፡- a. to refrain from committing simple or rigorous
ሀ.ቀላልም ሆነ ከባድ የዲሲኘሊን ጥፋቶችን disciplinary offences;
ከመፈፀም የመቆጠብ፣ b. to provide necessary support for an injured
ለ.አደጋ የደረሰበት አባል አፋጣኝ እርዳታ እንዲያገኝ member so that the latter may have access to an
አሰፈላጊውን ድጋፍ የመስጠት፣ immediate assistance thereof.
ሐ.ትጥቅን በአግባቡ የመያዝና የጥይት ብክነትን c. to properly handle firearms and thereby prevent
የመከላከል፣ wastage of bullets;
d. not to sever security duties without the
መ.ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካላጋጠመ
permission of the top management, save reasons
በስተቀር የፀጥታ ሥራን ያለበላይ አመራር ፈቃድ
encountered due to force majeure.
ያለመቋረጥ፣
e. not to transfer firearms supplied to him by the
ሠ. ከመንግስት የተሰጠን ትጥቅ ለሌላ ሰው አሣልፎ
government on to any other person;
ያለመስጠት፣ አሣልፎ ያለመስጠት፣
f. not to collaborate with those criminals and
ረ. ከወንጀለኞችና ፀጥታን ከሚያደፈርሱ ህገ- ወጥ
unlawful elements destabilizing security.
ሀይሎች ጋር ያለመተባበር ፡፡ 48. Disciplinary Liability
48. የዲሲኘሊን ተጠያቂነት The main objective of disciplinary penalties shall,
ለዚህ ክፍል ድንጋጌዎች አፈፃፀም የዲሲኘሊን for the implementation of the provisions of this part,
ቅጣት ዓላማ የህዝብ አገልጋይና ቅን የሚሊሻ to make it possible for the existence of militia
አባላት እንዲኖሩ ማስቻል ሲሆን ከጥፋታቸው members who are faithful and committed to serving
ለመታረም ዝግጁ ያለሆኑትን ደግሞ ከአባልነት the community and hence to do away with those
ማስወገድ ይሆናል፡፡ unprepared to correct and rectify their misdeeds.
49. Simple Disciplinary Offences
49. ቀላል የዲሲኘሊን ጥፋቶች
The following are hereby categorized as simple
ከዚህ በታች የተመለከቱት የሚሊሻ አባላትን በዚህ
disciplinary offences whereby members of the
ደንብ መሠረት የሚያሰጠይቁ ቀላል የዲሲኘሊን

584
ጥፋቶች ሆነው ተመድበዋል፡- militia might be liable, as per this regulation:
1. ያለበቂና ህጋዊ ምክንያት በስምሪት ቦታ 1. absence from a place of assignment without
አለመገኘት፣ sufficient and lawful cause;
2. failure to carryout duties on one’s assignement
2. የተሰጠ ተግባርን በተነሣሽነት አለመፈፀም፣
out of initiation;
3. ከሌሎች አባላት ጋር ተግባብቶ አለመስራት፣
3. failure to work in harmony with other members;
4. ለመሣሪያ ደህንነት ተገቢውን ጥነቃቄ
4. failure to take proper care in respect to the safety
አለማድረግ
of firearms;
5. ምስጢር አለመጠበቅ፡፡
5.breach of secrecy.
50. ከባድ የዲሲኘሊን ጥፋቶች
50. Rigorous Disciplinary Offences
ከዚህ በታች የተመለከቱት የሚሊሻ አባላትን በዚህ The following are hereby categorized' as rigorous
ደንብ መሠረት የሚያሰጠይቁ ከባድ የዲሲኘሊን disciplinary offences whereby members of the
ጥፋቶች ሆነው ተመድበዋል፡- militia might be liable, as per this regulation:
1. መሣሪያ ማዋስ፣ ማከራየት ወይም ባልባሌ 1. lending, renting or keeping firearms in an unsafe
ቦታ ማስቀመጥ፣ way;
2. በሌላ አባል ላይ መሣሪያ ማዞር ወይም ጠብ 2. turning fire against another fellow member or
መጫር፣ provocation of violence;
3. shooting in an improper time or at a place where
3. ተገቢ ባልሆነ ጊዜ ወምም ባልተፈቀደበት
such an act is not officiallypermitted;
ስፍራ መተኮስ፣
4'. Bargaining with unlawful forces;
4. ከህገ- ወጥ ሀይሎች ጋር መደራደር፣
5. running away from one's duties;
5. ከግዳጅ መሸሽ፣
6. endangering a work-mate;
6. ጓደኛን ለአደጋ ማጋለጥ፣
7.አዘውትሮ በመስከር ለስምሪት ብቁ ሆኖ
7. incompetence for possible assignment due to
አለመገኘት regular intoxication;
8. ስርቆት መፈፀም ወይም በሃሰት መመስክር፣ 8. committing theft or peijury;
9. ከቸልተኝነት፣ ከልግመኝነት ወይም ትዕዛዝ 9. doing harm to a mission as a result of one's
ካለማክበር የተነሣ በተልዕኮ ላይ በደል ማድረስ፣ negligence, insensitivity or disobedience;
10. ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሣሣይ 10. committing acts of similar nature as those
የሆነ ጠባይ ያላቸውን አድራጐቶች መፈፀም፣ spesified hereinabove,

11. ቀላል የዲስኘሊን ጥፋቶቶችን ለተደጋገመ 11. being found to have repeatedly committed
simple disciplinary offences.
ጊዜ ፈፅሞ መገኘት፡፡

585
51. በዲሲኘሊን ጥፋት ምክንያት ስለሚወሰዱ 51. Measures to be taken due to Disciplinary
እርምጃዎች Offences

1. በዚህ ደንብ መሠረት ጥፋት 1. Depending on the gravity of the offence, any one
የዲሲኘሊን
of the following penalties may be imposed on a
የፈፀመ ማንኛውም የሚሊሻ አባል እንደጥፋቱ
militia member who commits disciplinary
ክብደት ከሚከተሉት ቅጣቶች አንዱ ሊወሰንበት
offences pursuant to this regulation:
ይችላል፡-
a. verbal warning or rebuke;
ሀ. የቃል ማስጠንቀቂያ ወይም ተግሣፅ፣
b. written warning;
ለ. የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣
ሐ. እስከ አንድ ወር ለሚደርስ ጊዜ ትጥቅ
c. disarmament for a period up to one month;
ማስወረድ፣
መ. ከሶስት እስከ ስድስት ወር ለሚዘልቅ ጊዜ d. disarmament for a period lasting from three to
ትጥቅ ማስወረድ፣ six months;
ሠ. ላልተወሰነ ጊዜ ትጥቅ ማስወረድ፣ e. disarmament for an unlimited period of time;
ረ. ከአባልነት ማስናበት ፡፡ f. dismissal from membership.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑሰ አንቀጽ 1 ስር ከፊደል 2. The penalties specified under sub art.l a-c of this
ተራ ቁጥሮች ሀ እስከ ሐ. የተዘረዘሩት በቀላል article hereof are measures to be taken due to
simple disciplinary offences, whereas those
የዲሲኘሊን ጥፋት ምክንያት የሚወሰዱ እርምጃዎች
specified under d -f of same are measures to be
ሲሆኑ ከፊደል ተራ ቁጥሮች መ እስከ ረ
taken due to rigorous disciplinary offences.
የተመለከቱት ደግሞ በከባድ የዲሲኘሊን ጥፋት
ሣቢያ የሚወሰኑ ቅጣቶች ናቸው፡፡
52. ሰለ ውሣኔ ሰጪ አካላት
52. Decision-Making Bodies
1. ቀላል የዲሲኘሊን እርምጃዎች የሚወሰዱት
1. Simple disciplinary measures shall be taken by
በቀበሌ የሚሊሻ አመራር ሲሆን ከባድ የዲሲኘሊን the leadership of the kebele militia, where as
ጉዳዩች ግን በወረዳ የሚሊሻ አመራር ተጣርተው rigorous disciplinary cases may be inquired into
የሚወሰኑ ይሆናል ፡፡ and decided upon by the woreda militia
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር leadership.
የተጠቀሱት አካላት ዝርዘር ኃላፊነትና ስራቸውን 2. Detailed responsibilities and ,working conditions
የሚያከናውኑበት ሁኔታ ወደፊት በሚወጣ መመሪያ of the bodies specified under sub art (1) of this

ይወሰናል ፡፡ article hereof shall be determined by a directive


to be issued in the future.

586
ክፍል አሥር PART TEN
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

53. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ህጐች 53. Inapplicable Laws


Any other regulation, directive or customary practice
ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማናቸውም ሌላ ደንብ፣
inconsistent with this regulation may not apply to
መመሪያ ወይም ልማዳዊ አማራር በዚህ ደንብ
matters provided for in this regulation.
ውስጥ በተሸፈኑት ጉዳዩች ላይ ተፈፃሚነት
አይኖረውም ፡፡
54. Power to Issue Directives
54. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን
The Bureau may issue directives necessary for the
ቢሮው ይህንን ደንብ በተሟላ ሁኔታ ለማስፈፀም
full implementation of this regulation.
የሚያስፈልጉትን መመሪያዎች ሊያወጣ ይችላል፡፡
55. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 55. Effective Date
ይህ ደንብ በክልሉ መንግስት ዝክረ - ሕግ ጋዜጣ This regulation shall come into force as of the date
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ of its publication in the Zikre Hig Gazette of the
ባህርዳር Regional State.
ሚያዚያ 3 ቀን 1997 ዓ.ም Done at Bahir Dar

ዩሴፍ ረታ This 11th day of April, 2005


Yosef Retta
የአማራ ብሔራዊ ክልል
Head of Government of the Amhara National
ርዕሰ መስተዳድር
Regional State

587
gA 2 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 2

% ,G4 H  "#


IJDB * WHEREAS, it is believed that to design and
 +K  L5
M N O1 A3 implement a system based on the objective
A#$9 CH % A+C >P Q65  realities of the region pursuant to the power

A+CR

%

S F)DP vested to regions by the Federal Constitution to
TU l%:Â : +K  VW5 administer the land and the natural resources
2 E %Q l1+ F>5Â
B XC and strengthen the farmer, the investor and
@A=ãC ; O1 oR›T qRÛ bo‰ §Y appropiate organizations in their participations
¥êL XNd¸ÃSfLG b¥mN\ to use land maintaining it properly, use and
keep, and to coordinate it with the development
objectives of the government;

KD ; ÃlW   A"#% A& WHEREAS, it is found necessary to revise the
xêJ A3 A#45 O1=E  65
YY existing Rural Land Administration and Use
b¸ÃµTT xGÆB çcWN yðÁ‰L mNGST ÞgÖC Proclamation to incorporate,in detail, the basic
tfɸnT b¸ÃrUG_ xµ*ºN ZZ >
 ./ rights of farmers, and ensure the implemntation

 0 \ and inclusion of the laws of the federal


government;
yKLlù MKR b¤T btššlW yB¼¤‰êE KLlù Þg- NOW, THEREFORE, the Regional Council in
mNGST xNqA 49 N;ùS xNqA 3/1/ X bØÁ‰lù accordance with the powers vested on it under
mNGST yg«R mÊT xStÄdRÂ x«ÝqM xêJ sub article 3(1) of Article 49 of the Revised
qÜ_R 456/1997 ›.M. xNqA 17 N;ùS xNqA 1 Constitution of National Region and Sub-article
DNUg¤ãC SR bts«W oLÈN m¿rT YHNN 1 of Article 17 of the Federal Rural Land
xêJ xW_aL”” Administration and Use Proclamation No.
456/2005, hereby issues this proclamation.

 A  PART ONE
GENERAL
S
1. Short Title
1. A E
This Proclamation can be cited as “The
;^ A_Q “ZZ   A"#% Revised Rural Land Administration and
A& mws¾ A_Q aG 133/1998 ›.M.” Use Determination Proclamation No.
 L g ;5hh 133/2006”.

2. Definition
2. jk
Unless the context requires, other wise, in this
&B AC l m F>M .
 proclamation.

n^ A_Q Gh-
1. “Farmer” means any person whose
1. "xRî xdR " ¥lT bzþH xêJ msrT regular or steady earning is based on
mdb¾ wYM ̸ mtÄd¶ÃW yGBR agricultural activities and includes semi-
o‰ yçn ¥ÂcWM sW sþçN kðL pastorilists.
xRBè xdéCN Y=M‰L””

601
gA 3 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 3

2 “CKN ”  AD pDE  2. “Authority” means the Amhara National


ACq G
&9  A"#% A& Regional State Environmental
CKN hh Protection, Land Administration and
Use Authority.
3 "Q” 
K2 (# (; m, 3. “Child” means natural or adopted child.
Q  hh
4. “tu” 
Ek +v9

w=9 4. “Pensioned” means any person who


unable to engage in work that creates

A m" (;
lL5 >>xnT ƧcW
income by himself and seeks others help
 >65 Tq> bDy gbþ y¸ÃSgŸ KD
for his livelihood due to senility,
KD T% "#u> lL5 disease, disability or other related
MW5 E"= F,+ ¥N¾WM M hh reasons.
5. “( ;<=”  : +K (; :+ 5. “Communal Holding” means rural land
;<=  F{% ACq _uW5 which is out of the ownership of the

^ 1 F'
  |. +}w9 government or private holding and used
# % lL5 ^
DE A+L65 _ by the local people in common for
 hh grazing, forestry and other social
services.
6. “M AC”  : C;<= 2

F A 4 F)% Dy . F 6. “Family Member” means any person
"#u> l ;<= C  A3 who permanently lives with the land
holder sharing the livelihood of the later
A# q
2D F"#  € M
and who doesn’t have his own regular
hh income.
7. “ +K ;<=”  lxgRÂ ACq 7. “State Holding” means rural land
% E  L
 +K ;<= demarked and held by Federal or
bðÁ‰LM çn bKLL dr© >0  Regional Government for country and
|. _BQ # 65N9 ‚ E MT area development and growth, and it
m«lÃãCN# y¥:DN ¥WÅ ï¬ãCN# includes forest lands, wild life
±R÷CN b¦YöCM çn bwNøC xµÆbþ sanctuaries, mining lands and parks as
y¸gßù oF‰ãCN ëÝL§L”” well as lands around lakes and rivers.

8. "yYø¬ mBT" ¥lT ¥N¾WM xRî xdR# 8. “ Holding Right” means a right of any
kðL xRBè xdR wYM bxê° mBT farmer or semi pastoral or any other
yts«W l¤§ ¥ÂcWM xµL bzþH xêJ body vested with rights on it in
msrT ytrUg«ùlTN ymÊT ÆlYø¬ accordance with this proclamation to be
ymçN# bmÊtÜ §Y NBrT y¥F‰T# the holder of a land, to create all asset
Ãf‰WN NBrT y¥St§lF# kYø¬ mÊtÜ on the land, to transfer an asset he
ÃlmnqL# mÊtÜN lGBRÂÂ ltf_é ¦BT created, not to be displaced from his
L¥TM çn ll¤lÖC tGƉT y¥êL# holding, to use his land for agricultural
ym«qM# mÊtÜN y¥k‰yT# y¥WrS# and natural resource developments and
bSõ¬ y¥St§lFÂ ymœslùTN mBèC other activities, to rent a land, to
y¸Ã«ÝLL nW”” bequeath same to transfer it as a gift and
includes the likes.

602
gA 4 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 4

9. “+ ;<=”  b¥N¾WM A3 A# 9. “Private Holding” means a land possessed
(; bzþH xêJ m¿rT    by any farmer or other body vested with
bM l¤§ A EQ .) y;<= 12ƒ right to use it and existing under private
#  (G6
+ ;<= K F{ holding having a certificate.
 hh

10. “2D ;<=”  aGDP @ (; 10. “Common Holding” means holding of
:n>
; ./ MW5
A   ; land by two or more persons in common
>:v, ;<= ÆlmBèC .  having the holding right, and use without
T;:vfB kzþhù : F8 GS division, by sharing the out put from the
XytU„ F'
  hh land.

11. “
l _u”  #
€ ƒ 11. “ Kebele resident” means any person who

A  
l A… O1=E xgLGlÖècÜN resides regularly in one kebele and earns
^
DE GS†‡
n> 
l WS_ the basic services and social benefits in
F>{ ¥ÂcWM M hh the same.

12. “ A& ES”  bðzþµ§êE9 12. “Land Use Plan” means the system of
I‰)F>E% ^
DE 1ŠW5 Or making practical the better chosen
ymÊT mgÖœöL yxµÆbþ BKlT alternatives to use land without
œYdRSbT  gMG :F5P AD degradation and environmental pollution
GS†5 Z tmRõ +CDE based on physical, economical and social
F#1+
 SR›T |. =E% ACq information and includes strategic and
L¥T XQ‹5 >&hh area development plans.

13. “ &F”    13. “Land User” means any person vested
%
    M with power to use the rural land and its
¥N¾WM M hh production.

14. “M” ,G4 M (;


*+ 14. “Person” means natural or legal person.
M   M A hh

15. "*Y xgLGlÖT" 


G= (; 15. “Public Service” means a service given to

0__u mNgD *Y A+L FMG the public directly or indirectly,such as
XNd mNGST m/b¤T# ^ 9 Œ% government office, school, health
A+L9 
> A+L9  9 service, market service, road, religious
;) 9 (=# Ž institutions, military camps, and the
likes, and includes activities assumed
TMB%
B  +K *Y E
important to the development of people
;SB tBlW bg«R mÊT §Y
by the Regional Government and to be
XNÄþf{Ñ y¸wsnù tGƉTN ëÝL§L”” implemented on the rural land.

603
gA 5 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 5

16. “l 1”  :


 ¥ÂcWM 16. “Another property” means any property
l¤§ 1 hh other than the land.

17. “  ”  bzþH xêJ msrT 17. “Use Right” means using the land and its
production, pursuant to this

 % F8 
Proclamation.
   hh

18. "mÊT ¥SlqQ" ¥lT yg«RN mÊT 18. “Expropriating from land holding” means
lÞZB xgLGlÖT sþÆL bmNGST xµ§T# taking the rural land from the holder or
bGL Æl¦BèC# b^BrT o‰ ¥Hb‰T wYM user for the sake of public interest
bl¤lÖC xµ§T L¥T XNÄþµÿDbT oLÈN paying compensation in advance by
bts«W ymNGST xµL wœn¤ msrT government bodies, private investors,
bQD¸Ã µœ kFlÖ kmÊtÜ ÆlYø¬ wYM cooperative societies, or other bodies to
t«Ý¸ mWsD ¥lT nW”” undertake development activities by the
decision of government body vested
with power.
19. "ymÊT ÆlYø¬" ¥lT bxND yg«R mÊT 19. “Land holder” means an individual, group
§Y yYø¬ mBT ÃlW GlsB# ysãC SBSB of people or community, government
wYM ÞBrtsB# ymNGST xµL# ¥Hb‰êE body, social institution or other body
tÌM wYM l¤§ yÞG sWnT ÃlW xµL nW”” with the legal personality having a
possession right over a rural land.

20. "ymÊT MZgÆ" ¥lT yg«R mÊTN 20. “Land registration” means an activity of
btmlkt y¸gŸbTN ï¬# SÍtÜN# registering the detailed information
x꜏cÜN# ylMntÜN dr©Â yÆlYø¬WN about location, area, boundaries, fertility
¥NnT =Mé ytৠmr© bmZGB §Y grade, and the identity of the holder on
y¥SfR tGÆR nW”” the book concerning the rural land.

21. “Minimum Holding Size” means the least


21. "xnSt¾ yYø¬ m«N" ¥lT oLÈN
piece of land given to farmers or semi-
bts«W xµL x¥µŸnT MRT ymS«T
pastoralists to ensure food security,
xQÑ yxNDN xRî xdR# wYM kðL
animal grazing, house construction, and
xRBè xdR yMGB êSTÂ l¥rUg_#
horticultural development, as a holding
lXNSúT Gõ># lb¤T mS¶Ã lÙé
land, assuming it satisfactory.
xTKLT L¥T bqE nW tBlÖ bYø¬nT
y¸s_ ZQt¾ ymÊT m«N nW””
22. “Small Plot Size” means the minimum
22. "xnSt¾ y¥œ m«N" ¥lT bzþH xêJ plot of land to be given to a person in
msrT b¸wÈ dNB y¸wsNÂ lxND sW holding and shall be determined by a
bYø¬nT y¸s_ ZQt¾ yxND ¥œ SÍT regulation to be issued pursuant to this
nW”” Proclamation.

604
gA 6 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 6

23. "yg«R mÊT xStÄdR" ¥lT bg«R 23. “Rural Land Administration” means a
mÊT Yø¬ §Y êSTÂ y¸s_bT# process whereby rural land holding
ymÊT x«ÝqM XQD y¸tgbRbT# security is provided, land use planning is
bmÊT t«Ý¸ãC mµkL y¸nsù implemented, desputes between rural land
GuèC y¸ftÜbTÂ y¥N¾WM yg«R holders are resolved, and the rights and
mÊT t«Ý¸ mBèC GÁ¬ãC obligations of any rural land holder are
y¸tgb„bT# XNÄþhùM yÆlYø¬ãC enforced, as well as information on farm
¥œãCN# yGõ> mÊTN mr© plots and grazing land of holders are
bmsBsB bmtNtN lt«Ý¸ãC gathered, analyzed and supplied to users.
XNÄþÄrsù y¸drGbT £dT nW””

24. "yg«R mÊT "¥lT oLÈN ÃlW xµL 24. “Rural Land” means any land found out of
kt¥ BlÖ kkllW Wu y¸gŸ mÊT town which is delineated by a body vested
nW”” with power.

25. "kþ‰Y" ¥lT xND xRî xdR bzþH xêJ 25. “Rent” means a system by which a farmer
msrT ÃgßWN ymÊT Yø¬ ll¤§ sW causes the use of his land, which he gets it
ltwsn ygþz¤ gdB bWL s_è yxYnT wYM pursuant to this proclamation, for the
ygNzB _QM Xytqbl xgLGlÖT §Y service of another person securing
XNÄþWL y¸ÃdRGbT S¶T nW”” benefits in kind or cash for a limited
period of time in contract.
26. "lþZ" ¥lT ¥N¾WM Æl¦BT yg«RN 26. “Lease” means a system by which any
mÊT ltwsn xgLGlÖT kmNGST investor takes a rural land from
y¸wSDbT x¿‰R sþçN xGÆB ÆlW HG government for a limited period of time,
XNdttrgÖmW ym«qMÂ y:Ä êSTÂ and, as it is interpreted in relevant law, the
xDRgÖ XSk ¥SÃZ y¸dRsù mBèC right to use the land includes the holding
y¸µttÜbT nW”” of same for debt as suretyship.

3. = A‘ 3. Gender Reference


n^ A_Q G
(  ’= “ @B The provisions of this proclamation set out
” ’= E• ,7F ;.%hh in the masculine gender shall also equally
apply to feminine gender.
4. A_– ,7F (M
4. Scope of Application
1. ;^ A_Q
AD pDE 
F{
1. This proclamation shall apply to any rural
 €   ; ,7F land found in Amhara National Region.
;çÂhh

60560
gA 7 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 7

2.
n^ A ‘ U A ‘ 1 # 2. Notwithstanding the provision stated
q) # 9 ‚ ADE G
&9  Y under sub Article 1 of this Article,
*;( H 9 ,G4 H % ACq special laws shall continue on
G
&9 E % TMB :B application, as the fields they had been
65  :C: % 
: stipulated, concerning the delineated
yw«ù L† HgÖC XNdytdnggùÆcW mS÷C lands for forestry, wild life protection,
tfɸn¬cW Yq_§L”” bio-diversity resources, natural resource
and environmental protection, mines
developments and the likes.

 @ Part Two


 ;<=   Right to Hold Land

5. H 5. Principle

1.  C    +K% 1. The right to ownership of land is vested


*Y hh
./  ;<= in the state and the public. Hence, it is

w> .
l 1
(G ll¤§ impossible to transfer the land holding
to other in sale or in exchange by an
 A; hh
other property.
2. b B WS_ y¸ñR  € A3 A# 2. Any farmer residing in the region shall,

’= .
l b¥ÂcWM  > ˜ despite gender or any other reasons of
T;#1+
 
;<= +8 E• deference, have equal right to get land in
  Ahh holding.

3. bKLlù WS_ yxRî xdéC yg«R mÊT


3. The holding right of rural land of
Yø¬ mBT ygþz¤ gdB ylWM””
farmers, in the region, shall not have
time limit.

4.  A"# KV


*Y TU 4. The system of land administration shall
; O1 ;.%hh be based on public participation.

5.  A&
ES% ACq 5. The land use may be applicable based

 :C: ; xtkùé y¸f{M YçÂL hh on plan and considering environmental
protection.
6. ymÊT DLDL b¸µÿDbT gþz¤ ls¤èC#
lxQm dµäC lw§J xLÆ ÞÉÂT 6. The working system that gives priority
QD¸Ã XNÄþs_ y¸ÃdRG x¿‰R tfɸ to women, disables and orphan children
YçÂL”” shall be executed during the time of land
distribution.

606
gA 8 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 8

7. tÄÍTntÜ 60 bmè kzþà b§Y yçn ¥ÂcWM 7. Any rural land, 60 per cent and above
yg«R mÊT ldN# l̸ tKlÖC# sloppy shall not be used for farming and
lXNSœT mñ L¥T wYM lmœslùT free grazing other than forestry, pernial
tGƉT µLçn bStqR lXRšM çn lLQ plants, development of forage for
Gõ> XNÄþWL xYdrGM”” çñM YH DNUg¤ animals, and other similar activities.
bXNÄþH ÃlW yg«R mÊT §Y xSqDmW However, this provisions shall have not
y¸gßù ÆlYø¬ãC yxµÆbþ _bÝN z§qE effect on the same rural land priory
ytf_é ¦BT XNKBµb¤N b¥YgÖÄ xµ*ºN seized by the land holders who use it in
mÊtÜN lt«qsW xgLGlÖT bÆlÑÃ MKR that it doesn’t damage the environmental
XytrÇ XNÄY«qÑbT y¥gD W«¤T protection and sustainable natural
xYñrWM”” resource care being helped by the advice
of the professional.
8. bzþH xêJ xNqA 8 N;ùS xNqA 2 oR 8. Without prejudice to provision of sub-
ytdnggW XNdt«bq çñ lÞZB xgLGlÖT Article 2 of Article 8 of this
l¥êL µLçn bStqR yg«R mÊT proclamation, the rural land shall not be
XNÄþlqQ xYdrGM”” expropriated unless to use it for public
service.

6.  +8   6. The Right to Acquire Land

1.  € Ek 18 V% :n>


; 1. Any Person,who is18 years and above,
residing in the region and in need of
. bKLlù WS_ b+ % KD
engaging in agricultural activity shall
lmtÄdR y¸fLG sW y ;<=
7
have a right to freely acquire holding
+8   Ahh land.

2. Notwithstanding the provision stated


2. :n^
; bN;ùS xNqA 1 oR # under sub-article 1 herein above,
q) EkAP 18 V >†cW children who lost their parents and are
(™ P >š *7% F"#$
 under 18 years may get a land through

†+n=P (;
(›P their guardian or representatives.
A; gMNP ;5hh

3. Private investors shall have a right to


3. + CH 65 F'
  acquire land, to use on, by rent from
kmNGST bkþ‰Y wYM k¥N¾WM yg«R the government or from any other
mÊT ÆlYø¬ UR b¸drG SMMnT rural land holder on the agreement to
y¥GßT   APhh be made.

607
gA 9 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 9

4.
B WS_ KDP F>œ‚ 4 Governmental offices and organizations,
mNGS¬êE m/b¤èC DRJèC# non-governmental organizations, mass
 +K=E >./ Q65# yBzù¦N organizations and religions institutions,
¥Hb‰T ;) tÌ¥T +CDPN carrying out their works in the region,
y¸ÃkÂWnùT lgNzB  E. shall, where the work is for non-profit
1 A3 A#45  +8   making, have a right to acquire land

;71 @A= F'
  they use on in a condition that it does
not contravene the land holding of

;<= +8   APhh
farmers.
7. 
;<= F{CP @A=W5% 7. Conditions of Acquiring Land
;<= Nu> Holding and Limitation
1. b B WS_ _u . bGBR o‰ 1. Any Person residing in the region and
y¸tÄdR wYM bzþhù lmtÄdR y¸fLG engaged or wants to be engaged in
¥N¾WM M b¸ktlW xµ*ºN mÊT agricultural works shall have a right to
bYø¬ y¥GßT mBT xlW”- acquire land in holding in the following
manner:

H. bmdb¾nT
F)
 wYM mñR a) By distribution from the keble
b¸fLGbT 
l  administering the land in which he
:F>"1 A
9 regularly resides or wants to reside,

. ZRZ„ YHNN xêJ l¥Sf{M b¸wÈ b) By bequeath or gift, the detail to be


dNB y¸wsN çñ b¥ÂcWM  B determined by a regulation to be
xµÆbþ
 (;
}=”” issued to implement this
proclamation, any where in the
region.
2. lA  M
;<= FM  S 2. The total area of land to be given to a
v Nu>#N
;<= .
›D; person in holding and a procedure to
+8 G> F
M çn M§> apply for as well as get reply to acquire
y¸ÃgŸbT KV ;^ N A_Q ,“ land in holding or in rent shall be
wdðT
F(N # y¸dngG YçÂL”” provided in the regulation to be issued to
implement this proclamation.

8.  w+w+ 8. Land Re-distribution

1. ;^ A_Q :“%
  ž4
€  B 1. In any part of the region, land
xµÆbþ  w+w+M çn KFFL distribution and allotment shall not be
A;Ÿhh carried out since the coming into force
of this proclamation.

608
gA 10 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 10

2.
n^ A ‘ U A ‘ 1 oR # 2. Notwithstanding the provision of sub-
q) q>  s¥nþà kmè y¸çnùT bA  Article 1 of this article, where the land

l WS_ y¸gßùT ÆlYø¬ãC  holders residing in one kebele and
 E Ÿ
‘@ (nW _Ãq½WN where not less than 80 Per cent of them
lÆloLÈnù 1bù YHNnù TA ,“ request the Authority in writing for land

F(N u> O1 G>
1

 distribution, the land re-distribution may


yYø¬ >ÍN  w+w+ gŸ ;5hh be carried out in accordance with a
tfɸntÜM Wœn¤WN ÆœlûT ÆlYø¬ãC directive to be issued to implement this
§Y BÒ YçÂL”” decision on the land where question was
submitted. Its application shall be only
on holders who passed the decision.
3.
n^ A ‘ U A ‘ 1 oR # 3. The prohibition of land re-distribution or
 w+w+ wYM KFFL :
) allotment provided under sub-article 1
F  >˜ &FW5 of this Article shall not affect the
y:v, tGÆR F:  A;. hh activities of distribution of irrigable
land to various users.
4.
*Y G> O1  w+w+ wYM
4. When the land distribution or allotment
KFFL
FŸ
 -    3 is carried out based on request of
F(M
 C;<=  
N people, the land holder whose land is to
F>: E. 1 1 be decreased and taken shall, where it
N  1%
 ; doesn’t bring land division into pieces,
 A 6 g(S# ;5 1% have a right to get the land he has
 :FM M NN{ ¡
SF> chosen and get compensation for an
+8   
 hh YY$
# asset he produced and coud not pick it
;(s%hh up. The detail shall be determined by a
regulation.

9.  AMNG KV% FM  9. The Procedure of Land Provision


ZQt¾  and Minimum Area of Land to be
Provided
1.  AMNG KV E #>¢W5  1. The provision of land shall be made
F§gÖT
*Y TU
F(M S# to all applicants, impartially, having a
: O1 
;<= +8   right to acquire land in holding based
P A£5 hùlù >Aã E ,“ on petitioners interest and a sequence
;#12hh to be determined by the participation
of people.

2.
n^ A ‘ U A ‘ 1 t# q) 2. Notwithstanding provision of sub-
gMG F5 y  E•  article 1 of this article, where the land
to be distributed is not available to all

609
gA 11 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 11

5+ CP >¢W5 ;"1 :. XNd petitioners with equal magnitude of land
QdM tkt§cW lw§J xLÆ ÞÉÂT# holding problem it shall priory be caused
lAS #†5 ”65 A …™ (W5 to be given to orphan children, disables,
SF> E MG ;#12hh women and youngsters who join the new
life of independence, consecutively.

3. FM  
F(M
 -  3. During the time of deciding the area of
  #1Š% lL5
u> land to be distributed, the fertility of
F010$ =TqW5 + G E R land and grade, and other assumptions
;#12hh to be stated in the directive shall be
considered.
4. A  M FM
Y% (;
)
F A  T A€  YHNN 4. The minimum area of plot of land, to be
xêJ tkTlÖ b¸wÈ # ;(M%hh provided to one person and cultivable
by rain or irrigation shall, be determined
by a regulation to be issued following
this Proclamation.
10. ;<= V;65 10. Types of Holdings
  
 bGL#  The land in the region may be held by
      individually, grouplly, communally, and the
government.

11. ;<=%   65 :


 11. Respection of Holding and Using
Rights
1.  € sW ;<=
*+ 
 hh 1. The holding of any person is respected

./
n^ A_Q A ‘ 8 N;ùS xNqA by law. Therefore, pursuant to provision
of sub-article 2 of article 8 or article 28
2 (; xNqA 28 E ##
*Y
of this proclamation, no person shall be
TA O1
F#1+ w+w+ (;
expropriated from his holding with out
 *Y A+L _ . his consent, unless it is done by

   M yÃzWN mÊT kfÝÇ re-distribution according to decision of
Wu xYn«QM”” people or for the purpose of public
interest.
2. Any person provided with a right to use
2.
     M
the rural land shall not be deprived from
¥N¾WM M
n^ A_Q (; ;^ N the right to use the land other than
A_Q ,“
F(N # :# provisions of this proclamation or a
    A>Nhh regulation to be issued to execute this
proclamation.

610
gA 12 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 12

12. ;<=   F=NCP @A=W5 12. Conditions Depriving the Holding


Right

1.
n^ A_Q A ‘ 11 N;ùS xNqA 1 oR 1. Notwithstanding provision under sub-
# q)
    article 1 of article 11 of this
> ¥N¾WM C;<= b¸ktlùT proclamation any holder having a right
MKNÃèC bmÊT Yø¬ ym«qM mBtÜN over using the land, it may be decided to
XNÄþÃÈ lþwsN YC§L”- be deprived from the right of using the
land by the following reasons:

a) The detail to be determined in


H. ZRZ„ bdNB y¸wsN çñ kGBRÂ Wu regulation, where he is engaged
bçn S‰ §Y yts¥‰Â gbþ y¸ÃgŸbT in non-farming activity and earns
̸ mtÄd‰Ã ÃlW kçn\ for his livelihood thereto;

. >
 ¤= T;=(S%  T>:D; b) Where he disappears from his
(; F>"lT M T;D residence for 5 consecutive years

:==; : 5 V=
; :)u> without notifying his where
¤= y«Í XNdçn\ about and not renting his land or
without assigning a
representative to administer his
land;
¥. >
¢  >
:==; :îST c) Where he fallows his land for
V=
; wYM bmsñ y¸l¥ consecutive 3 years and above or
mÊT sþçN kxND xmT b§Y 1 year and above where the land

GS ; çêl XNdçn# is cultivable in irrigation;

. ZRZ„ bdNB y¸wsN çñ ;<= d) The detail to be determined by a



E  C>¦  > regulation, where gross damage
occurs over his land due to his

 ; kÆD m" ydrs XNdçn\
mismanagement;

O.  ;<=  
Dy ,& e) Where he notifies to the
 F: A Ãœwq concerned body that he has
withdrawn from his holding
XNdçn””
right.

2. v C;<= " j#€ (; A 2. Where a disappeared landholder has
>L#1M xBé y¸ñR mÊT yl¤lW LJ spouse or a minor who lives with him
µlW wYM v C
  € @A= and has no land, or where there is a
doubtful information that his
./ F>DG mr© ktgß
n^ A ‘
disappearance is due to unexpected
U A ‘ 1 ðdL t‰ qÜ_R “l¼” oR
accidental situation., the provision stated
ysfrW DNUg¤ ,7F A;. hh under sub Article 1 (b and c) of this
Article shall not be applicable.

611
gA 13 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 13

3.
n^ A ‘ U A ‘ 1 ðdL t‰ qÜ_R 3. Pursuant to provisions of sub-article 1(b
l¼ DNUg¤ãC O1 Æl;<=W lgþz¤W and c) of this Article, where the land
y«Í wYM xStÄĶ ÃLtmdblT holder disappears or the land
¥ÂcWM yg«R mÊT XNdhùn¤¬W administrator is not assigned, ascertaining
btk¬¬Y l3 ›mT wYM lxND ›mT that it was fallow for 3 consecutive years,
ÃHL _QM §Y xlmêlù ytrUg« XNdçn may temporarilly be given to those who
mÊT ll¤§cW wYM xnSt¾ mÊT §§cW do not have land or have small land
xmLµÓC bgþz¤ÃêEnT _QM §Y XNÄþWL holding up on their petition. The detailed
lþs_ YC§L”” ZRZR xfÉ{Ñ bdNB execution shall be determined by a
YwsÂL”” regulation.

4.
n^ A ‘ U A ‘ 1
# O1 4. Any person who is deprived from his
;<=   >N ¥N¾WM M
 ; land holding right pursuant to sub-article
 F 1 ;^ N A_Q ,“ 1 of this article, shall have a right to get
compensation for the permanent

F(N #
F# O1 q ¡
property he had developed on the land in
+8   ;)1_hh
accordance with the regulation to be
issued to implement this proclamation.
13.  A& 13. Land Use
1. ¥ÂcWM yg«R  AS
,#  1. Any rural land shall, as much as

G% #, A& ES gùĆ possible, have land use plan issued by
b¸mlktW xµL bkùL YwÈl¬L”” the concerned body based on study.

2. yg«R mÊT x«ÝqM XQD yW¦ tÍsSN 2. The rural land use plan shall be prepared
msrT xDRgÖ ymÊT x«ÝqMN# yxfR considering land usage, soil type, air
xYnTN# yxyR «ÆYN# yXIêT >ÍNNÂ condition, vegitation coverage, and
¥Hb‰êE xþ÷ñ¸ÃêE hùn¤¬ãCN GMT socio-economic situations based on
WS_ b¥SgÆT mzUjT xlbT”” water catchments.

3.  €  &F


F(N 3. Any land user shall be made use in
accordance with land use plan to be
 A& ES O1 XNÄþglgL
issued thereof.
;#12hh
4. Where any land is made for a given
4.  €  A  A+L E  service:
|#1+ ”-
a) Its better economic benefit
H. Z I‰)F k= FMG
provision,
./9

.
ACq ; F>: ‘E) b) The non-or least existence of
side effects on the environment,
A)$ (; ‘E) A€
./9

612
gA 14 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 14

¥. A+L
&FW5 0  C; c) The acceptability of the service by
> ./ E12 . beneficiaries shall be ascertained.
YñRb¬Lhh
5. A+C  A
‘@ tzUJè yts« 5. Where there is no land use plan prepared
 A& ES yl¤l XNdçn in writing by pertinent body, any land
 €  &F   user may use his land for house
Ku>9 EZ9 lXNSœT EC=9 # construction, farming, animal
 (; :Xnnhù 2 + § P husbandary, forestry development, or
for other related same activities.
lL5 tGƉT g
 ;5hh

6.
n^ A ‘ U A ‘ 5 # 6. Notwithstanding the provision stated
q)  € &F 
*+ under sub-article 5 of this article, any
:: +C g> A;5hh land user cannot use his land for legally
prohibited activity. The detail shall be
YY$
# ;(M%hh
determined by a regulation.
14. )  14. Irrigation Land

1. bzmÂêE ) F ¥ÂcWM  1. Any land to be cultivated by modern


† C;<= FC Z
SF> irrigation may, causing the acquisition
E >{ E#1 E ¨2¨+ g#1+ of proper share of the previous
;5hh landholder, be distributed.

2. ) 
w+w+ (M#
 A3 A# 2. Farmer or semi-pastoralist whose land is
wYM kðL xRBè xdR
M  taken by distribution shall, priory be
;  F 1  bFM paid compensation through the person to
M bkùL y¸tµ ¡ bQD¸Ã ;:,_hh whom his land is to be given for
permanent assets he cultivated on
decreased land.
3. C^E ) A&
ACq ^ 1M 3. The traditional irrigation usage shall be
C^E # %
F:=P '> /65 carried out supported by community
  tdGæ E Ÿ ;#12hh cultural rules and counseling of the
pertinent professional offices.

4. F:=P '> /65 F>wÈ*P 4. Without prejudice to the obligations to


0€W5 ,7F 1gù +J= apply the requierements to be issued by
professional offices, before any modern
E #
 .) Âc 0%E )
irrigation activity is carried out, it shall
 o‰ :Ÿ‚ xSqDä YZ
be necessary to ensure the undertaking
©; G%65 #12P # FgnÆ of the detailed design works for the dam
+ A,- vM KD mkÂwnùNÂ to be constructed, conducting of the
b+R + C= MKNÃT töFé y¸wÈW catchment works, and the non-damaging
A,%  2;
^ 1MR ; m" of the soil and stone dug during the dam
>: ./ 12G xSf§gþ construction on public.
YçÂL””

613
gA 15 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 15

5. )  |Ÿ ACq ^ 1M 5. The beneficearies shall be duty bound to

w=   E ";. % A, ¨¨ control their area not to be source of
E ">: &FW5 YHNnù :: disease and not to cause erosion while
+J= ACPhh irrigation development takes place.

6.
=P ; ymSñ msrt L¥T 6. The land holders, on whose land the
GNƬ yW¦ + MDCP irrigation infrastructure and water dam
C;<=W5 bmSñ k¸l¥W mÊT WS_ are built, shall be provided with irrigable
land substitution, and be paid
TK ï¬Â bmÊtÜ §Y ' 1
compensation priorly which it may be

+R &FW5 y¸tµ q ¡
substituted by the would be dam users
bQD¸Ã ;:,P_hh for their assets cultivated on their land.

7.
) &F ^ 1M ) 7. The society using irrigation shall be
O1  A=45% vMy duty bound to take care and guard of the
: +K 2
C
 A,- irrigation infrastructure and catchment
_NÝq½Â G
& 1+ +J= A
hh in collaboration with the government.

 ª PART THREE


Transfer and Obligations of Land
 ;<=%   èCN
% +J=W5 Holding and Use Rights

15.  ;<=    15. Transfer of Land Holding Right

1. yg«R  ;<= M  € M 1. Any person provided with rural land
;<=   :n^
=5
# holding may, as stipulated herein under,
transfer his holding right in bequeath or
xµ*ºN bWRS wYM bSõ¬ 
donation .
;5hh

2.
n^ A_Q A ‘ 17 N;ùS xNqA (4) 2. Without prejudice to provision of sub-
# E #
 .)
n^ A ‘ U Article 4 of Article 17, here of, the right
A ‘ 1 oR y¿frW mBT
n^ A_Q stated under sub-article 1 of this Article
A ‘ 6 N;ùS xNqA 4 O1  shall not be applicable on organizations

;<= MNP Q65 ,7F that are provided with holding land
A;. hh pursuant to sub article 4 of Article 6 of
this Proclamation.

614
gA 16 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 16

16.  ;<=  


 16. Transfer of Land holding right in
 Bequeath

1. bzþH xêJ msrT yg«R  C;<= 1. Any Person who is made the holder of
yçn ¥N¾WM sW ;<=M çn  the rural land in accordance with this
 
+ % KD lF"# wYM bzþhù proclamation, may transfer his holding
mtÄdR l¸fLG  € xRî xdR or using right in will to any farmer

/©   ;5hh engaged or likes to engage in
agricultural works.
2.  V |C  /4AP 2. Persons residing in town and engaged in
#… YS€ q F>{ KD EO$ small income activities to support their

: Fš MW5 XNd xRî xdR lives shall be considered farmer for the
;DBhh aim of succession.
3. Transferring in will or inheriting the
3.
n^ A ‘ U A ‘ 1 oR # holding and use right, stipulated under
;<=%   
/©  F sub-article 1 of this Article, shall not be
wYM y¥Wrsù   A >#1MWN valid where it disinherites the minor
%©­ Q (; M :(Dw mBT child of the testater or the family of
kHG WuFS (; %©­ " same from inheritance right or harms his
j#€ F…" çñ ktgß bÞG ðT y¸{ spouse. The detail shall be determinded
xYçNM”” YY$
# ;(M%hh by a regulation.

4.  €  C;<= ;<= (M 4. Any land holder may, in will, transfer
-    
/©  kxND b§Y his holding and for limited period of
lçnù MW5 g> ;5hh time his use right to more than one
persons.
5. A   C;<= ;<=%  5. Where a land holder dies without
 
: T;%0Y yät XNdçn making a will, as to the holding and use
 
+ % o‰ lF"# wYM bzþhù right of his land, the right shall be
mtÄdR l¸fLG yàcÜ J (; MB transferred to his child or family
;^ N A_Q ,“
F(N # engaged or likes to be engaged in

¸# S# : O1 ;vhh agricultural works, consecutively, in
accordance with the provisions of a
regulation to be issued to implement this
proclamation.

6. A  M T;%0Y bätbT wQT bKLlù 6. Where a man dies without making a will
and he does not have a child residing in
WS_ y¸ñRÂ
+ % o‰ F"#
the region and engaged or like to be
wYM lmtÄdR y¸fLG Q9 (; engaged in agricultural works, or where
M yl XNdçn (™‡
B WS_ he does not have family, his parents
nê¶ãC çnW
+ % o‰ F"#$ wYM who are residents of the region engaged
lmtÄdR y¸fLgù kçnù xSqDä çcW or like to be engaged in agricultural

615
gA 17 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 17

yg«R mÊT Yø¬ m«N kkFt¾W works and priory known for holding
yYø¬ m«N b¬C mçnù k¬wq T the land less than the maximum
;<=WN ymWrS mBT Yñ‰cêL”” holding area, shall have a right to
inherit the land holding.
7.
n^ A ‘ U A ‘ 6 #
7. The right of heirs provided under
(D®5  
*;( > " j#€
sub-Article 6 of this Article shall
bzþÃW qbl¤ WS_ mñ„N kq«l l
not have prohibition to stay using
2 E›,‘ C #+†
^;( the land where the alive spouse
0/
 ; E : continues to reside in that kebele
F: lW A;. hh YY$
# until he concludes another
;(M%hh marriage and where he does not do
so it remains for his lifetime.
Particulars shall be determined by
a regulation.
8. kxND b§Y yçnù (D®5 bWRS ÃgßùTN
8. Where more than one heirs share
mÊT
F:v,B
 -  E> " "P the inherited land, and where the
Z
# bù :(M A  T A€ share of each heir is less than the

=5 . E #. 
2D minimum plot of land holding
 E ©þ :v, A;5Bhh determined by a regulation, they
shall not partition the land other
than using it in common.
9.
n^ A ‘ U A ‘ 1# 5 (; 6
9. The rural land that does not gain
DNUg¤ãC O1 (Dw >8 yg«R
heir pursuant to the provisions of
 bÆì ï¬nT Y+¤ A
sub-Article 1, 5 or 6 of this Article,
A£5 ;:v,hh shall, registred as vacant land, be
distributed to the new petitioners.
17. ;<=%   
}=
17. Transfer of Holding and using

Right in Donation
1.  €  Æ;<= yYø¬M
1. Any land holder may transfer his
çn ym«qM mBtÜN bKLlù WS_
holding or using right in donation to
l¸ñR kzþH b¬C ytmlktÜTN
a person who resides in the region
QDm hùn¤¬ãC l¸ÃৠsW bSõ¬ and fulfills the preconditions
l¥St§lF YC§L”- indicated here in under:

616
gA 18 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 18

a) Where the donee is child or grand


H. tqƆ bGBR o‰ y¸tÄdR wYM child or other family member
lmtÄdR y¸fLG yKLlù nê¶ çñ engaged or likes to be engaged in
MNM xYnT mÊT yl¤lW wYM agricultural works, being the
xSqDä bÃzW mÊT xnSt¾nT resident of the region, and not
MKNÃT l¤§ mÊT Xytk‰y holding any land, or tills land by
y¸ÃRS LJ wYM yLJ LJ wYM renting from others due to his
l¤§ yb¤tsbù xÆL kçn\ previous small holding.

. tqƆ yÆlYø¬WN mÊT XÃrs wYM b) Where the donee had stayed tilling
l¤§ S‰ Xy¿‰ Sõ¬W kmkÂwnù bðT the land of the holder or working
§lùT 3 tk¬¬Y xm¬T suWN bnÉ other works and known freely cared
sþõR möytÜ y¬wq kçn”” for 3 consecutive years before the
gift is undertaken.

2.  €  C;<= ;<=   2. Any landholder may transfer permanently



F%    dGä (M -  his holding right and temporarily his
>˜ MW5
}= lþÃSt§LF ;5hh using right to deferent persons in gift.

3. T ;<=W C% F 2D (; 3. Where the land holding is a common
lL5 MW5 2D ;<=
F.
 -  holding of a husband and wife or other
}= F“% C% F (; lL5 persons, the gift shall only be applicable
2D C;<=W5 @B :' in agreement of all the husband and wife
or other common holders.
YçÂL””

4. yYø¬ mB¬cWN œY=MR Q65


 4. Organizations may, excluding holding
  =P (M - 
}= right, transfer their land using right for
¥ ;5Bhh limited period of time in donation.

5. ¥ÂcWM }= 


‘@ #1+ 5. Any gift agreement shall be in writing. An
A
hh
& #1 }= 
*+ agreement made orally shall not be
C; A;)1hh acceptable by law.

6. bIhùF ytdrg Âc }=  6. Any gift agreement made in writing shall
 bF{
 (1" §lW yÆloLÈnù be submitted to and registered in the
QRNÅF m/b¤T ¤ Y A
hh woreda branch office of the Authority.

617
gA 19 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 19

18.
   
›D; 18. Transferring Land Use Right in
 Rent
1.  €  C;<=    1. Any land holder may transfer his
 € M
›D;  ;5hh using right in rent to any person.

2. :ª V l¸bL_ -  #1 ¥ÂcWM 2. Any land rent agreement made for
 ›D; 
‘¯ #1+ more than 3 years shall be made in
A
hh writing.

3. Any land rent agreement made in


3. bAhùF ytdrg  ›D; 
writing unless it explains area of the
 v9 ›D˜ 0 9  >WN land, year of the rent, the amount and
 % ›D˜ A:v, @A= y¸gLA system of payment, shall be invalid.
µLçn bStqR ,Dw ;.%hh

4. y¸k‰yW mÊT bU‰ ytÃz kçn hùlùM 4. Where the land to be rented is a
common holding, the agreement shall
ÆlYø¬ãC µLtS¥ÑbT bStqR Wlù
be invalid, unless all holders agree
f‰> YçÂL””
upon it.

5. bIhùF ytdrg ¥ÂcWM  ›D; 5. Any land rent agreement made in
  bF{
 (1" §lW writing shall be submitted to and
yÆloLÈnù QRNÅF m/b¤T ¤ Y registered in the branch office of the
YñRb¬Lhh Authority, in woreda where the land is
found.

6. The maximum duration of rent time


6. kFt¾W y ›D; 0 25 V may be 25 years. Therefore, any
;.%”” SlçnM :25 V
; . -  agreement made for more than 25
tdRgÖ ytgß  ›D;  bþñR years shall be considered as only
bzþH xêJ m¿rT 25 V E ##1 made for 25 years land rent agreement
;Dhh pursuant to this proclamation.

7.
n^ A ‘ U A ‘ 6 # ›D; 7. The period of the limit of rent
0 Nu> B 0 |>
& E #% provided in sub-Article 6 of this
lþ¬dS y¸CLbTN XDL y¸klKL Article shall not ban its renewability
xYçNM”” after the completion of the agreement
period.

618
gA 20 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 20

8. :+ C;<=W5 2 bF#1+ ymÊT ›D; 8. The amount of rent to be paid in agreement
 F:, y›D; m«N A:D;% with private holders may be determined
:D˜ b¸ÃdRgùT  y¸wsN YçÂL”” by agreement to be made between the
lessor and the lessee.

9.
›D;  WS_ E #% :D 9. Unless it is clearly indicated in the rent
  ÃlW mçnù bGlA µLtmlkt agreement that the lessee has right to re-

 :D†  bkðLM çn bÑlù rent, he shall, partially or fully, not rent
l3¾ wgN g>:D A;5hh the land to the third party.

19. blþZ SR›T ytgß bg«R mÊT 19. Mortgage of Rural Land Use Right
ym«qM mBTN y:Ä êSTÂ xDRgÖ Obtained in Lease System
Sl¥SÃZ
1. yg«RN mÊT blþZ ytk‰y ¥N¾WM 1. Any investor who rented rural land in
Æl¦BT ylþZ zmnù {Nè l¸öYbT gþz¤ lease may secure as mortgage right to
btk‰yW mÊT §Y ÃlWN ym«qM use his land or an asset produced on it,
mBT wYM bmÊtÜ §Y Ãf‰WN ¦BT or both for effected period of the lease.
wYM hùltÜNM b:Ä êSTÂnT l¥SÃZ
YC§L””

2. &D° yWL ÝL kl¤l bStqR bzþH 2. Unless there is a contrary agreemet,


xNqA N;ùS xNqA 1 msrT
 where the land use right is mortgage
  
E" _% :>0 pursuant to sub-Article 1 of this Article,

 ;  H  A 4 the asset developed on the land shall be
E #>0 ;D”” çñM
 ; considered as it is with held together.
 H  tn_lÖ
E" _% However, where only an asset produced
y¸ÃZ bþçN
    on land is mortgage, the land use right
A 4 E #>0 A>GrWhh shall not be considered as mortgage
together with same.
3. yE" _% çñ >0N b ym«qM 3. Unless the creditor priory agrees, it may
mBT C 0R xSqDä 
 not be possible to transfer the right to
A
"u GS
'B (;
:±
F…" use the land obtained by mortgage in
@A=
›D;  #
l  rent, change by another land or change
(G (;
l @A= ;<= G the holding in any other situation that
1+ A; hh may harm the creditor fully or partially.

619
gA 21 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 21

4.
   
E" _% 4. The agreement of securing land use
>Y 
‘@ #1+ A
hh right in mortgage shall be made in
 mGlÅ ‘@M  bF{
 writing. Unless the clarification of the
(1" §lW yÆloLÈnù t«¶ A/b¤T qRï agreement is submitted to and register
µLtmzgb bStqR b3¾ wgñC §Y in branch office of the Authority where
the land is found, it shall not affect the
mÝw¸Ã çñ lþqRBÆcW xYCLM””
right of third parties.

5. bzþH xêJ msrT bmÊT ym«qM mBT 5. In accordance with this proclamation,
wYM bmÊtÜ §Y yl¥ ¦BT bXÄ êSTÂnT the right to use land or the duration to
lþÃZ y¸CLbT gþz¤ k25 ›mT lþbL_ mortgage the resource developed on the
xYCLM”” land shall not exeed 25 years.

20.  &F +J=W5 20. Obligations of the land user

1.  €  &F bzþH xêJ 1. Any land user shall, pursuant to this
m¿rT kzþH b¬C ytmlktÜT GÁ¬ãC proclamation, have obligations indicated
Yñ„b¬L”- hereinunder:

H.
;<=W SR ÃlWN (;
›D; a) To protect the land under his
holding or land obtained in rent
M   :C: %
and conserve the surrounding;
ACq 
S\

.
 ACq ©U5 :% b) To plant trees around his land
and properly protect them to
btgbþW hùn¤¬  :C ¤ T#+9
grow;
¼. ymÊT tÄÍTn¬cW k30 bmè c) To follow the land holding
b¬C yçnù mÊèCN btmlkt system that decreases soil
yxfR KlTN y¸qNSÂ W¦ erosion and collect water
y¸sbSB SLTN ytktl ymÊT concerning the lands under 30
xÃÃZN ymktL”” per cent slope;

m. ymÊT tÄÍTn¬cW k31 bmè d) To undertake trench terracing


XSk 60 bmè yçnù mÊèCN and favorable soil conservation
lxm¬êE sBlÖC L¥T l¥êL activities to use the land forms
YÒL zND «r’¤²¥ XRkN wYM which are 31 to 60 per cent slope
l¤lÖC tS¥¸ yxfR _bÝ for perennial plants.
s‰ãCN y¥kÂwN\

¿. q C. AD1 œbþÃ e) To take care of water sources not


 ²5 E ";#a G & to go dry due to improper
farming;
1+\

620
gA 22 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 22

r. wsÂcW ytkll mÊèCN DNbR f) Not to violate delineations of


ÃlmUÍT tlYtW y¸¬wqÜ mNgìCN lands and close roads thereto.
ÃlmZUT\

s. 
 A& XQD O1 g) To use land based on land use
E  A+C C A
‘@ plan when asked by pertinent
|S +CDE 1+\ body in writing to use it same;

¹.
 ACq F§ ‚ E MT% h) To exercise proper care for wild
AE_ E ";…‚ tgbþWN G & 1+\ lives and birds found around his
holding;

q.  E  (; ST KD i) To cooperate with pertinent body


E ŸbT A+C C A |S when asked for measuring or
lzþhù C
\ undertaking surveying on his
land;

b.  C;<= :. yC;<= 12ƒ j) To take and hold a certificate


# 
FMG
 -  YHNnù N% where he is a land holder and
>Y9 land holding certificate is issued;

t.  ;<=  
F>N
 -  k) To return back to the pertinent
M ;<= 12ƒ #  A+C body. The land holding
 A ”” certificate, when he is deprived
of holding.
2. b !  b" A$%&  2. Any land user shall have an obligation
'() *
+ ,-  ," to plough his land far from river or gully
A . '/0 12 A3 where his land is near to a bank of a
river or gully.
3. '()   *
+ yçn yGL Æl¦BT 3. Any Private investor or organization,
wYM 5 6 78 A9: U0 A9: 1 besides obligations provided under sub-
,*"=> 12? *@'A 3*B9"3 Article 1 of this Article, shall sumbit
 A
+9 C ADRE '0F"DG and cause approval of land use plan, and
*B9") C H/ mÊtÜN ID  use the land in accordance with the
'J 12 A3 9 ) A
+9 approved plan. The plan to be submitted
CM 8K/*Lbù M= A$%&) shall consider the health of the society,
"8=G   3=
D  )0I the security of the surrounding and the
0% N O 2 fertilty of land.

621
gA 23 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 23

4. 
 :C: % ACq

S rgD 4. The authority shall, as much as its extent,
AA>nT ÃlW KD F>:%/  give motivating prize for the land holders and
C;<=W5% &FW5 CKN/ AS' users who perform exemplary activities in

,#  
1= w ;MNhh land conservation and environmental
protection.

21. +J= xlmf{M SlF>: 21. Effects of Non-Performance of


³± Obligation
1.
n^ A_Q A ‘ 20 # €  1. Any land holder who failed to respect any
+J= (; ;^ N A_Q ,“ obligation provided under Article 20 of

F(N # # TT; +J= this Proclamation or similar provisions of
>:
1  C;<= & ‘@ a regulation to be issued to execute this
 ¢>
S# : ;M_hh Proclamation, shall be given oral and
written notice respectively.

2.
M  ¢> O1 ^N 2. Where the land holder could not correct
his mistakes in accordance with the
lþÃRM ÃLÒl XNdçn :n^
=5
#
notice, administrative measures may be
O1 xStÄd‰êE RM© g(MD
 taken as provided herein under:
;5h-

H.
Dy    C :C:R a) Where his land is degraded due to
 >
 ; m" :#1M his weakness, not to conserve it,
     :C: by a decision to be passed to
+J= FC l¤§ M (M -  transfer his right to use land in
rent temporarily for a person who

›D; E MG y¸t§lF Wœn¤\
undertaks an obligation ;

b) Where the offense is committed


l. :n^
; ytmlktW XRM© ,7F again after the measure indicated
:.n
´ Gv
TT; @A= herein above is executed, a
:#gm
    measure from suspending him
(M -  : jMé ¡ :L from using right for a limited time
 E S XSkmgdD F# up to expropriating from his land
XRM©”” paying him compensation.

3.  € (  &F  3. Where any communal land user refuses to
 :C: :* 1MR 2 AC
  cooperate with the society to conserve
HG Æl¥KB„ MKNÃT XNdQdM tktlù land, he shall,respectively, be given oral
yÝL wYM yAhùF ¥S«NqqEÃ XNÄþs«W or written notice for his refusal.
wYM XNÄþdRsW YdrUL””

622
gA 24 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 24

4.
n^ A ‘ U A ‘ 3 oR # 4. Where the offense committed is
¥S«NqqEÃ kts«W
´ Gv
TT; similarly repeated after the notice
@A= :# (  E ";bT provided under sub-Article 3 of this
(M -  : jMé 0=
( Article, he may be penalized from
 E ";bT E::: F# suspending to use the land temporarily
SN g(M
 ;5hh to banning from using the communal
land totally.

5.
n^ A_Q A ‘ 20 #m lL5 5. A land user who did not respect other
+J=W5 >:
1  &F bzþhù obligations provided under Article 20 of
xNqA N;ùS xNqA 3 XÂ 4 oR this Proclamation , shall be made to pay
ktmlktÜT RM©ãC
Xu #1M compensation for the damage pursuant
m"
¥ p *+ O1 ¡ to civil code in addition to measures
indicated under sub-Article 3 and 4 of
E : g(M
 ;5hh
this Article.

6.
n^ A ‘ :n^
; #m ³±65 6. Responsibilities provided in this Article
shall, upon failure to carry out
+J=P C(š   ÆlYø¬
obligations, be applicable on rural land
wYM t«Ý¸ bçnù  +K=E m/b¤èC
holder or user government offices, non-
wYM mNGS¬êE ÃLçnù DRJèC y ¦ government organizations, civic
¥Hb‰T ;) tÌ¥T ; societies and religious institutions, as it
XNÄGÆBn¬cW ,7F ;.%lùhh may be appropriate.

 AD PART FOUR


 9 Y % Measuring, Registering and Holding
;<= 12ƒ #  Certificate of Land

22.   22. Measuring Land


1. Any Rural Land given to users in
1. &FW5
;<=nT M# bxND holding, held for common usage by the
xµÆbþ ¥HbrsB x¥µŸnT b( community of an area, or forestry
F>nT >0 wYM # L¥T development, or conserved for any other
(; llÖC m¿L tGƉT : similar activities shall be measured and
yT¾WM yg«R  bÆH§êE mNgD the map get prepared by the Authority in
wYM bzmÂêE mœ¶Ã bÆloLÈnù traditional way or modern tool. Because
x¥µŸnT  6 = ;02Q=hh bzþHM of this, a special system of numerating
œbþà E> " ‚ 
+‘ 1" shall be designed and implemented to
F>5  ˜ aG AMNG clearly understand each land. The sign
KV tqRÛ bS‰ §Y YW§Lhh  that indicates the boundary shall,also, be

 F>T;  
tÜ ; made on the land.
;#1Uhh

623
gA 25 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 25

2. ¥ÂcWM 
F
 - 
  2. When any land is measured the
 F  A_T{ C;<=W5 neighboring land holders or users shall,
(; &FW5 bSF‰W E §% as much as possible, be called to attend

DP
 E (S/ Gu therein and decide upon their boundary
in agreement. The survey of the land
;#1+P_hh tÜ ST FŸ#
may be conducted by using the plots of
C;<=W5 TW5
Z holders as a starting point.

 ;.%hh

3.
 A %

$ A: rgD 3. The land holder who complains
Qʬ yts¥W C;<= S M8
 regarding the land measurement and
 >  YHNN xêJ tkTlÖ delineation, he may submit petition to
b¸wÈW dNB b¸wsN ygþz¤ gdB WS_ the concerned body explaining his
m"˜ E #% E =; l¸mlktW reasons of complaint by the time limit to
be decided by a regulation to be issued
xµL A= S1 ;5hh
following this proclamation to make the
case to be seen again.
4.  :
´
˜ ˜  > 4. Where, for different reasons, the area of
/ :( E #%  6 A = the land is changed after it has been
;02Q=hh measured, it shall be measured again
and a new map get prepared thereof.

5. ,& >P + ST Q65 5. Private survey organizations having a



 ST KD E Tµ lþdrG license may be made participate in land
YC§Lhh survey activity.

23.  YC% y1Š A>>Y 23. Registration and Data Maintaining
1. bzþH xêJ msrT
CKN/  1. Any land measured by the Authority
¥ÂcWM 
g«R  Ybþ> shall, pursuant to this proclamation,
Y WS_ ;0Chh registered in rural land registration
book.
2.
n^ A ‘ U A ‘ 1 oR ysfrWN
2. To implement the provision indicated
DNUg¤ tfɸ 1+ ymÊT MZgÆW
and sub-Article 1 of this Article, the
 C;<= Ñlù SM9 Yø¬W
land registration shall be carried out
ytgßbTN hùn¤¬#  A_T®C# including the information explaining the
ylMntÜN dr©#  F
 full name of the land holder, the
A+L% ÆlYø¬W >B
 +J=W5 conditoins of holding acquired,
F‘ mr© xµè mµÿD YñRb¬L”” boundaries of the land, the fertility
ZRZ„ bdNB YwsÂL”” standard, the service of the land and the
obligations of the land holder. The detail
shall be determined by a regulation.

624
gA 26 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 26

3. Those people who can explain that they


3.
 ;   (; GS E "P
have a right or interest over the land,
1" F5B MW5 @B A+C  may, submitting question to the
A G>
S1 |,P YHNnù concerned body, see the book upon
mZgB  ;5Bhh permission.

4. :tÜ 2 >>0 ¥ÂcWM  % 4. Unless any activity concerned with the


+J= F: +C mÊtÜ b¸gŸbT right and obligations related to land is
wrÄ ÆlW yÆloLÈnù QRNÅF m/b¤T submitted and registered in woreda
qRï µLtmzgb bStqR
ª€ ()5 branch office of the Authority, it may
; &(F> .) g A;5hh not be an objection to the third parties.

5. Registration carried out based on false


5. b¦st¾ 1Š ; K6 Ÿ#
information shall not have legal effect.
YC *2E Œ xYñrWMhh
6. The land registration book shall be
6.  Yq> YB bhùlT SQ prepared in two copies and kept on the
O6 YYDP
#
F(M A hands of the bodies whose details shall
EQ ;Nhh YR &> be determined by regulation. The
CKN/ ;hh summary of the book shall be sent to the
authority.
7.
Y2q ^  >
 € 7. Where a damage occurs on any person
M ; m" ydrs XNdçn SHttÜ due to the fault of the registrar,the body
F:  +K A bFT¼B¼¤R of the government which is attributed
`§ðnT >¢ ;.%hh with the fault shall be accountable to the
civil liability.

8. bzþH xNqA N;ùS xNqA 7 DNUg¤ 8. Where the concerned government body
tfɸnT MKNÃT y¸mlktW approaches up to paying compensation
ymNGST xµL bSHttÜ ltgÖÄW wgN to the victim due to the fault upon the
µœ XSkmKfL ydrs XNdçn YHNnù implementation of provision of sub-
XNÄþmLSlT SHttÜN y¿‰WN mZUbþ Article 7 of this Article, it shall have the
¿‰t¾ bt‰W ym«yQ mBT YñrêL”” right to claim from the registration
çñM mZUbþW b`§ðnT y¸«yqW worker who committed the fault to
SHttÜN y¿‰W çn BlÖ wYM bcLtŸnT reimburse the payment.However, the
yçn XNdçn nW”” registrar will be liable when he commits
the fault intentionally or negligently.

9. b(1"ãC y¸gßù yÆloLÈnù QRNÅF 9. The branch offices of the authority in


m/b¤èC 
l  A"#% the woredas shall have a responsibility
A& ‰F¶W5  YC to give the necessary support to the

A+CR E >œ‚ A,- E© Kebele Land Administration and use
1+ ³± ACPhh committees to properly carry out the
land registration.

625
gA 27 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 27

24.  ;<= 12ƒ #  24. Land Holding Certificate

1. yg«R 
;<= M ¥N¾WM 1. Any person, granted rural land shall be
M  YRY 0

 ;<= given the land holding certificate in


12ƒ # 
' 02Q6% U6+Dû which the details of the land is
GU
 bÆloLÈnù ;M_hh ;<= registered by the Authority prepared by
12ƒ # R C;<=
*+ 
 his name and his photograph fixed
thereon. The holding certification is a
  1Š hh
legal certificate of the holder.
2.  C% F 2D ;<= :. ;<= 2. Where the land is a holding of a
12ƒ # $ F02ž
@  husband and a wife in common, the
;.%hh holding certificate shall be prepared by
the name of both spouses .
3.  ;<= 12ƒ # $
A ‚  3. Where marriage is concluded after the
02Q6 :M
´ 2 :,“ certificate is given in the name of a
2qW‡  2D ;<= 1+ spouse, they may agree to make the
g' ;5BhhC% F + 
1 land common holding. Where the

 2D
F>#m
 -  spouses make the land that was
;<= 12ƒ # $ F=#M individual holding to common holding,
>  >
7 ;.%hh the holding certificate may be renewed
freely, without any payment.
4. *+P :QR '0/S $9/ 0*9 4. The person who is granted the land
T2 '/U "K* 0V *L
) holding certificate in his name shall,
L)  WX %3T2 XNdçn unless a contradictory written document
Yö«‰L”” is submitted, be considered legal holder
of the land.
5. ymÊT Yø¬ ¥rUgÅ dBtR 5. The land holding certificate shall
yÆlYø¬WN bÞG ytdnggù ê ê indicate the main provisions of right and
mBèC GÁ¬ãC ¥mLkT xlbT”” obligations of the land holder. The detail
ZRZ„ bdNB YwsÂL”” shall be determined by a regulation.

6.
*+ :t(M A  T ZQt¾  6. The land which is less than the

=5 . 
;<= ¥rUgÅ dBtR minimum limit of holding shall not be
registered alone in the book of land
WS_ lBÒ xYmzgBM”” çñM yzþH
holding certificate. However,
xYnT mÊèCN btmlkt yYø¬
concerning such lands the preparation
¥rUgÅ snD tzUJè y¸s_bT hùn¤¬
and provision of land holding certificate
wdðT bdNB YwsÂL””
shall be determined by a regulation in
the future.

626
gA 28 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 28

7. >
¢Â ÞUêE  > bzþH xêJ m¿rT 7. Where any person is found using rural
tf§gþWN ;<= 12ƒ #  T>(N land without taking the necessary rural

g«R  | 8 ¥N¾WM land holding certificate without
C;<= k¥S«NqqEÃ jMé  sufficient and legal reason, a measure
XSk¥SlqQ lmDrS y¸CL RM© starting from notice to displacing from
YwsDb¬L”” YY$
# ;(M%hh land shall be taken. The detail shall be
determined by a regulation.
 A
³± CP A PART FIVE
The Responsible Bodies
25. Sl˜ ˜ Ku> 65 ³±T 25. Responsibility of Various Offices
1. CKNnù A+C >P A 1. The Authority shall have responsibility

C
% A,- '> 2 to implement this proclamation by

 YHNN A_J ,“ ³± coordinating the pertinent bodies and
A
hh providing professional support.

2. b B WS_ y¸gßù ymNGoT Ku> 2. Government offices and private


65 X yGL t̥T : A& institutions found in the region shall
(; AC
S 2 + § >N have responsibility to implement
¥ÂcWNM KD
F>:%/
 (; obligations stated in this proclamation
when they carry out any activity that has
 >˜ +C‰T
F'
 - 
a relation to land use or conservation or

n^ A_Q ysf„TN +J=W5 ,“ when they use the land for different
³± ACPhh activities.

3. (1"Â yqbl¤ A"#   65 3. The Woreda and Kebele Administration


DNb‰cW bGLA XNÄþµlL b¥DrG Councils shall have responsibility to
yxê°N tfɸnT ymdgF `§ðnT support the implementation of the
xlÆcW”” proclamation causing the clear
delineation of their boundaries.

26. SlÆloLÈnù ywrÄ t«¶ A/b¤T `§ðnT 26. The Responsibility of the Woreda
Accountable Office of the
Authority.
bwrÄ dr© ytÌÌm yÆloLÈnù t«¶ A/b¤T The accountable Office of the Authority
YHNN xêJ b¥Sf{M rgD y¸ktlùT tGÆRÂ established at Woreda level, shall have the
`§ðnèC Yñ„¬L”- following duty and responsibilities in regard to
implementing this proclamation.

1. bÆloL«nù ¥Ì̸à xêJ qÜ_R 1. Establishes land Administration and use


47/1992 ›.M. xNqA 8 N;ùS xNqA 4 committees through public election in
Kebeles and sub-kebeles pursuant to

627
gA 29 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 29

DNUg¤ m¿rT bqbl¤ãC bN;ùS qbl¤ãC provision of sub-Article 4 of Article 8 of


ymÊT xStÄdR x«ÝqM ÷¸t½ãCN the proclamation No.47/2000 that
bÞZB MRÅ ÃÌqÜ¥L”” s¤èC bnzþhù establishes the Authority. It ensures the
÷¸t½ãC xÆLnT btÒl m«N kwNìC election of women to these committees
UR btmÈ«n qÜ_R mmrÈcWN ÃrUGÈL\ membership be balanced to that of men.

2. bqbl¤Â bN;ùS qbl¤ dr© ytÌÌÑ ymÊT 2. Follows the land Administration and
xStÄdR x«ÝqM ÷¸t½ãCN Yk¬t§L# Use Committees established at kebele
 A"#$ tGÆR xê°
F; and sub-kebele level; controls the
O1 EŸ# ./ ;:=\ undertaking of the activity of the Land
Administration is being implemented as
per the Proclamation.

3.
n^ A ‘ U A ‘ 1
# O1 3. Gives appropriate training to the
1š ‰F¶ AC +C% ³±=P committee members elected pursuant to
xSmLKè tgbþWN K% ;MN\ the provision of sub-Article 1 of this
Article concerning their duty and
responsibilities.
4.  A"#N% A& F:
4. Properly handles and keeps data
1ŠW5
A+CR ;;©\ Y«BÝL”” concerning the land administration and
use.

27. Sl
l  A"#% A& 27. Kebele Land Administration and
‰F¶ Use Committee
1. bqbl¤ dr© ytÌÌm ymÊT xStÄdRÂ 1. The Land Administration and Use
x«ÝqM ÷¸t½ bqbl¤W WS_ ÆloLÈnù Committee established at kebele level
k¸sYmW wYM k¸mDbW ÆlÑÃ UR shall, in cooperation with the professional
bmtÆbR YHNN xêJ b¥Sf{M rgD assigned by the Authority in the kebele,
y¸ktlùT tGÆR `§ðnèC Yñ„¬L”- have the following duty and
responsibilities in regard to the
implementation of this Proclamation.

h. b
l WS_ y¸gßWN  a) Administers the land found in the
>"DL#  A&
^Y kebele; cause the decision of land use
TU% bwrÄW yÆloLÈnù QRNÅF through participation of public and
m/b¤T   E (M >#2hh cooperation of the woreda branch
office of the Authority;

l. F   G>  L b) Facilitates conditions for land



*Y TU Xy¬gz S# : distribution by arranging order having

>Y Xd§W y¸µÿDbTN @A= received questions of land submitted
> \ to it and being helped by the public
participation;

628
gA 30 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 30

¼. kÆloLÈnù b¸s_ mm¶Ã 


l c) Registers and keeps the land holders
 C;<=W5% ;<= 12ƒ of the kebele and other persons given
#  MNP l¤lÖC sãC Y+¤ land holding certificate according to a
;;©\ directive to be given by the Authority;

m. ¥ÂcWM  9 ;<= d) Ensures any decision that suspends or


12ƒ #  AMNG9 A  ¤= deprives the right to hold or use land
 # K1= _ tGÆR9 ( is supported by the participation of the
 + F> :v, kebeble people, unless it is for any
land distribution, holding certificate
A   A+L y(G o‰
provision, villagization, distribution of
XNÄþhùM lHZB xgLGlÖT µLçn bStqR
communal land for private use,
 ;<=N (;   
change of the service of land, as well
F>+ (; F>TN ¥ÂcWM Wœn¤ as public use.


l *Y tœTæ #, ./
>12+Nhh

2. yN;ùS qbl¤ ymÊT xStÄdRÂ x«ÝqM 2. The duty and responsibility of the sub-
÷¸t½ãC tGÆR `§ðnT bdNB YwsÂL”” kebele land administration and use
committees shall be determined by a
regulation.

  PART SIX


˜ ˜  2·W5 Miscellaneous Provisions
28.  *Y A+L S 28. Expropriating Land for Public Use
1. ÆloLÈnù yg«RN  *Y 1. The Authority may expropriate rural
A+L _ : € C;<= land from any holder or user for the
(; &F q ¡
SF> public service by paying proper

 , S ;5hh compensation in advance.

2. lÞZB xgLGlÖT l¥êL YÒL zND 2. Where the land expropriation activity is
yg«R mÊT XNÄþlqQ bÆloLÈnù directly related with the development of
ywrÄ Q/m/b¤T kmwsnù bðT mÊtÜ the surrounding society, the case shall
y¸lqQbT tGÆR kxµÆbþW ÞBrtsB be submitted to the kebele people for
L¥T UR bq_¬ ytö‰ß sþçN gùĆ discussion and get majority vote,
lqbl¤W ÞZB WYYT qRï yBzù¦nùN therein, before it is decided by the
DUF ¥GßT xlbT”” Woreda branch office of the Authority
to expropriate land for public service.
3. ¥ÂcWM ywrÄ xStÄdR bzþH xNqA 3. Where any Woreda Administration
N;ùS xNqA 1 msrT yg«R mÊT decides on the rural land to be
XNÄþlqQ sþwsN kÆloLÈnù y¸ÃgßWN expropriated pursuant to sub-Article 1 of

629
gA 31 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 31

mr© msrT b¥DrG mÊtÜ this Article, it shall, based on the


y¸lqQbTN gþz¤Â y¸kflWN yµœ infromation from the Authority, notify it
m«N gLÛ lmÊtÜ ÆlYø¬ wYM in writing to the land holder or user
t«Ý¸ bAhùF ¥œwQ xlbT”” bµœW stating the time of expropriation and the
m«N QR ytsß wgN gùĆN lÆloLÈnù amount of compensation to be paid. The
y¥QrBÂ y¥SmRmR mBT YñrêL”” party who is aggrieved on the amount of
the compensation shall have a right to
submit his petition to the Authority and
get investigated thereof.
4. lÞZB xgLGlÖT l¸lqQ yg«R mÊT 4. The formula of compensation to be paid
y¸kflW yµœ m«N qmR bdNB to the rural land to be expropriated for
YwsÂL”” public service shall be determined by a
regulation.

5. yµœW kÍY mNGST# yGL DRJT# 5. Even though, the compensation payer is
ÞBrtsB wYM l¤§ xµL bþçNM yµœW government, private organization,
m«N ¥Sà qmR xND xYnT YçÂL”” community or other body, the
culculating formula for compensation
shall be the same.
29. A+CC65 F,
 @A=%
29. Conditions of Resolving Dispute
C^E # ¤5 ,7F and Application of Customary
Rules.
 € M A= wd mdb¾ / Without prejudice to the right of any person
S1   E #
 .)h- to submit pleading to a regular court:

1. : ;<= (; k   2 1. Any civil dispute that may arise in

>>0 FT Âc ¥ p nK connection to land holding or using
A+CC QD¸Ã
w+% ¬Yè right shall priorly be seen and resolved
in arbitration;

ES E ,= G1 #1+ A
9

2. w+lW5 AD1G% Ea  2. The selection of aribitrators and the


AŸ yyxµÆbþWN ÆH§êE SR›T m¿rT process of the resolution agreement may
xDRgÖ bÆlgùÄ×C SMMnT y¸f{M be excecuted by the agreement of the
parties based on the customary
YçÂL””
procedures of each surrounding.
30. ¨2u>  2· 30. Transitory Provision
;^ A_Q :N
± kmÊT Yø¬Â Rights and Obligaions established in other
km«qM mBT UR tÃYzW bl¤lÖC laws in connection to the right of land holding
ÞgÖC ytÌÌÑ mBèC GÁ¬ãC YHNN and using, before this proclmation is issued,
A_Q E&1/ 1 ,7F=P their application shall continue unless they
;Ghh contravene with this Proclamation.

630
gA 32 yx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE mNGST ZKr ÞG Uz¤È qÜ_R ∏⇐ GNïT ⇓∏ ⇒⇑⇐ ›/M Amhara National Regional State Zikre Hig-No.18 May 29, 2006 page 32

31. C
 +J= ywNjL `§ðnT 31. Collaboration Obligation and
Criminal Responsibility
1. '() L) 8N AJ6 3'0BF 1. Any person shall have obligation to
, 3,2Y) A$   *% cooperate with concerned bodies to
12 A3 implement this Proclamation.

2. 8N AJ6 ZL wYM xfÉ{ÑN 2. Any Person who violated or hindered
ÃsÂkl A%K %3) [ W the execution of this proclamation shall
btdnggW m¿rT *
\ NG be accountable in accordance with
provisions of criminal law.

32. Z$% ,7F ;)DP *…5 32. Repealed and Inapplicable Laws
1. AD pDE    1. The Amhara National Regional Rural
A"#% A& (M€ A_Q aG Land Administration and Usage
46/1992 ›.M t>é
n^ A_Q Determination Proclamation No.
46/2000 is repealed and replaced by this
 ¸hh
Proclamation.
2. ;^ N A_Q F&1 ¥ÂcWM *+# 2. Any Law, regulation, directive or
dNB# mm¶Ã (; "E AOD customary practice, inconsistent with

n^ A_Q ¨,/ m"¹5
: this Proclamation shall be inapplicable
,7F A;)1hh on matters provided in this
Proclamation.
33. #  mm¶Ã N KN 33. Power to issue Regulation and
Direcitve
1. y lù "    ;^ N A_Q 1. The Regional Administrative Council
,“ y¸ÃSfLgùTN dNïC lþÃwÈ may issue regulations necessary for the
YC§L”” implementation of this Proclamation.

2. ÆloLÈnù YHNN xêJÂ bxê° m¿rT 2. The Authority may issue directives to
y¸w«ùTN dNïC l¥Sf{M y¸rÇ execute this Proclamation and
mm¶ÃãCN lþÃwÈ YC§L”” regulations to be issued pursuant to this
Proclamation.
34. A_– F“%
 -  34. Effective Date
;^ A_Q bKLlù mNGST Y 1 *+ 2 N This Proclamation shall come to force as of its
=† :(N
  ž4 “% ;.%hh publication on the Zikre-Hig Gazzette of the
Regional State.
ÆHRÄR
GNïT 21 qN 1998 ›.M. Done at Bahir Dar,
This 29th day of May 2006
xÃl¤W gÖbz¤ Ayalew Gobezie
yx¥‰ B¼¤‰êE KLL President of the Amhara National
PÊzþÄNT Region

631
ገፅ-1- ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር -14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page -1

12ኛ አመት ቁጥር 14 ባህር ዲር ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም


Bahir Dar 11th, May 2007
12th Year No 14

በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፑብሉክ


የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት ምክር ቤት
ዝክረ-ሕግ
ZIKRE-HIG

OF THE COUNCIL OF THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE


IN THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
የአንደ ዋጋ በአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ ISSUED UNDER THE
ብር መንግስት ምክር ቤት AUSPICES OF THE COUNCIL የፖ.ሣ.ቁ
8.99 ጠባቂነት የወጣ OF THE AMHARA NATIONAL 312
Price REGIONAL STATE P.o. Box

ማውጫ CONTENTS
ዯንብ ቁጥር 51/1999 ዓ.ም Regulation No.51/2007
በአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግሥት የገጠር መሬት The Amhara National Regional State Rural Land
አስተዲዯርና አጠቃቀም ስርዓት ማስፇፀሚያ ክሌሌ Administration and Use System Implementation,
መስተዲዴር ም/ቤት ዯንብ Council of Regional Government Regulation.

ዯንብ ቁጥር 51/1999 ዓ.ም REGULATION NO.51/2007


በአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግሥት የገጠር መሬት A COUNCIL OF REGIOANL GOVERNMENT
አስተዲዯርና አጠቃቀም ስርዓትን ሇማስፇፀም የወጣ REGULATION ISSUED TO PROVIDE FOR THE
ክሌሌ መስተዲዴር ም/ቤት ዯንብ IMPLEMENTATION OF THE RURLA LAND
ADMINISTRATION AND USE SYSTEM IN THE
AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE

በብሔራዊ ክሌለ ውስጥ ተፇፃሚነት የሚኖረው WHEREAS, the Rural Land Administration and use

632
ገፅ - 2 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 2

የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም መወሰኛ Determination Proclamation to be applicable


አዋጅ ተሻሽል የወጣና በሥራ ሊይ እንዱውሌ throughout the Regional State has been Revised and
የተዯረገ በመሆኑ፣ issued to produce an effect.

በክሌለ ውስጥ የገጠርን መሬት በይዞታ ሇማግኘትና WHEREAS, The contribution of the land
ሇመጠቀም የተፇቀዯሊቸውን አካሊት መብትና ግዳታ administration system shall, by unequivocally and
በማያሻማ ሁኔታ በዝርዝር ህግ በመዯንገግ የመሬት specifically stipulating the rights and obligations of
አስተዲዯር ስርአቱ ፌትሀዊነትን ተከትል those bodies authorized to acquire and use Rural
በሚረጋገጠው የገጠር ሌማትና ዕዴገት አንፃር land-holdings in the regional state, have an
የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከዴህነት ሇመውጣት irreplaceable part in the effort undertaken to be
በሚዯረገው ጥረት የማይተካ ዴርሻ ያሇው በመሆኑ፣ exonerated from poverty, within the ambit of the Rural
development and prosperity to be realized in a fair
course thereof;
የገጠር መሬት አስተዲዯር ስርአቱ በተሇይ የሴቶችን፣ WHEREAS, the action to get the rural land
የአቅመ ዯካሞችንና የወሊጅ አሌባ ህፃናትን ሌዩ administration system built upon the full participation
ጥቅም ባገናዘበ መንገዴ በባሇይዞታዎች ሙለ of the land-holders themselves with a special emphasis
ተሣትፍ እንዱገነባ ማዴረጉ ሇተሳሇጠ ሌማት የሊቀ as to the peculiar benefits of women, incapables and
ጠቀሜታ እንዯሚኖረው በመታመኑ፤ orphans is believed to further facilitate the pace of the
speedy development,
የመሬቱ ሇምነትና የአካባቢው ዯህንነት እንዱጠበቅና WHEREAS, it has been necessary to put in place a
የመሬት አስተዲዯሩ ቀጣይነት ይኖረው ዘንዴ በሰፉ working system with a transparent and responsible
የህዝብ ተሣትፍ እንዱታገዝ በማዴረግ የመሬት
land administration and use so as to ensure the
አስተዲዯሩና አጠቃቀሙ ግሌፅነትን የተሊበሰና
maintenance of land fertility and thereby protection of
ተጠያቂነትን የሚያስከትሌ አሠራር መዘርጋት
አስፇሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ the environment along with the sustainability of the
land Administration itself, having enjoyed the overall
support of the general public;
በመሬት ይዞታ ሊይ የሚፇጠረው የባሇቤትነት ስሜት WHEREAS, it has been found appropriate to create
ባሇይዞታዎች በክሌለ ውስጥጉሌበታቸውን፣ favorable conditions which might enable land holders
ሀብታቸውንና የፇጠራ ችልታቸውን በማቀናጀት
to materilize sustainable development and investment
ቀጣይነት ያሇው ሌማትና የኢንቨስትመንት እዴገት
promotion in the regional state by integrating their
በክሌለ ሇማረጋገጥ የሚያስችሊቸውን ምቹ ሁኔታ
መፌጠር ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ፤ labor, wealth and creative abilities following the
ownership mentality to be produced as the result of the

633
ገፅ - 3 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 3

land holding;
የአማራ ክሌሌ መስተዲዴር ም/ቤት በተሻሻሇው NOW, THEREFORE, the council of the Amhara
የብሔራዊ ክሌለ ህገ-መንግሥት አንቀጽ 58 ንዑስ Regional Government, in accordance with the powers
አንቀጽ 7 እና በገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም vested in it under the provisions of Art.58 sub-art.7 of
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 133/1998 ዓ/ም the revised Regional constitution and Art. 33 sub-art.1
/እንዯተሻሻሇ/ አንቀጽ 33 ንዑስ አንቀጽ 1 of the revised Rural Land Administration and use
ዴንጋጌዎች ሥር በተሰጠው ሥሌጣን መሠረት Determination Proclamation No. 133/2006, hereby
ይህንን ዯንብ አውጥቷሌ። issues this regulation.

ክፌሌ አንዴ PART ONE


ጠቅሊሊ General
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ ዯንብ ” የገጠር መሬት አስተዲዯርና This regulation may be cited as “The Rural Land
አጠቃቀም ስርዓት ማስፇፀሚያ ክሌሌ Administration and Use System Implementation,
መስተዲዴር ም/ቤት ዯንብ ቁጥር 51/1999 Council of Regional Government Regulation No.
ዓ/ም” ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ። 51/2007.”

2. ትርጓሜ 2. Definitions
1. በዚህ ዯንብ ውስጥ ጥቅም ሊይ የዋለትና “አርሶ 1. Such terms and phrases used in this regulation as
አዯር“፣ “ባሇስሌጣን“፣ “ሌጅ“ “ተጧሪ“፣ “Farmer”, “Authority”, “Child”, “pensioner”,
“የወሌ ይዞታ“፣ “የቤተሰብ አባሌ“፣ “common Holding”, “Family member”, “State
“የመንግሥት ይዞታ“፣ “የይዞታ መብት“፣ Holding”, “Kebele resident”, “Land use plan”,
“የግሌ ይዞታ“፣ “የጋራ ይዞታ“፣ “የቀበላ “Land user”, “Person”, “Public service”, “Rural
ነዋሪ“፣ “የመሬት አጠቃቀም ዕቅዴ“ “የመሬት Land Administration”, “Rural land”, “Rent”,
ተጠቃሚ“ “ሰው“ “የህዝብ አገሌግልት“ “use Right”, “Expropriation from land holding”
“የገጠር መሬት አስተዲዯር“፣ “የገጠር and “Land Holder” shall have the definitions
መሬት“፣ “ኪራይ“ “የመጠቀም መብት“ given to them under art.2 of the Revised
“መሬት ማስሇቀቅ“ እና “የመሬት ባሇይዞታ“
Regional State Rural Land Administration and
የተሰኙት ቃሊትና ሀረጏች በተሻሻሇው የክሌለ
use determination proclamation No, 133/2006.
የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 133/1998 ዓ/ም
አንቀጽ 2 ሥር የተሰጣቸው ትርጉም

634
ገፅ - 4 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 4

ይኖራቸዋሌ።
2. የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው 2. Unless the context otherwise requires;
ካሌሆነ በስተቀር ፡-
ሀ/ “ባሇሀብት” ማሇት የኢንቨስትመንት ፇቃዴ A. “Investor” shall mean any person who has
አውጥቶ ግብርናውን ከኢንደስትሪው ጋር obtained an investment license and thereby
በማስተሳሰር ዘርፈን ወዯ ሊቀ ዯረጃ engages in an activity of economic
የሚያሸጋግር እቅዴ በመንዯፌ መዋዕሇ significance through channeling his financial
ንዋዩን በገጠር መሬት ሊይ እያፇሰሰ wealth on to the rural land and helping
ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ባሇው ስራ ሊይ generate hard currency, having to that effect
የተሰማራ እና የውጭ ምንዛሬን የሚያስገኝ formulated a plan capable of promoting the
ማናቸውም ሰው ነው። sector into a higher level by way of linking
the agriculture along with the industry.
ሇ/ ''የኢንቨስትመንት ይዞታ'' ማሇት በአንዴ B. “Investment Holding” shall mean plot of
ቀበላ ውስጥ የኢንቨስትመንት ፌቃዴ Rural land registered in the name of an
በተሰጠው ግሇሰብ፣ ቡዴን ወይም individual, group, or organization licensed
ዴርጅት ስም ተመዝግቦ ሇተወሰነ ጊዜ as investor in a certain kebele and whose
የመጠቀም መብት የተጠበቀበት የገጠር use-right is upheld for a definite period of
መሬት ነው። time.
ሐ/ “ብሔራዊ አገሌግልት” ማሇት ሇተወሰነ C. “National service” shall mean any military
ጊዜ አካባቢውን ትቶ በመሄዴ የሚሰጥ service rendered for a definite period of time
ወታዯራዊ አገሌግልት ወይም ዴንገተኛ by departing from one’s locality or a service
አዯጋን ሇመቋቋም የሚሰጥ አገሌግልት rendered to cope with an emergency
ወይም በምርጫ ወይም በምዯባ ተሇይቶ operation having to do with a certain
ሇታወቀ ጊዜ በመዯበኛ ሠራተኛነት calamity or participation in a public
በመንግሥት አስተዲዯር መሳተፌ ነው። administration as a regular employee, be it in
the form of through an election or
assignment for a specified duration.
መ/ “ገማች“ ማሇት በይዞታ ሊይ የሇማን ንብረት D. “valuer” shall mean an institution or expert
የካሳ መጠን ሇመተመን ሌምደ ወይም working in a private or public institution
እውቀቱ ወይም ሁሇቱም ያለት ሆኖ who has the knowledge or experience or both
በባሇስሌጣኑ የሚሰየም በግሌ ወይም to assess the amount of compensation for an
በመንግስት ተቋማት ውስጥ የሚሰራ ባሇሙያ asset developed on a land holding, having

634
ገፅ - 5 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 5

ወይም ተቋም ነው። been designated by the authority.

ሠ/ “ካሳ” ማሇት የመሬት ይዞታውን እንዱሇቅ E. “Compensation” shall mean a payment made
የሚወሰንበት ባሇይዞታ በመሬቱ ሊይ payable in kind or cash or both to the land
ሊሰፇረው ንብረት በዓይነት ወይም በገንዘብ holder who may be dispossessed of his
ወይም በሁሇቱም የሚፇፀም ክፌያ ነው። holding in return for an asset established
thereon.
ረ/ “ቀመር” ማሇት ይዞታውን እንዱሇቅ F. “Formula” shall mean a set of working
ሇሚወሰንበት ባሇይዞታ የሚከፇሇውን ካሳ procedure enabling one to assess the amount
ወጥ በሆነ መንገዴ ሇመገመት የሚያስችሌ of compensation payable to the holder who
የአሰራር ቅዯም ተከተሌ ነው። might be required to relinquish his holding in
a uniform manner.

ሰ/ “አዋጅ” ማሇት ተሻሽል የወጣው የክሌለ G. “Proclamation” shall mean the Revised Rural
የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም Land Administration and use Determination
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 133/1998 ዓ.ም proclamation No. 133/2006
ነው።

3. ዓሊማዎች 3. Objective
ዯንቡ ከዚህ በታች የተመሇከቱት ዝርዝር ዓሊማዎች The regulation shall have specific objectives
ይኖሩታሌ:- indicated herebelow:

1. በአዋጁ ውስጥ የተመሇከቱት የገጠር መሬት 1. To create favorable conditions enabling the land
ባሇይዞታ መብቶችና ግዳታዎች በተሟሊ administration system to promote long-lasting
ሁኔታ ተግባራዊ እንዱሆኑ በማዴረግ የመሬት agricultural product and productivity of the
አስተዲዯር ስርዓቱ የክሌለን ዘሊቂ የግብርና regional state by causing the full
ምርትና ምርታማነት ሇማሳዯግ እንዱያስችሌ implementation of the rights and obligations
ምቹ ሁኔታ መፌጠር፤ pertaining to the rural land holders as are
stipulated under the proclamation;
2. የአፇሩን ሇምነትና የአካባቢውን ዯህንነት 2. To put in place a land use system instrumental
የሚያስጠብቅ የመሬት አጠቃቀም ሥርዓት for the preservation of the soil fertility as well as
ማስፇን፣ environment safety;
3. እያንዲንደን የመሬት ባሇይዞታና የይዞታውን 3. To realize an equitable land administration

635
ገፅ - 6 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 6

አጠቃሊይ ባህርይ ያካተተ የመረጃ ስሌት system in the regional state by devising a
በመንዯፌ በክሌለ ውስጥ ፌትሀዊ የመሬት mechanism of documentation incorporating
አስተዲዯር ስርዓትን ዕውን ማዴረግ፣ each and every land holder and the overall nature
of the holding so occupied;
4. ሇሴቶች፣ ሇአቅመ ዯካሞችና ሇወሊጅ አሌባ 4. To render a significant contribution for the
ህፃናት የተዯረገሊቸውን ሌዩ ጥበቃ በማረጋገጥ prevalence of good governance by materializing
ሇመሌካም አስተዲዯር ስርዓት መስፇን ጉሌህ the special protection accorded to women,
አስተዋጽኦ ማበርከት እና incapables and orphans and;
5. ሇኢንቨስትመንት የሚውሇውን የገጠር መሬት 5. To improve performance as regards the
አቅርቦት ማሻሻሌና ውጤታማነቱን provision of rural land that may be utilized for
መከታተሌ። investment purposes and thereby follow up its
effectiveness.

ክፌሌ ሁሇት PART TWO


መሬት የማግኘትና የመጠቀም IMPLIMENTATION OF THE

መብቶች አፇፃፀም RIGHTS OF LAND ACQUISTION


AND USE
4. መሬት የማግኘት መብት 4. The Right to Acquire Land
1. በሀገሪቱ ህግ መሠረት ሇአካሇ መጠን የዯረሰ 1. Any person who has attained civil majority in
ማንኛውም ሰው በግብርና ሥራ የሚተዲዯር accordance with the laws of the country shall,
ወይም ሇመተዲዯር የሚፇሌግ የገጠር ነዋሪ
where it is known that he is a rural resident
መሆኑ የታወቀ እንዯሆነ በክሌለ ውስጥ
engaging or wishing to engage in an agricultural
የመሬት ይዞታ በነፃ የማግኘት መብት አሇው።
activity have a right to freely acquire a land
holding in the regional state.
2. ሇዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ዴንጋጌ ዓሊማ 2. For the purpose the provision of sub. Art.1of this
ሇትምህርት፣ ሇብሔራዊ አገሌግልት ወይም article hereof, a person residing in an urban
ሇላሊ ሇማናቸውም ተመሣሣይ ተግባር
center for education, national service or any
በጊዜያዊ ተሌዕኮ ምክንያት በከተማ የሚገኝ
other similar duty as a result of a temporary
ሰው ወይም የከተማ ኑሮውን ትቶና ወዯገጠር
ተዛውሮ በግብርና ሥራ ሇመተዲዯር የሚፇሌግ mission or one who may have left his urban life
ሰው እንዯገጠር ነዋሪ ይቆጠራሌ። and transferred in to a rural area with an
intention to engage himself in an agricultural
636
ገፅ - 7 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 7

occupation, shall be considered as a rural dweller.


3. በክሌለ ውስጥ የሚገኙ የብዙሃን ማህበራት፣ 3. Mass organizations, governmental and non-
መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያሌሆኑ governmental organizations and religious
ዴርጅቶች እና የሃይማኖት ተቋማት institutions found in the regional state may,
ተግባራቸው ሇትርፌ የሚፇፀም እስካሌሆነ where their duties are not performed for gain,
ዴረስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 acquire rural land holding which they may use
የተዯነገገውን የአርሶ አዯሮች መሬት የማግኘት for their undertakings, on condition that such a
መብት በማይፃረር ሁኔታ ሇስራቸው move may not contravene the right of farmers
የሚጠቀሙበት የገጠር መሬት በይዞታ ሉያገኙ to acquire land as provided under sub-art-1 of
ይችሊለ። ሆኖም ይህንኑ የገጠር መሬት ይዞታ this article hereof; provided, however, that they
በውርስም ሆነ በስጦታ ሇሶስተኛ ወገኖች
may not transfer same to third parties, either in
ሉያስተሊሌፈ አይችለም።
bequeath or donation.
4. በግብርና ሥራ ሇመሠማራት የሚፇሌጉ የግሌ 4. Private investors who desire to engage in an
ባሇሀብቶች የሚጠቀሙበት መሬት agricultural business shall have the right to
ከመንግሥት በሉዝ ወይም ከግሌ ባሇይዞታዎች obtain land that they may so use, from the
ጋር በሚዯረግ ስምምነት በኪራይ የማግኘት government through lease or, from private
መብት አሊቸው። ዝርዝሩ በመመሪያ holders through rental, on the basis of an
ይወሰናሌ። agreement to be concluded with the latter.
Particulars shall be determined by a directive.

5. ስሇመብቱ አፇፃፀም 5. How to exercise


1. በአዋጁ አንቀጽ 7 ንዑስ አንቀጽ 1 እና በዚህ 1. the size of the rural landholding that any person
ዯንብ አንቀጽ 4 ንዑስ አንቀጽ 1 ዴንጋጌዎች may acquire by a applying for the same to the
መሠረት በግብርና ሥራ እንዯሚተዲዯር
pertinent kebele administration having stated that
ወይም ሇመተዲዯር እንዯሚፇሇግ ገሌፆ
he engages himself or wishes to so engage in an
የሚያመሇክት ማንኛውም ሰው አግባብ ካሇው
የቀበላ አስተዲዯር ጠይቆ የሚያገኘውና agricultural activity and use it for the
ሇተጠቀሰው አገሌግልት የሚያውሇው የገጠር aforementioned purpose, in accordance with the
መሬት ይዞታ መጠን በዝናብ የሚሇማ ማሣን provisions of Art.7 sub-art 1 of the proclamation
ያካተተ ከሆነ ከ0.25 ና በመስኖ የሚሇማ
and Art.4 sub-art 1of this regulation, may not be
ማሣን ያካተተ ከሆነ ዯግሞ ከ 0.11 ሄክታር
less than 0.25 hectares, where it refers to a plot
ሉያንስ አይችሌም።
of land cultivated by rain and 0.11 hectares,
where it refers to the plot of land cultivated by

637
ገፅ - 8 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 8

irrigation .
2. መሬት ሇማግኘት የሚቀርብ ማናቸውም ጥያቄ 2. Any request put forward with the view to
ሇሚመሇከተው አካሌ የሚቀርበው ይህንን acquiring land shall be submitted in writing to
ዯንብ ሇማስፇፀም ባሇስሌጣኑ ከሚያወጣው the concerned body using the from annexed to
መመሪያ ጋር ተያይዞ በሚገኘው ቅጽ መሠረት the directive to be issued by the authority for the
በጽሁፌ ይሆናሌ። execution of this regulation.

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሊይ የተዯነገገው 3. Notwithstanding the provision of sub. Art.1 of
ቢኖርም ማንኛውም ግሇሰብ ሇራሱም ሆነ this article hereof, the maximum size of land that
ከቤተሰቡ ጋር በይዞታ የሚሰጠውና ሉኖረው any one may be granted in holding and enjoyed
የሚገባው ከፌተኛ የመሬት መጠን በዯጋ እና at house-hold or family levels may not exceed
በወይና ዯጋ ከ7 ሄክታር እና በቆሊ አካባቢዎች seven hectares in the high land and semi-high
ዯግሞ ከ10 ሄክታር የበሇጠ ሉሆን አይችሌም። land and ten hectares in the low land areas
respectively.
4. በትርፌ ሊይ ያሌተመሰረተ የህዝብ አገሌግልት 4. the size of the rural land holding that may be
ሇመስጠት የተቋቋሙ ህጋዊ ሰውነት ያሊቸው necessary for the legal intuitions and
ተቋማትና ዴርጅቶች ሇተቋቋሙበት ተሌዕኮ organizations established with the view to
መሣካት የሚያስፇሌጋቸው የገጠር መሬት rendering non-profit public service, in order to
ይዞታ መጠን ከተሰጣቸው ሥራ ስፊትና fulfill the mission of their establishment shall be
ውስብስብነት ጋር በተገናዘበ አኳሃን ተጠንቶ determined by a directive to be issued by the
ባሇስሌጣኑ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናሌ። authority, having been studied with a reference
to the extent and complexity of the tasks
entrusted upon them.
5. በዚህ አንቀጽ ከዚህ በሊይ የሰፇሩት 5. The provisions stipulated herein above under this
ዴንጋጌዎች ትርፌ መሬት ባሌተገኘበት article may not, where no surplus land is
የክሌለ አካባቢ ከቀዯምት ባሇይዞታዎች ጋር available, bar an acquisition of land from
በሚዯረግ ዴርዴር መሬት ከግሇሰብ አርሶ individual peasant farmers in rent by negotiating
አዯሮች በኪራይ ውሌ መሠረት ማግኘትን with the former land holders in the Regional
የሚከሇክለ አይሆኑም። state.
6. በዚህ አንቀጽ መሠረት መሬትን በይዞታ 6. The right of acquisition of land holding may,
የማግኘት መብት ተግባራዊ የሚሆነው ከዚህ pursuant to this Article, be applicable where one
በታች ከተመሇከቱት ሁኔታዎች አንደ ወይም or the other of the conditions indicated herein
ላሊው ተሟሌቶ ሲገኝ ይሆናሌ:-
638
ገፅ - 9 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 9

below shall be satisfied:


ሀ/ ዝርዝሩ በመመሪያ የሚዯነገግ ሆኖ የመሬት A. with the details to be stipulated in a directive,
ሽግሽግ እንዱካሄዴ በህዝብ ሲወሰን፣ where it is publicly determined that land re-
distribution is to take place:
ሇ/ አስቀዴሞ በይዞታ ያሌተዯሇዯሇና በተሇያዩ B. Where it is ascertained that there exists an
ምክንያቶች ትርፌ ሆኖ የተመዘገበ መሬት extra plot of land which is not already
መኖሩ ሲረጋገጥ፣ allocated in holding and registered as a
surplus land, due to a variety of reasons;
ሐ/ የወሌ የነበረ የገጠር መሬት ይዞታ ሇግሌ C. Where it is decided by the public at large that
ተጠቃሚዎች እየተሸነሸነ እንዱሰጥና a communal rural land holding is to be
ጥቅም ሊይ እንዱውሌ በህዝብ ሲወሰን። distributed for and utilized by individual
users.
7. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 6 ስር 7. Where it has been objectively impossible to
የተመሇከቱት ሁኔታዎች ካሇመኖራቸው materialize the right of acquision of land holding
የተነሳ መሬት የማግኘት መብትን በተጨባጭ due to an absence of the conditions specified
ተግባራዊ ማዴረግ ያሌተቻሇና በክሌለ ውስጥ under sub, Art. 6 of this article hereof, and where
በየትኛውም አካባቢ ሰፇራ ሇማካሄዴ it is ascertained that there exists sufficient land
የሚያመች በቂ ቦታ መኖሩ የተረጋገጠ readily available for possible re-settlement in the
እንዯሆነ በፇቃዯኝነት ሊይ የተመሠረተን regional State, An alternative of land provision
የሠፇራ ፕሮግራም በመንዯፌና በማስፇፀም may be considered by formulating and executing
መሬት በይዞታ የሚሰጥበት አማራጭ ሉታይ a voluntary re-settlement scheme thereof.
ይችሊሌ።

6. የመሬት ሽግሽግ በባሇይዞታዎች 6. Re-distribution to be established on the


ፇቃዴ ሊይ የተመሠረተ ስሇመሆኑ consent of the land holders
1. የአዋጁ አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1 ዴንጋጌ 1. Without prejudice to the provision of Art. 8
እንዯተጠቀበ ሆኖ በክሌለ ውስጥ የመሬት sub, art 1 of the proclamation, land Re-
ሽግሽግ በሌዩ ሁኔታ ሉካሄዴ የሚችሇው በዚህ distribution may be carried out in the regional
ዯንብ ከተወሰነው አነስተኛ የይዞታ መጠን stat under exceptional circumstance, where
በሊይ የሆነ መሬት ያሊቸውና ቢያንስ ሰማንያ those who possess land in excess of the size of
ከመቶ የሚሆኑት የአንዴ ቀበላ ነዋሪዎች the minimum prescribed by this regulation and
በጉዲዩ ሊይ ተስማምተው ጥያቄያቸውን at least 80% of the kebele inhabitants have

639
ገፅ - 10 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 10

ሇባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት በፅሁፌ consented on the subject and submitted in
ሲያቀረቡ ይሆናሌ። writhing their request for same to the
authority’s Woreda representative office.
2. ሽግሽጉን የሚያፀዴቀው ስምምነት ተፇፃሚ 2. The Agreement approving the Re- distribution
የሚሆነው ውሣኔውን ዯግፇው ዴምፅ በሰጡት shall be applicable on those land holders who
የመሬት ባሇይዞታዎች ሊይ ብቻ ነው። may have voted in support of the decision;
ስሇሆነም ማንኛውም የመሬት ባሇይዞታ መሬት provided, however, that such a planned Re-
ይሸጋሸግ በሚሇው ጉዲይ በተጠራው ስብሰባ distribution may not affect any land holder
የተገኘና በውይይቱ የተሳተፇ ቢሆንም who has shown up and participated in a
ውሣኔውን በመዯገፌ ዴምጽ እስካሌሰጠ ወይም gathering called upon to deliberate on land re-
ይህንኑ እስከተቃወመ ዴረስ የታቀዯው ሽግሽግ distribution so long as he; has voted for the
በራሱ የይዞታ መሬት ሊይ ተፇፃሚ motion in support of the decision or rejected
አይሆንበትም።
same.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 3. Landless kebele residents and those who
ዴንጋጌዎች መሠረት የመሬት ሽግሽግ ይካሄዴ possess holdings below the prescribed
ወይም አይካሄዴ የሚሌ ውይይት minimum may, not Pursuant to the provisions
በሚዯረግበት ስብሰባ ሊይ መሬት የላሊቸውና of sub, Art.1 and 2 of this Article hereof, be
ከአነስተኛ የይዞታ መጠን በታች የሆነ የመሬት able to attend the gathering to deliberate on
ይዞታ ያሊቸው የቀበላው ነዋሪዎች በስብሰባው the issue as to whether land Re-distribution is
ሊይ ሉገኙ አይችለም፣ to take place or not..
4. የመሬት ሽግሽግ ይዯረግ የሚሇው ውሣኔ 4. The decision for land Re-distribution shall be
ተፇፃሚ የሚሆነው ባሇስሌጣኑ ይህንን ዯንብ applicable on the basis of a directive to be
ተከትል በሚያወጣው መመሪያ መሠረት issued by the Authority subsequent to this
ሲሆን ሽግሽጉ የመሬት መበጣጠስን regulation; provided, however, that the
የሚያስከትሌ ሆኖ ካገኘው ውሣኔውን authority may not accept such decision should
ሊይቀበሇው ይችሊሌ። it finds to the redistribution likely cause land
fragmentation.
5. የህዝብን ውሣኔ ሇማስፇፀም ባሇስሌጣኑ 5. Where land has duly been Re- distributed in
በሚያወጣው መመሪያ መሠረት መሬት accordance with the directive to be issued by
እንዱከፊፇሌ የተዯረገ እንዯሆነ መሬቱ ተቀንሶ the authority with the view to executing public
የሚወሰዴበት ባሇይዞታ የመሬት መበጣጠስን decisions, a land holder, whose land holding,
የሚያስከትሌ ካሌሆነ በስተቀር የፇሇገውን has been reduced and taken there from shall, of

640
ገፅ - 11 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 11

ክፊይ መርጦ የማስቀረትና በመሬቱ ሊይ such action is not to cause fragmentation, have
ሊፇራው ሀብት መሬቱን ከሚረከበው ሰው the rights to retain the portion of his own
ተመጣጣኝ ካሣ በቅዴሚያ የማግኘት መብቱ choice as well as obtain from the person taking
የተጠበቀ ነው። over the land prior compensation
commensurate to the value of the assets
produced thereon.
6. በዘመናዊ መስኖ ከሚሇማ መሬት ሊይ ሇመስኖ 6. the Re- distribution may be undertaken with
መሠረተ ሌማት አውታሮች ግንባታና ሇላልች respect the land to be developed using modern
መሰሌ አገሌግልቶች ሲባሌ ይዞታቸውን irrigation in a manner that satisfies The
ያጡትን ባሇይዞታዎች ጥቅም በሚያስከብር interests of those holders having lost their
መሌኩ ሽግሽጉ ሉካሔዴ ይችሊሌ፣ holdings for the construction of irrigation,
Infrastructure and other similar services.
7. ማንኛውም ባሇይዞታ ወይም ተጠቃሚ 7. Any holder or user may not prohibit
በዘመናዊ መንገዴ የሚሇማ የመስኖ መሬትን redistribution form having been carried out as
በሚመሇከት ሽግሽግ እንዲይካሄዴ መከሌከሌ regards land to be developed with modern
አይችሌም፣ irrigation.
8. መሬታቸው በዘመናዊ የመስኖ መሠረተ ሌማት 8. Those holders whose land is taken away due to
አውታሮች ግንባታ ምክንያት የተወሰዯባቸው the construction of modern irrigation
ባሇይዞታዎች በመስኖ ከሚሇማው መሬት
infrastructure shall be provided with their share
ውስጥ በሽግሽግ እንዱያገኙ ይዯረጋሌ።
by way of Re-distribution out of the land to be
ይህንኑ እስከሚያገኙ ዴረስም ከመሬታቸው
ያገኙት ከነበረው የምርት መጠን ጋር developed through irrigation. To that effect,
የሚመዛዘን ካሣ በቅዴሚያ ከመንግሥት their right to obtain from the government prior
የማግኘት መብት ይጠበቅሊቸዋሌ።ዝርዝሩ compensation commensurate to the amount of
በመመሪያ ይወሰናሌ።
the product which happened to be gained from
their land shall be respected until such time
that they are provided with same. Particulars
shall be determined by a directive.
9. የመስኖ መሬት ሽግሽግ አግባብ ባሇው ወረዲ 9. An irrigated land redistribution shall be carried
አስተዲዯር የቅርብ ክትትሌ በባሇስሌጣኑ out through the instrumentality of the pertinent
ተጠሪ ጽ/ቤት እየታገዘ የመስኖ ሌማት
committee members to be elected by the
ተጠቃሚዎች በሚመርጧቸው የኮሚቴ አባሊት
beneficiaries of the irrigation development
አማካኝነት ይካሄዲሌ፣
with the assistance of the Authority’s woreda

641
ገፅ - 12 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 12

representative office along with the closest


follow up of the woreda administration
concerned.
10.የመስኖ መሬት ሽግሽግ በሚካሄዴበት ጊዜ 10. Where an irrigated land redistribution is
የመሬት መበጣጠስን የሚያስከትሌ ሆኖ underway the land holder shall have the
እስካሌተገኘ ዴረስ ባሇ ይዞታው የመረጠውን opportunity to take the plot of his choice in so
ክፌሌ እንዱወስዴ ይዯረጋሌ። for as such an action does not potentially cause
land fragmentation thereof.
11.የመስኖ መሬት ሽግሽግ ሲካሄዴ በተቻሇ መጠን 11. Where redistribution takes place with regard
የአርሶ አዯሩን ይዞታ የማቀራረብ ተግባር to an irrigated land, there shall be carried out
ይከናወናሌ። an activity of consolidating, individual
peasants, land holdings, as much as possible.
12.የመስኖ መሬት ሽግሽግ በሚካሔዴበት ጊዜ 12. Without prejudice to the fact that any farmer
ቋሚ ሰብሌ ያሇበት መሬት የዯረሰው who received land covered with the perennial
ማንኛውም አርሶ አዯር ሇቀዴሞው ባሇይዞታ crops is duty-bound to pay in advance proper
ተገቢውን ካሣ በቅዴሚያ መክፇሌ ያሇበት compensation to the previous holder, where
መሆኑ እንዯተጠበቀ ሆኖ ይኸው ግዳታ the said holder applies in writing that he cannot
ያሇበት ባሇይዞታ ካሣውን በአንዴ ጊዜና afford to pay at once the compensation
በቅዴሚያ የመክፇሌ አቅም እንዯላሇው ገሌፆ beforehand such an application is accepted by
በጽሁፌ ሲያመሇክትና ይኸም በባሇሰስሌጣኑ the Authority’s Woreda representative office,
የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት ሲታመንበት የቅዴሚያ the government shall, after having made the
ካሣ ክፌያውን መንግሥት እንዱፇዕም ተዯርጏ
payment of compensation, in advance have the
የከፇሇውን መጠን ከባሇግዳታው የመሰብሰብ
right to collect the amount of expenditure from
መብት ይኖረዋሌ።ዝርዝሩ ይህንን ዯንብ
the debtor. Particulars shall be determined by
ሇማስፇፀም በሚወጣ መመሪያ ይወሰናሌ።
a directive to be issued for the implementation
of this regulation.
13. የመስኖው ተጠቃሚዎች ሙለ 13. The provisions of this article hereof shall not
ስምምነታቸውን ካሌሰጡ በስተቀር የዚህ be applicable to the modern irrigation
አንቀጽ ዴንጋጌዎች ይህ ዯንብ ከመፅናቱ construction lands which are known to have
በፉት በተገነቡ የዘመናዊ መስኖ ግንባታ መሬቶች been constructed prior to the coming into force
ሊይ ተፇፃሚነት አይኖራቸውም።
of this regulation unless the beneficiaries of the
said irrigation have given their full consent.

642
ገፅ - 13 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 13

7. ዝቅተኛ የማሣ መጠን የተወሰነ 7. Determination of the Minimum Plot of


ስሇመሆኑ Land
በክሌለ ውስጥ ሇአንዴ ሰው የሚሰጠው ዝቅተኛ The minimum size of a plot of land to be granted
የማሣ መጠን በዝናብ ሇሚሇማ መሬት ከ0.2 እና for any person in the Regional State may not be
በመስኖ የሚሇማ መሬትን የሚመሇከት ከሆነ less than 0.2 if it is cultivatable by rain and 0.06
ዯግሞ ከ0.6 ሄክታር በታች ሉሆን አይችሌም። hectares if it is cultivatable through irrigation
respectively.

8. የመሬት ይዞታን ስሇመሇዎወጥ 8. Exchange of Land Holdings


የገጠር መሬት በይዞታ የተሰጠው ማንኛውም Any person who is granted rural land in holding
ሰው አፇፃፀሙ የመሬት መበጣጠስን shall have the right to exchange his possession
የሚያስከትሌ ሆኖ እስካሌተገኘ ዴረስ with that of another holder so long as the
ይዞታውን ከላሊ ሰው ጋር የመሇዋወጥ መብት implementation of such an exchange does not
አሇው። ሆኖም ይህ ሌውውጥ የሚፀናው result in a possible land fragmentation; Provided,
አግባብ ሊሇው የባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ however, that the said exchange is to be effective
ጽ/ቤት ቀርቦ ሲመዘገብ ብቻ ይሆናሌ። only upon its submittal to and registration by the
pertinent Authority’s woreda representative office.

9. ስሇመሬት አጠቃቀም 9. Utilization of Land


1. በአዋጁ አንቀጽ 13 ንዑስ አንቀጽ 5 ሥር 1. Unless he has been provided with a clear
በተዯነገገው መሠረት ስሇ መሬት አጠቃቀም identification and sufficient prescription in
ዕቅዴ ከሚያወጣው አካሌ መሬቱን writing with regard to the use of his land form
የሚጠቀምበት አግባብ በውሌ ተሇይቶ በፅሁፌ the body competent to formulate land use plans
ካሌተገሇፀሇት በስተቀር ማንኛውም ባሇይዞታ as per the provisions of art. 13 of sub- Art.5 of
ይዞታውን የሚመሇከት የአጠቃቀም ዕቅዴ the proclamation, any land holder may be able to
እስኪዘጋጅ ዴረስ መሬቱን ሇቤት መስሪያ፣ utilize his plot of land for house construction,
ሇእርሻ፣ ሇእንሰሳት እርባታ፣ ሇዯን ሌማት farming, animal husbandry, forestry, or other
ወይም ከእነዚሁ ጋር ተዛማጅነት ሊሊቸው related activities thereto until such time that land
ላልች ተግባራት ሉያውሇው ይችሊሌ።
use plan shall have been prepared as regards his
holding.

643
ገፅ - 14 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 14

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ዴንጋጌ 2. Without prejudice to the provision of sub.Art.1
እንዯተጠበቀ ሆኖ መሬቱን በህግ ሇተከሇከለ of this Article hereof, it shall not be permitted to
አዯንዛዥ ዕፅዋት ማሌሚያነት መገሌገሌ use such land for the cultivation of narcotic
አይፇቀዴም። ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናሌ። plants which are forbidden by law. Particulars
shall be determined by a directive.

10. መሬትን ኩታ ገጠም ስሇማዴረግ 10. Consolidation of Land Holdings


1. በገጠር መሬት የመጠቀም መብት ያገኘ 1. Any holder, having acquired the right to use
ማንኛውም ባሇይዞታ በተሇያዩ ስፌራዎች rural land may voluntarily exchange his plots of
ያለትን ማሣዎቹን ሇማቀራረብ ወይም ኩታ land situated in various localities with another
ገጠም ሇማዴረግ ይቻሇው ዘንዴ ከላሊ የመሬት land holder in order to consolidate same or find
ባሇይዞታ ጋር በፇቃዯኝነት ሉሇዋወጥ them contiguous with one another.
ይችሊሌ።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር 2. The Authority pertinent woreda representative
የተዯነገገውን መብት ተፇፃሚ ሇማዴረግ office shall freely render the necessary support
የመሬት ባሇይዞታዎች የህግ ምክርና የቴክኒክ in order to implement the right stipulated under
ዴጋፌ እንዱሰጣቸው ሲጠይቁ አግባብ ያሇው sub-Art. 1 of this article hereof, where the land
የባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት holders approach and ask for legal advise and
አስፇሊጊውን ዴጋፌ በነፃ ይሰጣሌ። ዝርዝሩ technical assistance. Particulars shall be
ባሇስሌጣኑ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናሌ። determined by a directive to be issued by the
authority.
3. የመሬት ባሇይዞታዎች በዚህ አንቀጽ ንዑስ 3. Where land holders undertake an exchange of
አንቀጽ 1 መሠረት መሬትን ኩታገጠም land holding with the view to consolidating
ሇማዴረግ የመሬት ሌውውጥ ሲያካሂደ የይዞታ pursuant to sub. Art 1 of this Article hereof,
ማረጋገጫ ዯብተሩ በነፃ ይታዯስሊቸዋሌ። they shall obtain renewal of their land holding
certificate free of charge.

ክፌሌ ሦስት PART THREE

644
ገፅ - 15 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 15

መሬት ነክ መብቶች WAYS OF TRASFERRING LAND


ስሇሚተሊሇፈባቸው መንገድች RELATED RIGHTS

11. የመሬት ይዞታ መብትን በውርስ 11. Transfer of Land Holding rights in
ስሇማስተሊሇፌ Bequeath
1. በዚህ ዯንብ መሠረት የገጠር መሬት ባሇይዞታ 1. Any natural person who happens to be a rural
የሆነ ማንኛውም የተፇጥሮ ሰው ይህንኑ የይዞታ land holder in accordance with this regulation
መብቱን በግብርና ሥራ ሇሚተዲዯር ወይም may transfer his holding rights to a beneficiary
መተዲዯር ሇሚፇሌግ የኑዛዜ ተጠቃሚ by will who engages or wishes to engage in
ሉያስተሊሇፌ ይችሊሌ። agricultural works.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር 2. Notwithstanding the provision of sub. Art.1 of
የተዯነገገው ቢኖርም ተናዛዡ በሞተበት ወቅት this Article hereof, where a will making person
የራሱ የሆነ ቤተሰብ ወይም ሇአካሇ መጠን already has his own family or minor children at
ያሌዯረሱ ሌጆች ያለትና አዴራጎቱ ቤተሰቡን the time of his death and his deed is likely to
ወይም ሌጆቹን ከህጋዊ ወራሽነት የሚነቅሌ isolate his family or his children from legal
ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ ኑዛዜው በህግ ፉት inheritance, his will shall not be valid at law.
ተቀባይነት አይኖረውም።
3. የመሬት ይዞታ መብቱን በኑዛዜ አስተሊሌፍ 3. Where a person, having died after transferring
የሞተ ሰው ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሱ ሌጆች his holding right by will does not have minor
ባይኖሩትም ኑዛዜውን በሰጠበት ወቅት የትዲር children but rather a spouse while declaring the
will and where he has transferred his land
ጓዯኛ የነበረውና የመሬት ይዞታና የመጠቀም
holding and use rights by will to persons
መብቶቹን በኑዛዜ ያስተሊሇፇው ሇዚሁ ሇትዲር
another than his spouse, the land holding shall
ጓዯኛው ሣይሆን ሇላሊ ሰው የሆነ እንዯሆነ
remain in the hands of his surviving spouse for
ከሞተበት ቀን ጀምሮ ሇሚቀጥለት ሁሇት two consecutive harvesting years as of the
የምርት ዓመታት ይዞታው በህይወት ባሇው date of his death and as for as the use right is
የትዯር ጓዯኛ እጅ ሆኖ የመጠቀም መብቱን concerned, the will shall stay suspended short
በተመሇከተ ኑዛዜው ከመፇፀም ታግድ of execution provided, however that after the
ይቆያሌ። ከተጠቀሰው ጊዜ በኋሊ ግን በኑዛዜው aforementioned period of time such use right
መሠረት የመጠቀም መብቱ ተሇይቶ ሇኑዛዜ shall be conveyed to the designated beneficiary
in a distinctly identifiable manner,
ባሇመብቱ የሚተሊሇፌ ይሆናሌ።
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 ሥር የሰፇረው 4. Notwithstanding the provision of sub.art.3 of
ዴንጋጌ ቢኖርም በህይወት የቀረው የትዲር this article hereof, where the surviving spouse

645
ገፅ - 16 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 16

ጓዯኛ መሬቱን መጠቀም የሚችሌበት የሁሇት himself dies prior to expiry of the two years
ዓመት ጊዜ ገዯብ ከመሙሊቱ በፉት በተራው period for the possible use of the land, the
የሞተ እንዯሆነ የመጀመሪያው ሟች ቀዴሞ person, to whom a will is made by the former
የተናዘዘሇት ሰው የመጠቀም መብቱን deceased person may exercise his use right
ወዱያውኑ ሉሰራበት ይችሊሌ። forthwith.
5. ሟች የተናዘዘው በመሬት የመቀጠም መብቱን 5. Where the deceased exercise person makes a
በተመሇከተ ሣይሆን በመሬቱ ሊይ ያፇራውን will to transfer solely the asset produced on the
ሀብት ብቻ ሇማስተሊሇፌ የሆነ እንዯሆነ ከዚህ land, distinct from the use right, the time
በሊይ የተመሇከተው ገዯብ ተፇፃሚ አይሆንም። herein above shall not be applicable. The
ዝርዝር አፇፃፀሙ በመመሪያ ይወሰናሌ። detailed implementation shall be determined
by a directive.
6. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር 6. Notwithstanding the provision of sub. Art. 1 of
የተዯነገገው ቢኖርም ሟች የይዞታ መብቱንና this Article hereof, a deceased person may
ሇተወሰነ ጊዜ የመጠቀም መብቱን ሇተሇያዩ transfer by will his holding right or his use
ሰዎች በኑዛዜ ሉያስተሊሌፌ ይችሊሌ። ሆኖም right for a limited period of time to several
የመጠቀም መብቱ ፀንቶ እንዱቆይ persons. Provided, however, that the
የተወሰነሇት ጊዜ ሲያበቃ የኑዛዜ ባሇመብቱ beneficiary at will shall gradually acquire the
ከመጠቀም መብቱ ባሇፇ የመሬት status of a land holder once the defined period
ባሇይዞታነቱን ያገኛሌ። of time for the exercise of the use right has
expired.
7. ማንኛውም የገጠር መሬት ባሇይዞታ ሣይናዘዝ 7. Where any rural land holder dies prior to
የሞተ እንዯሆነ ወይም ኑዛዜው በህግ ፉት making a will or the will so declared is found
የማይፀና ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ የመሬት to be invalid at law, the land holding belonging
ይዞታው እንዯቅዯም ተከተሊቸው ከዚህ በታች to him shall be transferred to his close
ሇተመሇከቱት የቅርብ ዘመድቹ ይተሊሇፊሌ:- relatives, having regard to the order of as
indicated here in below.
ሀ/ ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሱ ሌጆቹ፣ ሌጅ A. His minor children, or in the absence of
ከላሇው የቤተሰብ አባሊቱ፣ same, his family members;

646
ገፅ - 17 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 17

ሇ/ ምንም አይነት መሬት የላሊቸው ሆነው B. His sons and daughters of full age or other
ሇአካሇ መጠን የዯረሱ ሌጆች ወይም family members having virtually no land
ላልች የቤተሰብ አባሊት በግብርና ሥራ and yet engaging or preferring to engage
የሚተዲዯሩ ወይም ሇመተዲዯር የመረጡ in an agricultural work as the means of
መሆናቸው እስከተረጋገጠ ዴረስ፤ their lively hood;

ሐ/ የራሣቸው መሬት ቢኖራቸውም በግብርና C. Those sons and daughters of full age,
ሥራ የሚተዲዯሩና ሇአካሇ መጠን although, they already have their own land
የዯረሱ ሌጆች፤ holdings, where such persons so engage in
an agricultural work;
መ/ ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሱም ይሁኑ D. parents who engage or wish to engage in an
የዯረሱ ሌጆች ወይም የቤተሰብ አባሊት agricultural work, where there are no minor
ወይም አብሮ ነዋሪ ተንከባካቢዎች የላለ children, grownups, family members or
እንዯሆነ በግብርና ሥራ የሚተዲዯሩ caretaker individuals living together with
ወይም ሇመተዲዯር የሚፇሌጉ ወሊጆች። the deceased.
8. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 7 ፉዯሌ ተራ 8. Notwithstanding the provision of sub. Art 7
ቁጥር መ ሥር የተዯነገገው ቢኖርም (D) of this Article hereof, where the land
ባሇይዞታው ሲሞት ባሇትዲር የነበረ ከሆነ holder has left a spouse at the time of his
ከሞተበት ቀን ጀምሮ በህይወት የቀረው death, the surviving spouse shall continue
የትዲር ጓዯኛ መሬቱ በሚገኝበት ቀበላ ክሌሌ using the land as of the date of the farmer’s
መኖሩን ከቀጠሇ አዱስ ጋብቻ እስኪፇፅም፣ death if he (she) continues to reside in the
ካሊገባ ዯግሞ በሞት እስኪሇይ ዴረስ same kebele or until he /she/ concludes new
ሲጠቀምበት ይቆያሌ። ሆኖም በዚያው ቀበላ marriage if that is not to be the case, until he
ውስጥ መኖሩን ሲተው፣ አዱስ ጋብቻ ሲፇፅም (she) passes away; provided, however, if he
ወይም በሞት ሲሇይ በመሬት የመጠቀም
(she) quits residing that kebele, concludes
መብቱ የሟች ህጋዊ ወራሾች ሇሆኑት ወሊጆች
marriage or dies, such use right with respect
ይተሊሇፊሌ።
to the land shall be transferred to parents who
are the legal heirs of the deceased.
9. ወራሾች በቁጥር ከአንዴ በሊይ በሚሆኑበት ጊዜ 9. They may not have the right to share such
በውርስ ያገኙትን የገጠር መሬት በመከፊፇሌ holding in an individual manner instead of
ወይም የጋራ ይዞታቸው በማዴረግ collective utilization, if each plot of land is,
ሉጠቀሙበት ይችሊለ። ሆኖም ይዞታው in case division, to be less than 0.2 hectare

647
ገፅ - 18 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 18

ሲከፊፇሌ እያንዲንደ ክፊይ በዝናብ ሇሚሇማ cultivable by rain and 0.06 hectares
መሬት ከ0.2 ሄክታርና በመስኖ ሇሚሇማ cultivatable by irrigation respectively.
መሬት ዯግሞ ከ0.06 ሄክታር በታች የሆነ
እንዯሆነ ወራሾች ይዞታውን በጋራ መጠቀም
እንጅ በነፌስ ወከፌ የመከፊፇሌ መብት
አይኖራቸውም።
10. ከዚህ በሊይ በንዑስ አንቀጽ 9 ሥር የሰፇረው 10. The provision stipulated under sub Art 9
ዴንጋጌ በባሌና ሚስት ፌቺ ጊዜ herein above shall mutatis mutandis apply to
በሚካሄዯው የመሬት ክፌፌሌ ሊይም the division of land holdings which might be
በተመሣሣይ ተፇፃሚነት ይኖረዋሌ። undertaken at the time of divorce.
11. የመሬት ይዞታው ስፊት በዚህ አንቀጽ ንዑስ 11. Where the size of land is not virtually
አንቀጽ 9 ሥር ከተዯነገገው በታች ከመሆኑ divisible due to its being less than that
የተነሣ ሉከፊፇሌ የማይችሌና ፌች provided under sub. Art 9 of this Art. hereof
የፇፀሙት ተጋቢዎች በጋራ ሇመጠቀም and the divorced spouses have failed to agree
ያሌተስማሙ እንዯሆነ መሬቱን ሇኪራይ as to its collective utilization they shall have
የመስጠት፣ ከላሊ ሰው ጋር የመሇዋወጥ፣ alternatives to offer it for rent, exchange
አንዯኛው ወገን በተናጠሌ እንዱጠቀምበት same with that of an other person, cause it to
የማዴረግ ወይም ሇሶስተኛ ወገን be used by either of them or transfer it to a
የማስተሊሇፌ አማራጭ ይኖራቸዋሌ። third party.
12. የገጠር መሬትን በውርስ የማግኘት መብት 12. The total size of the land to be possessed by
የተጠበቀሇት ማንኛውም ሰው የመሬት any person, for whom the right to acquire
ይዞታውን ሲወርስ የሚኖረው ጠቅሊሊ rural land holding in bequeath has been
የመሬት መጠን በዚህ ዯንብ አንቀጽ 5 ንዑስ guaranteed, may not, at the time of
አንቀጽ 3 ሥር ከተወሰነው የመሬት ይዞታ inheritance, exceed the ceiling prescribed
ጣሪያ በሊይ ሉሆን አይችሌም። under Art 5 sub-Art.3 of this regulation
hereof.
13. የሟችን የመሬት ይዞታ በኑዛዜ ወይም 13. In the absence of those persons eligible to
ያሇኑዛዜ የሚወርሱ ሰዎች ያሌተገኙ inherit the land holding of the deceased
እንዯሆነ መሬቱ በሚመሇከተው ቀበላ either by will or other wise, such land shall
የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ be registered as constituting surplus
አማካኝነት በትርፌነት ተመዝግቦ ሇአዱስ resource and hence distributed to the use of
መሬት ጠያቂዎች ይከፊፇሊሌ። new land seekers through the agency of the

648
ገፅ - 19 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 19

relevant kebeke land administration and use


committee.
14. ሟች በሞተበት ወቅት ህጋዊ የመሬት 14. Where a deceased’s lawful land holding is
ይዞታው በኪራይ ውሌ ተሰጥቶ ከሆነ rendered by rent under a contract at the time
በውሊቸው መሠረት ተከራዮችን ከመጠቀም of his death such an action may not prevent
አያግዲቸውም። the contractors from using the land in line
with their contractual agreements.

12. በመሬት የመጠቀም መብት በኪራይ 12. Conditions of Providing Land use
ስሇሚሰጥበት ሁኔታ Right through Rent
1. ማንኛውም የመሬት ባሇይዞታ በያዘው መሬት 1. Any land holder may, pursuant to the
ሊይ ያሇውን የመጠቀም መብት በአዋጁና በዚህ proclamation and this regulation, transfer to
ዯንብ መሠረት ሇማንኛውም ሰው በኪራይ ውሌ any one his use right he has established on
ሉያስተሊሌፌ ይችሊሌ። the land on the basis of rental contract.
2. ከሶስት ዓመት ሇበሇጠ ጊዜ የሚዯረግ የመሬት 2. Any land rental contract which may be
ኪራይ ውሌ በፅሁፌ መዯረግና መሬቱ entered in excess of three years shall be
ሇሚገኝበት የባሇስሌጣኑ ወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት made in writing and registered after where
ቀርቦ መመዝገብ ይኖርበታሌ። ከተጠቀሰው such land is situated having been submitted
ጊዜ በሊይ የሚቆይና በቃሌ የተዯረገ የኪራይ to the Authority’s woreda representative
ውሌ በዚህ ዯንብ መሠረት የማይፀናና office. Provided, however, that such contract
ተቀባይነት የላሇው ነው። may not be valid and effective, if it has been
made orally and for the period longer than
the one stipulated hereinabove.
3. በፅሁፌ የተዯረገ ማናቸውም የመሬት ኪራይ 3. Any contractual document relating the land
ውሌ ሰነዴ እንዯ ነገሩ ሁኔታ በዘመናዊም ሆነ rent made in the writing shall, having regard
በአካባቢው ባህሊዊ መሣሪያዎች ተሇክቶ to the circumstances area of the land
የሚዯረስበትን የመሬቱን ስፊት፣ ውለ ፀንቶ reachable having been measured by modern
የሚቆይበትን ጊዜ፣ የኪራዩን መጠንና ክፌያው or local instruments, of customary nature the
የሚፇፀምበትን አግባብ መግሇፅ አሇበት። duration of the contract validity and
amount of the rent as well as modality of the
payment thereof.

649
ገፅ - 20 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 20

4. የትኛውም የመሬት ኪራይ ክፌያ ከመሬቱ 4. Any payment of land rent may, having been
በሚገኝ ሰብሌ፣ በየምርት ወቅቱ ባሇይዞታው determined on crop produced from the land,
በሚሰጥ አበሌ ወይም በአንዴ ጊዜ ወይም allowance given to the holder every
በየዓመቱ ተቆርጦ በሚሰጥ የእህሌ ወይም harvesting season, or payment in grain or in
የገንዘብ ክፌያ ወይም በላሊ ተመሣሣይ ጥቅም cash given at once or divided annually or on
ሊይ ተወስኖ የሚፇፀም ሉሆን ይችሊሌ። any other similar benefit, be disbursed.
5. የግሌ ባሇሀብቶች መሬት ከመንግሥት 5. The maximum period of time that private
የሚከራዩበት ከፌተኛ ዘመን በመመሪያ investors may rent land from the government
ይወሰናሌ። ሆኖም በአዋጁ መሠረት shall be determined by a directive. Provided,
በጠቅሊሊው ከ25 ዓመት የበሇጠ ሉሆን however, that pursuant to the proclamation, it
አይችሌም። may not be more than 25 years in general
term of agreement.
6. በዚህ ዯንብ መሠረት ሇአሥር ዓመት ወይም 6. Pursuant to this regulation hereof, where the
ከዚያ በሊይ ሇሆነ ጊዜ ተገብቶ የነበረን የኪራይ lessor wants to renew the rent agreement
ውሌ ተከራዩ ሇማዯስ የሚፇሌግ ከሆነ የኪራይ entered into for ten (10) or more than ten
ዘመኑ ሉያበቃ አንዴ ዓመት ሲቀረው ውለን (10) years, he shall, having stated that he
ሇማዯስ እንዯሚፇሌግ ጠቅሶ ሇባሇይዞታው wants to renew the contract ahead of 1 year
በፅሁፌ ማሣወቅ አሇበት። አከራዩም ጥያቄው before the termination of term of renting
በዯረሰው በስዴስት ወራት ጊዜ ውስጥ የበኩለን period of time, notify in writing to the
ማስታወቂያ ካሌሰጠ ውለን ቀዴሞ በነበረበት holder. Unless the lessee forwarded his own
ሁኔታ ሇማዯስ እንዯተስማማ ይቆጠራሌ። notification to the lessor within 6 months
since he has received the request, it shall be
regarded as he has agreed to renew the
agreement as the condition of contract they
had earlier.
7. ማናቸውም የመሬት ይዞታ ሇተሇያዩ ሰዎች 7. Where any land holding has been given by
በኪራይ ውሌ የተሰጠ እንዯሆነ ውለን rental contract to several persons, the party
በመጀመሪያ ቀርቦ ያስመዘገበው ወገን who cause the registration of the agreement
የቀዯምትነት መብት ያገኛሌ። ሁለም first shall have prior right. Where it is found
ያሊስመዘገቡ ሆነው በሚገኙበት ጊዜ በመሬቱ that none of them cause the registration, the
መጠቀም የጀመረው ወገን የቀዯምትነት person who has started to use on the land
መብት ይኖረዋሌ። shall have the prior right.

650
ገፅ - 21 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 21

8. ማናቸውም የኪራይ ውሌ ፀንቶ በሚቆይበት 8. Where any rental contract is effected, its
ጊዜ ተፇፃሚነቱ አከራዩን ብቻ ሣይሆን application shall enforce not only the lessee
ወራሾቹንም ሆነ በመሬቱ ሊይ መብት but the heirs and those other parties who may
ያሊቸውን ላልች ወገኖች ጭምር የሚያስገዴዴ have the right on the land holding.
ይሆናሌ።
9. ተከራይ መሬቱን ባግባቡ ካሇመያዙ የተነሣ 9. Where the lessee is given a warning or
አከራይ በሚመሇከተው የመንግሥት አካሌ determined on a penalty by the concerned
አማካኝነት ማስጠንቀቂያ የተሰጠው ወይም Government body due to that he does not
ቅጣት የተወሰነበት እንዯሆነ አከራይ properly manage the land, this hall be
የተወሰነው ጊዜ ከማብቃቱ በፉት የኪራይ justifiable reason to the lessor to invalidate
ውለን በተናጠሌ እንዱያፇርስ በቂ ምክንያት the rental contract individually before the
ይሆነዋሌ። termination of its definite time.
10.ውለን ሇማፌረስ በቂ ምክንያት አሇኝ የሚሌ 10. Any party who has a good reason for
ማንኛውም ወገን የውሌ ይፌረስሌኝ invalidating the contract, before he submits
አቤቱታውን ከማቅረቡ በፉት ውለን ማፌረስ his appeal of invalidating contract, he shall
እንዯሚፇሌግ ገሌፆ በቅዴሚያ የስዴስት ወር give a six-month written warning in advance
የፅሁፌ ማስጠንቀቂያ ሇላሊው ወገን መስጠት to another party indicating that he wants to
አሇበት። invalidate the contract.

13. በሉዝ በተገኘ የገጠር መሬት 13. The Rights of Creditor where a
የመጠቀም መብት የዕዲ መያዣ mortgage of Rural Land use Right
ሲሆን ባሇገንዘቡ ስሇ ሚኖረው obtained through Lease
መብት

1. በአዋጁ አንቀጽ 19 ስር በተዯነገገው መሠረት 1. Pursuant to the provision of Art 19 of the


በሉዝ የተገኘ በገጠር መሬት የመጠቀም መብት proclamation, where rural land use right is
የዕዲ ዋስትና ሆኖ በሚያዝበት ወቅት ባሇዕዯው secured in mortgage if the borrower does not
በስምምነቱ በተገሇፀው የጊዜ ገዯብ ውስጥ pay within definite period of time in
ያሌከፇሇ እንዯሆነ ባሇገንዘቡ አንዴ ወር accordance with the agreement, the creditor
የቅዴሚያ የፅሁፌ ማስጠንቀቂያ ከሰጠ በኋሊ may, having given a month written notice
ያሇተጨማሪ ስነ-ስርዓት ሇባሇስሌጣኑ የወረዲ without any extra procedure by applying to the
ተጠሪ ጽ/ቤት በማመሌከት አግባብ ባሇው ቀበላ Authority’s woreda representative office
651
ገፅ - 22 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 22

አስተዲዯር አስፇፃሚነት በመሬቱ ሊይ ያሇውን through the execution of respective kebele,


ሀብት ሉረከብ ወይም መሬቱን በስምምነታቸው receive the asset on the land or use the land in
ውስጥ በተዯነገገው መሠረትና ሇተወሰዯበት accordance with the provision of their
የሉዝ ዘመን ራሱ ሉጠቀምበት ወይም ሇላሊ ሰው agreement and for the determined period of
አከራይቶ ገቢውን ሉቀበሌበት ይችሊሌ። ይህ lease or rent same to another person and
ዴንጋጌ በተመሳሳይ መሌኩ በይዞታቸው ሊይ receive the revenue. This provision shall apply
የሇማ ንብረትን በመያዣነት ሊስያዙ ላልች on the other holders who secure their property
ባሇይዞታዎችም ተፇሚ ይሆናሌ።
developed on their holding by a mortgage
mutatis –mutandis.

14. የመሬት ይዞታ መብት 14. Conditions of deprivation of the Rights


ስሇሚታጣበት ሁኔታ of Land Holdings
1. በአዋጁና በዚህ ዯንብ መሠረት ተረጋግጦ 1. Rural land holding rights given in
የተሰጠ የገጠር መሬት ይዞታ መብት ከዚህ accordance with the proclamation and this
በታች በተመሇከቱት ምክንያቶች በአንደ regulation hereof, may be deprived of with
ወይም በላሊው ሉታጣ ይችሊሌ፦ one or other reasons indicated hereunder:
ሀ/ በዝቅተኛ መነሻ ዯመወዝነት እንዱከፇሌ A. Be employed in a permanent job which
በመንግሥት ከተወሰነው አማካይ የወር may be earned an income not less than
ዯመወዝ መጠን ያሊነሰ ገቢ በሚያስገኝ average monthly salary determined by
ቋሚ ስራ ሊይ ተቀጥሮ መገኘት፤ the government to be paid in minimum
starting salary;
ሇ/ ከግብርና ሥራ ውጭ በሆነና ግብር B. be engaged in work field other than
በሚያስከፌሌ የሥራ መስክ ተሰማርቶ agricultural activity and excisable one;
መገኘት፣
ሐ/ ያለበትን ሣያሳውቁ ወይም መሬቱን C. be vanished for five consecutive years
ሣያከራዩ ወይም ይህንኑ በሀሊፉነት without notifying his present address or
የሚያስተዲዴር ሰው ሣይወክለ not renting his land or not representing a
ተከታታይነት ካሊቸው አምስት አመታት person who may administer such a
በሊይ ከመኖሪያ አካባቢ መጥፊት፤ responsibility;
መ/ ያሇበቂና ትክክሇኛ ምክንያት ወይም D. allow the land to lie fallow for three
ከሚመሇከተው ቀበላ የመሬት consecutive years without an adequate
አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ ወይም and right reason or without having a prior

652
ገፅ - 23 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 23

ይኸው ከሚታቀፌበት የባሇስሌጣኑ ወረዲ written permit from pertinent kebele


ተጠሪ ጽ/ቤት በቅዴሚያ የፅሁፌ Land Administration and use committee
ፇቃዴ ሣያገኙ ተከታታይነት ካሊቸው or form the Authority’s of woreda;
ሶስት ዓመታት በሊይ መሬቱን ጦም representative office:
ማሣዯር፤

ሠ/ በይዞታው ስር ያሇን መሬት መንከባከብ E. cause severe degradation of the land


እየተቻሇ በውሀ መሸርሸር ክፈኛ እንዱጎዲ under his holding by flood erosion where
ወይም አካባቢው እንዱጎሳቆሌ አዴርጎ there is the opportunity to protect it or the
መገኘት፤ impoverishment of the environment;
ረ/ የይዞታ መብቱን ፇቅድ ስሇመተው በፅሁፌ F. notifying in writing that he has willingly
ማሣወቅ፤ given up his holding rights;
ሰ/ መሬቱ ሇህዝብ አገሌግልትይውሌ ዘንዴ G. on decision passed by pertinent body
አግባብ ባሇው አካሌ የሚተሊሇፌ ውሣኔ። with the view to using the land for public
service.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር 2. The provision stipulated under sub. Art 1 of
የተመሇከተው ዴንጋጌ የገቢው መጠን የቱንም this Article hereof, shall not be applicable to
ያህሌ ቢሆን ከጡረታ በሚያገኘው ገቢ any person who lives on a retirement pension
በሚተዲዯር ወይም ሇብሔራዊ አገሌግልት or is assigned to national service no matter
በተመዯበ በማናቸውም ሰው ሊይ ተፇፃሚነት how much his income is
አይኖረውም።
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ፉዯሌ ተራ 3. A person who has vanished without trace
ቁጥር ሐ ወይም መ ዴንጋጌዎች ስር form his residing locality, as it is stipulated
እንዯተመሇከተው ከመኖሪያ አካባቢው የጠፈ under the provisions of sub. art 1 letter C and
ማንኛውም ሰው መጥፊቱ ከታወቀበት ጊዜ D of this Article hereof, where it ensured that
ጀምሮ ሶስት ዓመት የሞሊው ወይም መሬቱ it has completed three years since his
በተሇያዩ ምክንያቶች ያሇፇቃዴ ጦም ካዯረበት disappearance or it has completed two years
ጊዜ ጀምሮ ሁሇት ዓመት የሞሊው መሆኑ since his land has lied fallow without permit
የተረጋገጠ እንዯሆነ ጠፌቷሌ የሚሰኝበት due to various reasons, without prejudice to
የአምስት ዓመት ጊዜ ገዯብ እስኪዯርስ ወይም his holding rights, the land, being
ባሇይዞታው መሬቱን ጥቅም ሊይ እንዯሚያውሌ
administered under the kebele land
እስከታመነ ዴረስ የይዞታ መብቱ እንዯተጠበቀ
administration and use committee, may be
ሆኖ መሬቱ በቀበላው የመሬት አስተዲዯርና
determined that those who have no land may

653
ገፅ - 24 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 24

አጠቃቀም ኮሚቴ ስር እየተዲዯረ ሇጊዜው use it until the time limit of five years is
መሬት የላሊቸው ሰዎች ሲጠቀሙበት complete to say that he is vanished without
እንዱቆዩ ሉወሰን ይችሊሌ። trace or it is believed that he may use the
land.
4. ከዚህ በሊይ በተዯነገገው መሠረት መሬቱ 4. Where it is decided that the land is to be
በቀበላው ስር እንዱተዲዯርና ሇላልች ሠዎች administered under the kebele and
ተሰጥቶ ሇጊዜው ጥቅም ሊይ እንዱውሌ ሲወሰን temporarily given to other persons to be
በመሬቱ ሊይ ያረፇ የባሇይዞታው ሀብት ቢኖር used, the holder’s asset on the land if any, the
ይህንኑ እንዲይጎዲ በሚገባ የመንከባከብና reasonability of taking care of properly and
በባሇአዯራነት የመጠበቁ ሀሊፉነት የቀበላው protecting same not to be harmed and
መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ damaged shall be the kebele land
ይሆናሌ። administration and use committee.
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሠ እና ረ 5. Any person who has deprived of his right of
ዴንጋጌዎች መሠረት የመሬት ይዞታ መብቱን land holding in accordance with the
ያጣ ማንኛውም ሰው መሬቱን ከማስረከቡ provisions of letter No. of E and F of sub.
በፉት በራሱ ጥፊት ምክንያት በዚሁ መሬት Art. 1 of this Article hereof, where it is
ወይም በአካባቢው ሊይ ጉዲት ያዯረሰ መሆኑ ensured that he has caused damage on this
የተረጋገጠ እንዯሆነ ይህንኑ ከማስተካከሌ land or the environment due to his fault
ሀሊፉነት ነፃ አይሆንም። before he has submitted the land, he shall not
be free form responsibility of maintaining
this hereon.
6. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር በሰፇሩት 6. A person who is deprived of his land holding
ምክንያቶች የመሬት ይዞታ መብቱን ያጣ rights due to the provisions stipulated under
ማንኛውም ሰው እንዯተገቢነቱ በመሬቱ ሊይ sub-Art. 1 of this Article hereof, as deemed
ያፇራውን ንብረት አንስቶ የመውሰዴ፣ አንስቶ appropriate, shall have the rights to lift assets
ሉወስዯው ሇማይችሇው ወይም እንዲይወስዴ he produced on his land if he could not lift it
ሇተዯረገው ንብረት ዯግሞ ተመጣጣኝ ካሣ or is made not to be lifted the asset, to obtain
በቅዴሚያ የማግኘትና የመሬቱን ሇምነት reasonable compensate beforehand and to
ጠብቆ ሇማቆየት ያወጣውን ወጪ የማስመሇስ return the cost he has expended in order to
መብት ይኖረዋሌ። maintain fertility of the land.

654
ገፅ - 25 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 25

15. ትክ የመሬት ይዞታ ማግኘት 15. Effects of Obtaining surrogate Land


ስሇሚኖረው ውጤት Holding
1. በዚህ ዯንብ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ /7/ 1. pursuant to sub-Art.7 of Art.5 of this
መሠረት የክሌለ መንግሥት በሚያዘጋጀው regulation hereof, any farmer who has
የሰፇራ ፕሮግራም በፇቃዯኝነት ተሣትፍና willingly participated in the resettlement
ትክ መሬት ተሰጥቶት ማምረት የጀመረና programme the Regional State may formulate
ምርጫው በሰፇረበት አካባቢ ሇመኖር መሆኑን and having been given a replacing land and
በጽሁፌ ያረጋገጠ ማንኛውም አርሶ አዯር ነባር commenced to produce harvest and ensured in
ይዞታውን ሇቀበላው መሬት አስተዲዯር writing that he has preferred to live in the area
አጠቃቀም ኮሚቴ ያስረክባሌ። ዝርዝርሩ thereon he resettled shall submit his former
በመመሪያ ይወሰናሌ። holding to the kebele land Administration use
committee. Particulars shall be determined by
a directive
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር 2. Without prejudice to the provision of sub. Art.
የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ሇአካባቢ 1 of this Art. hereof, any person who has been
ጥበቃ፣ ሇተፇጥሮ ሀብት ሌማትና ሇዘሊቂ given same land to be used for production
ምርታማነት ሲባሌ ከአንዴ አካባቢ ወዯ ላሊ service in the new area shall have a
አካባቢ የሚዯረግ የህዝብ እንቅስቃሴ አካሌ responsibility to return his former holding to
ሆኖ በአዱሱ አካባቢ ሇምርት አገሌግልት the respective kebele land administration and
የሚውሌ ተመሣሣይ መሬት የሚሰጠው use committee being a part of public
ማንኛውም ሰው ነባር ይዞታውን movement made from one area to another area
ሇሚመሇከተው የቀበላው መሬት አስተዯዯርና for the sake of environment protection, natural
አጠቃቀም ኮሚቴ የመመሇስ ሃሊፉነት
resource development and long-lasting
ይኖርበታሌ።
productivity.

ክፌሌ አራት PART FOUR


ከገጠር መሬት ይዞታና አጠቃቀም OBLIGATIONS EMANATED FROM

ስሇሚመነጩ ግዳታዎች RURAL LAND HOLDING AND


UTILIZATION.
16. የመሬት ተጠቃሚዎች ግዳታዎች 16. Obligations of the Land Users

655
ገፅ - 26 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 26

1. በአዋጁና በዚህ ዯንብ መሠረት የገጠር መሬት 1. A person who has acquired rural land holding
ይዞታ ወይም በዚሁ የመጠቀም መብት ያገኘ or the use rights on this shall, pursuant to the
ማንኛውም ሰው ከዚህ በታች የተመሇከቱት proclamation and this regulation hereof, have
ግዳታዎች ይኖሩበታሌ። obligations indicated hereunder:
ሀ/ በይዞታ ወይም በኪራይ የተሰጠውን መሬት A. to properly protect the land granted to him
በአግባቡ የመንከባከብና አስቀዴመ የተዘጋጀ either in holding or in a rent and where there
የመሬት አጠቃቀም ዕቅዴ በሚኖርበት ጊዜ is land use plan beforehand prepared, use his
ዯግሞ በዚሁ ዕቅዴ መሠረት የመጠቀም፤ land in accordance with this plan;
ሇ/ በመሬቱ ሊይ ያሇማውን ሰብሌ በአካባቢው B. to protect the crops he has developed on his
ከፌተኛ ጉዲት ከሚዯርሱ አረሞችና ተዛማጅ land from weeds which may cause severe
ፀረ ሰብሌ ተባዮች የመጠበቅ፣ damage in the area and same anti-crop pests;

ሐ/ ዝርዝሩ በመመሪያ የሚወሰን ሆኖ በሰብለ C. with the details to be determined by a


ወይም በመሬቱ አንዱሁም በአጏራባች directive, to plant trees which do not cause
ማሳዎች ሊይ ጉዲት የማያዯርሱ ዛፍችን harm on the crop or his land as well as on the
በመሬቱ አካባቢ የመትከሌና ተንከባክቦ plots of neighboring land surrounding his
የማሳዯግ፤ land and take care of them.;
መ/በሰውም ሆነ በንብረት ሊይ ጉዲት D. not deliberately to do violence to wild
በማያዯርሱና በአካባቢው ተጠሌሇው በሚኖሩ animals which do not cause damage on
የደር እንስሳት ሊይ ሆነ ብል ጥቃት human beings or property and sheltered
አሇመፇፀም፣ ጉዲት ያዯርሳለ ተብሇው themselves in the area; but to those wild
በሚገመቱት ሊይ ዯግሞ ይህንኑ ሇመከሊከሌ animals which may cause damage, before an
የሚያስችሌ እርምጃ ከመውሰዴ በፉት action that enable to prevent this is to be
አግባብ ካሇው አካሌ ፇቃዴ የመጠየቅ፣ taken, to request a permit from an
appropriate body;
ሠ/ ከአጏራባች ይዞታዎች ጋር የሚጋሩትን E. not to cross the borderline which may be
ዴንበር ያሇማፌረስ፤ shared with the nearby holdings;

ረ/ የወሌ መሬቶችን ወሰን ያሇመጋፊት፤ F. not to cross the borderlines of communal


lands;

ሰ/ አግባብ ባሇው አካሌ የተከሇለ መንገድችን G. not to close roads demarcated by an


ያሇመዝጋት፤ appropriate body;
ገፅ - 27 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 27

ሸ/ መሌካዓ ምዴራዊ አቀማመጡ ምክንያት H. take and to cause downward passage of water
ከሊይኛው አካባቢ በመነሳት የተፇጥሮ which may flow following its natural course
አቅጣጫውን ተከትል የሚፇሰውን ውሃ by starting from higher area due to its
በመቀበሌ ወዯታች እንዱያሇፌ የማዴረግ፤ topography;
ቀ/ በመሬቱ ሊይ የሚፇሰው ውሀ ወዯታች I. where the water that may flow on his land
እንዱያሌፌ በሚያዯርግበት ጊዜ አሊግባብ cause to pass downward, not to cause the lie
የውሃውን የተፇጥሮ ፌሰት አቅጣጫ of water load on the land below it by
በመቀየር የታችኛው መሬት የውሃ ጫና improper diversion of the direction of natural
እንዱያርፌበት ያሇማዴረግ፤ course of the water;
በ/ ማናቸውም አካሌ አማካኝነት የመስኖ ሌማት J. where an irrigation development activity is
ሥራ በሚከናወንበት ጊዜ የመስኖ መስመሩ being undertaken by any body and it is
በመሬቱ ሊይ የሚያሌፌ መሆኑ የታወቀ known that the irrigation line may pass
እንዯሆነ ይህንኑ ያሇመከሌከሌ፤ through his land thereon, not to forbid this;
ተ/ በመሬቱ ሊይ የእሳት ቃጠል እንዲይነሣ K. to take an appropriate safety measure not to
ተገቢው ሆኖ የተገኘውን የጥንቃቄ እርምጃ break out fire on his land;
የመውሰዴ፤
ቸ/ አግባብ ባሇው አካሌ መሬቱ እንዱሇካ ወይም L. to closely cooperate where he is asked by a
የቅየሳ ሥራ እንዱካሄዴበት ሲጠየቅ በቅርብ pertinent body with the view to measuring
የመተባበር፤ his land or undertaking a surveying activity.
ኃ/ ሇራሱ፣ ሇቤተሰቡም ሆነ ሇላልች M. to allow sufficient and wide passageway, as
ባሇይዞታዎች አጠቃቀም ይረዲ ዘንዴ deemed necessary, on the border of his land
እንዲስፇሊጊነቱ በመሬቱ ዲር ወይም or through it with the view to helping the use
ውስጥ በቂና ስፊት ያሇው መተሊሇፉያ of himself, his family as well as other
መንገዴ የመፌቀዴ፤ holders;
ነ/ በላልች ባሇይዞታዎች ወሰን ውስጥ ሲያሌፌ N. wherever he passes through other holdings’
ንብረታቸው እንዲይጏዲ ጥንቃቄ borderline, to take care of their property not
የማዴረግ፤ to be harmed;
ኘ/ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር O. where land holding certificate book is issued,
በሚሰጥበት ጊዜ ይህንኑ ተከታትል to pursue and take such a certificate.
የማውጣት።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ፉዯሌ ተራ 2. The responsibility of land protection indicated
ቁጥር /ሀ/ስር የተመሇከተው መሬትን under the provision of sub. Art.1 (A) of this
ገፅ - 28 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 28

የመንከባከብ ሀሊፉነት የሚከተለትን ዝርዝር Article hereof, shall comprise the following
ተግባራት ያጠቃሌሊሌ:- specific duties:
ሀ/ በአካባቢው ባህሌ በተሇመዯው መሠረት A. to plow his land in accordance with
መሬቱን ማረስና ዘመናዊ የመሬት customary local practice and as regards
አጠቃቀም ዘዳን በተመሇከተ ዯግሞ modern land use method, use a professional
በሚሰጠው የባሇሙያ ምክር አገሌግልት counseling service given to him;
መጠቀም፤

ሇ/ የአፇርና የውሀ ጥበቃ ሰራን ማከናወንና B. to undertake activities of soil and water
protection and;
ሐ/ በሰብለም ሆነ በአካባቢው ሊይ ጉዲት C. to abstain from cutting trees which do not
የማያዯርሱ ዛፍችን ፇቃዴ ሳያገኙ cause harm on the crops and the environment
ከመቁረጥ መቆጠብ። thereon, Without having a permit.
3. መሬቱ በወንዝ ዲር ወይም ገዯሊማ በሆነ 3. Any holder whose lands is found near to a
አካባቢ የሚገኝ ማንኛውም ባሇይዞታ bank of a river or gully area, shall have an
ባሇስሌጣኑ ይህንኑ ዯንብ ተከትል ወዯፉት obligation to plow his land far away form the
በሚያወጣው መመሪያ በሚወስነው ርቀት river or the gully a distance determined by a
መጠን ከወንዙ ወይም ከገዯለ አርቆ የማረስና directive that may be issued by the Authority
ያሌታረሰውን የወንዙን ዲር አካባቢ በይዞታው subsequent to this regulation and, having made
ስር አዴርጏ እየተካ የሚጠቀምበት ዛፌ the untilled area of river bank land under his
የማሌማት ግዳታ አሇበት። holding, grow a tree that he may use in
substitute.
4. የመሬት ተጠቃሚ ዴርጅቶችም ሆኑ አሌሚ 4. Land user organizations and developers shall,
ባሇሀብቶች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር besides the obligations stipulated under sub.
ከሠፇሩት ግዳታዎች በተጨማሪ የመሬት Art 1 of this Article hereof, have the duty to
አጠቃቀም ፕሊን በማዘጋጀትና ሇባሇስሌጣኑ prepare and submit land use plan to the
አቅርበው የማስፀዯቅ ሀሊፉነት አሇባቸው። Authority and have got its approval.
ገፅ - 29 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 29

17. ግዳታን አሇመፇፀም 17. Effects of Non-performance of


ስሇሚያስከትሇው ውጤት Obligation
1. በዚህ ዯንብ አንቀጽ 16 ስር የተዯነገገውን 1. Any land holder who has failed to respect any
የትኛውንም ግዳታ ያሊከበረ ማንኛውም obligation provided under sub-Art 16 of this
የመሬት ባሇይዞታ ዝርዝሩ በመመሪያ regulation shall, with the details to be
የሚወሰን ሆኖ እንዯቅዯም ተከተለ የቃሌ determined by a directive, be given oral or
ወይም የጽሁፌ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋሌ። written notice respectively.
2. በተሰጠው የቃሌ ወይም የፅሁፌ ማስጠንቀቂያ 2. Where the offender might not be corrected
መሠረት ጥፊተኛው ከስህተቱ ሉታረም from his fault, in accordance with the oral or
ያሌቻሇ እንዯሆነ እንዯጥፊቱ አይነትና ዯረጃ written notice given to him, administrative
ከዚህ በታች የተመሇከቱት አስተዲዯራዊ measures indicated herein under may be taken
እርምጃዎች ሉወሰደበት ይችሊለ:- up on him, as the type and level of his offence.
ሀ/ በአንዴ አይነት ጥፊት የመጨረሻ A. where he is found that he has committed
ማስጠንቀቂያ ካገኘበት ቀን ጀምሮ again such an offence in a similar condition
በሚቆጠሩት ሁሇት ዓመታት ውስጥ ያንኑ within two years since he has received a final
ጥፊቱ በተመሣሣይ ሁኔታ ዯግሞ የተገኘ notice in one type of offence, his land is
እንዯሆነ መሬቱን ተነጥቆና የመጠቀም taken away and his use right is deprived of
መብቱ ሇአምስት ዓመታት ያህሌ ታግድ for five years, it may be determined by the
የመንከባከብ ግዳታን ሇሚገባ ሇላሊ ሰው pertinent Authority’s woreda representative
በኪራይ እንዱሰጥና ጥቅም ሊይ office that the land to be given in rent and
እንዱውሌ በሚመሇከተው የባሇስሌጣኑ used to another person who may enter into an
ወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት ሉወስን ይችሊሌ።
obligation of protection the land.
ሇ/ ከዚህ በሊይ በፉዯሌ ተራ ቁጥር ሀ ስር B. after the measure provided under letter no. A
የተመሇከተው እርምጃ ተፇፃሚ ከሆነበት herein above has been applied to him, where
በኋሊ ጥፊተኛው መሬቱን ከተከራዩ the offender is ascertained that he has
መሌሶ ከተቀበሇበት ቀን አንስቶ committed again such an offence within two
በሚቆጠሩት ላልች ሁሇት አመታት years since he has regained the land from the
ውስጥ ያንኑ ጥፊት እንዯገና መፇፀሙ lessee, his rights of land and obtaining an
የተረጋገጠበት እንዯሆነ በመሬት income shall be deprived of for consecutive
የመጠቀምና ገቢ የማግኘት መብቱ five years. If it is known that he is not
ሇተከታዩቹ አምስት አመታት ታግድ corrected by this, besides he never acquires
ይቆያሌ በዚህ የማይታረም መሆኑ
ገፅ - 30 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 30

ከታወቀ ዯግሞ ምትክ ቦታ ካሇማግኘቱ surrogate land, having been beforehand paid
በተጨማሪ በመሬቱ ሊይ እስከዚያው ጊዜ commensurate compensation for the
ዴረስ ሊዯረገው ቋሚ ማሻሻያና ሊሇማው permanent improvement he has made and
ንብረት ተመጣጣኝ ካሣ በቅዴሚያ property he has developed on is land until
ተከፌልት ይዞታውን ከነአካቴው እንዱሇቅ then, it may be decided up on him to be
አግባብ ባሇው የባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ expropriated from his holding forever by the
ጽ/ቤት ሉወሰንበት ይችሊሌ። ሆኖም ይህ pertinent Authority’s woreda representative
አይነቱ ውሣኔ የተሊሇፇበት ማንኛውም ሰው office; of Provided, however, that any person
ውሣኔውን በጽሁፌ ካገኘበት ጊዜ ጀምሮ to whom such a decision is made his right of
በሰሊሣ ቀናት ውስጥ ሇወረዲው ፌ/ቤት
appeal to the woreda court within thirty days
ይግባኝ የማቅረብ መብቱ የተጠበቀ ነው።
from the date of receiving the decision in
writing shall be respected.
3. ማንኛውም የመሬት ተጠቃሚ የሚጋራውን 3. Where any land user who has failed to
የወሌ መሬት የመንከባከብ ችልታ እያሇው cooperate in protecting communal land, but
አሌተባበርም ያሇ እንዯሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ has the capacity to do so, he shall, pursuant to
አንቀጽ 1 ስር በተዯነገገው መሠረት እንዯ the provision of sub. Art 1 of this Article
ቅዯም ተከተለ የቃሌ ወይም የፅሁፌ hereof, be given oral or written notice
ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋሌ። respectively.
4. ጥፊተኛው የመጨረሻ የፅሁፌ ማስጠንቀቂያ 4. Where the offender has committed again such
ካገኘበት ቀን አንስቶ በሚቆጠሩት አምስት an offence in the same way within five years
አመታት ውስጥ ያንኑ ጥፊት በተመሣሣይ since he has received a final written notice,
ሁኔታ ዯግሞ የተገኘ እንዯሆነ ከአንዴ አመት having been deprived of his right not to use the
ሇማይበሌጥ ጊዜ የወሌ መሬቱ ተጠቃሚ communal land by the Authority’s woreda
እንዲይሆን በባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት representative office and if he did not correct
ሉታገዴና በዚሁ ሳይታረም ቀርቶ በተከታታይ his mistakes upon this penalty, and
ሇሶስተኛ ጊዜ ካጠፊ ሇዘሇቄታው የወሌ consecutively committed offence for the third
መሬቱን እንዲይጠቀም ሉወሰንበት ይችሊሌ። time, it may be decided upon him totally not to
use the communal land forever.
ገፅ - 31 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 31

18. ስሇ ቃሌና የፅሁፌ ማስጠንቀቂያ 18. Procedures of Giving Oral and Written
አሰጣጥ ስነ ስርዓት Warnings
1. በዚህ ዯንብ መሠረት ግዳታውን ያሌተወጣ 1. A preliminary written warning may be
ማንኛውም የመሬት ባሇይዞታ የቃሌ communicated to any land holder who has
ማስጠንቀቂያ ከተሰጠው በኋሊ የመጀመሪያ failed to discharge his obligations pursuant to
ዯረጃ የፅሁፌ ማስጠንቀቂያ ሉዯርሰው this regulation hereof, after he has been given
የሚችሇው ቢያንስ በአንዴ የሰብሌ ዘመን oral warning, shall be at least in a different
ሌዩነት ይሆናሌ። harvesting year.
2. በዚህ ዯንብ መሠረት የፅሁፌ ማስጠንቀቂያ 2. Pursuant to this regulation hereof, the written
የሚሰጠው በጠቅሊሊው ሶስት ጊዜ ሆኖ warning is to be given totally three times and
እያንዲንደ ማስጠንቀቂያ በአንዴ የሰብሌ each warning shall have to be given in a
ዘመን ሌዩነት መሰጠት ይኖርበታሌ። different harvesting year.
3. የቃሌ ማስጠንቀቂያም ሆነ የመጀመሪያ ዯረጃ 3. Oral warning and preliminary written warning
የፅሁፌ ማስጠንቀቂያ የሚሰጠው አግባብ are to be given by the appropriate kebele Land
ባሇው የቀበላ መሬት አስተዲዯርና Administrative and use committee, but second
አጠቃቀም ኮሚቴ አማካኝነት ሲሆን and third level written warnings shall be given
ሁሇተኛና ሶስተኛ ዯረጃ የፅሁፌ through the pertinent Authority’s woreda
ማስጠንቀቂያዎች በሚመሇከተው representative office.
የባሇስሌጣኑ ወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት በኩሌ
ይሠጣለ።
4. በዚህ ዯንብ አንቀጽ 17 ንዑስ አንቀጽ 2 4. Any person whose use right on the land is
ፉዯሌ ተራ ቁጥር ሀ እና ሇ ዴንጋጌዎች temporarily suspended may, pursuant to the
መሠረት በመሬት የመጠቀም መብቱ provisions of sub. Art.2, letter no. A and B of
ሇጊዜው የታገዯበት ማንኛውም ሰው መብቱ Art. 17 of this regulation hereof, having been
ከታገዯበት ከአንዴ አመት ቆይታ በኋሊ entered into an obligation that he may conserve
እገዲው ቢነሳሇት መሬቱን እንዯሚንከባከብ his land if the ban is reinstated, apply to the
ግዳታ ገብቶ ውሣኔውን ሇሰጠው office of the Authority who gives the decision
ሇባሇስሌጣኑ መ/ቤት እገዲው እንዱነሣሇት for the reinstatement of the ban after 1 year
ሉያመሇክት ይችሊሌ። duration since his right has been suspended.

ክፌሌ አምስት PART FIVE


ገፅ - 32 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 32

መሬትን ስሇመሇካትና ስሇይዞታ ማረጋገጫ MEASURING LAND AND


ዯብተር HOLDING CERTIFICATE BOOK

19. መሬትን ስሇመሇካት 19. Measuring Land


1. በአዋጁና በዚህ ዯንብ መሠረት ሇመሬት 1. Each rural land which is granted to users in
ተጠቃሚዎች በይዞታነት የተሰጠ፣ holding, communally held by the community
ማህበረሰቡ በወሌ የያዘው ወይም or non-governmental organizations, pursuant
በመንግሥታዊ፣ መንግስታዊ ባሌሆኑ to the proclamation and this regulation hereof,
ዴርጅቶችና የሀይማኖት ተቋማት ስር ያሇ having been measured by the Authority in
እያንዲንደ የገጠር መሬት በባሇስሌጣኑ traditional or modern tools, a landmark
አማካኝነት በዘመናዊ ወይም በባህሊዊ indicating the boundary shall be put up
መሳሪያ ተሇክቶ ዴንበር የሚያሳይ ምሌክት thereon.
ይዯረግበታሌ።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ዴንጋጌ 2. The land which is measured, in accordance
መሠረት የተሇካው መሬት አቅም በፇቀዯ with the provision of sub. Art. 1 of this Article
መጠን የእያንዲንደን ባሇይዞታ ዴንበር hereof, to such an extent that allows a capacity,
ሇይቶ የሚያሳይ ካርታ ይዘጋጅሇታሌ። a map which identifies and indicates the
boundary of each holder shall be prepared
thereof.
3. መሬቱ የሚሇካ ማንኛውም ባሇይዞታ 3. Any land holder whose land may be measured
የመሇካቱ ሥራ ሲካሄዴ በቦታው መገኘት is made to be told in public meeting or in
ይችሌ ዘንዴ እንዲመችነቱ በህዝባዊ ስብሰባ person, as it is favorable, with the view to
ወይም በግሌ እንዱነገረው ይዯረጋሌ። appearing therein where the work of measuring
is being undertaking.
4. መሬቱ ሲሇካ እንዱገኝ በአግባቡ ጥሪ ዯርሶት 4. Any person who properly receives a call to be
ሇመገኘት ፇቃዯኛ ያሌሆነ ሰው የዴንበር shown up when his land is being measured and
መሇካቱ ሥራ በላሇበት ይካሄዴ ዘንዴ ሙለ failed to appear therein, it shall be regarded as
በሙለ እንዯተስማማ ይቆጠራሌ። he fully consents that the boundary measuring
work is to be undertaken in his absence.
5. የተዋሳኝ መሬቶች ዴንበር በተቻሇ መጠን 5. The boundary of adjacent lands shall be, as
በአዋሳኝ ባሇይዞታዎች የጋራ ስምምነት much as possible, demarcated in common
መወሰን ይኖርበታሌ። ዴንበሩን በአዋሳኝ consent of adjacent holders. Where it is
ገፅ - 33 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 33

ባሇይዞታዎች ስምምነት መወሰን ያሌተቻሇ impossible to decide the boundary in the


እንዯሆነ አግባብ ያሇው ቀበላ መሬት agreement of adjacent holders, the pertinent
አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ በአካባቢው kebele land administration and use committee
ሸማግላዎች አስተያየት ተዯግፍ ሇጉዲዩ shall, being supported by the recommendation
የመጨረሻ እሌባት ይሰጣሌ። of local elders, give final resolution.

6. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 5 ስር የሠፇረው 6. Notwithstanding the provision stipulated under
ዴንጋጌ ቢኖርም በመሬት አሇካኩም ሆነ sub. Art. 5 of this Article hereof, any holder
በዴንበሩ አወሳሰን ቅር የተሰኘ ማንኛውም who complains regarding the land
ባሇይዞታ የቅሬታውን ምክንያት በዝርዝር measurement and demarcation of the boundary
ገሌፆ ሌኬታው እንዯገና እንዱከናወንሇትና may, stating reasons of his complaints in
ዴንበሩ እንዱወሰንሇት መሬቱ ከተሇካበት detail, apply to the Authority’s woreda
ቀን ቀጥል ባለት 15 ቀናት ውስጥ representative office in order to be undertaken
ሇባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት the measurement again and then be demarcated
ሉያመሇክት ይችሊሌ። አቤቱታው የቀረበሇት the boundary within 15 days after the land is
የባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤትም ጉዲዩ
measured. The Authority representative office
በዯረሰው በ15 ቀናት ውስጥ ወስኖ ምሊሹን
of woreda shall, deciding the matter within 15
ሇአቤቱታ አቅራቢው በፅሁፌ መስጠት
days, reply the answer to the complainer in
ይኖርበታሌ።
writing.
7. መሬቱ ከተሊከ በኋሊ በውሃ በመሸርሸሩ፣ 7. After the land has been measured, where there
በጏርፌ በመወሰደ ወይም ከአቅም በሊይ is tangible information that indicates the area
በሆነ በላሊ በማናቸውም ምክንያት መጠኑ of land is highly changed due to eroded by
በከፌተኛ ዯረጃ እንዯተሇወጠ የሚያሳዩ water, washed away by flood or by any other
ተጨባጭ መረጃዎች የተገኙ እንዯሆነ ወይም reason or it is redistributed to various persons
ሇተሇያዩ ሰዎች በመከፊፇለ የባሇይዞታዎች and occurred a change of numbers of holders,
ቁጥር ሇውጥ ካጋጠመ መሬቱ እንዯገና the land may be re-measured and a new map is
ሉሇካና አዱስ ካርታ ሉዘጋጅሇት ይችሊሌ። prepared thereof.

20. ስሇ መሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር 20. Land Holding Certificate Book
ገፅ - 34 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 34

1. ማንኛውም የገጠር መሬት ባሇይዞታ 1. Any rural land holder shall request and issue
የባሇስሌጣኑ ወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት በሚያወጣው land holding certificate may be prepared in his
የጊዜ ሰላዲ መሠረት ፍቶ ግራፈ ተሇጥፍበት name and attached a photo thereon in
በስሙ የሚዘጋጀውን የመሬት ይዞታ accordance with time table the Authority’s
ማረጋገጫ ዯብተር መጠየቅና ማውጣት woreda representative office may set out.
አሇበት።

2. መሬቱ ባሌና ሚስት በአንዴነት ወይም ላልች 2. Where it is ascertained that the land is held
ሠዎች በጋራ የያዙት መሆኑ የታወቀ እንዯሆነ together by spouses or by other persons in
የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተሩ በሁለም የጋራ common, the holding certificate shall be
ባሇይዞታዎች ይዘጋጃሌ። prepared in both common holders.
3. ተቃራኒ የፅሁፌ ማስረጃ ካሌቀረበ በስተቀር 3. The land which is used by a husband and a
ባሌና ሚስት የሚጠቀሙበት መሬት እኩሌ wife shall, unless a contradictory written
በሆነ መጠን የሚጋሩት ይዞታ እንዯሆነ document is submitted, be regarded as it may
ይወሰዲሌ። be equally shared holding.
4. ይህንኑ የሚቃረን ማስረጃ ካሌቀረበ በስተቀር 4. Any person who is granted land holding
የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር በስሙ ተዘጋጅቶ certificated book having been prepared in his
የተሰጠው ማንኛውም ሰው በአዋጁና በዚሁ name shall, unless the evidence which
ዯንብ መሠረት የመሬቱ ትክክሇኛ ባሇይዞታ contradicts this is submitted pursuant to the
ተዯርጏ ይቆጠራሌ። proclamation and this regulation hereof, be
considered as an appropriate apposite legal
holder.
5. ባሌና ሚስት በአንዴነት የያዙትን መሬት 5. As regards the land a husband and a wife held
በተመሇከተ ሀሰተኛ መረጃ ሇባሇስሌጣኑ together, issuing the holding certificated book
በመስጠት የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተሩን only in the name of one spouse by submitting a
በአንዯኛው ተጋቢ ስም ብቻ ማውጣት ስሙ false document to the Authority and depriving
በዯብተሩ ውስጥ ያሌተጠቀሰውን በምዝገባ of right of the spouse whose name is not listed
ወቅት የነበረውን የትዲር ጓዯኛ የይዞታ መብት in the certificate book but he was present
የማሳጣት ውጤት አይኖረውም። during registration shall be invalid.
ገፅ - 35 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 35

6. የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተሩ በአንዯኛው 6. Where a marriage is concluded after the land
ስም ተዘጋጅቶ ከተሰጠ በኋሊ ጋብቻ የተፇፀመ holding certificate book has been prepared and
እንዯሆነ ተጋቢዎች ይህንኑ ፌሬ ነገር አግባብ granted in the name of one spouse, the spouses
ሊሇው የቀበላ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም may apply to the respective Kebele Land
ኮሚቴ በወቅቱ ገሌፀው የይዞታ ማረጋገጫ Administration and Use Committee, timely
ዯብተሩ ተሻሽልና በሁሇቱም ስም ተዘጋጅቶ stating this core of matter with the view to
እንዱሰጣቸው ማመሌከት ይችሊለ። granting to them the holding certificate book
having been amended and prepared in the
name of both of them.
7. የመሬት ይዞታው በየትኛውም ህጋዊ ይዞታ 7. Where the land holding is transferred from one
ከአንደ ወዯ ላሊው በሚተሊሇፌበት ጊዜ person to another in any legal holding, it shall
ወዱያውኑ መሬቱ ሇሚገኝበት ቀበላ የመሬት be an obligatory to issue substitute holding
አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ ቀርቦ certificate book in the name new holder by
በማመሌከት በአዱሱ ባሇይዞታ ስም ተሇዋጭ applying in person to the respective kebele
የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር ማውጣት ግዳታ land administration and use committee
ይሆናሌ። forthwith.

8. የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተሩ 8. Where the land holding certificate book is lost,
በማናቸውም ሁኔታ ሲጠፊ፣ ሲቀዯዴ ወይም torn or spoiled, it shall be necessary to reissue
ሲበሊሽ ይኸው ሁኔታ እንዯታወቀ አግባብ same, having paid the service charge
ሊሇው የቀበላ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም determined by a directive may be issued
ኮሚቴ በማመሌከት ይህንኑ ዯንብ ተከትል subsequent to this regulation by applying to the
በሚወጣ መመሪያ የሚወስነውን የአገሌገልት pertinent Kebele Land Administration and Use
ክፌያ ፇፅሞ እንዯገና ማውጣት አስፇሊጊ Committee as soon as such an incidence is
ይሆናሌ። known.

21. የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር 21. Details that The Land Holding
ስሇሚይዛቸው ዝርዝሮች Certificate book Contains
በአዋጁና በዚህ ዯንብ መሠረት ተዘጋጅቶ The land holding certificate book prepared and
የሚሰጥ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር granted pursuant to the proclamation and this
ከዚህ በታች የተመሇከቱትን ዝርዝሮች መያዝ regulation hereof, shall contain particulars/
አሇበት:- information indicated herein under:
ገፅ - 36 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 36

ሀ/ የመሬቱ ባሇይዞታ /ዎች/ ሙለ ስም፣ A. full name, principal address and short photo of
የመኖሪያ አዴራሻና ጉርዴ ፍቶ ግራፌ፣ holder(s) of the land;

ሇ/ የባሇይዞታው ባሇይዞታዎች ዋና ዋና B. major rights and obligations of the holder/


መብቶችና ግዳታዎች በአጭሩ፣ holders;
ሐ/ የመሬቱ መሇያ ቁጥርና የይዞታው ስፊት፤ C. identification number of the land and the area
of holding;
መ/ የዯብተሩ ተራ ቁጥር፤ D. roll-number of the certificate book;
ሠ/ መሬቱ የሚሰጠው የአገሌግልት አይነት፤ E. type of service the land is used for;

ረ/ መሬቱ የሚገኝበት የሇምነት ዯረጃ፤ F. fertility standard of the land;


ሰ/ ዯብተሩ የተሰጠበት ቀን፣ ወርና G. day, month and year of granting the certificate
አመተምህረት፤ እና book and;
ሸ/ ሰነደን ያዘጋጀው ሠራተኛና ያረጋገጠው H. full name and signature of personnel who
ሀሊፉ ሙለ ስም፣ ፉርማና ማህተም። prepares the document and Head who approves
it and seal.

22. በገጠር መሬት ያሇፇቃዴ መጠቀም 22. Responsibilities of Using Rural Land
ስሇሚያስከትሇው ኃሊፉነት without Permission

1. የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር 1. Administrative measures indicated herein


ከባሇስሌጣኑ ሳያወጣ በገጠር መሬት under shall be taken on any person who is
ሲጠቀም የተገኘ ማንኛውም ሰው ከዚህ encountered to use the rural land without
በታች የተመሇከቱት አስተዲዯራዊ issuing land holding certificate book from the
እርምጃዎች ይወሰደበታሌ:- Authority.
ሀ/ በመጀመሪያዎቹ ስዴስት ወራት ከቃሌ A. in the first six months, he shall be told that he
ማስጠንቀቂያ ጋር የይዞታ ማረጋገጫ has to issue a holding certificate book along
ዯብተር ማውጣት እንዲሇበት with oral warning;
ይነገረዋሌ፤

ሇ/ በቃሌ ማስጠንቀቂያው መሠረት ካሌሠራ B. if he does not perform inline with the oral
በተከታዮቹ ስዴስት ወራት ውስጥ ያንኑ warning, he shall be given preliminary written
የሚያጠናክር የመጀመሪያ ዯረጃ የፅሁፌ warning intensifying such an oral warning
ማስጠንቀቂያ ይዞታው ከሚገኝበት ቀበላ through the Kebele Land Administration and
ገፅ - 37 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 37

መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ Use Committee where the holding is found.
በኩሌ ይዯርሰዋሌ።

ሐ/ በዚሁ ካሌታረመ በባሇስጣኑ የወረዲ C. Unless he is corrected with this warning, he


ተጠሪ ጽ/ቤት አማካኝነት በሁሇተኛው shall be given second level written warning in
ዓመት የመጀመሪያ ስዴስት ወራት the second year of first six months and third
ሁሇተኛ ዯረጃና በተከታዮቹ ስዴስት ወራት level written warning in the following six
ውስጥ ዯግሞ ሶስተኛ ዯረጃ የፅሁፌ months through the agent of the Authority’s
ማስጠንቀቂያዎች ተዘጋጅተው
woreda representative of office.
ይዯርሱታሌ።
መ/ በሶስተኛው ዓመት በመሬት የመጠቀም D. in the third year, suspending his use right for
መብቱ ከአንዴ ዓመት ሇማይበሌጥ ጊዜ not more than one year on the basis of decision
በተጠሪ ጽ/ቤቱ ውሣኔ ታግድ የሚቆይ of the representative office, the Kebele Land
ሲሆን በዚሁ እገዲው ወቅት መሬቱን and Administration and Use Committee may
የቀበላው መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም
rent the land to another user during this
ኮሚቴ ሇላሊ ተጠቃሚ ሉያከራየው
suspension.
ይችሊሌ።
ሠ/ በአራተኛው ዓመት አግባብ ባሇው E. in the fourth year, the representative office
የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም may decide on him to expropriate and snatch
ኮሚቴ አቤት ባይነት ተጠሪ ጽ/ቤቱ away his land in an appeal lodged by the
ይዞታውን እንዱሇቅና መሬቱን appropriate land administration and use
እንዱነጠቅ ሉወስንበት ይችሊሌ። committee.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ፉዯሌ ተራ 2. Notwithstanding the provision of sub. Art. 1
ቁጥር ሠ ስር የሰፇረው ዴንጋጌ ቢኖርም letter No. F of this Article hereof, where it is
ባሇጉዲዩ በአዋጁና በዯንቡ መሠረት ascertained that the subject person is failed to
የተጠየቀውን የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር issue holding certificate book requested in
ማውጣት ያሌተቻሇው በፌትሐብሔር ህግ accordance with the proclamation and the
ውስጥ እንዯተተረጏመው ከአቅም በሊይ በሆነ regulation due to the capacity of beyond one’s
ምክንያት መሆኑ የተረጋገጠ እንዯሆነ ከዚህ ability as it is interpreted in civil code the
በሊይ የተመሇከተው መሬት የመነጠቅ ውሣኔ decision of taking away the land shall not be
ተፇፃሚ አይሆንበትም። executed on the subject person.
ገፅ - 38 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 38

23. የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር 23. Area of Minimum Holding of which


ስሇሚሰጥበት አነስተኛ የይዞታ Holding Certificate Book May be
መጠን Granted

1. ይህ ዯንብ ከሚፀናበት ቀን ጀምሮ በክሌለ 1. Area of minimum rural land holding that the
ውስጥ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር holding certificate book may be granted may
የሚሰጥበት አነስተኛ የገጠር መሬት ይዞታ not be less than 0.25 hectares cultivativable by
መጠን በዝናብ ሇሚሇማ ማሣ ከ0.25 እና rain and 0.11 hectares cultivativable by
በመስኖ ሇሚሇማ ማሣ ዯግሞ ከ0.11 irrigation as of the date effective date of this
ሔክታር በታች ሉሆን አይችሌም። regulation in the Regional State.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ዴንጋጌ 2. The provision of sub. Art. 1 of this Article
ዯንቡ ከመፅናቱ አስቀዴሞ በነበሩ hereof, shall not be applicable to former
ይዞታዎች ሊይ ተፇፃሚነት አይኖረውም። holdings exist prior to the coming into force of
the regulation

24. ስሇመሬት ምዝገባና የመረጃ አያያዝ 24. Land Registration and handling of
Documents
1. ማናቸውም መሬት እንዳት እንዯተገኘ በማን 1. A record containing documents which
ይዞታ ስር እንዲሇ፣ ከማን መሬት ጋር accounts for any land that how it is acquired,
እንዯሚዋሰን፣ ዯረጃው ምን አይነት እንዯሆነ፣ under whose holding it is found, to whose land
ሇምን አገሌግልት እንዯሚውሌና ምን አይነት it is bordered, what kind its standard is, for,
ግዳታዎች እንዲለበት የሚገሌፅ መረጃ የያዘ what service is used and what kind of
መዝገብ በእያንዲንደ ቀበላ የመሬት obligations it is imposed, shall be organized
አስተዯዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ ጽ/ቤት and kept in each kebele land administration
ተዯራጅቶ ይቀመጣሌ። and use committee office.
ገፅ - 39 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 39

2. የመዝገቡ ዋና ቅጅ በሚመሇከተው ቀበላ 2. The original record be in the hands of


መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ እጅ concerned kebele Administration and Use
ሆኖ አንዴ ቅጅ በባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ Committee and one copy of it shall be kept in
the hand of the Authority’s woreda
ጽ/ቤት ዕጅ ይቀመጣሌ። የመዝገቡ ማጠቃሇያ
representative office. The summary of the
ሇባሇስሌጣኑ ዋና መስሪያ ቤት ይሊካሌ።
record shall be sent to the Head Office of the
በመዛግብቱ ሌዩ ሌዩ ቅጅዎች መካከሌ
Authority. Where a controversy or opposition
አሇመጣጣም ወይም ቅራኔ የተፇጠረ እንዯሆነ
is aroused over various copies of the record, a
በቀበላው የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም record which is kept under the hands of the
ኮሚቴ ዕጅ የሚገኘው መዝገብ የበሊይነት kebele Land Administration and Use
ይኖረዋሌ። Committee shall have the acceptance over
them.
3. መዝገቡን በአንዴ መሬት ሊይ ህጋዊ መብት 3. Wherever persons who could explain that they
ወይም ጥቅም እንዲሊቸው ማስረዲት የሚችለ may have legal rights or use on a certain land,
ሰዎች ሁለ ጥያቄ ሲያቀርቡ እንዱያዩት they shall be permitted to look over the record.

ይፇቀዴሊቸዋሌ።
4. በመሬት መመዝገቢያ መዝገብ ውስጥ መሬቱ 4. Where the land has an obligation with regard
ኪራይን፣ ውርስን ወይም ስጦታን የተመሇከተ to rent, bequeath, or gift in land recording
ግዳታ ያሇበት እንዯሆነ ይኸው መመዝገብ book, such an obligation shall be recorded.
አሇበት። ግዳታው በሚሻሻሌበት ወይም Wherever the obligation is to be amended or
በሚያበቃበት ጊዜም መረጃው በዚሁ መሠረት terminated, the document shall be corrected in
መስተካከሌ ይኖርበታሌ። line with this alternation.
5. የገጠር መሬት ይዞታን ወይም በዚሁ 5. Any task regarding rural land holding or its use
የመጠቀም መብትና ግዳታን የሚመሇከት rights and obligations unless it is listed in
ማናቸውም ተግባር በአዋጁና በዚህ ዯንብ recording book of a document, pursuant to the
በተዯነገገው መሠረት በሰነዴ መመዝገቢያ provisions of the proclamation and this
መዝገብ ውስጥ ካሌገባ በስተቀር በሶስተኛ regulation hereof, it may not be submitted on
ወገኖች ሊይ መቃወሚያ ሆኖ ሉቀርብባቸው them as an objection on third parties.
አይችሌም።
6. የሰነደ መዝጋቢ ስምምነቶችን ተቀብል 6. The registrar of the document, prior to
ከመመዝገቡ በፉት እያንዲንደ ሰነዴ በትክክሌ receiving and registering the agreements, shall
መዘጋጀቱንና የሚመሇከታቸው ወገኖች ensure that each document has been correctly
መፇረማቸውን ማረጋገጥ አሇበት። በመዝገቡ prepared and concerned bodies have signed the
ገፅ - 40 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 40

ውስጥ የተዯረገ ማንኛውም ስርዝ ወይም document. Any cancellation or inclusion shall
ጭማሪ በመዝጋቢው ፉርማ ካሌተረጋገጠ not be valid unless it is approved by the
በስተቀር ተቀባይነት አይኖረውም። registrar’s signature thereon.

7. በሀሰተኛ መረጃ ሊይ ተመስርቶ የተካሔዯ 7. Rural land registration undertaken on the basis
የገጠር መሬት ምዝገባ በአዋጁና በዚህ ዯንብ of false information shall not have legal effect
መሠረት ህጋዊ ውጤት አይኖረውም። in accordance with the proclamation and this
regulation hereof.
8. መዝጋቢው በፇፀመው የአመዘጋገብ ስህተት 8. Where loss is caused on any person due to
ምክንያት በማንኛውም ሰው ሊይ ጉዲት የዯረሰ registration fault made by the registrar, the
እንዯሆነ የጉዲቱን ካሣ በመክፇሌ ረገዴ Authority shall be responsible for with regard
ባሇስሌጣኑ ሀሊፉ ይሆናሌ። ሆኖም የከፇሇውን to paying the loss compensation; provided,
የጉዲት ካሣ እንዱተካሇት ጥፊቱን የፇፀመውን however, that its right to ask of, in civil law,
ሰራተኛ በፌትሃብሔር ህግ መሠረት የመጠየቅ personnel who committed the fault to repay the
መብቱ የተጠቀበ ነው። loss compensation it has paid to the victim
shall be respected.

ክፌሌ ስዴስት PART SIX


ስሇበታች የገጠር መሬት አስተዲዯርና DUTIES AND RESPONSIBILITIES
አጠቃቀም አካሊት ተግባርና OF HIERARCHICAL LOWER
ሀሊፉነት
RURAL LAND ADMINISTRATION
AND USE BODIES
25. ስሇ ባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ 25. Duties and Responsibilities of The

ጽ/ቤት ተግባርና ሀሊፉነት Authority’s Woreda representative


Office
በክሌለ ውስጥ በየትኛውም ወረዲ የተዯራጀ The Authority’s representative office organized
የባሇስሌጣኑ ተጠሪ ጽ/ቤት በአዋጁና በዚህ at any Woreda in the Regional State shall,
በዯንብ መሠረት የሚከተለት ዝርዝር pursuant to the proclamation and this regulation
ገፅ - 41 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 41

ተግባርና ሀሊፉነቶች ይኖሩታሌ:- hereof, have the following specific duties and
responsibilities:

1. በወረዲው ውስጥ በሚገኙት ቀበላዎችና 1. Establish rural land administration and use
ንዑሳን ቀበላዎች ውስጥ የገጠር መሬት committees in majority vote in kebeles and
አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴዎችን በብዙሃን sub-kebeles of the Woreda; closely follow up;
ምርጫ፣ ያቋቁማሌ፣ ሀሊፉነታቸውን supervise over the accomplishment of their
ስሇመወጣታቸውም በቅርብ ይከታተሊሌ፣ responsibilities;
ይቆጣጠራሌ፤

2. የእነዚህኑ ኮሚቴዎች የስራ እንቅስቃሴ 2. Having submitted semi-annual reports


የሚያሣይ ሪፖርት በየስዴስት ወሩ እያቀረበ indicating the activities of these committees,
በምሌዓተ ህዝቡ ያስገመግማሌ፤ cause the evaluation of same by the entire
people;
3. ተግባርና ሀሊፉነታቸውን አስመሌክሌቶ 3. Provide training to the members of the
ሇየኮሚቴ አባሊቱ ስሌጠና ይሰጣሌ፣ committee regarding their duties and
አቅማቸውን ይገነባሌ፤ responsibilities; thereby build their capacities;

4. ዝርዝሩ በመመሪያ የሚወሰን ሆኖ የገጠር 4. With the details to be determined by a


መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀምን የሚመሇከቱ directive, properly record and keep documents
መረጃዎችን በአግባቡ ይይዛሌ፣ ይጠብቃሌ፤ concerning rural land administration and use;
5. የመሬት ባሇይዞታዎችና ተጠቃሚዎች በህግ 5. follow up whether or not land holders and
የተጣሇባቸውን ግዳታ እየተወጡ users discharge the obligation legally entrusted
ስሇመሆናቸው ይከታተሊሌ፣ ግዳታቸውን upon them; and thereby take administrative
ባሌተወጡት ሊይ ዯግሞ አስተዲዯራዊ measure on those who fail to discharge their
እርጃዎችን ይወስዲሌ፤ obligations;
6. በቀበላ የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም 6. Review complaints of holders and users
ኮሚቴዎች በተሰጡ የመጀመሪያ ዯረጃ against preliminary administrative decisions
አስተዲዯራዊ ውሣኔዎች ሊይ ቅር የተሰኙ given by kebele land administration and use
ባሇይዞታዎችና ተጠቃሚዎች committee; revise, approve and annul decisions
ገፅ - 42 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 42

የሚያቀርቧቸውን አቤቱታዎች ያጣራሌ፣ የስር of imprisonment;


ውሣኔዎችን ያሻሽሊሌ፣ ያፀናሌ፣ ይሽራሌ፤

7. በወረዲው ውስጥ ያለና በመንግስት ይዞታ ስር 7. Record and keep lands being under the
የሚገኙ መሬቶችን መዝግቦ ይይዛሌ፣ government holding in the woreda; follow up
አስተዲዯራቸውን ይከታተሊሌ፤ their administration and management;
8. ይህንኑ ሇማከናወን በወረዲው ውስጥ የተቋቋመ 8. Record rent, mortgage, donation and similar
አካሌ በማይኖርበት ጊዜና ሁኔታ ከገጠር agreements in relation to rural land during the
መሬት ጋር የተያያዙ የኪራይ፣ የዋስትና time and on condition that there is no an
የስጦታና የመሳሰለ ስምምነቶችን established body to carry out such a duty in the
ይመዘግባሌ፤ woreda;
9. አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ከተግባርና ሀሊፉነቱ 9. Wherever it finds it necessary, he may delegate
ውስጥ ከፉለን አግባብ ሊሊቸው የመሬት part of his duties and responsibilities to
አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴዎች በውክሌና appropriate land administration and use
ሉሰጥ ይችሊሌ። committees

26. የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም 26. Selection and Term of Office of Land
ኮሚቴ አባሊት ምርጫና Administration and Use Committee
የአገሌግልት ዘመን members
1. የቀበላና የንዑስ ቀበላ የመሬት አስተዲዯርና 1. The kebele and sub-kebele land administration
አጠቃቀም ኮሚቴ አባሊት በየሶስት ዓመቱ and use committees shall be selected by local
በአካባቢው ነዋሪ ህዝብ ይመረጣለ፣ residing people every three-year;
2. አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ አባሊቱ ሇዲግመኛ ጊዜ 2. Where it is found necessary, the members may be
ሇአንዴ ተጨማሪ የአገሌግልት ዘመን selected for second time of one additional term of
ሉመረጡ የሚችለ ሲሆን ጥፊት የፇፀሙ office and provided, however, that where they

እንዯሆነ ግን ሇህዝብ አቅርቦ በማስተቸት commit offence, having presented them to the

የአገሌግልት ዘመናቸው ከማብቃቱ በፉት people and criticized, they may be disposed of

ከሀሊፉነታቸው እንዱነሱ ሉዯረግ ይችሊሌ። from their responsibilities before the termination of
their term of office;
ገፅ - 43 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 43

3. የየኮሚቴ አባሊቱ ቁጥርና አመራረጣቸው 3. Specific conditions of which each committee


የሚካሔዴበትም ሆነ ስራቸውን members’ number and their selection may be
የሚያከናውኑበት ዝርዝር ሁኔታ ባሇስሌጣኑ undergone as well as they carry out their work
ይህንን ዯንብ ተከትል በሚያወጣው መመሪያ shall be provided by a directive may be issued
ይዯነገጋሌ። subsequent to this regulation,
4. የቀበላና የንዑስ ቀበላ የመሬት አስተዲዯርና 4. The kebele and sub-kebele land administration
አጠቃቀም ኮሚቴዎች ስሇአከናወኗቸው and use committees shall submit to the people
ተግባራት በየ 6 ወሩ ሇመረጣቸው ህዝብ who selected them reports of activities they
ሪፖርት ያቀርባለ፤ በተወካዮቻቸው have carried out every six month. They hold
አማካኝነት በዓመት አንዴ ጊዜ የአሰራር woreda wide land administration and use
ሌምዲቸውን የሚሇዋወጡበትንና በላልች conference which they have met and may
የጋራ ጉዲዮቻቸው ሊይ ተገናኝተው exchange their working experiences and
የሚመክሩበትን ወረዲ አቀፌ የመሬት deliberated over other common matters
አስተዲዯርና አጠቃቀም ጉባዔ ያካሔዲለ። through the agent of their representatives once
የጉባዔው አጠራርና አፇፃፀም ባሇስሌጣኑ
year. Calling and implementation of the
በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናሌ።
conference shall be determined by a directive
may be issued by the Authority.

27. የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም 27. Duties and Responsibilities of Land


ኮሚቴዎች ተግባርና ኃሊፉነት Administration and Use committees
የቀበላ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም The kebele land administration and use
ኮሚቴዎች ይህንን ዯንብ በማስፇፀም ረገዴ committees shall, in respect to implement this
ከዚህ በታች የተመሇከቱት ዝርዝር regulation, have specific duties and
ተግባራትና ሀሊፉነቶች ይኖሯቸዋሌ:- responsibilities indicated herein below:
1. የቀበላውን መሬት በአዋጁና በዚህ ዯንብ 1. Manage the kebele land, pursuant to the
መሠረት ያስተዲዴራለ፣ በውስጡ የሚገኘውን proclamation and this regulation hereof; record
ትርፌ መሬት መዝግበው ይይዛለ፣ and keep unoccupied extra land found therein
ከባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት ጋር and determine its utilization in collaboration
በመተባበር አጠቃቀሙን ይወስናለ፤ with the Authority’s Woreda representative
office.
ገፅ - 44 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 44

2. ከቀበላው ነዋሪዎች፣ ከዴርጅቶችና የገጠር 2. Having received and arranged in order land-
መሬት ያገኙ ዘንዴ በህግ ከተፇቀዯሊቸው related requests may be submitted to them
ላልች ስዎች የሚቀርቡሊቸውን መሬት ነክ from kebele residents, organizations and other
ጥያቄዎች ተቀብሇው ቅዯም ተከተሌ በማስያዝ persons who are legally permitted with the
ተገቢውን ምሊሽ ይሰጣለ፤ view to acquiring rural land, give appropriate
reply thereof;
3. በቀበላው ውስጥ የሚገኙ የመሬት 3. Record land holders available in the kebele;
ባሇይዞታዎችን ይመዘግባለ፣ መረጃዎችን carefully keep and save documents;
በጥንቃቄ ይይዛለ፣ ይጠብቃለ፤

4. በባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት በኩሌ 4. having received land holding, rent, mortgage,
የተመዘገቡ የመሬት ይዞታ፣ ኪራይ፣ ዋስትና donation and similar copies of agreements
ስጦታና የመሳሰለትን ስምምነቶች ቅጅ registered through the Authority’s woreda
ተቀብሇው ይይዛለ ይጠብቃለ፣ representative office, record and save same;
5. መሬታቸውን ባግባቡ ሊሌያዙ ተጠቃሚዎች 5. Give oral and preliminary written warnings to
የቃሌና የመጀመሪያ ዯረጃ የፅሁፌ those users who do not properly handle their
ማስጠንቀቂያ ይሰጣለ፣ በዚሁ ካሌታረሙም land; unless they correct themselves in this
ተከታዩ አስተዲዯራዊ እርምጃ ይወስዴባቸው warning, report it to the concerned Authority’s
ዘንዴ ሁኔታውን ሇሚመሇከተው የባሇስሌጣኑ woreda representative office with the view to
ወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት ሪፖርት ያዯርጋለ፤ be taken the next administrative measure on
them;
6. በቀበላው ውስጥ የሚገኙትን የወሌ ይዞታ 6. Decide upon regarding administration and
መሬቶች አስተዲዯርና ሌማት በተመሇከተ development of communal holding lands found
ከቀበላ አስተዲዯሮችና ከባሇስሌጣኑ የወረዲ in the kebele in consultation with kebele
ተጠሪ ጽ/ቤት ጋር በመመካከር ይወስናለ። administrations and the Authority’s of Woreda
representative office.
7. የቀበላው ነዋሪ ህዝብ በመሬት ነክ መብቶችና 7. Create favorable conditions through which the
ግዳታዎች ዙሪያ በቂና ተከታታይነት ያሇው kebele resident people may get sufficient and
የግንዛቤ ማዲበሪያ ትምህርት የሚያገኝበትን continuing awareness raising education in relation
ምቹ ሁኔታ ይፇጥራለ፣ ይህንኑም to land related rights and obligations of the kebele
ከባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት ጋር resident people. Implement this in communicating
በመገናኘት ያስፇፅማለ። with the Authority’s Woreda representative office.
ገፅ - 45 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 45

28. የንዑስ ቀበላ መሬት አስተዲዯርና 28. Duties and Responsibilities of sub-
አጠቃቀም ኮሚቴዎች ተግባርና kebele Land Administration and Use
ኃሊፉነት Committees
የንዑስ ቀበላ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም The sub-kebele land administration and use
ኮሚቴዎች ይህንን ዯንብ በማስፇፀም ረገዴ committees shall, with respect to the
የሚከተለት ተግባርና ሀሊፉነቶች implementation of this regulation, have the
ይኖራቸዋሌ:- following duties and responsibilities:
1. የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም 1. represent the sub kebele residing people with
ጉዲዮችን አስመሌክቶ የንዑስ ቀበላውን ኗሪ regard to affairs of rural land administration
ህዝብ ይወክሊለ፣ and use;

2. የንዑስ ቀበላው ኗሪ ህዝብ በመሬት 2. Cause the sub kebele residing people to have
አስተዲዯርና አጠቃቀም ጉዲዮች ረገዴ proper awareness with respect to land
ተገቢውን ግንዛቤ እንዱይዝ ያዯርጋለ፣ administration and use affairs;
3. በንዑስ ቀበላው ውስጥ የሚገኙትን የመሬት 3. Record and keep lists of land users found in
ተጠቃሚዎች ዝርዝር መዝግቦ ይይዛለ፣ the sub kebele and then transfer same to the
ሇታቀፇበት የቀበላ መሬት አስተዲዯርና kebele land administration and use committee
አጠቃቀም ኮሚቴ ያስተሊሌፊለ፣ to which it has been embraced;
4. አዲዱሰ የመሬት ይዞታ ጥያቄዎችን 4. Collect new land holding requests; arrange
ያሰባስባለ፣ ከንዑስ ቀበላው ህዝቡ ጋር them in their order of time together with sub-
በመሆን ቅዯም ተከተሌ እያስያዙ ሇቀበላው kebele people and then submit same to the
መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ kebele land administration and use committee;
ያቀርባለ፣
5. መሬታቸውን በአግባቡ ሊሌያዙ ተጠቃሚዎች 5. Provide an advisory service to those users who
የምክር አገሌግልት ይሰጣለ፤ ተግባራዊ do not manage their land properly; report those
ሳያዯርጉ በቀሩት ሊይ ዯግሞ ሇቀበላው መሬት who failed to put in practice the advice to the
አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ ሪፖርት kebele land administration and use committee.
ያዯርጋለ።
ገፅ - 46 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 46

ክፌሌ ሰባት PART SEVEN

የገጠር መሬት ይዞታ ሇህዝብ አገሌግልት CONDITIONS OF EXPROPRIATING

ሰሇሚሇቀቅበትና ሇንብረት ካሣ RURAL LAND HOLDING FOR PUBLIC

ስሇሚከፇሌበት ሁኔታ SERVICE AND DISBURSING OF


COMPENSATION FOR PROPERTY

29. መሬትን ሇህዝብ አገሌግልት አሊማ 29. Expropriating Land for Public Service
ስሇማስሇቀቅ
1. የገጠር መሬትን ሇህዝብ አገሌግልት ሇማዋሌ 1. Wherever the Authority finds it necessary to
አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ባሇስሌጣኑ በቅዴሚያ use rural land for public service, causing
ተመጣጣኝ የንብረት ካሣ በወቅቱ የገቢያ ዋጋ beforehand to be paid for him reasonable
ግምት እንዱከፇሇው በማዴረግ የማንኛውንም property compensation depending on the
ሰው ይዞታ ሉወስዴ ወይም መሬቱን እንዱሇቅ estimation of current market cost, the
ሉወስን ይችሊሌ። Authority may take away or decide to be
expropriated the land holding of any person.
2. መሬቱ የሚሇቀቅበት ተግባር ከአካባቢው 2. Where it is found that the purpose of
ህብረተሰብ ሌማት ጋር በቀጥታ የተቆራኘ ሆኖ expropriating the land is directly interrelated
ሲገኝ ወይም ህብረተሰቡ ሇሚሇቀቀው መሬት with development of local community or
ራሱ ካሣ ከፊይ በሚሆንበት ጊዜ ይኸው where the community itself is being a payer of
መሬት እንዱሇቀቅ ውሣኔ ከመሰጠቱ በፉት compensation for the land that may be
ጉዲዩ መሬቱ ሇሚገኝበት ቀበላ ነዋሪ ህዝብ expropriated, prior to a decision is given to be
ቀርቦ አስተያየት እንዱሰጥበት መዯረግና expropriated such a land, the issue shall,
በአብዛኛው ህዝብ መዯገፌ አሇበት። submitted to the kebele resident people in
which the land is confined, be recommended
for and supported by a majority vote.
3. የገጠርን መሬት ሇህዝብ አገሌግልት 3. Prior to any decision is given to expropriate
የማስሇቀቅ ውሣኔ ከመሰጠቱ በፉት ከዚህ rural land for public service, the prerequisites
በታች የተዘረዘሩት ቅዴመ ሁኔታዎች indicated herein below shall be satisfied:
መሟሊት ይኖርባቸዋሌ:-
ገፅ - 47 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 47

ሀ/ የይሇቀቅሌኝ ጥያቄው ተፇሊጊው መሬት A. where the request shall be submitted to the
የሚገኝበትን ቦታና የሚውሌበት ተግባር Authority representative office accompanying
በአዋጁ እንዯተተረጎመው ከህዝብ with the statement indicating the place where
አገሌግልት ጋር የተያያዘ መሆኑን the required land is found and the task of its
ከሚያሣይ መግሇጫ ጋር በመሬቱ ሊይ use is related to public service, as it is
የታቀዯው ስራ ከመጀመሩ ቢያንስ interpreted in the proclamation, ahead of one
አንዴዓመትአስቀዴሞ ሇባሇስሌጣኑ ተጠሪ year that the proposed activity on the land is
ጽ/ቤት መቅረብ ያሇበት መሆኑ፤ begun;
ሇ/ ጥያቄው ሇቀረበበት ተግባር የበሇጠ አመቺ B. where there is no another land in the area
የሆነ ላሊ መሬት በአካባቢው አሇመኖሩ፤ which is more suitable for the task to which the
request is submitted:
ሐ/ ላሊ አማራጭ ማግኘት የማይቻሌ መሆኑ C. unless it is ascertained that it may not be
ካሌተረጋገጠ በስተቀር የመሬት ማስሇቀቅ possible to find another alternative, where the
ጥያቄው በወሊጅ አሌባ ህፃናት፣ በአቅመ request of land expropriation may not to be
ዯካሞች ወይም በሴቶች ይዞታ ሊይ submitted and decided up on the holdings of
ሉቀርብም ሆነ ሉወሰን የማይችሌ መሆኑ፤ orphans, incapable disable persons or women;
መ/ እንዱሇቀቅ ጥያቄ የቀረበበት መሬት D. Whereas it is necessary that a holder or user of
ባሇይዞታ ወይም ተጠቃሚ ስሇሁኔታው the land to which a request is submitted to be
አስቀዴሞ በፅሁፌ እንዱያውቅ ማስፇሇጉ፤ expropriated is made to notify in writing the
condition of expropriation of the land in
advance.
ሠ/ በሉዝ ወይም በኪራይ የተሰጠ ከሆነ E. whereas if the land is granted in lease or in rent
የውለ ዘመን ከማብቃቱ በፉት prior to the termination of the contractual
በክሌለመንግሥት የሌማት ፕሮግራሞች period of time, unless it is from the Regional
አነሳሽነት ካሌሆነ በስተቀር ከየትኛውም State development programs initiative, a claim
ወገን የሚቀርብ የመሬት ይሇቀቅሌኝ of expropriation of land which is submitted
ጥያቄ ተቀባይነት የማያገኝ መሆኑ። from any party shall not gain acceptance;

4. የመሬት ማስሇቀቁን ውሣኔ የሰጠው 4. The Authority’s woreda representative office


የባሇስሌጣኑ ወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት ውሣኔውን that has made a decision of land expropriation
በፅሁፌ ሇወረዲው አስተዲዯር ማሣወቅ shall notify the decision in writing to the
አሇበት። ውሣኔው የዯረሰው የወረዲ woreda administration. The woreda
አስተዲዯርም መሬቱ የሚሇቀቅበትን ጊዜና administration to which the decision is
ገፅ - 48 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 48

የተወሰነውን ካሣ መጠን ገሌፆ ይህንን ዯንብ communicated shall, having stated the time of
ሇማስፇፀም በሚወጣ መመሪያ ሇመሬቱ expropriating land and the amount of fixed
ባሌይዞታ ወይም ተጠቃሚ የማስሇቀቂያ compensation, give an expropriating
ትዕዛዝ በፅሁፌ መስጠት ይኖርበታሌ። የዚሁ instruction in written to the holder or user of
ማስሇቀቂያ ትዕዛዝ ቅጅ ሇባሇስሌጣኑ የወረዲ the land based on a directive that may be
ተጠሪ ጽ/ቤት መሊክ አሇበት። issued for the implementation of this
regulation. A copy of this expropriating
instruction shall be sent to the Authority’s
woreda representative office.
5. ጉዲዩ የሚመሇከተው የመሬት ባሇይዞታ ወይም 5. Where a land holder or user who may concern
ተጠቃሚ የመሬት ማስሇቀቅ ጥያቄውን the matter has legal ground of his rejecting the
የሚቃወምበት ህጋዊ ምክንያት ቢኖረው request of land expropriation, he may submit
ማስታወቂያው በፅሁፌ ከዯረሰው ቀን ጀምሮ his complains to the Authority government
ባለት 15 ቀናት ውስጥ ውሣኔ ከሰጠው አካሌ office next to the body who has given the
ቀጥል ሊሇው ሇባሇስሇጣኑ መ/ቤት decision within 15 days from the date of his
አቤቱታውን ሉያቀርብ ይችሊሌ። የባሇስሌጣኑ communication of the notice in writing. The
መ/ቤት የሚሰጠው ውሣኔ የመጨረሻ decision may be given by the Authority
ይሆናሌ። government office shall be final.

30. ስሇካሣ አወሳሰን 30. Determination of Compensation


1. ሇሕዝብ አገሌግልት ሇማዋሌ መሬቱን በቋሚነት 1. A compensation that may be paid to any holder
እንዱሇቅ የሚገዯዴ ማንኛውም ባሇይዞታ ወይም or user who is forced to be permanently
ተጠቃሚ የሚከፇሇው ካሣ የሚከተለትን expropriated from his land or user for public
ያጠቃሌሊሌ:- service shall include the followings:
ሀ. በመሬቱ ሊይ ያፇራውና ባሇበት ሁኔታ አንስቶ A. An estimate of cost of asset he has produced
ሉወስዯው የማይችሇው ንብረት ዋጋ ግምት፣ on his land and could not lift up and take
away from the land;
ሇ. በመሬቱ ሊይ ሇተዯረገ ቋሚ መሻሻሌ ያወጣው B. An estimate of money he has spent on his
ገንዘብና ሥራውን ሇማከናዎን የፇሰሰው land for permanent improvement made and
ጉሌበት ዋጋ ግምት፣ cost of labor invested in order to undertake
the activity;
ገፅ - 49 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 49

ሐ. የመሬቱ ባሇይዞታ ወይም ተጠቃሚ መሬቱን C. An estimate of cost of crop calculated on the
እንዱሇቅ ከመዯረጉ በፉት በነበሩት ዓመታት basis of average annual income he has
ያገኘውን አማካይ ዓመታዊ ገቢ መሰረት obtained before the years that the land holder
በማዴረግ የሚሰሊ የሰብሌ ዋጋ ግምት። or user is made to expropriate his land;
2. መሬቱን በቋሚነት ሇሕዝብ አገሌግልት 2. Any land holder who is made to expropriate
እንዱሇቅ የሚዯረግ የመሬት ባሇይዞታ ይህንኑ permanently his land for public service shall be
እንዱሇቅ ከመዯረጉ በፉት በነበሩት አምስት paid a compensation of expropriation that an
ዓመታት ያገኘው አማካይ ዓመታዊ ገቢ በአሥር average annual income he has obtained in five
ተባዝቶ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር
years before he is made to expropriate this land
ከተዯነገገው ካሣ በተጨማሪ የመፇናቀያ ካሣ
is multiplied by ten in addition to the
ይከፇሇዋሌ።
compensation provided under sub. Art.1 of this
Article hereof,
3. የመሬት ይዞታው የተሇቀቀው ወይም 3. Where the land holding is expropriated or
ተጠቃሚነቱ የተቋረጠው በጊዚያዊነት ከሆነ terminated his utilization temporarily, he shall
የሚከፇሇው የመፇናቀያ ካሣ መሬቱ እንዱሇቀቅ be paid, until the period of time the land is
ከመዯረጉ በፉት በነበሩት አምስት ዓመታት returned, an average annual income of product
የተገኘው አማካይ ዓመታዊ ገቢ መሬቱ
obtained in five years before the land is made
እስኪመሇስ ዴረስ ባሇው ጊዜ ይከፇሇ
to be expropriated; provided, however, that
ዋሌ። ይሁን እንጂ አንዴ መሬት በጊዚያዊነት
where a plot of land is made to be expropriated
ከአምስት ዓመት ሇበሇጠ ጊዜ እንዱሇቀቅ
temporarily for more than five years, it shall be
ከተዯረገ በቋሚነት እንዯሇቀቀ ይቆጠራሌ።
regarded as he permanently expropriates.
4. መሬቱ ሇሕዝብ አገሌግልት ሲሇቀቅ ከተሇቀቀው 4. Where the land is expropriated for public
መሬት ወዯ ላሊ መሬት በመዛወር እንዯገና service, compensation that may recompense
ሇሚተከሌና ከቀዴሞው ያሌተሇየ አገሌግልት the necessary expenditure for lifting,
መስጠት ሇሚችሌ ንብረት ንብረቱን ሇማንሻ፣ transporting and replanting the property which
ሇማጓጓዣና መሌሶ ሇመትከሌ የሚያስፇሌገውን
may be replanted by transferring it from the
ወጪ የሚተካ ካሣ ሇመሬት ባሇይዞታው ወይም
expropriated land to another land and may
ተጠቃሚው ይከፇሇዋሌ።
render service not different from the previous
one.
ገፅ - 50 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 50

5. በቀበላው የሌማት ፌሊጎት መሠረት መሬቱን 5. A holder who is made to expropriate his land,
እንዱሇቅ የተዯረገ ባሇይዞታ በምትክነት ሉሰጠው on the basis of the kebele development interest,
የሚችሇው በመጠኑም ሆነ በምርታማነቱ where the Authority representative office of
እንዱሁም ከመኖሪያ ቦታው ባሇው ርቀት woreda ascertained that a plot of land that may
ተመጣጣኝና ተመሳሳይ መሬት የተገኘሇት
be granted to him as a replacement and is
መሆኑን የባሇሥሌጣኑ ወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት
roughly equivalent and similar to in its area, its
ያረጋገጠ እንዯሆነ ምትክ መሬቱ ተሰጥቶት በዚህ
fertility as well as its distance away from his
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1(ሀ) እና ንዑስ አንቀጽ 4
residing area having been granted the
በተዯነገገው መሠረት መሬቱ እንዱሇቀቅ
substitute land to him, prior to the land is made
ከመዯረጉ በፉት ካሣ እንዱከፇሌ ይዯረጋሌ።
to be expropriated, cause the payment of
compensation to him in accordance with the
provisions of sub. Art. 1(A) and sub. Art. 4 of
this Article hereof.
6. መንግሥት በሚያካሂዯው የሌማት ሥራ ሇሕዝብ 6. Where the land that may be expropriated for
አገሌግልት የሚሇቀቀው መሬት ሇግሌ ባሇሀብት public service in development activity
በሉዝ የተሰጠና የሉዝ ዘመኑ ያሊሇቀ ከሆነ በዚህ undertaking by government is given to an
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1(ሀ)፤(ሇ) እና ንዑስ investor in lease and its term of lease is not
አንቀጽ 4 በተዯነገገው መሠረት ከሚከፇሇው ካሣ
terminated, in addition to the compensation
በተጨማሪ በሉዝ ተቀባዩ ምርጫ ሇቀረው ዘመን
may be paid to him in accordance with the
የሚጠቀምበት ተመጣጣኝ ምትክ መሬት
provisions of sub. Art. 1 (A), (B) and sub. Art.
ይሰጠዋሌ ወይም የቀረው የሉዝ ዘመን ክፌያ
4 of this Article hereof, the choice of the
መጠን ተሰሌቶ ይቀነስሇታሌ ወይም
lessee, he shall be granted equivalent
ይመሇስሇታሌ።
replacement land he may be used for the rest
of term of the lease or the amount of payment
of the rest lease term is calculated and then
deducted or given back to him.
7. በግሌ ወይም በጋራ የተያዘና በኪራይ የተሰጠ 7. Where the land which is held in private or
መሬት የኪራይ ዘመኑ ከማሇቁ በፉት ሇሕዝብ common and has been granted in lease is made
አገሌግልት ሇማዋሌ እንዱሇቀቅ ከተዯረገ to be expropriated so as to employ for public
የመሬቱ ባሇይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ service, prior to he is made to expropriate his
1፣ 2፣ 3 እና 4 በተዯነገገው መሠረት መሬቱን
land the land holder shall be paid a
እንዱሇቅ ከመዯረጉ በፉት ካሣ ይከፇሇዋሌ። ካሣ
compensation pursuant to the provisions of
ገፅ - 51 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 51

የተከፇሇው ባሇይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ sub. Art. 1, 2, 3 and 4 of this Article hereof.
1(ሀ) እና ንዑስ አንቀጽ 4 መሠረት ሇተከራዩ The holder who is paid a compensation shall
ካሣ የመክፇሌና ሊሊሇቀው የኪራይ ዘመን have an obligation to pay compensation for the
ክፌያውን አስሌቶ የመቀነስ ወይም የመመሇስ lessee and, having calculated the payment of
ግዳታ አሇበት።
the rest term of rent deduct or give it back for
him
8. የካሣውን ጠቅሊሊ መጠን ሇመወሰን የሚያስችሇው 8. specific working which may enable it to fix the
ዝርዝር አሰራር በመመሪያ ይወሰናሌ። general amount of compensation shall be
determined by a directive

31. ስሇካሣ አከፊፇሌና መሬትን ስሇ 31. Payment of Compensation and


ማስረከብ Handing Over of the Land
1. ሇሕዝብ አገሌግልት መሬት እንዱሇቀቅ 1. After it has been decided on that a land is to be
በባሇሥሌጣኑ ከተወሰነ በኋሊ የመሬት ርክክብ expropriated for public service, prior to hand
ከመዯረጉ በፉት በዚህ ዯንብ በተዯነገገው over land is made, the compensation which is
መሰረት የተወሰነው ካሣ በሙለ መከፇሌ determined in accordance with the provision of
አሇበት፣
this regulation hereof shall be fully paid.
2. መሬቱን እንዱሇቅ የተወሰነበት ባሇይዞታ ወይም 2. A holder or user to whom it is determined to
ተጠቃሚ ካሣውን ከተቀበሇ በኋሊ በዚህ አንቀጽ expropriate his land shall, after he has received
ንኡስ አንቀጽ 4 በተዯነገገው መሠረት the compensation, hand his land over to
በተገሇፀሇት የጊዜ ገዯብ ውስጥ መሬቱን concerned body within definite time stated to
ሇሚመሇከተው ክፌሌ ማስረከብ አሇበት፣
him in accordance with the provision of sub.
At. 4 of this Article hereof.
3. መሬቱን እንዱሇቅ የተወሰነበት የመሬት 3. Where a land holder or user to whom it is
ባሇይዞታ ወይም ተጠቃሚ በተወሰነሇት የካሣ determined to expropriate his land refuses to
መጠን ባሇመስማማት ወይም በላሊ በማናቸውም accept the compensation due to his
ምክንያት ካሣውን አሌቀበሌም ያሇ እንዯሆን disagreement against the amount of
የባሇሥሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት
compensation determined for him or any other
የሚከፇሇውን ካሣ በራሱ ስም በዝግ የባንክ ሂሣብ
reason, the Authority representative office of
በማስቀመጥ ገንዘቡን ያስቀመጠበትን ማስረጃ
woreda shall, having put aside the money in its
ቅጂ አያይዞ መሬቱ እንዱሇቀቅሇት በጽሑፌ
name in closed bank account and attached
የወረዲውን አስተዲዯር ሉጠይቅ ይችሊሌ።
together with copy of evidence therewith,
ገፅ - 52 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 52

የወረዲው አስተዲዯርም በቀረበሇት ጥያቄ request the woreda administration in writing to


መሰረት የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ ይሰጣሌ። be expropriated the land. The woreda
administration shall give warning instruction
based the request submitted to it.
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት 4. Any land holder or user who has been paid
ከወረዲው አስተዲዯር የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ compensation pursuant to sub. Art. 1 of this
የዯረሰው ወይም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 Article hereof, or given warning instruction
መሠረት ካሣ የተከፇሇው የመሬት ባሇይዞታ from the woreda administration shall hand his
ወይም ተጠቃሚ፡-
land over within:
ሀ. በሚሇቀቀው መሬት ሊይ ሰብሌ፣ ቋሚ A. sixty days form the date he has
ተክሌ ወይም ላሊ ንብረት ካሇ የመሬት communicated warning of land expropriating
ይሇቀቅሌኝ ማስታወቂያው በዯረሰው if there is crop, perennial plant or another
በስሌሳ ቀናት ውስጥ፣ asset on the lnad may be expropriated;

ሇ. በሚሇቀቀው መሬት ሊይ ሰብሌ፣ ቋሚ B. thirty days from the date he has


ተክሌ ወይም ላሊ ንብረት ከላሇ የመሬት communicated warning of land expropriating
ይሇቀቅሌኝ ማስታወቂያው በዯረሰው if there is no crop, perennial plant or another
በሰሊሳ ቀናት ውስጥ መሬቱን ማስረከብ asset on the land may be expropriated.
ይኖርበታሌ።
5. መሬቱን እንዱሇቅ የተወሰነበት ባሇይዞታ ወይም 5. Any holder or user to whom it is determined to
ተጠቃሚ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 expropriate his land after he has been paid
መሠረት ካሣ ከተከፇሇው ወይም በንዑስ አንቀጽ compensation in accordance with sub. Art. 1 of
3 መሠረት የመሬት ይሇቀቅሌኝ ትዕዛዝ this Article or land expropriating instruction is
ከዯረሰው በኋሊ መሬቱን ሇማስረከብ ፇቃዯኛ ሆኖ
reached him, in accordance with sub. Art. 3 of
ያሌተገኘ እንዯሆነ የወረዲው አስተዲዯር
this article, where he is not willing to hand his
ያሇተጨማሪ ሥነሥርዓት የሕግ አስከባሪ
land over, the woreda administration shall,
አካሊትን አሰማርቶ መሬቱን ሉያስሇቅቀው
without additional procedure, having deployed
ይችሊሌ።
law and order maintaining bodies; expropriate
the land.

32. ስሇንብረት አገማመት 32. Property Assessment


ገፅ - 53 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 53

1. በሚሇቀቀው መሬት ሊይ የሚገኘውን ንብረት 1. The power of determining payable general


ዋጋ ግምትና ላሊውን የካሣ መጠን ተምኖ compensation shall, having assessed the
መከፇሌ ያሇበትን ጠቅሊሊ ካሣ የመወሰን estimate of asset found on the expropriating
ሥሌጣን በዚህ ዯንብ ሇባሇሥሌጣኑ ተሰጥቷሌ። land and other compensation, be vested to the
Authority by this regulation hereof.
2. ባሇሥሌጣኑ ካለት የራሱ ባሇሙያዎች እንዱሁም 2. The Authority may cause the submission of
ጉዲዩ ከሚመሇከታቸው መ/ቤቶች መካከሌ general amount of payable compensation
ከሶስት የማያንሱና ከአምስት የማይበሌጡ assessed pursuant to the provisions of this
አባሊት ያለበት ኮሚቴ በመሰየም፣ regulation hereof, by designating a committee
በተመሰከረሇት የግሌ ወይም የመንግሥት ተቋም
of not less than three but not more than five
አማካሪነት መከፇሌ የሚገባው ካሣ ጠቅሊሊ
members comprising from its existing
መጠን በዚህ ዯንብ በተዯነገገው መሠረት
professionals as well as among government
ተገምቶ እንዱቀርብ ሉያዯርግ ይችሊሌ።
offices which concern the case with the
advisory of certified private or government
institution.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 የተዯነገገው 3. Notwithstanding the provision of sub. Art. 2 of
ቢኖርም በሚሇቀቀው መሬት ሊይ የሚገኘውን this Article hereof, Where it is found that it
ንብረት ሇመገመት የተሇየ እውቀትና ሌምዴ requires special knowledge and experience to
የሚጠይቅ ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ ባሇሥሌጣኑ assess the property which is available on the
የንብረት ገማቾችን በተሇየ ሁኔታ ሉሰይምና
expropriating land, the Authority may
ሉያስገምት ይችሊሌ።
designate valuer of property in special
condition and cause the assessment of same.

33. በካሣ ተመንና አከፊፇሌ ሊይ 33. Submission of Complaints about fixing


አቤቱታ ስሇማቅረብ and payment of compensation

1. በተወሰነው የካሣ መጠን ወይም በካሣው 1. Any land holder or user who complains about
አከፊፇሌ ሁኔታ ቅር የተሰኘ የመሬት ባሇይዞታ the amount of fixed compensation or the
ወይም ተጠቃሚ በዚህ ዯንብ አንቀጽ 29 ንዑስ conditions of compensation payment may,
አንቀጽ 4 ስር በተዯነገገው መሠረት pursuant to the provisions of sub. Art. 4 of Art.
የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ ከዯረሰው ቀን ቀጥል ባለት
29 of this regulation hereof, lodge his
30 ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ሇካሣ ቅሬታ አጣሪ
complaint to compensation grievance review
ኮሚቴ ሉያቀርብ ይችሊሌ።
ገፅ - 54 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 54

committee within thirty days form the date of


his receipt of warning instruction.

2. ባሇሥሌጣኑ ከሦስት ያሊነሱ፣ ከአምስት 2. The Authority shall establish compensation


ያሌበሇጡ ባሇሙያዎች በአባሌነት ያለበት የካሣ grievance review committee, not less than
ቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ያቋቁማሌ። three, but not more than five members which
comprise professionals thereon.
3. የካሣ ቅሬታ አጣሪ ኮሚቴው ሥሌጣን 3. The power of compensation grievance review
ባሇጉዲዮችን በማነጋገር አቤቱታውን አጣርቶ committee shall, having communicated with
በጉዲዩ ሊይ ይህንን ዯንብ ሇማስፇፀም በሚወጣ the parties and reviewed the petition, be to give
መመሪያ በሚወሰነው የጊዜ ገዯብ ውስጥ ውሳኔ decision on the case within the period of
መስጠት ይሆናሌ።
limitation may be specified by a directive
issued to implement this regulation.
4. ኮሚቴው የሰጠውን ውሳኔ ሇአቤቱታ አቅራቢውና 4. The committee shall notify the decision it has
ሇባሇስሌጣኑ የወረዲ ተጠሪ ጽ/ቤት በፅሁፌ given to the complainer and the Authority’s
ያሳውቃሌ። woreda representative office in writing.
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 4 ስር በተዯነገገው 5. In accordance with the provision of sub. Art 4
መሠረት የካሣ ቅሬታ አጣሪ ኮሚቴው በሰጠው of this Article hereof, any party who has been
ውሳኔ ሊይ ቅር የተሰኘ ወገን ውሳኔው ከዯረሰው aggrieved by the decision of the compensation
ጊዜ ጀምሮ ባለት 30 ቀናት ውስጥ ይግባኙን grievance review committee may submit his
ሇከፌተኛው ፌ/ቤት ማቅረብ ይችሊሌ።
appeal to the high court within thirty days from
the date of his communication of the decision.
6. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 5 መሠረት 6. In accordance with sub. Art. 5 of this Article
በቀረበሇት ይግባኝ ሊይ የከፌተኛው ፌ/ቤት hereof, the decision which the high court has
የሰጠው ውሣኔ የመጨረሻ ይሆናሌ። given on the appeal submitted to it shall be
final.
ገፅ - 55 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 55

7. በተወሰነው የካሣ መጠን ወይም በካሣው 7. Submission of a petition or appeal being


አከፊፇሌ ሊይ ቅር በመሰኘት አቤቱታ ወይም aggrieved at the amount of fixed compensation
ይግባኝ መቅረቡ ሇሕዝብ አገሌግልት እንዱሇቀቅ or compensation payment shall not cause to be
የተወሰነውን መሬት ርክክብ እንዱታገዴ suspended from handing over of the land
አያዯርግውም።
determined to be expropriated for public
service.

ክፌሌ ስምንት PART EIGHT


ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

34. ስሇ ሕዝብ ተሳትፍ 34. Public Participation


ማንኛውም የመሬት ዴሌዴሌ፣ የይዞታ Prior to any decision that may suspend or
ማረጋገጫ ዯብተር አሰጣጥ፣ የወሌ መሬትን deprive of land holding rights is given, any land
ሇግሌ የማከፊፇሌ ውሳኔ፣ አንዴን መሬት ከላሊ redistribution, granting of holding certificate
አገሌግልት ወዯ የወሌ ተግባር የማዋሌ ውሳኔ፣ book, decision of sharing out the communal land
የገጠር መሬትን ሇሕዝብ አገሌግልት ሇማዋሌ
to private use, decision of making the use of plot
ካሌሆነ በስተቀር ማናቸውም የመሬት ይዞታ
of land for communal task from another service,
መብት የሚያግዴ ወይም የሚያሳጣ ውሣኔ
unless the intension of rural land to use for
ከመሰጠቱ በፉት የቀበላው ነዋሪ ሕዝብ
public service, the kebele residing people shall
እንዱወያይበትና ሃሣብ እንዱሰጥበት
be caused to deliberate and proposed over it.
ይዯረጋሌ። ሇሥራው አመቺነትና ፌትሐዊ
ውሳኔ ሇመስጠት እንዯሚያስችሌ ከታመነበት Such kind of deliberation may, having been

የዚህ ዓይነቱ ውይይት ባሇይዞታው ሇሚኖርበት submitted to only the village people that the
ጎጥ ሕዝብ ብቻ ቀርቦ ውይይት ሉዯረግበት holder resides, cause the deliberation over the
ይችሊሌ። case if it is believed in its capability to give fair
decision and favorability for the work.

35. አሇመግባባቶች ስሇሚፇቱበት 35. Conditions of Resolving Disputes


ሁኔታ
1. ከመሬት ይዞታና ከመጠቀም መብት ጋር 1. Any civil code dispute arising in related to land
በተያያዘ የሚነሳ ማናቸውም ፌትሀብሔር ነክ holding and use rights, first of all, shall be
አሇመግባባት በመጀመሪያ ዯረጃ በባሇጉዲዮች made every endeavor to be resolved on the
ፇቃዴ በስምምነት እንዱፇታ ጥረት መዯረግ
ገፅ - 56 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 56

አሇበት። በመሬት ባሇይዞታዎች ወይም base of consent of parties. In order to put in


ተጠቃሚዎች መካከሌ የሚፇጠሩ place the working of resolving disputes in
አሇመግባባቶችን በስምምነት የመፌታቱን agreement which may be happened among
አሠራር ተግባራዊ ሇማዴረግ የቀበላው የመሬት land holders or users, local arbitrators
አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ ከየንዑስ ቀበላው
assembly whose members are comprising from
የተውጣጡ አባሊት የሚገኙበት የአካባቢ
each sub-kebele of the kebele land
ሽማግላዎች ሸንጏ በየሚመሇከታቸው
administration and use committee shall be
ማህበረሰቦች ምርጫ ያቋቁማሌ።
established.
2. የሽማግላዎቹ አመራረጥና የእርቁ ዴርዴር 2. The selection of arbitrators and negotiating
አካሄዴ በየአካባቢው ባህሌ መሠረት ይፇፀማሌ። bargaining process of the reconciliation shall
be executed on the basis of customary of each
surrounding.
3. በባሇጉዲዮች ስምምነት ሊይ ተመስርቶ 3. A new civil charge as well as an appeal shall
የሽማግላዎች ሸንጏ በፇታው አሇመግባባት ሊይ not be brought on the disputes resolved by
አዱስ የፌትሐብሔር ክስም ሆነ ይግባኝ arbitrary assembly on the basis of agreement of
ሉቀርብበት አይችሌም። the parties.
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 ስር የተዯነገገው 4. Notwithstanding the provision under sub. Art.
ቢኖርም አሇመግባባቱ በዚህ ዯረጃ ሉፇታ 3 of this Article hereof, Where the dispute is
ያሌቻሇ እንዯሆነ በስምምነት የመፌታቱ ጥረት not resolved at this level, it may be possible to
ከተቋረጠበት ቀን ቀጥል ባለት 30 ቀናት ውስጥ bring a petition to the respective woreda court
ሇሚመሇከተው ወረዲ ፌ/ቤት አቤቱታ ማቅረብ
within thirty days from the date of termination
ይቻሊሌ።
of resolving effort in agreement.

36. በአስተዲዯራዊ ውሣኔዎች ሊይ 36. Submission of Appeal Against


ስሇሚቀርብ ይግባኝ Administrative Decisions

1. በመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴዎች 1. Any rural land holder or user who is aggrieved
ውሣኔሊይ ቅር የተሰኘ ማንኛውም የገጠር at the decision of land administration and use
መሬት ባሇይዞታ ወይም ተጠቃሚ ውሣኔው committees may appeal his petition, by
በተሰጠ በ15 ቀናት ውስጥ አቤቱታውን በማስረጃ supporting it with evidence, to the respective
ዯግፍ አግባብ ሊሇው የባሇስሌጣኑ ወረዲ ተጠሪ Authority of representative office of woreda
ጽ/ቤትሉያመሇክትና ሉያስመረምር ይችሊሌ። and may get reviewed thereof.
ገፅ - 57 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 57

2. የዚህ ዯንብ አንቀጽ 33 ንዑስ አንቀጽ 5 2. Without prejudice to the provision of sub. Art.
ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ የባሇስሌጣኑ የወረዲ 5 of At. 33 of this regulation hereof, any party
ተጠሪ ጽ/ቤት በሰጠው ውሣኔ ሊይ ቅር የተሰኘ who is aggrieved at the decision made by the
ወገን ውሣኔው በዯረሰው በሰሊሣ ቀናት ውስጥ Authority of representative office of woreda
ይግባኙን ሇወረዲ ፌ/ቤት ማቅረብ ይችሊሌ። may submit his appeal to woreda court within
thirty days from the date of his communicating
the decision.
3. የወረዲው ፌ/ቤት በሰጠው ውሣኔ ቅር የተሰኘ 3. Any party who is aggrieved at the decision of
ወገን አግባብ ባሇው ህግ መሠረት the woreda court shall, in accordance with
እንዯተገቢነቱ ይግባኙን ወይም የሰበር appropriate law, as it may be proper, submit
አቤቱታውን ሇከፌተኛው ፌ/ቤት ማቅረብ his appeal or his broken petition to the high
ይችሊሌ። court.

37. ሇባሕሊዊ ዯንቦች ተፇፃሚነት 37. Application of Customary Rules


1. ከዚህ በሊይ በአንቀጽ 35 ንዑስ አንቀጽ 1 ስር 1. Notwithstanding the provision stipulated under
የተዯነገገው ቢኖርም የገጠር መሬት ይዞታንና sub. Art. 1 of Art. 35 herein above, where it is
አጠቃቀምን በተመሇከተ በመሬት known that the kebele residing people, having
ባሇይዞታዎች ወይም በተጠቃሚዎች መካከሌ decided by deliberating over the issue disputes
የሚነሱ አሇመግባባቶች በአካባቢው ባሕሊዊ
that may arise among land holders or users,
ዯንቦች መሠረት እንዱፇቱ የቀበላው ነዋሪ
with regard to rural land holding and use, to be
ሕዝብ በመወያየት ወስኖ ይኸው በጽሁፌ
resolved based on the customary rules of the
እንዱቀመጥ ማዴረጉ የታወቀ እንዯሆነ
surrounding and made such a rule to be kept in
ማናቸውም አይነት አሇመግባባት በእነዚሁ
writing, it shall be caused any dispute to be
ባህሊዊ ዯንቦች እንዱፇታ ይዯረጋሌ።
resolved on the basis of these customary rules.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር የተዯነገገው 2. Notwithstanding the provision stipulated under
ቢኖርም ባሕሊዊ ዯንቦቹ አግባብ ካሊቸው sub. Art. 1 of this Article hereof, if the
የክሌሌና የፋዳራሌ ሕጎች ጋር የሚቃረኑ ከሆነ customary rules come into conflict with the
ተፇፃሚነት አይኖራቸውም። proper laws of the Region and Federal, they
shall not be applicable.

38. ስሇማበረታቻ 38. Incentives


መሬቱን በመንከባከብ፣ በማሌማት፣ በእቅደ The Authority government office shall, to the
መሠረት በመጠቀም፣ አካባቢውን በመጠበቅ፣ extent its capacity permits, grant encouraging
ገፅ - 58 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 58

ሇአካባቢው ጠቃሚና ተስማሚ የሆኑ ዛፍችን reward to those land holders or users who have
በመትከሌና በማሳዯግ፣ በመስኖ አጠቃቀም፣ performed exemplary task of taking care of,
በእርሻ አስተራረስ፣ በእንሰሳት አረባብ ዘዳ developing, using on the basis of plan of his
እና በመሳሰለት አርአያ የሚሆን ተግባር land, protecting his surrounding, planting and
ሊከናወኑ የመሬት ባሇይዞታዎች ወይም
growing trees which are useful and suitable for
ተጠቃሚዎች የባሇሥሌጣኑ መሥሪያ ቤት
the surrounding, in irrigation utilization, in
አቅሙ በፇቀዯ መጠን የማበረታቻ ሽሌማት
plowing up fields, in animal husbandry method
ይሰጣሌ። ዝርዝሩ ይህንኑ ዯንብ ተከትል
and similar ones. Particulars shall be determined
በሚያወጣ መመሪያ ይወሰናሌ።
by a directive may be issued following this
regulation.

39. በቀዯምት ህጏች መሰረት የተገኙ 39. Effectiveness of Rights and obligations
መብቶችና ግዳታዎች የፀኑ sourced from previous laws
ስሇመሆናቸው
ይህ ዯንብ ከመፅናቱ በፉት በቀዯምት ህጏች Rights and obligations connected with rural land
የተመሰረቱና ከገጠር መሬት ይዞታም ሆነ holding and use which are established under
አጠቃቀም ጋር ተያያዥነት ያሊቸው former laws before the coming into force of this
መብቶችና ግዳታዎች የዚህን ዯንብ regulation shall continue their application in
መሠረታዊ ዴንጋጌዎች እስካሌተቃረኑ ዴረስ
accordance with their established laws unless
ባቋቋሟቸው ህጏች መሠረት ተፇፃሚነታቸው
they come into conflict the fundamental
ይቀጥሊሌ።
provisions of this regulation therein.

40. የመተባበር ግዳታና የወንጀሌ 40. Collaboration Obligation and Criminal


ኃሊፉነት Responsibility
1. ማንኛውም ሰው ይህንን ዯንብ በማስፇፀም 1. Any person shall have an obligation to
ረገዴ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር የመተባበር cooperate with concerned bodies with respect
ግዳታ አሇበት። to implementing this regulation
2. የዚህን ዯንብ ዴንጋጌዎች የጣሰ ወይም 2. Any person who violates or obstructs the
አፇፃፀማቸውን ያሰናከሇ ማንኛውም ሰው execution of this regulation shall be
አግባብ ባሇው የወንጀሌ ሕግ መሠረት ተጠያቂ accountable in accordance with provisions of
ይሆናሌ። criminal law.
ገፅ - 59 - ዝክረ-ህግ ጋዜጣ ቁጥር 14 ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No,14 - 11
th
Day of May 2007, Page - 59

41. ተፇፃሚነት የማይኖራቸው ሕጎች 41. Inapplicable Laws


ይህንን ዯንብ የሚቃረን ማንኛውም ላሊ Any other regulation, directive, customary
ዯንብ፣ መመሪያ ወይም ሌማዲዊ አሠራር practice which contradicts this regulation may
በዚህ ዯንብ የተዯነገጉትን ጉዲዮች not apply with regard to matters provided for
በተመሇከተ ተፇፃሚነት አይኖረውም። therein.

42. መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን 42. Power to Issue Directive


ባሇሥሌጣኑ ይህንን ዯንብ በተሟሊ ሁኔታ The Authority may issue directives necessary in
ተግባራዊ ሇማዴረግ የሚያስፇሌጉትን order to fully implement this regulation.
መመሪያዎች ሉያወጣ ይችሊሌ።

43. ዯንቡ የሚፀናበት ጊዜ 43. Effective Date


ይህ ዯንብ ሇክሌለ መንግሥት ዝክረ ሕግ This regulation shall come into force as of the
ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና date of its publication in the Zikre-Hig Gazette
ይሆናሌ። of the Regional State

ባሕር ዲር Done at Bahir Dar,


ግንቦት 3 ቀን 1999 ዓ.ም This 11th day of May, 2007
የአማራ ብሔራዊ ክሌሌ Council of the Amhara National
መስተዲዴር ምክር ቤት Regional Government
አዋጅ ቁጥር 148/1999 ዓ.ም Proclamation No. 148/2007
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሻሻለው An Amendment Proclamation to provide for the
የገጠር መሬት አጠቃቀም መወሰኛ Revised Amhara National Regional State Rural Land
አስተዳደርና
አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ፣ Administration and Use Proclamation

በሥራ ላይ ያለው የገጠር መሬት አስተዳደርና


WHEREAS, It is necessary to examine and amend certain
አጠቃቀም መወሰኛ አዋጅ በተግባር ላይ ሲውል
provisions of the Rural Land Administration and Use
ከገጠር መሬት ይዞታና አጠቃቀም ጋር በተያያዘ
Determination Proclamation, which is in effect, as it has
የሚፈጠሩትን አለመግባባቶች በመፍታትና ፍትሃ
been in contradiction with other laws with respect to
ብሔር ነክ ክርክሮችን በመዳኘት ረገድ ከሌሎች
resolving disputes and adjudicating civil matters that are
ህጐች ጋር ባጋጠመው ቅራኔ ምክንያት አንዳንድ created in relation with possession and use of rural land
ድንጋጌዎቹን መርምሮ ማሻሻል በማስፈለጉ፣ thereof;

NOW, THEREFORE, the Council of the Amhara National


የአማራ ክልል ምክር ቤት በተሻሻለው የብሔራዊ Regional State, in accordance with the power vested in it
ክልሉ ህገ- መንግስት አንቀጽ 49 ንዑስ አንቀጽ under the provision of Article 49 sub- Article 3/1/ of the
3/1/ ድንጋጌ ስር በተሰጠው ስልጣን መሠረት Revised Constitution of the National Region, hereby issues
ይህንን አዋጅ አውጥቷል፡፡ this proclamation .
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ የተሻሻለው የገጠር መሬት አስተዳደርና
አጠቃቀም መወሰኛ አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር This proclamation may be cited as “ The Revised Rural Land
Administration and Use Determination Proclamation
148/1999 ዓ.ም ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
Amendment Proclamation No. 148/2007.”

2. ማሻሻያ
2. Amendment
የተሻሻለው የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
The Revised Rural Land Administration and Use
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 133/1998 ዓ.ም Determination Proclamation No. 133/2006 is hereby
እንደሚከተለው በዚህ አዋጅ ተሻሽሏል፡ amended as follows:
ሀ) የአዋጁ አንቀጽ 32 ተሻሽሎ በሚከተለው a) Article 32 of the proclamation is hereby amended
አዲስ አንቀጽ 32 ተተክቷል፡፡ and substituted by the following new Article 32 .
32. የተሻሩና ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ህጎች 32 Repealed and Inapplicable laws
1. የሚከተሉት በዚህ አዋጅ ተሽረዋል፡- 1. The following are hereby repealed by this

ሀ/ የአማራ ብሔራዋ ክልል የገጠር መሬት proclamation:


a) The Amhara National Region Rural Land
አስተዳደርና አጠቃቀም መወሰኛ አዋጅ
Administration and Use Determination Proclamation
ቁጠር 46/1992 ዓ.ም.
No. 46/2000
ለ/ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
b) Sub-Article 1/2/of Article 14 of the Amhara
የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ
National Regional State kebele Social Courts
ቁጥር 20/1989 ዓ.ም / እንደተሻሻለ/ አንቀጽ
Establishment Proclamation No. 20/1997/ as
14 ንዑስ አንቀጽ 1/2/
amended/
2. ይህን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ህግ፣ 2. Any law, Regulation Directive or Customary practice
ደንብ፣ መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሠራር in contrast with this proclamation shall not be
በዚህ አዋጅ ውስጥ የተሸፈኑ ጉዳዩችን applicable on matters provided in this proclamation.
በተመለከተ ተፈፃሚነት አይኖረውም ፡፡
ለ/ ከአዋጁ አንቀጽ 32 ቀጥሎ ከዚህ በታች b/ A new Article 33 is hereby inserted subsequent to Article

የተመለከተው አዲስ አንቀጽ 33 የገባ ሲሆን በዚህ 32 of the proclamation and, as a result, the former Article

ድንጋጌ መግባት ምክንያት የቀድሞዎቹ አንቀጽ 33 33 and Article 34 are arranged being Article 34 and
Article
እና አንቀጽ 34 እንደቅደም ተከተላቸው አንቀጽ 34
እና አንቀጽ 35 ሆነው ተሽጋሽገዋል፡፡
33. በእንጥልጥል ላይ ስላሉ ጉዳዮች 33 Pending Cases
ይህ አዋጅ በፀናበት ወቅት የገጠር መሬት ይዞታና Civil matters related with possession and use of rural land
አጠቃቀምን የሚመለከቱ ሆነው በገጠር ቀበሌ which have been examined under the jurisdiction of the kebele
social courts and that have not been resolved upon the consent
ማህበራዊ ፍ/ቤቶች ስልጣን ስር በምርመራ ላይ
of the parties pursuant to sub- Article 1 of Article 29 of the
ያሉ ፍትሃብሔር ነክ ጉዳዩች በአዋጁ አንቀጽ 29
proclamation shall be transferred to relevant regular courts and
ንዑስ አንቀጽ 1 በተደነገገው መሠረት በባለጉዳዩቹ
thereby get final decision.
ስምምነት የማይፈቱ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ አግባብ
ወዳላቸው መደበኛ ፍ/ቤቶች ተዛውረው በመታየት
የመጨረሻ ዉሳኔ ያገኛሉ፡፡ 3/ Effective Date
3. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
ይህ አዋጅ በክልሉ መንግስት ዝክረ ሕግ ጋዜጣ This proclamation shall come into force as of its publication
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ in the zikre-Hig Gazzette of the Regional State.

ባህርዳር Done at Bahir Dar,

ነሐሴ 21 ቀን 1998 ዓ.ም This 11th day of August 2007,


Ayalew Gobezie
አያሌው ጐበዜ
President of the Amhara
የአማራ ብሔራዋ ክልል
National Regional state
ኘሬዚዳንት

You might also like