Professional Documents
Culture Documents
✍️ዕብራውያን 5፥12-14
"ከጊዜው የተነሳ አስተማሪዎች ልትሆኑ ሲገባችሁ፥ አንድ ሰው ስለ እግዚአብሔር ቃላት መጀመሪያ ያለውን የሕፃንነትን ትምህርት
እንዲያስተምራችሁ እንደ ገና ያስፈልጋችኋልና፤ የሚያስፈልጋችሁም ወተት ነው እንጂ ጠንካራ ምግብ አይደለም። ወተት የሚጋት ሁሉ
ሕፃን ስለ ሆነ የጽድቅን ቃል አያውቅምና፤ ጠንካራ ምግብ ግን መልካሙንና ክፉውን ለመለየት በስራቸው የለመደ ልቡና ላላቸው
ለፍጹማን ሰዎች ነው።
2.የትምህርቱ ዓላማ
የትምህርቱ ዓላማ፦ እያንዳንዱን አገልጋይ ከመንፈሳዊ ሕፃንነትን በማላቀቅ ወደ መንፈሳዊ ብስለት ማሸጋገርና የአገልግሎትን ትክክለኛ
ምንነትና ትርጉም በሚገባ እንዲረዱ ማድረግ ነው።
3.የትምህርቱ ግብ
የትምህርቱ ግብ፦ እያንዳንዱ አገልጋይ ከመንፈሳዊ ሕፃንነት ተላቆ የአገልግሎትን ትክክለኛ ምንነትና ትርጉም በሚገባ ተረድቶ እውነተኛ
አገልጋይ ሆኖ ሲገን ማየት ነው።
1. የአገልግሎት ምንነት
✍️2 ዜና 29፥11 “ልጆቼ ሆይ፥ በፊቱ ትቆሙና ታገለግሉት ዘንድ፥ አገልጋዮቹም ትሆኑ ዘንድ፥ ታጥኑለትም ዘንድ እግዚአብሔር
መርጦአችኋልና ቸል አትበሉ።”
✍️ቸልተኛ መሆን
✍️ጸጋውን አለማወቅ
✍️ኃጢአት
✍️የአገልግሎት ስምሪት ማጣት
✍️አገልግሎት የሚያስከፍለውን ዋጋ ለመክፈል ፈቃደኛ አለመሆን ወይም ትዕግሥት አለመሆን
✍️ሩቅ ያለውን ብድራት ቅርብ አድርጎ ማየት
✍️ብድራት መኖሩን ጭምር አለማወቅ
✅የአገልግሎት ክብር ምንድነው?
◆የአገልግሎት ክብር፦
የእግዚአብሔር መገኘት
የአገልግሎት ማእከል ምንድነው?
◆የአገልግሎት ማእከል፦
ኢየሱስ ክርስቶስ
የአገልግሎት Scope እስከየት ነው?
◆የአገልግሎት Scope (መጠን ራዕይ)፦
እስከ ዓለም ዳርቻ
የአገልግሎት ፈተና ምንድነው?
◆የአገልግሎት ፈተኛ፦
ትዕቢት
ልምምድ፦ የእግዚአብሔርንና አገልግሎትን መለማመድ
ምድራዊ ጥቅምን ማሳደድ
ተቃራኒ ፆታ
ያለመዘጋጀት፦ አለማንበብና አለመጸለይ
አድሎ ወይም ማዳላት
ዘር፣ ጎሳ ፣ አከባቢውነት
◆የአገልጋይ ባሕርይ፦
[ ] የአገልጋይ ባሕርይ ምንድ ነው?
1. ኢየሱስን መምሰል
2. መታዘዝ
3. መንፈሳዊ ፍሬ
4. ትህትና ፍቅር
◆የአገልግሎት ግብ፦
[ ] የአገልግሎት ግብ ምንድነው?
1. የነፍሳት መዳን
2. የእግዚአብሔር መንግስትን ማስፋፋት
3. የእግዚአብሔር ክብርና ሽልማት ማግኘት