Professional Documents
Culture Documents
3 Sereate Betkeresetiyan Final
3 Sereate Betkeresetiyan Final
ሦስተኛ ክፍል
Email
office@eotc-gssu.org
YouTube
https://www.youtube.com/channel/
UC83LE1vp0FBsV2TEfcpSmUg
Facebook
http://facebook.com/EOTC.GSSU
Telegram
https://t.me/EOTCNSSU
Website
https://eotc-gssu.org/a/
Copyright ©
2015 E.C
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ
ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም
ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት
ብፁዕ አቡነ አብርሃም
የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና
ሥራ አስኪያጅ እና የባህርዳር
ሁገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ምዕራፍ ሁለት
፪.፩ ምስጢረ ሜሮን በጥያቄና መልስ........................................................................ ፯
፪.፪ ምስጢረ ቁርባን በጥያቄና መልስ ...................................................................... ፰
ምዕራፍ ሦስት
፫.፩ ምስጢረ ክህነት በጥያቄና መልስ.......................................................................... ፲፩
፫.፪ ምስጢረ ንስሐ በጥያቄና መልስ............................................................................. ፲፪
፫.፫ ምስጢረ ቀንዲል በጥያቄና መልስ........................................................................... ፲፫
ምዕራፍ አራት
፬.፩ ምስጢረ ተክሊል በጥያቄና መልስ ........................................................................ ፲፮
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
ምዕራፍ አንድ
የምዕራፉ ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
፩ .ስለ ሰባቱ ምስጢራተ ቤተ ክርስቲያን ትርጉም ያውቃሉ፤
፪. ምስጢራቱን እና ማን እንደሚፈጽማቸው ይረዳሉ፤
፫. በቤተ ክርስቲያን በመገኘት ምስጢራቱን ይከታተላሉ ፤ የምስጢራቱም ተካፋዮች ይሆናሉ።
፪
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
• ልጆች ምስጢር ማለት ምን ማለት ነው?
፦ ስውር ሽሽግ የተደበቀ ለቅርብ ወዳጅ ለሚያምኑት የሚነገር
• ምስጢራተ ቤተክርስቲያን ለምን ምስጢር ተባሉ?
፦ ለሚያምኑ የተገለጡ ለማያምኑ ደግሞ የተሰወሩ ስለሆኑ
፦ በሚታይ አገልግሎት የማይታይ ጸጋን ስለሚያስገኙ
• ምስጢራቱ ስንት ናቸው?
፦ ሰባት ናቸው
• ምን ምን ይባላሉ?
፩. ምስጢረ ጥምቀት
፪. ምስጢረ ሜሮን
፫. ምስጢረ ቁርባን
፬. ምስጢረ ንስሐ
፭. ምስጢረ ክህነት
፮. ምስጢረ ተክሊልና
፯. ምስጢረ ቀንዲል ናቸው።
፩.፪ ስለ አፈጻጸማቸው
• ልጆች ሰባቱ ምስጢራት በአፈጻጸም ደረጃ በስንት ይከፈላሉ?
፦ በሁለት
• ምን ምን ተብለው?
፦ የሚደገሙ እና የማይደገሙ እንዲሁም ለሁሉ የሚፈጸሙ እና ለሁሉ የማይፈጸሙ
• የሚደገሙ የሚባሉት ምስጢራት የትኞቹ ናቸው?
፦ ምስጢረ ቁርባን
፦ ምስጢረ ንስሐ
፦ ምስጢረ ቀንዲል ናቸው።
• የማይደገሙ የሚባሉትስ?
፦ ምስጢረ ጥምቀት
፦ ምስጢረ ሜሮን
፦ ምስጢረ ክህነት
፦ ምስጢረ ተክሊል ናቸው።
• ላመኑ ሁሉ የሚፈጸሙ ምስጢራት የትኞቹ ናቸው?
፦ ምስጢረ ጥምቀት
፦ ምስጢረ ሜሮን
፦ ምስጢረ ቁርባን
፦ ምስጢረ ንስሐ ናቸው።
• ልጆች ለሁሉ የማይፈጸሙ ምስጢራት የሚባሉት እነማን ናቸው?
፦ ምስጢረ ክህነት
፦ ምስጢረ ተክሊል
፦ ምስጢረ ቀንዲል ናቸው።
፫
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
፩.፫ ምስጢረ ጥምቀት
፬
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
የተግባር ልምምድ
ልጆች በዚህኛው ምዕራፍ የተማራችሁትን ለወላጆቻችሁ ተናገሩ
የመልመጃ ጥያቄዎች
ትዕዛዝ አንድ:- በተማራችሁት መሠረት ትክክለኛውን መልስ መልሱ
፩ ምስጢራተ ቤተ ክርስቲያን ስንት ናቸው?
፪ ምስጢረ ጥምቀት የት ይፈጸማል?
፫ ምስጢረ ጥምቀትን ወንድ በ...... ሴት ደግሞ በ....... ዓመታቸው ይጠመቃሉ።
፬ ለምን በውኃ እንጠመቃለን?
፭ ምስጢረ ጥምቀትን ማን መሠረተው?
፭
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
ምዕራፍ ሁለት
የምዕራፉ ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
፩. ስለ ምስጢረ ሜሮን ይገነዘባሉ፤
፪. ስለ ምስጢረ ቁርባን ተረድተው ይቆርባሉ፤
፫. በምስጠራቱ ስለሚገኘው ጸጋ ያውቃሉ፤
፮
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
፯
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
፪.፪ ምስጢረ ቁርባን
• ቁርባን ማለት ምን ማለት ነው?
፦ አምኃ፣ መባ፣ ነጻ ስጦታ ማለት ነው።
፦ መቅረቢያ መቀራረብያ መገናኛ ማለት ነው።
፦ የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም መቀበል ማለት ነው።
• ማን መሠረተው?
፦ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
• መቼ መሠረተው?
፦ በጸሎተ ሐሙስ
• ምን ብሎ አዘዘን?
፦ ቅዱስ ሥጋየን ብሉ ቅዱስ ደሜን ጠጡ ብሎ።
• ለመቁረብ ምን ያስፈልጋል?
፦ መጾም ንስሐ መግባት ማስቀደስ
• ቅዳሴና ቁርባን ምን አገናኛቸው?
፦ ቅዳሴ ቅዱስ ቁርባን የሚዘጋጅበት ጸሎት ስለሆነ።
• ከመቁረብ በፊት ምን እናድርግ?
፦ ገላችንን እንታጠብ ንጹሕ ልብስ እንልበስ።
• በምንቆርብበት ጊዜስ?
፦ ተራችንን መጠበቅ፣ በትህትና መቁረብ፣ ጠበል መጠጣት
• ከቆረብን በኋላስ?
፦ ልብሳችንን አለማውለቅ፣ ምራቅ አለመትፋት? ከቤት አለመውጣት።
• ምን መብላት የለብንም?
፦ የሚተፉ ምግቦች
• መቼ እንቆርባለን?
፦ በሰንበት፣ በአፅዋማትና በበዓላት ቀን
• የማንን ሥጋና ደም እንቀበላለን?
፦ የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
• ስንቆርብ ምን እናገኛለን?
፦ የዘለዓለም ህይወት
የተግባር ልምምድ
ልጆች በዚህ ምዕራፍ የተማራችሁትን ለጎረቤቶቻችሁ ተናገሩ
፰
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
የመልመጃ ጥያቄዎች
በተማራችሁት መሠረት ትክክለኛውን መልስ ስጡ
፩. ለቅዱስ ቁርባን የሚያስፈልጉ ቅድመ ዝግጅቶችን ዘርዝሩ
፪. ምስጢረ ሜሮንን የመቀባት ሥልጣን ያለው ማነው?
፫ .አንድ ሰው ከቆረበ በኋላ የሚጠበቅበትን ጥንቃቄ ዘርዝሩ?
፬. ቅዱስ ቁርባንን ማን መሠረተው?
፭ . ምስጢረ ሜሮን ከጥምቀት ውጪ መቼ ይፈጸማል?
፱
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
ምዕራፍ ሦስት
የምዕራፉ ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
፩ ምስጢረ ክህነትንና የክህነት ደረጃዎችን ይረዳሉ።
፪ ስለ ምስጢረ ንስሐ ምንነት ያውቃሉ።
፫ ስለ ምስጢረ ቀንዲል ምንነት በእድሜያቸው ይረዳሉ።
፲
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
፲፩
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
፲፪
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
፲፫
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
የተግባር ልምምድ
ልጆች በዚህ ምዕራፍ የተማራችሁትን ለጎረቤቶቻችሁ ተናገሩ
፲፬
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
የምዕራፉ መልመጃ ጥያቄዎች
ትክክለኛውን ዓረፍተ ነገር እውነት ትክክል ያልሆነውን ዓረፍተ ነገር ሐሰት በሉ፡፡
፩. የካህናት ሥልጣን የሚያገለግለው በምድር ብቻ ነው፡፡
፪. ዲያቆን ከክህነት ማዕረጋት መካከል አንዱ ነው፡፡
፲፭
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
ምዕራፍ አራት
ምስጢረ ተክሊል
የምዕራፉ ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
፩ የምስጢረ ተክሊል ምንነትን በእድሜያቸው ግንዛቤ ያገኛሉ።
፲፮
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
፲፯
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
የተግባር ልምምድ
ልጆች በዚህ ምዕራፍ የተማራችሁትን ለእኅትና ለወንድሞቻችሁ ተናገሩ
የማጠቃለያ ጥያቄዎች
ትዕዛዝ አንድ፦ በተማራቸሁት መሠረት ትክክለኛውን መልስ ምረጡ።
፩. ምስጢረ ተክሊልን ማን መሠረተው?
ሀ) አዳም ለ) ልዑል እግዚአብሔር
ሐ) ሔዋን መ) መልስ የለም
፪. ለታመመ ሰው የሚቀባ ቅብዓት ምን ይባላል?
ሀ) ቅብዓ ነገሥት ለ) ቅብአት
ሐ) ቅብዓ ቀንዲል መ) መልስ የለም
፫. ንስሐ ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ) መጸጸት ለ) በሠሩት ኃጢአት ከልብ ማዘን
ሐ) ሀእናለ መ) መልስ የለም
፬ ለመቁረብ ምን ያስፈልጋል?
ሀ) መጾም ለ) ንስሐ መግባት
ሐ) ማስቀደስ መ) ሁሉም መልስ ነው
፭. ከሚደገሙ ምስጢራት መካከል አንዱ የትኛው ነው?
ሀ ምስጢረ ጥምቀት ለ ምስጢረ ንስሐ
ሐ ምስጢረ ቁርባን መ ለ እና ሐ መልስ ናቸው
፲፰
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሦስተኛ ክፍል ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
ዋቢ መጻሕፍት
፩. ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ
፪ .ሰባቱ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን
፫. ሰባቱ የሕይወት ምሰሶዎች መርጌታ ሰናይ
፲፱
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
የሰንበት ት/ቤት አመራር እና መምህራን እንዲሁም ተማሪዎችና ወላጆች
በመጽሐፉ ላይ ያላችሁን ማንኛውም አስተያየት እና ግብዓት በሚከተለው
አድራሻ ላኩልን
office@eotc-gssu.org
https://t.me/GSSUCurriculum_bot