You are on page 1of 37

March 22, 2013

የቀዴሞው ጠ/ሚ መሇስ ዜናዊ በሰማይ ቤት ..... (ምናባዊ ወግ )

መግቢያ
‹‹ሇምን መግበያ አስፈሇገ›› ካሊችሁ መሌሴ ‹‹ጥያቄ አታብዙ›› ብቻ ነው! እንዯውም በቀጥታ
ወዯታሪኩ ሌግባ.....
ሰማይ ቤት ነው ...ፀሃይ በዯቡብ በኩሌ የሚያምር ‹‹ፒንክ›› ብርሃኗን ረጭታሇች .....
(አሊያችሁትም አሊየሁትም የፈሇኩትን ብናገር እንዲትነተርኩኝ!!) እዚህ ሞቱ ብሇን
አይናችን እሰኪጠፋ ያሇቀስንሊቸው ሁለ ዘና ብሇው በቀን አስራ ሶስት ጊዜ እየበለ
እንዯየምርጫቸው እየሇበሱ በቅንጦት ይኖራለ!! ዴሮ የሞተ ዘንዴሮ የሞተ የሇም ! ማንም
ሲሞት በቃ ይቀሊቀሊሌ.. እዛ ጥግ ሊይ ቅዯስት አርሴማን የመሰሇች ቆኝጆ ብርሃን የመሳሰለ
ወንዴና ሴት አሳሊፊወች አጅበዋት በፍቅር ሇቁርስ የተሰሇፉትን ሙታን ትመሇከታሇች
....ቁርስ የሚታዯሇው ስም እየተጠራ ነው ...ቆንጆዋ ሴት ፈገግ ብሊ ተናገረች ‹‹ አዱስ
የመጣችሁ እንኳን ዯህና መጣችሁ ይሄ የእግዚአብሄር መንግስት ነው... አሁን በዚህኛው
አሇም አቆጣጠር ከዘሊሇሙ አስር ቢሉየን ...ሶስት መቶ ሚሉየን ዘጠና ሁሇት ሽ አራት
መቶ ሰባኛው ሰአት ነው ....የዛሬው ቁርስ ክሮቶ ፐረሰኪ ነው ›› ስትሌ ሁለም
አጨበጨቡ፡፡ በሰማይ ቤት እጅግ ተወዲጅ የሆነና ፓስታ የሚመስሌ ምግብ ነው!! ብዙ ጊዜ
ይሄ ምግብ የሚዘጋጀው እንግዲ(አዱስ ሟች) ሲመጣ መሆኑን ሁለም ስሇሚያውቁ ማን
መጥቶ ይሆን በማሇት ዞር ዞር እያለ ተመሇከቱ፡፡ በእርግጥም አንዴ አዱስ እንግዲ
መሃሊቸው ነበር ‹‹ የምዴራዊት ኢዮጲያን ሇ21 አመት የመሩ አቶ መሇስ ዜናዊ ›› አሇ
አንዴ ግዙፍ ሰውነት ያሇው መሌአክ....ሁለም ‹‹እንኳዋን ዯህና መጣህ ›› እያለ ሞቅ ያሇ
አቀባበሌ አዯረጉ ሇእንግዲው...ሇአቶ መሇስ!!
በዚህ ሁኔታ ቅዴሚያ እንግዲው ቁርስ አንስቶ በግዙፉ መሇአክ እየተመራ ኢትዮጲያዊያን
ወዲለበት ታሊቅ መናፈሻ የሚመስሌ ቦታ ሄዯ... ንጉስ ሃይሇስሊሴን ገና እንዲያቸው ነበር
ያወቃቸው ምንም አሌተቀየሩም ያኔ ዊንጌት በትምህርት ጥሩ ውጠየት አምጥቶ የሸሇሙት
ጊዜ እንዲያቸው!! ከጎናቸው ታሊቁ ሚኒሉክ ሇጣይቱ ‹‹ አፈር ስሆን እችን›› እያለ ጉርሻ
ዘርግተው በፍቅር ይስቃለ ...ትንሽ ራቅ ብል ኮስተር ያሇ ሰው ሹርባው ትከሻው ሊይ
ዘንፈሌ ብል በዝምታ ቁርሱን ይበሊሌ! ዝምታው ያስፍራሌ ...መሇስ በግርምት ይህን ሰው
አየው ሇራሱ ‹‹ቴውዴሮስ ››ብል አንሾካሾከ፡፡ ላሊ ባሇሹርባ ሰው ዯግሞ ከቴዴሮስ ጎን
ተቀምጧሌ ...ይኋንስ ነበር ....መሇስ ራመዴ ብል ይኋንስ አጠገብ የነበረ ክፍት ቦታ ሊይ
ተቀመጠና ወዯዩሃንስ እያየ ‹‹ከመይ›› አሇ!! ዴንገት ሁለም በሳቅ ፈነደ!! ቴውዴሮስ
ሳይቀሩ እግራቸውን አንስተው ሳቁ!! ሚኒሉክ ሳህናቸውን በግራ እጃቸው ይዘው በቀኛቸው
አይበለባ እንባቸውን እየጠራረጉ ‹‹ እመብርሃንን የትግሬ ሰው እንዯሆነ ገምቸ ነበር›› ሲለ
ሳቁ የበሇጠ ሞቀ!! ‹‹ወዲጀ›› አለ ሚኒሉክ ‹‹...እዚህ ምዴራዊ ቋንቋ የሇም ትንሽ ስትቆይ
ውስጥህ በአንዴ ቋንቋ ይሞሊሌ ...እሱም የፍቅር ቋንቋ እንሇዋሇን!! ›› መሇስ ወዯይኋንስ
ተመሇከተ እራሱን በመነቅነቅ የሚኒሉክን ቃሌ እውነት መሆኑን አረጋገጠሇት፡፡
ሲፈራ ሲቸር ‹‹ እዚህ አሇም ሊይ የብሄሮች እኩሌነት የሇም ማሇት ነው እንዳት አንዴ
ቋንቋ ብቻ ላልች ሊይ ይጫናሌ››ሲሌ ኮስተር ብል ጠየቀ...›› ቴውዴሮስ በአትኩሮት
ሲመሇከተው ከቆየ በኋሊ ‹‹ፍቅር የማንም አይዯሇም ...ፍቅር ዯግሞ የሁለም ነው ስሇዚህ
ፊዯሌ ሳትቀርፅ ... ቃሌ ሳትቀሊቅሌ ዴንበርም ሳታበጅሇት የምትግባባበት ቋንቋ ካሇህ
ስሇምን ላሊ ቋንቋ ትፈሌጋሇህ›› አሇና ሰሃኑን ሇአሳሊፊው አቀበሇው፡፡ምግቡ እምብዛም
አሌተበሊሇትም!!
መሇስ ቴውዴሮስን በግርምት እያየው ‹‹ ቋዋንቋ እኮ መግባቢያ ብቻ ሳይሆን ማንነትም
ጭምር ነው.....›› አሇ፡፡‹‹ ማን እንዯሆንክ ሇሚያውቅህ አሇም ማንነትህን ማሳወቂያ እንቶ
ፈንቶ ምን ያዯርጋሌ›› ቴውዴሮስ መሇሰ!! መሇስ ‹እነዚህ ሰወች የዯርግ ርዝራዥ መሰለኝ›
አሇና ከአፉ ሊይ መሇሰው!! እሌህ ቢጤ ግን ሽው አሇበት፡፡.ዴንገት አንዴ ወጣት እያፏጨ
መጣና ተቀሊቀሊቸው‹‹ሀይ ጋይስ... ዯግሞ እች መሊጣ ማናት ›› አሇ ወዯመሇስ እየጠቆመ፡፡
ሃይሇስሊሴ ባይናቸው ሲገሇምጡት ዝም አሇ ወጣቱ !! ‹‹ ሌጅ እያሱ ይባሊሌ›› ብሇው
ሇመሇስ አስተዋወቁት! ሌጅ እያሱ ሳቅ ብል ወዯመሇስ እያየ ‹‹ እንዳት መጣህ; እንዯሱ
እራስህን አጥፍተህ ....›› ወዯቴውዴሮስ እያሳየ...‹‹ ወይስ እነዯሸባው በካሌቾ ብሇው
አባረሩሽ...ሂሂሂሂ›› ሃይሇስሊሴ ተበሳጩ!!
ሚኒሉክ መሇስ ነገሩ እንዲሌተዋጠሇት ገብቷቸው... ወዯጀመሩት ወሬ ተመሇሱና ‹‹
ሰማህ...መስቀሌ በፈረንጅ አፍ ጥራው በአበሻ ሌሳን ሰይመው ቅዴስናውን አትቀንሰውም!!
ያው መስቀሌ ነው ፣ መስቀለ ሊይ ስሇሁለ የሞተው በቋንቋ መከፋፈሌን ሽሮ ፍቅር
ይለት ቋንቋ አብስሯሌና መስቀለ በምንም ቋንቋ ቢጠራ ሁለ ይግባባበታሌ ሁለ
ያከብረዋሌ!! አገርም እንዱሁ ነው!! ባንዱራው ቋንቋው ‹‹ብሄር›› ያሌከው ሁለ ቅደስ
መስቀሌ ነው መስቀለ ሊይ የአገር ፍቅር ይለት እውነት ከላሇ ከንቱ ነው!! ፍቅር ነው
ማንነት !
መሇስ ቁርሱን መብሊት ጀመረ...በውስጡ ‹‹ እነዚህ ሰወች የሚሇቁኝ አይነት አይዯለም››
እያሇ ማሰብ ጀምሮ ነበር!!
‹‹ ያ ባሇጌ የት ሂድ ነው አንተ የነገስከው›› ሲለ ሃይሇስሊሴ ዴንገት ጠየቁ....
‹‹ማን›› አሇ መሇስ
‹‹ እኛን የዯፈረን ያ መንግስቱ የሚባሌ ወሮ በሊ›› አለ ቆጣ ብሇው!!
‹‹ እሱ የተከበረውን የኢትዮጲያ ህዝብ 17 አመት ሙለ ሲያሰቃይ ሲያስርና ሲገዴሌ ይሄ
ግፍ እንዱቆም በሰሊም ብንጠይቀው እንቢ ስሊሇ ሇህዝብ መብት መከበር ስንሌ ጫካ ገብተን
ዴራሹን አጠፋነው ... እኛ ኢትዮጲያን ስንቆጣጠር ግፍና ጭፍጨፋው ቆመ›› ከማሇቱ
ከአጠገባቸው የተቀመጡ በርከት ያለ ወጣቶች በሳቅ አውካኩ፡፡ መሇስ ዞር ብል አይቷቸው
...ሲያበቃ እነማን ናቸው ብል ይኋንስን ጠየቀው ይኋንስ በረጅሙ ተነፈሰና ‹‹ በምዴር
አቆጣጠር 1997 በአንዴ ሊይ የመጡ ናቸው ›› አሇው ባጭሩ!! ‹‹ እዚህም ጩኧት አሇቻ››
ሲሌ አሰበ መሇስ!! ከዛ በኋሊ ዝምታ ነገሰ፡፡ የሌጅ እያሱ ፉጨት ብቻ ነበር የሚሰማው .....
ይቀጥሊሌ....

March 23, 2013

የቀዴሞው ጠ/ሚ መሇስ ዜናዊ በሰማይ ቤት ..... (ምናባዊ ወግ)

ክፍሌ ሁሇት

አቶ መሇስ የመጀመሪያ ቀን የመንግስተ ሰማይ ቆይታቸው የተሰጣቸው ክፍሌ እጅግ ሰፊና


የኢትዮጲያ ቀዯምት ነገስታት ጋር በጋራ የሚጠቀሙበት በመሆኑ ነገሩ እንግዲ ሆኖባቸው
እንቅሌፍ ሳይወስዲቸው ብዙ አምሽተው ነበር ... እንቅሌፍ እምቢ ብሎቸው ሲገሊበጡ
ቀዲማዊ ኃይሇስሊሴ አቶ መሇስን ‹‹ እንግዲው አሌተኛህም እንዳ?›› ሲለ ጠየቋቸው
‹‹ አሇሁ›› አለ ዴንገት ከንጉሱ በተሰነዘረው ጥያቄ ዯንገጥ ብሇው!!
‹‹...ማን አሌከኝ ስምህን ››
‹‹ መሇስ ...መሇስ ዜናዊ ››
‹‹ መሇስ.... ከፊቱም ከኋሊውም ቅጥያ የሇውም ስምህ ?››
‹‹ያው...ጠቅሊይ ሚንስትር መሇስ ነበር የሚለኝ›› ‹‹ ሚንስትር ነሃ ...?!.››
‹‹ አይ ጠቅሊይ ሚንስትር ነኝ ›› አቶ መሇስ ጠበቅ አዴርገው ተናገሩ....››
‹‹ታዱያ ንጉሱ ማነው ››
‹‹ንጉስ የሇም››
‹‹ፕሬዝዲንቱ ማነው››
‹‹ፕሬዝዲንትም የሇም...ይቅርታ ፕረዝዯንት አሇ...ክቡር ፕሬዝዲንት ግርማ ››ይባሊለ!!

‹‹እንቅሌፍ እምቢ አሇህ እንዳ...?››


‹‹ አይ በጊዜ መተኛት ስሊሇመዴኩ ...ትንሽ ...››
‹‹ ፈርተኸን እንዲይሆን....ሃሃሃሃ ›› አለ ንጉሱ ነገር ፍሇጋ በሚመስሌ ዴምፅ
‹‹ ሇምን እፈራችሀዋሇሁ? ሁሊችንስ የሰራነው ሊንዱት አገር አሌነበር ...››
‹‹ እሱን እንኳን ተወው! ያ ዱቃሊ ሻንቅሊ ባሇመምጣቱ እግዜርን አመስግን ....አሱ ቢኖር
በትራስ አፍኖ ነበር በተኛህበት የሚያስቀርህ››
‹‹ማነው እሱ?›› አለ አቶ መሇስ ዯንገጥ ብሇው...
‹‹እኛን የካዯን ይሁዲ...››
‹‹እ ...መንግስቱ?....››
‹‹ስሙን ቄስ ይጥራው....›››
አቶ መሇስ ከት ብሇው ሳቁና ‹‹ እሱስ ቢኖር ሇእርሰወም ስጋት ነበር ›› አለ !! ሁሇቱም
ሲስቁ ቆዩና ...አቶ መሇስ ዴንገት ሳቃቸው ጠፍቶ
‹‹ እኔ እምሇው ዴንገት መንግስቱ ቢሞት እዚህ ክፍሌ ይመዯብ ይሆን እንዳ...?›› አለ
ሇመሌሱ ጓጉተው ከምኝታቸው ቀና እያለ..
‹‹ ላሊ ቦታ የት ይሄዴ ብሇህ; እዚሁ መጥቶ ጉደን ማየት ነው እንጅ .....›› አቶ መሇስ
ሳያስቡት አማተቡ! ሇአፍታ ዝም ተባብሇው
እንዯቆዩ ሃይሇስሊሴ ‹‹ የሆነስ ሆነና አሁን በቦታህ ማን ተተካ..?.›› ሲለ በጉጉት ጠየቁ...

.‹‹ሃይሇማሪያም የሚባሌ ምክትላ የነበረ ሰው ››


‹‹እሱ ነው የገዯሇህ?››
‹‹ኧረ እኔ የእግዜር ሞት ነው የሞትኩት›››
‹‹ ሃዱያ ይሄ ንግስና ያወረስከው ሰው ጋር ዝምዴናችሁ እንዳት ነው የሚቆጠረው?››
‹‹የምን ዝምዴና?››
‹‹ እችን ይወዲሌ ተፈሪ›› ብሇው ከወገባቸው ቀና አለና....
‹‹ የትም ሇማታቀውቀው ሰው ነው አገርን ያህሌ ነገር ሰጥተህ የመጣሃው ;?›› አለ ቆጣ
ብሇው...
የንጉሱ ዴምፅ የቀሰቀሰው ሌጅ እያሱ ‹‹ ይሄ ሸባ ሲሇፈሇፍብኝ ሉያዴር ነው እነዳ....››አሇ
በምሬት ቀጥልም እንቅሌፍ ባጮነጮነው አይኑ መሇስን እያየ ‹‹ አንተ አይዯክምህም እንዳ
ወዯዛ አትተኛም ..››አሇ እያመኛጨቀ ....
ንጉሱ እየሳቁ ‹‹ና ጉዴህን ስማ ኢትዮጲያን ሃይሇማሪያም ሇሚባሌ የትም ሇማሊውቀው
ሰው ሰጥቻት መጣሁ ይሊሌ እንግዲው››
‹‹ይስጣታ ! እንተስ ሇማንም ወታዯር ሰጥተሃት መጥተህ የሇ እንዳ›› ብል ንጉሱን በነገር
ወጋ ካዯረገ በኋሊ
‹‹ ከምር ግን ሇማታውቀው ሰው ነው የሰጠኻት አገራችንን ›› ሲሌ መሇስን
ተመሇከታቸው...
‹‹ ዝምዴና የሇንም አሌኩ እንጅ አሊውቀውም አሊሌኩም ምክትላ ነበር በዛ ሊይ ውጭ
ጉዲይ ሚንስትር ነበር ... በዛ ሊይ የተማረ ነው ስሇውሃ ጉዯይ ምህንዴስና ተምሯሌ ...››
እያለ ሲዘረዝሩ
ንጉሱ ‹‹ ውሃ አስበሊኋት በሇን እንጅ›› አለ !!
እያሱ ‹‹ አሁን የውጭ ጉዲይ ሚንስትር ማነው›› አሊቸው አቶ መሇስን
‹‹ ቴዴሮስ አዴሃኑ የሚባሌ የጤና ሚንስትር የነበረ ይሁን ብየ ነው የመጣሁት ... ››
‹‹ እሱንስ ታውቀዋሇህ››
‹‹ እ......ማሇት ....ያው አንዴ ብሄር ነን ››
‹‹ ታዱያ እሱ እስኪመቻች ሃይሇማሪያምን አስቀመጥነው አትሌም›› ካሇ በኋሊ
ወዯመሇስ እያየ ‹‹ ይሌቅ ቁም ነገሩን ....ሚስቶችህን ሇማን ጥሇሃቸው መጣህ ? እንዳት
ነበሩ .... ሳይህ አዯገኛ ምሊስ ነው ያሇህ አሪፍ አሪፍ ሴቶች ሳትጠብስ አትቀርም››አሇ
አቶ መሇስ የዚህን ሌጅ ጋጠወጥነት አሌወዯደሇትም ‹‹እኔ የነበረችኝ አንዱተ ህጋዊ ሚስት
ነበረች ›› ሲለ ሃይሇስሊሴም እያሱም በሳቅ አውካኩ እያሱ እየሳቀ....
‹‹ ወዲጀ ይሄ እኮ ሰማይ ቤት ነው የሚወቅስህ የሇ የሚያመሰግንህ አንመርጥህም የሚሌ
ህዝብ የሇ ምን የሇ እውነቱን አውራ ባክህ ...ሆሆ አንዴ ሚስት ይሊሌ እንዳ ሃሃሃሃሃ
ሸባውም አተራምሶታሌ እንኳን አንተ!›› ወዯ ኃይሇስሊሴ በአሽሙር እያየ..
‹‹ የት አየኸን ሴት ስናተራምስ አንተ? እኛ አንተን መሰሌንህ ? " አለ የውሸት ቁጣ
እየተቆጡ!!

ሌጅ እያሱ ወዯ መሇስ ቀረብ ብል አሌጋው ጫፍ ሊይ ቁጭ አሇና ‹‹ ሚስትህ ቆን ጆ


ነበረች?›› ሲሌ ጠየቀ
መሇስ እንዯመተከዝ አሇና ‹‹ጀግና ነበረች ... ሲያስፈሌግ እሳት የሚተፋ ብረት ይዛ .....››
‹‹ ኧረ ባክህ ባጭሩ መሌስ ! አሁን ስሇብረት ማን ጠየቀ ፡ ቆንጆ ነበረች አሌነበረችም ...
መሌኳ .... አቋሟ ... ፍቅር ስትሇዋወጡ....›› ሌጅ እያሱ መሌሱን ሇመስማት በጉጉት
መሇስ ሊይ አፈጠጠ
አቶ መሇስ ኮስተር ብሇው ‹‹ ዯርግ ጋር በተዯረጉ የተኩስ ሌውውጦች ባንዴ እጅዋ
እየተኮሰች በላሊኛው እጇ የፍቅር ዯብዲቤ ትፅፍ ሌኝ ነበር ....››
‹‹ አንተ ሰውየ ሇምን በቀጥታ አትመሌስም... ›› ሲሌ ጮኸ እያሱ....
‹‹ ቆራጥ ነበረች ...››
ሁለም ባንዴ ሊይ ረጅም ሳቅ ከሳቁ በኃሊ ‹‹ ሇምን ያንን ጓዯኛህን አትጠራውምና
አይነግረንም ›› አለ ንጉሱ ፡ እያሱን እያዩ
‹‹አሪፍ ሃሳብ ›› ብል የሆነ ሰው ሉጠራ ወጣ እያሱ....
‹‹ ማነው ›› አለ አቶ መሇስ እያሱ ሉጠራ የሄዯው ሰው ማንነት አስቧቸው!
‹‹በቅርቡ ወዯዚህ የመጣ ኢትዮጲያዊ ነው .....እያሱ ጋር ሽርክ ናቸው ... በተሇይ ስሇሴትና
ስሇውዴ ጉዲይ ሉቅ ነው!! እያሱ በሚገርም ፍጥነት ሰውየውን ይዞት ተመሇሰ፡፡ ....ተጠርቶ
የመጣው ሰው ዯራሲ ስብሃት ገ/እግዚአብሄር ነበር!
‹‹ እንዯምን አመሻችሁ ... ወዲጆቸ ›› ካሇ በሀኋ ሊ ፂሙን እየሊገ .. እነዳ...መሇስ
እንዲትሆን ብቻ...›› አሇ ስብሃት ተገርሞ !
አቶ መሇስ ፈገግ አለ ‹‹ ስብሃት እንዳት ነህ ....ስራ በዝቶብኝ ምዴር ሊይ ሳንገናኝ...››
‹‹እንኳን ከነዛ ብሽቅ ካዴሬወችህ ገሊገሇህ ወዲጀ›› አለ ስብሃት የመሇስን እጅ እየጨበጡ....
እያሱ ... ተቻኩል መናገር ጀመረ ‹‹ ስብሃት ሇምስክርነት ነው የተጠራሃው የመሇስ ሚስት
ቆንጆ ናት አይዯሇችም እስቲ ከነማብራሪያው ንገረን ..... ስንነዛነዝ ነበር ...››
‹‹ አዜብ አዜብ .... እስቲ መጀመሪያ ያችን ነገር አምጣ›› አሇ ስብሃት ፡፡ እያሱ
ከወዯትራስጌው በትንሽ ጠርሙዝ አረቄ ሇስብሃት ቀዲሇት ሇራሱም ያዘ ሇንጉሱም
አቀበሊቸው ...ችርስ ተባባለና
ስብሃት በረዥሙ ከአረቂው ሳብ አዴርጎ በጎርናና ዴምፁ
‹‹እነ አብረሃም እነማቱሳሊ
ጠጡ ካቲካሊ ....››› ብል የሚያምር ሳቁን ሳቀ.....ሓሓሓሓሓሓሓሓሓሓ!!
‹‹ እሽ ንገረና ›› አለ ንጉሱ ‹‹ ከመጣህ አይቀር ንገረን፡፡ ስሇሚስቱ ስሇርስቱ ስሇ መሇስ
አጠቃሊይ ነገር ንገረን በሌ ጠሃፊ አይዯሇህም ስሊገራችን ኢትዮጲያ ንገረን ያየኸውን
የሰማሀውን ሁለ..›› ስብሃት ግን ያቆማትን ግጥም ቀጠሇ
‹‹.... ሇማንም ምንም አሊለም
ጠጥተውም ዝም ዝምምምም!!.....›››
እነአዜብ እነ አባ ደሊ
ጠጡ ካቲካሊ
ሇማንም ምንም አሊለም
ጠጥተውም ዝም ዝምምምም!!....
ዝምምምም!
እነ አርከበ እነ ኩማ...እነ ስዩም መስፍን
እነ ገበረ ፂወን እነ አቦይ ስብሃት
እነ ሪዴዋን እነ ካሱ ኢሊሊ
ጠጡ ካጢካሊ
ጠጥተውም .......ዝምምምም
..በ አማራ በኦሮሞ ቤኒሻንጉሌ
ዯግሞ በጋምቤሊ
ጠጡ ካቲካሊ
ሇማንም ምንም አሊለም
ጠጥተውም ዝም ዝምምምም!!.... ኃኃኃኃኃኃኃኃኃኃኃኃኃኀኃኃ ዝምምምምምምም!!!
March 28, 2013

ጠቅሊይ ሚንስተር መሇስ በሰማይ ቤት ( ምናባዊ ወግ)


ክፍሌ ሶስት

....ጧት በተፈጠረው ነገር አቶ መሇስ ተበሳጭተው እና አዝነው ነገስታቱም ሁለ አቶ


መሇስን አኩርፈው እርስ በእርሳቸውም እንዯወትሮው ከመጫወትና ከመሳሳቅ ይሌቅ አሌፎ
አሌፎ ብቸ ቃሌ እየተሇዋወጡ ነበር የዋለት! ሌጅ እያሱም ሁኔታው አሊምርህ ሲሇው ገና
በጧቱ ነበር ሹሌክ ብል ወዯስብሃት ገ/እግዚያብሄር የሄዯው፡፡
በጧት የተፈጠረው ሁኔታ እንዯቀሌዴ ተጀምሮ ነበር ሇያዥ ሇገናዥ ያስቸገረ የከረረ ፀብ
ሁኖ ቁጭ ያሇው......
******** **************** ***********************
አቶ መሇስ ምሽቱን ሌጅ እያሱና ቀዲማዊ ኃ/ስሊሴ ጋር ሲጫወቱ ስሊመሹ ዴክም ብሇዋቸው
ነበር ፡፡ ጧት ታዱያ አርፍዯው ሲነሱ ክፍለ ውስጥ ማንም ሰው አሌነበረም፡፡ ከምኝታቸው
ተነስተው በመስኮት ወዯውጭ ሲመሇከቱ የኢትዮጲያ ነገስታት በሙለ አንዴ ጉብታ ሊይ
ቆመው ወዯሆነ ቦታ በጉጉት ሲያዩ ተመሇከቱ፡፡ ነገሩ ገሟቸው እየተቻኮለ ወዯነገስታቱ
ሄደ፡፡
ነገስታቱ በሁኔታው ከመመሰጣቸው የተነሳ አቶ መሇስ አጠገባቸው ሂዯው ሲቆሙ እንኳን
አሊየዋቸውም ነበር፡፡ የሁለም ወዯአንዴ አቅጣጫ መመሌከት የገረማቸው መሇስ ወዯዛው
አቅጣጫ አይናቸውን ሊኩ .....አዴማስ ሊይ አረንጓዳ ቢጫ ቀይ ቀስተ ዯመና ተዘርግቷሌ
የሰማይ ቤት አዴማስ የኢትዮጲያ ብቻ አዴማስ መስሎሌ ....ባንዱራው በዛ ሁኔታ፣ ያውም
ከሞቱ በኋሊ ሲታይ አይንን በእንባ ይሞሊሌ ...ውስጥን በሌዩ ስሜት ያናውጣሌ ... አፄ
ሚኒሉክ በሲቃ መናገር ጀመሩ
‹‹ አገራችን እግርዋ ምዴር ሊይ ቢሆንም እራሷ ሰማያዊ ነው ....የፈጣሪ ግዛት ናት
....ይሄው ምሌክቱ ...ይሄው የጦጲያችን ባንዱራ ...ተዚህ በሊይ ምን እማኝ አሇ ››
ነገስታቱ ሁለ በወኔ ተናገሩ ‹‹ እውነት ነው! ውሸትም የሇበት ....መጠርጠሩስ ...››
‹‹ ኮከቡ የታሇ?>> የሚሌ ጥያቄ ዴንገት ሁለንም አስዯነገጣቸው ፡፡ አቶ መሇስ ነበሩ
የጠየቁት
‹‹የምን ኮከብ›› ሚኒሉክ ጠየቁ
‹‹ የኢትዮጲያን ህዝብ አንዴነትና ተስፋ የሚያመሇክተው ኮከብ›› አቶ መሇስ በተገረሙት
ነገስታት ተገርመው ጠየቁ!!
ሁለም የአቶ መሇስ ጥያቄ ስሊሌገባቸው እርስ በእርስ ሲተያዩ ሌጅ እያሱ ወዯመሇስ ጠጋ
ብል ‹‹ ስማ እንቅሌፍህን አሌጨረስክም እንዳ›› አሇ ፈገግ ብል...ሁለም በሳቅ አውካኩና
ወዯቀስተዯመናው ሲዞሩ አቶ መሇስ ከመጀመሪያው የበሇጠ ዴምፃቸውን ከፍ አዴርገው
‹‹ ይሄ የምታዩት አረንገዋዳ ቢጫ ቀይ ቀሇም ብቻውን የኢትዮጲያ ባንዱራ አይዯሇም››
አለና የነገስታቱን ቆላ ገፈፉት...
‹‹ ታዱያ ሇማን ሌትሰጠው ነው ወዲጀ›› አለ ሚኒሉክ የመሇስን ጤነኝነት በጠርጣሬ
እየተመሇከቱ
‹‹ የማን እንዯሆነ አሊውቅም !! የኢትዮጲያ ባንዱራ ህገ መንግስቱ ሊይ እንዯተቀመጠው
መሃለ ሊይ በሰማያዊ መዯብ የህዝቦችን አንዴነት የሚያመሇክት ኮከብ እና ......››
‹‹ዝም በሌ!!›› አፄ ቴውዴሮስ አንባረቁ ሁለም በዴንጋጤ ሽምቅቅ አለ!!
‹‹ ሇምን ዝም እሊሇሁ...ኮከቡኮ...››
‹‹ መይሳው .....!! አፍህን ዝጋ አሌኩኮ አንተ ሁርጋጥ!! ይሄ ሞት የሚለት የሚያመጣው
ያጣ ይመስሌ የማንንም ሁርጋጥ ይሰበስባሌ እዚህ ሲሞቱ ከሰው እኩሌ የሆኑ
ይመስሊቸዋሌ....›› አለና በእሌህ ተንጎራዯደ....
‹‹ ሞት የማንኛውም ሰው ዱሞክራሲያዊ መብት ነው ትንሽ ትሌቅ ሃብታም ዯሃ የሇም››
አለ አቶ መሇስ ሁርጋጥ መባሊቸው አበሳጭቷቸው ....
‹‹ ኧረ በማምሊክ ዝም በሌ አንተ ሰው ምን ነካህ›› አለ ሚኒሉክ መሇስን እያዩ...
‹‹ አሌሌም! ዝም አሌሌም ....እኔ መሇስ እንኳን እናንተ ፊት ይቅርና የአፍሪካ ህብረት የጂ
ኤት ስብሰባ ሊይ ማንም አሊስቆመኝ...እናገራሇሁ ያመንኩበትን ከመናገር ማንም ዝም በሌ
ሉሇኝ አይችሌም.....››
‹‹የአፍሪካ ህብረት ...ሃሃሃሃሃሃ ባቀናነው ስካር ተወሊገደበት ....አለ.... የአፍሪካ ህብረትኝ
የተከሌነው እኛ አሇም በፋሽስት ፍቅር ሰክራ ጥቁርን እንዯዯዌ ተጠይፋ ባሇችበት ወቅት
ነጮች እየተሳሇቁብንና እየሰዯቡን እየተሳሇቁብን እራሳቸው መዴረክ ሊይ ቁመን ሌክ
ሌካቸውን የተናገርንም እኛ ምኑ ነው ብርቅና ዴንቁ ምኑስ ነው ዘራፍ የሚያስብሇው ....››
አለ ቀዲማዊ ኃ/ስሊሴ መሇስን በቁጣ እያዩ
‹‹ ስማ ...ዯማችንን አፍስሰን አጥንታችንን ከስክሰን በዘመናት የገነባናትን አገር እንዯዴፎ
ቆርሰህ .....እነዯፀበሌ የምናመነውን ውሃ እንካችሁ ብሇህ ሇጅብ አስረክበህ መምጣትህን
ያሌሰማን መሰሇህ ...ጅብ የማያውቁት አገር ሂድ አጎዛ አንጥፉሌኝ እንዲሇው መሆኑ ነው
...እንዲሻህ የምትቀባጥርበት ሂዴና ቀባጥር እንግዲ ነህ ቀዴመን ሙተናሌ ብሇን አንኮራም
ብሇን ብናስጠጋህ ምዴር ሊይ የሇመዴከውን አርቲ ቡርቲ ዴስኩር በሇመዯ አፍህ እኛ
ሊይ..... ›› አለ ሚኒሉክ
‹‹ እንነጋገራ...›› አለ አቶ መሇስ እንዯቀሊሌ ያዩት ጉዲይ ተራዝሞ እዚህ መዴረሱ
አስዯንግጧቸው
‹‹ ሂዴ ወዱያ የሚያነጋግርና የማያነጋግር ጉዲይ ሇይ መጀመሪያ›› አለ ቴውዴሮስ ...
‹‹ አንተ ሰውየ ከኔ ጋር ችግር አሇብህ ከመጣሁ ጀምሮ በክፉ አይንህ ነው የምታየኝ ሊንተ
ስሌ በሂወት ሌኑርሌህ ›› አለ አቶ መሇስ ቴውዴሮስ ፊት ሊይ የሚነበበው ንቄትና ጥሊቻ
አንገሽግሷቸው "
‹‹ ሇቴዴሮስ ብሇህ ሇምን ዘሊሇም ቁመህ አትቀርም ዯግሞ ካንተ ብል ንጉስ ....ሰሊቢ ! ዘር
ማንዘርህ ከሃዱ .....›› አለ ቴውዴሮስ አጼ ይኋንስ እያዩ...
አቶ መሇስ በብስጭት ቴውዴሮስን እያዩ እንዯተፋጠጡ ዴንገት ኃ/ስሊሴ ተናሩ‹‹ ባንዱራ
የአንዯኛ ክፍሌ የስእሌ ዯብተር መሰሇህ ከመሬት ተነስተህ ኮከብ የምትስሌበት ››
እያሱ ወዯ ንጉሱ እያየ ‹‹ ሸባው ተው እንጅ አንተስ ባንዱራው ሊይ ወሌጋዲ አንበሳ
እየሇጠፍክ የእንስሳት ማቆያ ባንዱራ አስመስሇኧው አሌነበር ›› አሇ፡፡
በቀሌደ የሳቀ አሌነበረም!! አቶ መሇስ በነገስታቱ ግትርነት ተበሳጭተው ወዯክፍሊቸው ገቡ
ነገስታቱ መሇስን እንት እንዯሚያባርሩት መመካከር ጀመሩ ዴንገት ኃ/ስሊሴ የሆነ ሃሳብ
በሇጭ አሇባቸው.......(ይቀጥሊሌ)
March 29, 2013

ጠ/ሚንስትር መሇስ ዜናዊ በሰማይ ቤት (ምናባዊ ወግ)


ክፍሌ አራት

በክፍሌ ሶስት የኢትዮጰጲያ ባንዱራ ሊይ ባሇው ኮከብ አቶ መሇስና አጼ ቴውዴሮስ ከፍተኛ


ፀብ ውስጥ እንዯገቡና ቴውዴሮስ መሇስን ‹ሁርጋጥ› ብሇው መሳዯባቸውን እንዱሁም
ቀዲማዊ ኃ/ስሊሴ የአፍሪካ ህብረት ሊይ አቶ መሇስ ሰራሁ ባለት ስራ ተባስጭተው ‹ እኛ
ባቀናነው ስካር ማንም ተወሊገዯበት ›› ብሇው እንዯተረቱ አይተናሌ ....ሚኒሉክም ቢሆኑ
የአቶ መሇስ ነገር አሌዋጥ ብሇዋቸው ነበር ሌጅ ሰሇሞን የነገስታቱ ንትርክ ሰሌችቶት የሌብ
ጓዯኛው ዯራሲ ስብሃት ገ/እግዚአብሄር ድርም መሄደን ስናወራም ነበር ከዛስ......
አቶ መሇስ የነገስታቱ ግሌምጫና ኩርፊያ የነገሰበት ክፍሌ ውስጥ ተቀምጦ ከመፋጠጥ
ይሻሊሌ በማሇት ሰማይ ቤትን ዞር ዞር ብሇው ሇመጎብኘት አሰቡና ከክፍሊቸው ወጥተው
እጅግ በተዋበው መንገዴ መጓዋዝ ጀመሩ .... ሰማይ ቤት ዛፎቹ አበቦቹና ኮረበረታወቹ
በዯስታ ያሰክራለ ... ሁለም ሰው ጤነኛ ነው ሁለም ሰው አይራብም ማንም ሰው በጥሊቻ
አይተያይም .... ሁለም በሚያየው ነገር እየተዯሰተ በተመሳሳይ ቋንቋ እያወራ ያሇምንም
አሊማና ምኞት በሰሊም ይኖራሌ.....
አቶ መሇስ አረፍ ማሇት ስሇፈሇጉ ቅርንጫፎቹ ዘርፈፍ ካለ ዝግባ የሚመስሌ ዛፍ ስር
ቁጭ አለ ግንደ በጣም ወፍራም ከመሆኑ የተነሳ አስር ሰው እጅ ሇእጅ ቢያያዝ እንከዋን
ሉከበው አይችሌም፡፡ ከተቀመጡበት ራቅ ብል ቁሌቁሌ የሚወርዴ ፏፏቴ ይታያሌ፤ ውሃው
ንፁህ ከመሆኑ ብዛት የወተት ጎርፍ ይመስሊሌ ፡፡ ወዱያው አባይ ትዝ አሊቸው ግዴቡ ....!!
እስካሁን እንዳት እንዯረሱት ሇራሳቸውም ገርመዋቸው እያሇ አንዴ ሰው ‹‹ጭስ አባይን
አይመስሌም ›› አሇ !! በዴንጋጤ ዞር ዞር ቢለ ማንም ባከሰባቢው የሇም ! ሉያማትቡ
እጃቸውን ሲያነሱ ላሊ ዴምፅ
‹‹ አባይ ብትሌ ትዝ አሇኝ ...ቦንዴ ገዝተህ ነው የሞትከው ወይስ...›› ሲሌ ሰሙ
‹‹ ቦንዴ ገዝቸ ወሇደን ስጠብቅ አይዯሌ አንዴ ክሌፍሌፍ ሹፌር ገጭቶ የገዯሇኝ ወይኔ
የአንዴ ወር ዯመወዜ›› አሇ ላሊኛው በቁጭት...
አቶ መሇስ በሰወቹ ወሬ ተገርመው ማዲመጣቸውን ቀጠለ...ሰወቹም ወረያቸውን ቀጠለ....
‹‹ ....ባክህ ሇትውሌዴ ይሆናሌ ሌጆቻችን በዯስታ ይኖራለ....››
‹‹ተው እንጅ ....የእነማን ሌጆች ...ከመሞትህ በፊት ወያኔ ነበርክ መሰሌ.... ›› አሇ ላሊኛው
....በሳቅ አውካኩ ....
‹‹ ማነው አባይን የወያኔ ያዯረገው ›› ሲሌ ሳቁ ጋር እየታገሇ ጠየቀ ላሊኛው
‹‹ ያ ሰሊቢ መሊጣ ነዋ!! እንዯወያኔ ባሇስሌጣኖች ሆዴ የማይሞሊ አቅማዲ አስቀምጦ ሞተ
....ይሄው ቦንዴ ብናስገባ ዯመወዝ ብንሰጥ ቅምም አሊሇው .....ወይ ግዴብ.....እንዯው ይሄ
ቢሉየን የሚባሌ ብር 666 ይሆን እነዳ አካውንት ቁጥሩ ሰይጣን!! ...በቃ ተዋጥቶ ተዋጥቶ
አሁን ሞሊ ....ሲባሌ 3 ቢሉየን ዯርሰናሌ ይለናሌ...ያውም አሊሙዱን ሳይቀር ሰጥቶ!!
ይብሊኝሇት ሇኗሪው እኛስ ቦንዴ የሇብን ዯሞዝ የሇን .... የገዯሇን አምሊክ ይክበር ይመስገን!!
›› አሇ ላሊኛው በምሬት!! አቶ መሇስ ተበሳጩ !! ቢሆንም የሰወቹን ወሬ ሊሇማቋረጥ ዝም
ብሇው መስማታቸውን ቀጠለ!!
‹‹ እኔ እምሌህ አንተ ስትሞት ግዴቡ ምን ዯረጃ ሊይ ዯርሶ ነበር...›› አሇ አንዴኛው ፤ አቶ
መሇስ የሰውየው ጥያቄ ዯስ አሊቸው መሌሱን ሇመስማት ገዋጉተው ተመቻቹ እንዯሩቅ
ሰው ስሊስጀመሩት ግዴብ ተዯብቀው ሪፖርት መስማታቸው ሇራሳቸውም እየገረማቸው.....
‹‹ ግዴቡ አሁንም ይቆፈራሌ ....ስመኘው በቀሇ የሚባሌ ኢኝጅነር በቴላፊዥን ብቅ እያሇ
እየቆፈርነው ነው ...ይሄን ያህሌ ሜትር ኪዩብ አፈር ቆፈርን ይሊሌ ....ላሊ ቀን ዯግሞ ብቅ
ብል ጓጉተን ‹ሇሰማኒያ ሚሉዮን ህዝብ ብርሃን ፈጠርን› ሉሌ ነው ብሇን ስንጠብቀው
‹ሇ ስዴስት ሽ ኢትዮጲያዊን የስራ እዴሌ ፈጠርን › ብል... ይሄ ስመኘው የታሊቁ ህዲሴ
ግዴብ ሃሊፊነቱን ትቶ የሰራተኛና ማሃበራዊ ጉዯይ ስራ አስኪያጅ ሆነ እነዳ እስክንሌ ግራ
ያጋባናሌ!!››
‹‹ ....እና አሁንም እየተቆፈረ ነው ....›
‹‹ አወ! እኔ ሌሞት አካባቢ ቁፋሮው 2 አመት ሉሞሊው ነው እያለ በአሌ ሉያከብሩ ሽ ር
ጉዴ ሲለ ነበር...›› አቶ መሇስ ተገረሙ ‹‹ እንዳት ነው ሁሇት አመት የሞሊው ጊዜው
እንዳት ይሮጣሌ›› ሲለ አሰቡ! ሰወቹ ወጋቸውን ቀጠለ....
‹‹ ሰውየው ከሞተ በኋሊ አገሪቱን የሞሊት የእርሱ ፎቶና መፎክር ብቻ ነው ! ወዯየትም
ብትዞር .....›› አቶ መሇስ ዯነገጡ ይሄን ወሬ ማመን አሌቻለም ...ከተቀመጡበት ብዱግ
አለና ወዯሰወቹ ሂዯው ‹‹ የኔ ፎቶ ነው አገሩን የሞሊው ›› አለ በቁጣ!!....ሰወቹ
በዴንጋጠየ በርግገው ተነሱና እያማተቡ አቶ መሇስ ሊይ ባሇማመን አፈጠጡ አፋቸው
ተያያዘ ‹‹ መሇ ....ክክክክክ ቡር ጠቅሊይ ሚንስትር እንዳ እዚህ ምን ይሰራለ ›› ሰወቹ
በዴንጋጠየ የሚናገሩት አጡ ....
‹‹ተረጋጉ ዴንገት እዚህ አረፍ አሌኩና የምታወሩትን ስሰማ ገርሞኝ ነው›› አለ አቶ መሇስ
ሰወቹን ሇማረጋጋት እየሞከሩ፡፡
ሰወቹን ሇማረጋጋት እረዥም ጊዜ ወሰዯባቸው !! እየቆየም አሁን ያለት ሰማይ ቤት መሆኑ
ትዝ ሲሊቸውና የአቶ መሇስ ስሌጣን ምዴር ሊይ እንዯቀረ ሲታወሳቸው ተረጋግተውና
ተግባብተው አቶ መሇስ ጋር ሞቅ ያሇ ጨዋታ ጀመሩ.......እንዯሚከተሇው...
‹‹ እና እርሰወ ከሞቱ ጀምሮ ....››
‹‹አንተ በሇኝ ባክህ››
‹‹ እሽ ...ያው አንተ ሞትክ ተብል ህዝቡ አውርቶ በሃሳቡ አርባህን ሉበሊ ሲዘጋጅ እንዯገና
ሞትክ ተባሇ››
‹‹ እንዳት እንዳት....›› አለ አቶ መሇስ ግራ ገብቷቸው
‹‹ አንተ ሇህክምና ከሄዴክ በኋሊ የበሊህ ጅብ አሌጮህ አሇ!! ስሊንተ ህዝቡ ያወራሌ
ሚስትህን ጨምሮ ባሇስሌጣኖችህ ዝም ጭጭ አለ
ኧረ የት ሄዯ መሇስ ሲባሌ ‹በመሌካም ጤንነት ሊይ ነው› እያለ ህዝቡ በቃ የማያተርፈው
ይዞት ነው .... እያሇ የማይወዯውን ኢቲቪ ጧትና ማታ እየከፈተ ስሊንተ ሞትህንም
ሽረትህንም ሲጠብቅ እግረ መንገደን እንዯሞትክ ሲያወራ....››
‹‹ ገፊ ሁለ ›› አለ አቶ መሇስ በብስጭት....
‹‹....ከዛ አቶ በረከት መስከረም ሊይ ተሸልህ ስራ እንዯምትጀምር ሇህዝቡ ሲናገር ህዝቡ በቃ
ትንሽ ተረጋጋ...››
‹‹ በረከት... እሱ ምናሇበት !! እኔ እምሇው ...ህዝቡ የኔ መኖር የኔስ ዯህንነት ከመቸ ወዱህ
ነው ያስጨነቀው...›› አለ አቶ መሇስ ግርም ብሎቸው
‹‹ኧረ ህዝቡስ በጣም ነው የሚገርመው .... የኢትዮጲያ ህዝብ የትዲር አጋሩን ብቻ
አይዯሇም እወዴሻሇሁ አፈቅርሻሇሁ ብል በአንዯበቱ የማይናገረው ጠ/ሚንስትሩንም በግሌፅ
እወዯሃሇሁ አይሌም ! ግን ይወዴህ ነበር !! ....››
‹‹ እሽ ቀጥሌ....››
‹‹ መስከረም ሊይ ፓርሊማ ውስጥ ሉያይህ ቀጠሮ ሇያዘው ህዝብ ነሃሴ አጋማሹ ሊይ
በኢቲቪ .... ያ ሰሊምታ ሲያቀርብ ግንባሩ ጠረንቤዛውን ሉነካ የሚዯርሰው ጋዜጠኛ ሞተወን
ሇኢትዮጲያ ህዝብ በጧቱ አረዲው...››
‹‹ ...እንዯው ምን ብል ተናገረ ... አፈር ስሆን ንገረኝ ...›› አለ አቶ መሇስ
‹‹ ሇሃያ አመታት ኢትዮጲያን በቆራጥነት ሲመሩ የነበሩት ቆራጡ መሪ አቶ መሇስ
.........ከዘህ አሇም በሞት ተሇዩ!!›› በቃ ሌክ እንዯዚህ ነው ያሇው!!
አቶ መሇስ ትክዝ አለ ፡፡ዜናው ጠሊቶቻቸውን ምን ያህሌ እንዯሚያስፈነዴቅ አሰቡ ....
ዒሳያስ አፈወርቂ ውስኪ አስወርድ በዴፍን ኤርትራ ያለ ከበሮወችንና ክራሮችን አሰብስቦ
ኤርትራን የሚያክሌ ክበብ በሰራ ጨፋሪ ተከቦ እስክስ ሲሌ ታያቸው..... ሳዋ ሃያ ሽ ጊዜ
መዴፍ ስትተኩስ ምዴር ቃጤ ስትሆን ታያቸው....ብርሃኑ ነጋ ወገቡን ታጥቆ ጉራጌኛውን
ሲያስነካው ...ሇዴፍን የግንቦት ሰባት አባሊት ዛሬ የክትፎ ቀን ነው ብል ሲያውጅ ታያቸው
....መራራ ጉዱና‹‹ ሰው ቢሄዴ ሰው ይተካሌ ችግሩ ኢትዮጲያን አጥፍቶ መጥፋቱ ነው››
እንዯሚለ ገመቱ...አቶ ቡሌቻ ‹‹ጠሊታችን ሰው አይዯሇም መሇስ ሇሌጆቹ ቢኖር ሇሚስቱ
ቢኖር....›› እያለ አባታዊ አስተያየት ሲሰጡ አሰባቸው....ሌዯቱ አያላው ‹‹ እኛም
በማኒፌስቷችን ያሌነው ይሄንን ነው ....ሰው ሰው ሟች ነው....›› እያሇ ሲፈሊሰፍ በሇጭ
አሇባቸው
ስየ አብርሃ ‹‹ እስካሁን የሞትኩት እኔ ብሆን ዴፍን ትግራይ ማቅ ሇብሶ አመዴ ነስንሶ
ነበር የሚቀመጠው›› እያሇ ጉራውን ሲነሰንስ ታያቸው ...ታማኝ በየነ ሞታቸውን ሇአሇም
ሇማወጅ ከአሜሪካ ቻይና በእግሩ ሲሄዴ ታያቸው ብቻ ውስጣቸው በዜናው አዘነ.......
‹‹ እሽ ከዛስ በኋሊ ምን ተፈጠረ ህዘቡ ምን አሇ አሇም ምን አሇ .....›› አለ አቶ መሇስ
ሰውየው ግን አቶ መሇስ የጠየቁትን ከመመሇስ ይሌቅ ፈርፍር ብል መሳቅ ጀመረ
ሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃ......
(ይቀጥሊሌ)
March 29, 2013

ጠ/ሚንስትር መሇስ ዜናዊ በሰማይ ቤት (ምናባዊ ወግ)


ክፍሌ አምስት

አቶ መሇስ እግሬን ሊፍታታ በዛውም ስማይ ቤትን ዞር ዞር ብየ ሌይ ብሇው ወጣ እነዲለና


ሇእረፍት አንዴ ዛፍ ስር ቁጭ እንዲለ ሁሇት ኢትዮጰያዊያን ስሇአባይ እያወሩ እግረ
ወጋቸውን አቶ መሇስን በሃሜት ሲቦጭቁ በክፍሌ አራት አይተን ነበር በኋሊም እነዚህ
ስወች ጋር አቶ መሇስ ተዋውቀው ኢትዮጲያ ውስጥ የእርሳቸውን ሞት ተከትል
ስሇጠፈጠረው ሁኔታ እየጠየቁና እየተገረሙ እንዯነበር እያወጋን ነው ያቆምነው ክፍሌ
አምስት እነሆ....
*********************************************************************************************
*******************
በቅርቡ በመኪና አዯጋ የሞተው ኢትዮጲያዊ ሇአቶ መሇስ ስሇቀብር ስነስረአታቸው
በዝርዝር እንዱህ ሲሌ አወጋቸው
‹‹..... ኢትዮጲያ ጭጭ አሇች !!ብዙ ሰው ቀዴሞ ሙተሃሌ እያሇ ሲያሟርት የነበረው
ሳይቀር መሞትህን ማመን አሌቻሇም ‹ኢቲቪ እንከዋን ዘንቦበት እንዯውም ጤዛ ነው ›
ሙለ ቀን ስሊንተ ሞት ሲያውራ ሲዯጋግም ዋሇ ዋሽንቱ ሆዴ ይበሊ ነበር አስከሬንህ ማታ
3 ሰአት ይገባሌ ተብል ሲነገር ህዝቡ ወዴዛው ጎረፈ....››
‹‹ ሟርተኛ ሁለ ምን ሉሰራ ነው የሚጎርፈው መሞቴን ሇማረጋገጥ....›› አለ አቶ
መሇስ....
‹‹ ኧረ አይዯሇም አቶ መሇስ ህዝቡ በቃ ጎረፈ ....ቦላ መንገደ በሰው ተሞሊ ሴቶቹ ከምን
ጊዜ ጥቁር ሌብስ እንዯሇበሱ ቢያዩ ይገረማለ .... አስከሬንህ ቦላ እስኪዯርስ ህዝቡ
እየተሊቀሰ ዯረቱን እየዯቃ መሌየ እያሇ.......››
‹‹ሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃ......የኢትዮጲ
ያ ህዝብ ነው መሌየ የሚሇው አጭበርባሪ የዝናብ ፀሃይ አትክኖ አትክኖ ከዯፋኝ በኋሊ
መሌየ.....ወይኔ መሇስ ኑሬ በነበር ታንክ ነበር የማዘምትበት ››
‹‹ ኧረ በስማም በሌ ያከበረህ ህዝብ አሌቅሶ አስሇቅሶ ቤተሰብህን አስተዛዝኖ በቀበረህ ህዝብ
ሊይ ታንክ......››
‹‹ዝም በሌ !! ቀጣፊ!! የኢትዮጲያን ህዝብ መች አጣሁት በተሇይ ያዱስ አበባ ሰው
...እስስት ነው ! በውስጡ እየሳቀ ነው ዴራማ የሚሰራው አስመሳይ!! ዯሞ መሌየ አለ
ይሇኛሌ ....መሇመሊቸውን ያስቀራቸው....ላባ ሁለ!! ››
‹‹ኧረ ከሌቡ ነው ህዝቡ ያዘነው ....እንዯውም እሳቸው የጀመሩትን እንጨርሰዋሇን እያሇ
እኔ እስክሞት ዴረስ ሲፎክር ነበር ህዘቡ›› አሇ የአቶ መሇስን ቁጣ የፈራው ተናጋሪ
‹‹ እሳቸው የጀመሩትን ....ጥገኛ ሁለ እኔ የጀመርኩት ሊይ እንዯዝንብ ከሚሰፍር የራሱን
አይጀምርም የተጀመረ መጨረስ ምኑ ነው የሚያስፎክረው ወሬኛ አስመሳይ ሁለ!! በንጉሱ
እንዯፎከረ በዯርግ እንዯፎከረ ዯሞ በእኔ ሉፎክር አፉን ይከፍታሌ ክፍታፍ ሁለ!
ይሄ ሳቀ ሲለት የሚያሇቅስ አሇቀሰ ሲለት የሚስቅ የተቀዣበረበት ህዝብ እሱን ሌመራ
ያቃጠሌኩት እዴሜ ጉሌበት.... የአዱስ አበባ ህዝብ በየበረንዲው ተኮሌኩል ዴራፍቱን
ሲግፍ እኔ በመኪና ታሽጌ ስብሰባ ኮንፈረንስ ስሯሯጥ ካንደ አገር አንደ አገር ስራወጥ
ኖርኩ
ዯግሞ አሇማፈሩ ....መሇስ ሞተ ብል ሲያሇቅስ ሆዲም ሁለ››
‹‹አቶ መሇስ ምነው የአዱስ አበባ ህዝብ ሊይ ወረደበት ትግሬ ብቻ ነው ሇእርሰወ የአገር
ፍቅር ያሇው.....›› አሇ ተናጋሪው ተበሳጭቶ ተወሌድ ያዯገባት የተማረባት በመኪና
ተገጭቶ የሞተባት አዱስ አበባ ስትወቀስ ቆርቁሮት.....››
አቶ መሇስ በፌዝ ፈገግ ብሇው ‹‹ትግሬ አሌክ ....እነሱ እንጂ እንዯመዥገር ተጣብቀው
በስሜ ሲነግደ በተሰጣቸው ስሌጣን ሲጨማሇቁ ሇዚህ ያበቁኝ ወይ አይማሩ ወይ አያነቡ
የትግሌ ተረት እየተረኩ ተወዝፈው አገራችንን የወዘፏት...የትግራይን ሚስኪን ህዝብ
በጦርነት በተጠበሰ በእርሃብ በተሰቃየ ባሌዋሇበት ስሙን ያስነሱ ከወንዴሙ የኢትዮጲያ
ህዝብ የሇዩ ሆዲሞች መሃይሞች ስግብግቦች ....››
‹‹ ታደያ መሪያቸው አንተ አሌነበርክ ስታዯርግ ያሊዩትን አያዯርጉ....›› አሇ ዝም ብል
የቆየው መዋች ኢትዮጲያዊ
‹‹ ሌክ ነህ ይህን ስም ያሰጡንም እነሱ ናቸው!! አሌሙ ብሇን ኢፈርትን ብንመሰርት
ቦጥቡጠው ቦጥቡጠው ቀፎውን አስቀሩት...ስሩ ብሇን ፊት ብንሰጣቸው ኮንትሮባንዴ የሇ
ስርቆት የሇ የታገለሇትን ህዝብ በጠራራ ፀሃይ ዘረፉት ››
‹‹ እኮ እነማን ›› አሇ አቶ መሇስን እያየ ጠያቂው...
ከትግረይ ህዝብ አብራክ የወጡት አምነናቸው የነበሩት ...›› ብሇው ትክዝ አለና ‹‹ሇመሆኑ
አባ ደሊ ገመዲ ዯህና ነው ›› ሲለ ዴንገት ጠየቁ
‹‹ አወ እሳቸው አምሮባቸዋሌ›› ቀብርህ ሊይ ሲያሇቅሱ የሁለንም ኢትዮጲያዊ ሆዴ ነው
የበለት....
‹‹ ማን አባደሊ አሇቀሰ ›› ሲለ ጠየቁ አቶ መሇስ
‹‹ ምን ያሊሇቀሰ አሇ በታሪክ እንዱህ ተሇቅሶ አያውቅ ም ...ቁመህ ካስሇቀስከው ይሌቅ
ሙተህ ያስሇቀስከው ነበር የበዛው ›› አሇ ተናጋሪው ....
አቶ መሇስ አሽሙሩን ያሌሰሙ መስሇው አሇፉት እና ‹‹ አቶ ግረማ ወሌዯ ጊወርጊስ ዯህና
ናቸው ›› ሲለ ጠየቁ
‹‹ ዯህና ናቸው እሳቸው ምን አሇባአቸው አሌባላ ቦታ ከመዋሌ ብሇው አሊፊ አግዲሚውን
ሰሊም እያለ ቁጭ ብሇዋሌ››
‹‹መሞቴን ሲሰሙ ምን አለ›› አለ አቶ መሇስ ፈገግ ብሇው ...
‹‹ ሌጅ ይሮጣሌ እንጅ አባቱን አይቀዴምም ›› አለ እየተባሇ ሲወራ ነበር!!
አቶ መሇስ ሁኔታውን ሲያስቡት ገረማቸው ...መሞታቸውን ማመን አሌቻለም ኢትዮጲያ
በጣን ናፈቀቻቸው ! ወዯክፍሊቸው ከመመሇስ ብሇው ወዯዯራሲወች መንዯር ጉዟቸውን
ቀጠለ.... ሲያወራቸው ከነበሩት አንደ አቶ መሇስ ‹‹ ምናይነት መኪና ገጭቶ እንዯገዯሇኝ
ታውቃሇህ ›› ሲሌ ጠየቃቸዯው እራሳቸውን በአለታ ወዛወዙ
‹‹ የመከሊከያ መኪና ነው ጭፍሌቅ አዴርጎ የገዯሇኝ››
‹‹ዲር ዲሩን መሄዴ ነበረብህ ›› አለ አቶ መሇስ
‹‹ መንገደን ስቶ በእግረኛ መንገዴ ሊይ ገብቶ እኮ ነው የገዯሇኝ›› አሇ በስጨት ብል
‹‹ሇመሆሙ ስራህ ምን ነበር ›› ሲለ ጠየቁ አቶ መሇስ
‹‹ ተቀዋሚ ነበርኩ››
‹‹ እናንተማ የእገረኛ መንገዴ መጠቀም አትወደም ››
‹‹ምናሌከኝ አቶ መሇስ››
ጠሊትህን መንገዴ ሊይ ካሊገኘኧው በመንገደ ሂዴና ፈሌገው የሚሌ የትግራ ገበሬወች ተረት
ትዝ አሇኝ ....ሃሃሃሃ ስሊም ዋለ›› አቶ መሇስ ሲሄደ ሁሇቱ ሰወች ከኋሊቸው ቁመው
ሲያዩአቸው ቆዩና ‹‹ይሄ መሊጣ ያንዴ ወር ዯመወዜን አስበሊኝ›› አሇ አንደ

March 30, 2013

ጠ/ሚንስትር መሇስ ዜናዊ በሰማይ ቤት (ምናባዊ ወግ)


ክፍሌ ስዴስት

አቶ መሇስ ሰማይ ቤት በማንም አንገታቸው እየታነቀ እየተወቀሱና እየተከሰሱ መኖር


ዱሞክራሲያዊ አይዯሇም ሲለ አሰቡ!! በዛ ሊይ እስካሁን ዴረስ የኢትዮጲያ ነገስታትና
በርካታ ኢትዮጲያዊያን ሙታኖች ጋር በምንም ነገር ሉስማሙ አሌቻለም ፡፡ ያገኛቸው
ኢትዮጲያዊ ሁለ ከንፈሩን እየነከሰና እየዛተ አሌፎ ተርፎም ፀያፍ ስዴብ እየሰነዘረባቸው
ተቸገሩ፡፡ በአንዴ በሆነ መንገዴ ከዚህ ሰማይ ቤት ከሚለት ቦታ መውጣት አሇብኝ እያለ
ሲያስቡ ሰነበቱና ይህን ሃሳባቸውን የሚያካፍለት ሚስጥር ጠባቂ ጓዯኛ ማፈሊሇግ
ሇመጀመር ወሰኑ...... ‹‹ስንት የማይዯፈር ነገር የዯፈርኩ ነኝ ›› አለ ሇራሳቸው....
ይህን ከሰማይ ቤት የማምሇጥ ዘመቻ ሉዯግፍ የሚችሌ ኢትዮጲያዊ ሟች ሇመፈሇግ
የመጀመሪያ ምርጫቸው የቀዴሞ ታጋዮች መንዯር ነበር ...ሇራሳቸውም በማያውቁት
ምክንያት የቀዴሞ ታጋዮችን ማግኘት ያስፈራቸዋሌ ... በእርግጥ ብዙ ወዲጆቻቸው እንዲለ
ቢያውቁም በምዴር የነበረው አንዲነዴ የፖሇቲካ ሽኩቻና መጠሊሇፉፉ ቅሬታ ያሳዯረባቸው
ታጋዮች ሉኖሩም ይችሊለ ፡፡ ሰማይ ቤት ነገሮችን በመነጋገር መፍታት ከባዴ ነው
....ኢትዮጲያ ውስጥ እያለ ‹‹መነጋገር›› ቀሊሌ ነበር : ካመነ ያምናሌ ካሊመነ አቶ መሇስ
ሁሌጊዜም ሌክ ይሆናለ ! እዚህ ሰማይ ቤት ግን ማሳመን ካሌቻሌክ ማመን አሇብህ !!
ሇማሳመን ዯግሞ የመናገር ጥበብ ሳይሆን እውነት ብቻ ነው መንገደ ....ቢሆንም ታጋዮችን
ማሳመንና በእርሳቸው መስመር ማሰሇፍ አማራጭ የላሇው ምርጫ ሆነባቸው ሇአቶ መሇስ
.....

*********************************************

የታጋዮች መንዯር ሲዯርሱ ያጋጠማቸው ነገር ግራ አጋባቸው ፡፡ ‹‹እንኳን ሲታገሌ


የሞተው ታጋይ ዴፍን የትግራይ ህዝብ ቢቆጠር ይህን ያህሌ ቁጥር ይኖረዋሌ ብል
መገመት ያስቸግራሌ ›› አለ አቶ መሇስ የሚርመሰመሰው ህዝብ ብዛት ተገርመው፡፡‹የኔን
መምጣት የሰሙ ታጋዮች ሰማይ ቤቷን በዯስታና በጭፈራ ቀውጢ ያዯርጓታሌ› ብሇው
ያሰቡት አቶ መሇስ ረጋ ባሇና ግርማ ሞገስ ባሇው እርምጃ ወዯአንዴ ትሌቅ አዲራሽ ገቡ ....
ፊት ሇፊት ትሌቁን የካራንቡሊ ጠረንጲዛ ከበው የሞቀ ጨዋታ የሚመሇከቱ በርካታ
ታጋዮች አቶ መሇስን ከመጤፍም አሌቆጠሯቸው ...አሊዩኝም ማሇት ነው ብሇው ያሰቡት
መሇስ ጉሮሯቸውን ጠራረጉ እህ አህህህሀ...ማንም ዙሮ አሊያቸውም !! ተበሳጩና ‹‹ ምዴረ
ቁማርተኛ›› አለ በውስጣቸው!!

በሰወቹ መሃሌ በውሌብታ ሲመሇከቱ ሃየልም የካራሙቡሊውን ዴንጋይ ሉወረውር


ሲያነጣጥር አዩ ....ሉጮሁ ምንም አሌቀራቸው
‹‹ ትጋዲሊይ ሰሊም ናችሁ›› አቶ መሇስ ውስጣቸው እየፈራ ጮህ ብሇው ተናገሩ!! ማንም
ስሊምታቸውን የመሇሰ የሇም!
ፍርሃታቸው ወዯ ስጋት ተቀየረ ‹‹ ታጋይ ሲሰዋ ዯንቆሮ የሆናሌ እንዳ›› ሲለ አሰቡ!!
‹‹ ሃየልም›› ቤቱን በሚያናጋ ዴምፅ ተጣሩ ፡፡ መሌስ የሇም !!
‹‹ ሙሴ›› ዝም!!
ወዯፊት ተራመደና የተሰበሰቡትን ታጋዮች ገፈታትረው ሃየልም ፊተ በቁጣ ቆሙና...
‹‹ስማ ምን ይዘጋሃሌ? ›› ሲለ በብስጭት ጠየቁት ...
ሃየልም በሚያስፈራ እርጋታ እና ቅዝቅዝ ባሇ ዴምፅ ‹‹ እንጫወትበት ዘወር በሌሌን››
አሊቸው
‹‹ ዞር በሌሌን? ...ሃየልም... መሇስ እኮ ነኝ! ...እንዳት ነው እንዯዚህ የምትናገረው
ባክህ?...››
ሃየልም አቶ መሇስን ከመናገር ይሌቅ ክጎኑ ወዯቆመው ተጋጣሚው ዞሮ
‹‹ ያንተ ተራ ነው ተጫዋት››አሇው ፡፡
አቶ መሇስ ሃየልም ጋር ካራንቡሊ የሚጫወተውን ሰው ሇመጀመረያ ጊዜ ተመሇከቱት
...‹.የሃየልም ገዲይ› ተብል በምዴር ሞት የተፈረዯበት ሰው ነበር! የሰማይ ቤት ነገር ግራ
አጋባቸው !! ‹‹ በሬ ካራጁ›› ብሇው ተረቱ!! በመቀጠሌም ታጋዮቹን ሁለ ተራ በተራ ካዩ
በኋሊ
‹‹እስቲ እንነጋገር ምንዴን ነው በውስጣችን ያሇው ቅሬታ ምንዴነው ያሳዘነን ነገር በትግሌ
ባህሊችን በግሌፅ እንወያይ የእናንተን የነፃነት ችቦ ተቀብል 21 አመት ሙለ ሲሇፋ ሲዯክም
ሇኖረ ጓዲችሁ ይሄ ነበር የሚገባው አቀባበሌ? .....›› እያለ በተሇሳሇሰ አነጋገር ግኡዝ
የሆኑት ታጋዮች ሊይ እስትንፋስ ሉዘሩባቸው ጣሩ! ወይ ፍንክች!! ዝምታ ብቻ!!
ቀጠለ መሇስ ‹‹ የሞታችሁሇት ህዝብ የታገሊችሁሇት ህዝብ ኑሮው ተቀይሮ በየቀኑ
ያመሰግናችኋሌ ...ንፁህ ውሃ ሲጠጣ ያመሰግናችኋሌ ...በቀን ሶስት ጊዜ ሲበሊ ...በነፃነት
ሲናገር ...በነፃነት የፈሇገውን የፖሇቲካ ፓርቲ ሲመርጥ ...ያስታውሳችኋሌ ...የሞታችሁሇት
የኢትዮጲያ ህዝብ!!...››
ዝም!! ሃየልም ዝም ! ሙሴ ዝም! ስበሃት ገ/እግዚአብሄር ትዝ አሊቸው መሇስ
እነአብርሃም እነማቱሳሊ ጠጡ ካቲካሊ
ሇማንም ምንም አሊለም ...ጠጥተውም ዝም...ዝምምምምም!!
እነሙሴ እነማርታ እነሃየልም ....
ሲጫወቱ ካራምቡሊ
እየጠጡ ካቲካሊ....ዝምምምም!!
አቶ መሇስ ቀጠለ ‹‹ የአፈናና የዝምታን ቀንበር በዯማችሁ የሰበራችሁ እናንተ እንዳት
በባርነት እንዯተያዘ ህዝብ ዝም ትሊሊችሁ?....››
ዝም ! ቄሱም ዝም መፀሃፉም ዝም !!
አቶ መሇስ የሚያዯርጉት አጡ ዝም ብሇው ሃየልምን አዩት፡፡ የሃየልም ፊት የሞናሉዛን
ፊት የሚያስንቅ ዴብሌቅሌቅ ያሇ ስሜት እየተነበበት ፊታቸው ቁሟሌ ...
‹‹ስሊም ዋለ›› ብሇው ውሌቅ አለ ...አቶ መሇስ ፡፡ ማመን ግን አሌቻለም....‹‹እንዳ
የህወሃት ጉባኤ ሊይ ሇመናገር እዴሌ ይሰጠን ብሇው እጃቸውን እንዯጭራሮ
የሚያንጨፈርሩ ታጋዮች ምን ነካን ብሇው ነው .... ወይ ጉዴ ››
ከታጋዮች ሰፈር ወጥተው ወዯነገስታት ሰፈር የሚየስኬዯውን ረዥም ጎዲና እያዩ
ወገባቸውን ይዘው ቆሙ ....ትእይንቱ አሳዛኝ ነበር ፡፡ አራት ኪል ናፈቃቸው....ፓርሊማው
ናፈቃቸው ....አዱስ አበባ ናፈቀቻቸው ....ሁለም ቦታ ሁለም አሇም ናፈቃቸው ከሰማይ
ቤት ውጭ!! ከዚህ እስራት ሇመውጣት ሰው ማፈሊሇግ አሇባቸው ....‹‹እንዯውም ሰማይ
ቤትን ሰብሮሇመውጣት የሰማይ ቤትን መነሻና መዴረሻ የሚተነትን መፀሃፍ ማግኘት
አሇብኝ›› አለና ጉዟቸውን ወዯዯራሲያን መንዯር አዯረጉ!! የስብሃት ግጥም በአይምሯቸው
እየተብሊሊች....
እነአብርሃም እነማቱሳሊ
ጠጡ ካቲካሊ ............
ሇማንም ምንም አሊለም....
ዝም ዝምምምምምም!!
ዝም ባሇ አፍ ዝምብ አይገባም ...
.ዝምታ ወርቅ ነው .....
ዝም አይነቅዝም...............
‹‹ ነቀዝ ሁለ›› አለ አቶ መሇስ ምዴርና ሰማይን የሚያናጋ በሚመስሌ ዴምፅ ....(
ይቀጥሊሌ)
March 31, 2013

ጠ/ሚንስትር መሇስ ዜናዊ በሰማይ ቤት (ምናባዊ ወግ)


ክፍሌ ሰባት

በክፍሌ ስዴስት ወጋችን አቶ መሇስ በተሇዩ ምክንያቶች ሰማይ ቤት ስሊሌተመቻቸው ከዛ


ሰፊና መጀመረያውም መጨረሻውም ከማይታወቅ አሇም ሇመጥፋት እንዲሰቡ ሰምተናሌ
ሇዚህ አሊማቸው መሳካት ሰው ሇመመሌመሌ የቀዴሞ ታጋዮች ሰፈር ጎራ ቢለም
ባሌታወቀ ምክንያት ታጋዮቹ ከሰማይ ከመሬት በከበዯ ኩርፊያ አቶ መሇስን አስተናገዶቸው
....በተሇይ ሃየልም ከሰማይ ቤት ሇማምሇጥ መሇስ ታሊቅ ተስፋ የጣለበት ሰው ነበር
....ከመቀላ እስር ቤት በአግአዚ ኦፕራሽን ያካበተው ሌምዴ ሇዚህ አሁን ሊሰቡት ዘመቻ
ታሊቅ መነሻ ይሆናሌ ብሇው ነበር ያሰቡተ ምን ያዯርጋሌ ሀየልም የካራቡሊ ዴንጋዩን ይዞ
አቶ መሇስን ‹‹ ዘወር በሌሌን እንጫወትበት ›› አሊቸው ! ይህ ነገር ያሳዘናቸው መሇስ
ወዯዯራሲወች መንዯር ጎራ ብሇው ጉዲዩን ከስብሃት ገ/እግዚአብሔር ጋር ሇመነጋገር እግረ
መንገዲቸውንም ስሇሰማይ ቤት የተጻፈ መፀሃፍ ቢጤ ካገኙ ሉዋሱ መንገዴ መጀመራቸውን
አውግተናሌ ....ክፍሌ ሰባት ሊይ ምን ይከሰት ይሆን .....

**********************************************************************

አቶ መሇስ ስብሃት ጋር ሲገኛኙ ከረባታቸው ተጣሞ አይናቸው ሊይ ዴካም በግሌፅ እየታየና


ከወትሮው ትንሽ እርጅና የተጫናቸው መስሇው ነበር፡፡ ወዯቤት ጎራ ሲለ ስብሃት ብቻውን
ተቀምጦ መፀሃፍ እያነበበ ነበር ያገኙት ቀና ብል አያቸውና
‹‹ ውዲጀ ምነው ጠፋህ ....ግባ ...ና እስቲ እዚህ ጋር አረፍ በሌ›› አለ የተቀመጡበትን
ምቹ ፍራሽ በእጃቸው መታ መታ እዯረጉ
‹‹ ሰው ሁለ የት ሂድ ነው ብቻህን...›› አለ ከስብሃት ጎን እየተቀመጡ
‹‹ ያው በየፊናው ዘምቷሌ ....ይመጣለ ......እሽ እነዳት ይዞሃሌሳ ይሄ አሇም
ሇመዴከው...››
አቶ መሇስ በረዥሙ ተነፈሱና ዝም አለ
‹‹ ምነው ችግር አሇ እነዳ››
‹‹ ስብሃት አንዴ ጉዲይ ሊማክርህ ነው የመጣሁት ... ሇጊዜው በእኔና አንተ መሃሌ የሚቀር
ጉዲይ ነው››
‹‹እንስማዋ....›› ስብሃት የመሇስን መጨናነቅ ሲያዩ የያዙትን መፅሃፍ ወዯጎን ወርወር
አዯረጉና ሇመስማት ተዘጋጁ፡፡
መሇስ ቀጠለ ‹‹ ሰማይ ቤት አሌተመቸኝም፣ ነገስታቱ በክፉ አይን ነው የሚያዩኝ መነገዴ
ሊይ የሚያየኝ ሁለ በክፉ አይን ነው የሚያየኝ በዛ ሊይ ይሄ አሇም እጅግ በጣም ይሰሇቻሌ
›› እየሰመዋቸው መሆኑን ወሬያቸውን ቆም አዯረጉ....
‹‹ቀጥሌ እየሰማሁ ነው ››አለ ስብሃት ፂማቸውን እየሊጉ፡፡ መሇስ ዯስ አሊቸው ፡፡ ተረጋግቶ
የሚሰማቸው ሰው ከሞቱ ጀምሮ አሊገኙም ነበር፡፡
ቀጠለ ታጋዮቸሁ ጋር ያጋጠማቸውንም ካጫወታቸው በኋሊ ‹‹.. .እና እንዯነገርኩህ
ይሰሇቻሌ...ስሇዚህ በሆነ መንገዴ ከዚህ ሌጠፋ አስቤያሇሁ ... የሚያስከፍሇኝን መሰዋትነት
ሁለ ሇመክፈሌ ዝግጁ ነኝ....››
ስብሃት በግርምት መሇስን እያዩ ‹‹አምሌጠህ የት ሌትሄዴ ›› ሲለ ጠየቁ
‹‹ የትስ ቢሆን ብቻ ከሰማይ ቤት ሌወጣ ....››!! አለ በምሬት!!
ስብሃት በዝምታ ሲያስቡ ቆዩና ‹‹ይሄን ጉዲይ ከሰአት በአለ ግርማ ይምጣና አብረን
እናውራበት እሱ አብዮት ነክ ነገር ሊይ ከኔ የተሸሇ ሳይሆን አይቀርም››
‹‹ እንዳ ምን ነካህ ሚስጥር ነው እያሌኩህ ሇበአለ.....›› በዴንጋጠየ ጮሁ መሇስ
‹‹ተው እንጅ መሇስ! እኔን ሇምን አመንከኝ ....››
‹‹ አንት ያው....››
‹‹ ያው ትግሬ ስሇሆንኩ ...ያው የአዴዋ ሰው ስሇሆንኩ....ትንሽ የማሌወዴሌህ እች ሳብ
የምታዯርግህን የጎጥ ስሜት ነው ››
‹‹ ኖ ኖ ! እንዯዛ አስቤ አሌነበረም ....ግን ብዙ ሰው በሰማ ቁጥር ሚስጥርነቱ...››
‹‹ እሽ ! አሁን የምሌህን ስማኝ ሃሳብህን ወዴጃታሇሁ እኔም ሰማይ ቤት ሰሌችቶኛሌ
አሁኑ አራት ኪል ቢጥለኝ ዯስታውን አሌችሇውም ....ሞት እንከዋን የላሇበት አገር
...አምሮት የላሇበት አገር ...ህመም የላሇበት አገር....ባክህ ሃሳብህ የማትገኝ ናት ...እሳት
እኮ ነሽ! ምዴር ሊይ እዛ አዚማም ግቢ ተቀብረሽ እዴሜሽን ፈጀሽ እንጅ ....ሇማንኛውም
በአለን በኔ ይሁንብህ እመነው ›› አለ ስብሃት በዯስታ አይናቸው እያበራ ...በመጨረሻም
‹‹ ሽርክ›› ብሇው ትንሷን ጣታቸውን ሇመሇስ ሊኩሇት አቶ መሇስ ሳቁ ! ጣታቸውን ሌከው
አቆሊሇፉና የየራሳቸውን ጣቶች ሳሙ!!
‹‹ ሚስጥር ሌንገርህ ....እዚህ ቆ....ንጆ ጫት አሇች፡፡ ሌጅ እያሱ ነው አፈሊሌጎ ያገኛት
አንዱት የሃረር ቆንጆ ወዲጁ ናት የምታመጣሇት ሇኛም ይተርፋሌ ከሰአት እሷን እየነከስን
አቢዮታችንን እንቀምራታሇን›› አለ በሹክሹክታ፡፡
‹‹ ከምርህ ነው ....ሰማይ ቤት ጫት››
‹‹ታዱያስ ›› አለ ስብሃት በኩራት!! ‹‹ የምሌህ ጠ/ሚንስትር ሲመረቅን እንዳት ነው
ዯራሲ ሲመረቅን ወዯ ብሩ ነው .....አንተ ...መቸስ ወዯጠመንጃ ሉሆን አይችሌም
..ሃሃሃሃሃሃ››
‹‹ ባክህ እኔ ብዙ አሌቅምም ነበር ...ያው አንዲንዳ ስራ ሲብዛ እንዱሁ ...›› አለ አቶ
መሇስ እየሳቁ..
‹‹እመቤታችንን አሌከተብካትም ....››
‹‹ማንን››
‹‹ የተከበሩ ወ/ሮ አዜብን ነዋ..›› ሁሇቱም ሳቅ በሳቅ ሆኑ ..››
‹‹ ባክህ እሷ እንዱህ አይነት ነገር አይመቻትም እንዯውም ትቆጣሇች .....አንዳ ...እንዱሁ
ነከስ አዴርጌ እያነበብኩ መጣች ..
አ በሌ አሇችኝ እሳት ሇብሳ እሳት ጎርሳ ‹ እነዳ አዜ እያነበብኩ እኮ ነው አትረብሽኝ እንጅ ›
ብየ ሊጭበረብር ብሞክር ወይ ፍንክች
ከዛ በፊት ሊሌቅም ቃሌ ገብቸሊት ነበር ...››
‹‹እሽ›› አለ ስብሃት ፊታቸው ሁለ ሳቅ ሁኖ
‹‹...ከዛ ምን እንዲሌከዋት ረሳሁት ብቻ እንዯምንም አሳምኛት አንዴ ሁሇት ቅጠሌ
አጎረስከዋት ቆይቶ ጨመርኩሊት...››
‹‹አንዴ ያጣሊሌ ብሇህ ሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃ›› አለ ስብሃት
‹‹...ከዛ ማን ይቻሊት አስማት የሆኑ ሃሳቦች ታጎርፍ ጀመር ....እንዯውም‹ ኢፈርትን ሇምን
እኔ አሌመራውም መላ › ብሊኝ አረፈች ሃሃሃሃሃሃሃሃሃ››
‹‹እሽ ....›› ስብሃት እንባቸውን እየጠረጉ ወሬውን እንዱጨርስሊቸው ሇመኑት
‹‹...ኧረ አዜ ተረጋጊ ኢፈርት እኮ በጣም የተመሰቃቀሇ በሙስናና በአቦይ ስበሃት ቤተሰቦች
የተጨማሇቀ ቤት ነው ....አሌኳት ....እሽ ...ወርቅነህ ገበየሁን አባር እና እኔን የፌዳራሌ
ፖሉስ አዛዥ አዴርገኝ ....› ስትሌ በቃ እንዯመረቀነች ገባኝ ....አዜ እራት ሌጋብዝሽ ብየ
ይዣት ወጣሁ ሲነፍስባት ተረጋጋች ...ሃሃሃሃሃሃሃሃሃ አይ አዜ ሚሰኪን እኮ ነች›› አለ
አቶ መሇስ አይናቸው ሊይ ናፍቆት እየታየ
ስብሃት የመሇስን ትከሻ መታ መታ እያዯረጉ ‹‹ አይዞን አብዮታችንን አሳክተን ኢትዮጲያ
እንገባሇን ኢንሻ አሊህ!! ››
(ይቀጥሊሌ)

******************************************************************

March 31, 2013

ጠ/ሚንስትር መሇስ ዜናዊ በሰማይ ቤት (ምናባዊ ወግ)


ክፍሌ ስምንት

ከሰአት በኋሊ ሌጅ እያሱ ጫት ከምታመጣሇት የሃረር ሌጅ ጋር ሉያስተዋውቃቸው


መሇስንና ስብሃትን ይዟቸው ሔዯ!! ሌጅቱ ቤት ሲዯርሱ ቀዴመዋቸው የዯረሱ አንዴ ሁሇት
ሰወች ነበሩ ! አንደ አቶ መሇስን ሲያይ ‹‹ አጅሬው በመጨረሻ ተገናኘን ››አሇ ነገር ፍሇጋ
በሚመስሌ አነጋገር ፡፡ ይሄ አረብ የሚመስሌ ሰው አቶ መሇስን ጠጋ ብል ‹‹ ስማ አባይን
መገዯብ የማይታሰብ ነገር ነው እኛ ግብፃዊያን በአባይ የመጣብንን ችሊ ብሇን አናሌፈውም
ታሪክ አንብብ›› አሊቸው ...ሌጅ እያሱ ‹‹ አቦ አትወግመና አባይ ምናምን ...እኛ የመጣነው
ጫት ሌንገዛ ነው ›› አሇው!
ሰውየው ነዝናዛ ቢጤ ነው አቶ መሇስን ‹‹ የግብፅ ህዝብ በህሌውናው አይዯራዯርም እንኳን
የውጭ ጠሊት ዯፍሮን አይተሃሌ ሙባረክን 18 ቀን ሙለ ታህሪር አዯባባይ ሊይ ሳንበሊ
ሳንጠጣ እንዯገሇበጥነው .... ››እያሇ ይዯነፋ ጀመረ
አቶ መሇስ ‹‹ 18 ቀን ሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃ እኛ የኢትዮጲያ ህዝቦች 5 አመት ሳናቋርጥ
የኢጣሉያን ፋሽስት ዴራሹን አጥፍተነዋሌ ....እኛ የኢትዮጲያ ህዝቦች ሳንበሊ ሳንጠጣ 17
አመት ተዋግተን ዯርግን አስወግዯነዋሌ ....18 ቀን ይሊሌ እነዳ...ሃሃሃሃሃሃ›› ግብፃዊው
ተሸማቀቀ ::አገሩ ሊይ ሇስራ የሚሄደ ኢትዮጲያዊያንን እንዲሻው የሚናገር የግብፅ አርሶ
አዯር ‹ ከአገሩ የወጣ አገሩ እስኪመሇስ › እያለ ዝም ይለት ስሇነበር እንዱህ አይነት
ኢትዮጲያዊ ይገጥመኛሌ ብል አሊሰበም ነበር
‹‹ እና አባይን ሌትገዴቡት ነው ....›› አሇ እንባ እየተናነቀው
‹‹ ግጥም አዴርገን ›› አሇ ሌጅ እያሱ ስብሃትና መሇስ በሳቅ አውካኩ..... በመጨረሻም
ሇግብፃዊው የጫቱን ሂሳብ ከፍሇውሇት እየተሳሳቁ ወዯሰፈራቸው ተመሇሱ!!

*****************************************************

መሇስ ፣ስብሃት፣ በአለ ግርማ እና ሌጅ እያሱ በአቶ መሇስ አጀንዲ ሊይ ሇመነጋገር አንዱት
ጨሇምሇም ያሇች ጥግ ሊይ ተቀምጠዋሌ ... ይሄ ሁኔታ አቶ መሇስን የመጀመሪያውን
የህወሃት ጉባኤ አስታወሳቸው ውስጣቸው በትግሌ እና በአቢዮት ስሜት ተሞሊ፡፡ በዛ ሊይ
የገዘዋትን ጫት ሲጀምሩ በቃ ነገሩ ሁለ ተገሊሇጠሊቸው .... ሰማይ ቤት በአቢዮታዊ
ዳሞክራሲ መርህ መመራት አሇበት ሲለ አሰቡ! ከሰማይ ቤት ማምሇጥ ብቻ ሳይሆን
መሊውን ጭቁኑን የሰማይ ቤት ህዝብ ከዚህ የአፈና ስርአት ነፃ ማውጣት አማራቸው
.....እናም የእሇቱን አጀንዲ ዯራሲ ስብሃት ከፈቱት....
‹‹ በአለ እንዱሁም እያሱ ወንዴማችን መሇስ አንዱት ሃሳብ ተከስታሇታሇች እናንተ ጋር
እንመካከርባት ብሇን ነው.....››አለ
‹‹ ምን ችግር አሇው እንነጋገርበታ .... ›› አሇ በአለ በእርጋታ
ስብሃት ከገነት ስሇማምሇጥ መሇስ ያወረዋቸውን በዝርዝር ከተናፈሩ በኋሊ ‹‹ የሚጨመር
ካሇ መሇስ ተናገር››
‹‹ ሁለንም ነገር በሚገባ ገሌፀኸዋሌ ....አሁን ዯግሞ ምን አሰብኩ ብቻችንን ከምናመሌጥ
ሇምን እዚህ ያሇውን ስርአት አንቀይረውም ››
በአለ ከትከት ብል ሳቀና ‹‹ወይ መመሳሰሌ !›› አሇ
‹‹ ማን ጋር ?›› አለ አቶ መሇስ ይሄን ሃሳብ ቀዴሞኝ ያሰበ ይኖር ይሆን ብሇው
‹‹ ሳጥናኤሌ ጋር ነዋ!! ....እሱም ወዯምዴር ከመወርወሩ በፊት ሌክ እንዲንተ ነበር ያሰበው
ሃሃሃሃሃሃሃሃ››በአለ ሳቁን ማቆም አሌቻሇም!!
‹‹ ሳጥናኤሌ ..... ሰይጣኑ? ›› አቶ መሇስ በግርምት ጠየቁ
‹‹ ታዱያስ...እሱ ነበር የእግዜር መንግስት ሊይ አብዮት ያስነሳው ከዛ በኋሊ ዯግሞ ይሄው
አንተ ተነሳህ ሃሃሃሃሃ ››
‹‹መቸ ›› አቶ መሇስ ጠየቁ በጉጉት
‹‹ የዛሬ ብዙ ሚሉየን አመት አካባቢ›› ካሇ በኋሊ የሳጥናኤሌን አመፅ ይተርክሊቸው
ጀመረ......

*****************************************************************

ሳጥናኤሌ ሇዴፍን ሰማያዊ ግዛት የእግዜር ወኪሌ የግዜር ጋራጅና አራጅ ሁኖ ተመርጦ
ነበር ! ውበቱ ወንዲወንዴነቱ ግረማ ሞገሱ ...ባጠቃሊይ ሙለ ሁኖ የተፈጠረ ...ማንም
‹የማይሳፈጠው› ታሊቅ መሇአክ ነበር !! እግዜርን ፊት ሇፊት ማየት የተፈቀዯሇት ብቸኛ
መሇአክ !! እንግዱህ እግዚአብሔር ከፀሃይ 7 ሽ እጅ የዯመቀ ስሇነበር እሱን ቀጥ ብል
ማየት የማይታሰብ ነው ወሊ መሇአክት ወሊ ላሊው ፍጥረት ፈጣሪን ፊት ሇፊት አየሁት
የሚሌ አሌነበረም ፡፡ ሳጥናኤሌ ግን አይቶታሌ ፡፡የእግዜር ኪሩብ ነበር .....እግዜር በችልቱ
ሲቀመጥ ሚሉን ቢሉየን ትሪሉየን ከዋትሪሉየን መሇአክት በግንባሩ መሬት ሊይ ተዯፍቶ
ቅደስ ...ቅደስ... እያሇ ይሰግዲሌ ....
ሳጥናኤሌ ፊቱን ወዯሰጋጁ መሇአክት ጀርባውን ሇእግዚአብሔር አዴርጎ ከምዴር ጥግ
እስከጥግ የሚዯርስ ክንፉን ዘርገቶ ይቆማሌ፡፡ የፈጣሪ ሃያሌ ብርሃን እንዯጥቁር መነፀር
ከፊቱ በቆመው ሳጥናኤሌ ክንፍ ውስጥ ያሌፍና ሃይለ ተቀንሶ ብርሃኑም ተሇሳሌሶ
ሇላልቹ ይታያሌ እንዱህ እየሆነ ብዙ ሚሉየን አመት እንዯተቆጠረ አንዴ ቀን ሳጥናኤሌ
ክፉ ሃሳብ ሽው አሇበት ... መሇአክቱ ሇኔ ነው ወይስ ከሀዋሊየ ሇቆመው ፈጣሪ የሚሰግደት
ሲሌ አሰበ!! ‹‹ አይ ሇኔ ነው ....ባይሆንም ሇኔ መሆን አሇበት ››አሇና በሌቡ ያሰበውን ጩሆ
ተናገረው ‹‹ አዋጅ አዋጅ ....ከዛሬ ጀምሮ የምትሰግደት ሇኔ ሇታሊቁ ሳጥናኤሌ መሆኑን
አውቃችሁ ስግዯታችሁን አጠናክራችሁ ቀጥለ››
ሲሌ በታሊቅ ዴምፅ አንባረቀ ፡፡ እግዚአብሄርም እስቲ ጉደን ሌየው ብል ዝም!! ግማሹ
መሇአከክ ሇሳጥኛኤሌ በግንባሩ ተዯፋ ሚካኤሌ ግን ‹‹ ምናሌክ አንተ ›› ሲሌ በቁጣ ጮኸ!!
‹‹ ምንስ ብሌ ምን ያገባሃሌ ዝም ብሇህ ስገዴ ›› ሲሌ ሳጥናኤሌ በትእቢት ተናገረ ‹‹ ‹‹እኮ
ሊማን ነው የምሰግዯው›› አሇ ሚካኤሌ ዯሙ ፈሌቶ
‹‹ ሇኔ ሇታሊቁ ሳጥናኤሌ ነዋ››አሇ ሳጥናኤሌ ከዛ በፊት ባሌታየ ወዯፊትም በማይታይ
ትእቢት
‹‹አሊዯርገውም ...ሇታሇቁ ፈጣሪ ብቻ ነው የምሰግዯው ››
‹‹ ከእኔ በሊይ ታሊቅ የሇም››
‹‹ እንዱህ ነኝና ሚካኤሌ ›› ብል እሳት ሇብሶ እሳት ጎርሶ የእሳት ሰይፉን መዥረጥ
ሲያዯርገው ሳጥናኤሌም አስፈሪ ሰይፉን መዘዘ እሌፍ አእሊፍ መሊእክት ሇሁሇት ተከፈለ
፡፡ግማሹ ከሚካኤሌ ግማሹ ከሳጥናኤሌ ..... ያሁለ የእሳት ሰይፉን እያንቦገቦገ ተፋጠጠ .....
እግዜር ጉደን አያሇሁ ብል ዝም!!!!!!
እነአብርሃ እነማቱሳሊ
ጠጡ ካቲካሊ .....
እነሰይጦ እነሚኪ ተማዘዙ ሻሙሊ....
ሇማንም ምንም አሊለም ጉደ እስኪሇይ ዝም ዝምምም!!
በዛ በኩሌ እነገብረኤሌ እነፋናኤሌ የግዜር ጦር ....በዚህ በኩሌ እነኩሽካኩ እነማናኩ
የሳጥናኤሌ ጦር ......
ተጀጀመረ !!
የሚካኤሌና የሳጥናኤሌ ሰይፍ ሲጋጭ ፀኃይ ተፈነካከተች ፣ኮከቦች ረገፉ፣ ዘጠኝ ትናንሽ
አሇማት ተፈጠሩ ፣ ሰማይ ቤት ተዯረማመሰ ፣ ምዴረ መሇአክ ተጠዛጠዘ...ዴለ
ወዯሳጥናኤሌ አዯሊ ከእሌፉ እሩብ እሌፍ በሰይፍ አሇቀ .... ሳጥናኤሌ አሁን ሜርኩሪ
የምንሊትን ፕሊኔት አንስቶ ሚካኤሌ ሊይ ወረወረበት ሇትንሽ ሳተው ....ሚካኤሌ በተራው
ማርስን አንስቶ እንዯአሇል ወዯሳጥናኤሌ ወረወረበት ...የቀራቸው ፕሊኔት የሇም
ተወራወሩ!! የሚካኤሌ ጦር ተዲከመ ከዛ ሁለ መሇአክ ጥቂት ቀሩ ...የሳጥናኤሌ ጦር ግን
የመፋሇም ወኔው እየጨመረ ጭራሽ እነሚካኤሌን መክበብ ጀመረ ..... በመጨረሻ ሚካኤሌ
ጦሩን ሉያይ ዞር ባሇበት ቅፅበት የሳጥናኤሌ ክንዴ አረፈበትና ወዯቀ!! ሳጥናኤሌ በፍፁም
ትእቢት ሚካኤሌን ቁሌቁሌ እያየ ሰይፉን ከፍፍፍፍፍ አዯረገና በሚካኤሌ ሌብ ትክክሌ
ቁሌቁሌ ሉሰካበት ሲያነጣጥር ሚካኤሌ የቀኝ ክንፉን ሇመነሳት ዘረጋ..... በዚች ቅፅበት
ሚካኤሌ ክንፉ ሊይ በዯማቅ ቀይ ቀሇም የተፃፈው የፈጣሪ ስም የሳጥናኤሌን ሰይፍ እጁ
ሊይ አሟሟው ....አይኑ ጨሇማ ጉሌበቱ ቄጤማ ሆነበት ...... ነገር ተገሇባበጠ በቃ!!
ሳጥናኤሌ የፊጥኝ ተጠፍሮ ቁሌቁሌ ወዯጨሇማ ተጣሇ ግብረአበሮቹ በምዴር እንዯትቢያ
ተበተኑ እነጅኒ እነ መተት እነቡዲ .......›› አሇና በአለ ግርማ ትረካውን ጨረሰ !!
አቶ መሇስ በጥሞና ሲያዲምጡ ቆዩና ‹‹ በጣም ጥሩ ሳጥናኤሌ የተሸነፈበትን ምክንያት
ስንገመግም
1. ሳጥናኤሌ ህዝባዊ አሌነበረም ሰራዊቱም የተሳሳተ መነሻ ይዞ ነበር የተዋጋው
2.ሳጥናኤሌ በቂ እና አሳማኝ ቅስቀሳ አሊዯረገም ! ቅስቀሳው ቢዯረግ ኖሮ በቀሊለ የቀሩትን
መሊእክት ከጎኑ ማሰሇፍ ይችሌ ነበር
3. ባጠቃሊይ የዚህ ጦርነት ጥሩ ጎን ቢሸነፍም ወዯምዴር ተወርውሯሌ ፡፡ እኛም
የምንፈሌገው ተወርውረንም ይሁን በክብር ተሸኝተን ወዯምዴር መመሇስ ነው ስሇዚህ በዚህ
ጦርነት ተሸናፊ የሇም››
‹‹ አሇቻ ወኔ ›› አለ ስብሃት!!
(ይቀጥሊሌ)

April 1, 2013

ጠ/ሚንስትር መሇስ በሰማይ ቤት (ምናባዊ ወግ)


ክፍሌ አስር

ሌጅ እያሱ በበአለ ግርማ ትረካ በታም ተበሳጨ ‹‹ ስሇሳጥናኤሌ ይሄ ሁለ ተረት እና


ዝብዘባ ሇምን አስፈሇገ ....ወይ በአለ...›› አሇ፡፡
ስብሃት እያሱን እያየ ‹‹ እንኳንም አብዮትን ከስር መሰረቷ አየናት...በአለ! የሆነስ ሆነና
እች ሰማይ ቤት ተመችታሃሇች ››ሲለ ጠየቁት
በአለ እግሩን ሇማፍታታት ቆመና‹‹ በበኩላ ተመቸኝም አሌተመቸኝም ተመሌሸ
ወዯኢትዮጲያ መሄዴ አሌፈሌግም››
‹‹ዯርግ እኮ የሇም ብትፈሌግ እነዯገና ኦሮማይን ብትፅፍ ዝንብህን እሽ የሚሌ የሇም ›› አለ
አቶ መሇስ በአለን በአቢዮቱ ሇማሳተፍ እየገፋፉት
‹‹ ሃሃሃ እሱን እንኳን ተወው መሇስ ... የመፃፍ ነፃነት .....ሃሃሃሃሃሃ.......›› አለ ስብሃት
‹‹ ተው እንጅ ስብሃት ዯግሞ አንተ ምንህ ተነካ ...ያሻህን ስትፅፍ ኑረህ በክብር አይዯሇም
የሞትከው ....አሁን ማን ይሙት ኢትዮጲያ ውስጥ የመፃፍ ነፃነት የሇም የምትሌበት አፍ
አሇህ...›› አለ አቶ መሇስ በትዝብት ስብሃትን እያዩ፡፡
ስብሃት መሇስን በግርምት እያዩ ‹‹ እየውሌህ መሇስ !ዯራሲ አንተ የምትሰጠውን የመፃፍ
ነፃነት እንዯምፅዋት አይጠብቅም ያሻውን ይፅፋሌ የዴርሰት ቆላው እንጅ ወሊ የዯርግ ወሊ
ያንተ በጎፍቃዴ አይዯሇም ፃፍና አትፃፍ የሚሇው›› አለ ሇወትሮው ታይቶባቸው
የማይታወቅ ቁጣ አይናቸው ሊይ እየነዯዯ ቀጠሌ አረጉና ‹‹ ቢበዛ ማሰርና መግዯሌ ነው
የሚችሇው ባሇስሌጣን!! ሇዛውም ዯራሲውን ብቻ ....ዯራሲው የፈጠራቸው ገፀ ባህሪያት ግን
ዘሊሇማዊ ናቸው ፡፡ አንተ የፈጠርካቸው ወታዯሮች ይሞታለ ይቆስሊለ ....አንተ
የፈጠርካቸው ነጋዳወች ይከስለ ይነስራለ....አንተ የፈጠርካቸው ሞዳሌ አርሶ አዯሮች
ዝናብ ቢጠፋ ወንዝ ቢዯርቅ ይዯርቃለ...ኮፈዲቸውን ይዘው ከተማ ይገቡሌሃሌ አንተ
የፈጠርካቸው ዱያስፖራወች ፊትህ ቢጠቁርባቸው ጣጥሇውህ ይሄዲለ ወዯመጡበት ...
የዯራሲው ፍጡራን ግን ዘሊሇማዊ ናቸው ....ጉደ ካሳን ጃንሆይ ምን አዯረጉት ....ፀጋየ
....ፊያሜታ ምን ሆኑ ... ሰብሇ በዛብህ ምን ሆኑ ...
አየህ የገዥን ግፍ እየተናገሩ ጉዴህን እየዘከዘኩ ያውም አገራቸው ሊይ በክብር የሚኖሩ
ፍጥረታትን ስሇሚፈጥር ነው ዯራሲን የምትፈራው ›› ስብሃት ተንተገተጉ
መሇስ የአቢዮቱ ነገር እንዲይበሊሽ ነገሩን ሇማሇዘብ ፈሇገ ‹‹ በርግጥ ሌክ ነህ ስብሃት ግን
በአለ በኢሃዳግ አገዛዝ ቢፈጠር እስካሁን የት ይዯርስ ነበር ››
‹‹ ቃሉቲ ነበራ የሚዯርሰው ዘብጥያ ....››
‹‹ትንሽ አጋነንከው ስብሃት ....››
‹‹ መሇስ ትሰማኛሇህ....እያንዲንደ አገዛዝ ጥልበት ፊዲ የሚያዯርገው ዜጋ አያጣም በተሇይ
ዯራሲ እና ጋዜጠኛ ከመንግስት ጋር እሳትና ጭዴ ናቸው ...ሁነውም አይራራቁም በከፉም
በዯጉም! አንተም አስርሃሌ ...ገርፈሃሌ...ገሇህም ከሆነ ቀስ በቀስ እዚሁ እናገኛቸዋሇን ››
አለ ስብሃት ትክዝ ብሇው !! መሇስ ስብሃትን በአትኩሮት እያየ ‹ይሄ ሰው ግን በእርግጥ
የተወሇዯው አዯዋ ነው እነዳ› ሲለ አሰቡና
‹‹ እንዯዯርግ ግን በግፍ አንገዴሌም በዚህ እንተማመን ›› አለ
በአለ አንዴ ሁሇት ጊዜ አሳሇና ‹‹ ይቅርታ ስሇዯርግ ባናነሳ›› አሇ
‹‹ሇምን..... በግፍ ስሇገዯሇህ አረመኔ ሇምን አናነሳም ..ሇምን አንወቅሰውም ›› አለ አቶ
መሇስ ሇበአለ የተቆረቀሩ ይመስሊለ
‹‹ ምክንያቱም መንግስቱ እዚህ የሇም በላሇበት ዯግሞ እርእሳችን ሉሆን አይገባም ›› አሇ
በአለ
‹‹ አንተ ሳጥናኤሌ በላሇበት ታሪኩን ስታወራሌን አሌነበር...›› መሇስ ጠየቁ
‹‹ ሳጥናኤሌ እማ አሇ ....ሃሃሃሃሃሃሃሃሃ››
‹‹የታሇ ....›› አለ መሇስ ዯንገጥ ብሇው
በአለ ትቂት የጫት ቀጠሌ ጠቀሇሇና ‹‹ይህን የማጎርሰው እሱ ሳጥናኤሌ ነው›› ብል
ወዯመሇስ የጫት ጉርሻውን ዘረጋሊቸው .... ቤቱ ባሳቅ ተሞሊ ...መሇስ የቅሬታ ፈገግታ
ፊታቸው ሊይ እየታየ ! ከቀሌደ ባሻገር በአለ በአቢወቱ ሃሳብ መስማማቱ ቁሌጭ ብል
ታያቸው!!
ጫቱን ተቀበለት !!
‹‹ ሇአቢዮቱ ስም ማውጣት አሇብን ›› አሇ ሌጅ እያሱ.....
መሇስ ቀዯም ብሇው‹‹... እንግዱህ እዚህ ሁሇት ሰው ከአዴዋ አሇ ....እኔና ስብሃት ! አዴዋ
ታሪካዊ የጥቁሮች ተምሳላት ነው ...አዯዋ ባርነት ዴሌ የተመታበት ቦታ ነው ....አዴዋ
የማይቻሌ የሚመስሌ ገዴሌ የተፈፀመበት ቦታ ነው .......››
‹‹ ባክህ ነገር አታንዛዛ ! ባጭሩ የአብዮቱ ስም ምን ይሁን ›› አሇ በአለ መሇስን እያየ
‹‹ዘመቻ ሰማያዊት አዴዋ›› አቶ መሇስ ባጭሩ መሇሱ
‹‹እስቲ ከተሇመዯው ነገር እንውጣ ›› አለ ስብሃት ‹‹ አዴዋ ማይጨው ...ሇምን ከጦርነት
የራቀ ስም አንሰጠውም ሇምሳላ ....እእእ .....››
ዴንገት በር ተንኳኳ ....የገባውን ሰው መሇስ አሊወቁትም እነስብሃት ሞቅ ባሇ ሰሊምታ
ተቀበለት
ስብሃት እንግዲውንና መሇስን አስተዋወቋቸው ‹‹ ዲኛቸው ወርቁ›› አሇ ዴምፁ የታፈነ
ይመስሊሌ፡፡
በአለ ዴንገት ጮኧ ‹‹ ሇዘመቻው ስም ተገኘ ....በቃ ተገኘ ‹ዘመቻ አዯፍርስ› ዲኛቸው
አዯፍርስን ተከራይተንሃሌ !! ››
አቶ መሇስ ተበሳጩ እነዚህ ዯራሲወች አፋቸው ሚስጥር አይቋጥርም ሇመጣው ሁለ ይሄን
የሚያክሌ ከባዴ ሚስጥር ይዘረግፋለ ሲለ በውስጣቸው ተማረሩ!!
ዲኛቸው ‹‹ሇመሆኑ የምን ዘመቻ ነው ›› አሇ
ስብሃት በአለና ሌጅ እያሱ እየተፈራረቁ አንደ ካንደ አፍ እየነጠቀ ሇዲኛቸው ስሇዘመቻው
እየተሸሙ ሲነግሩት መሇስ በግርምት ይመሇከቱ ጀመር....
‹‹የዘመቻው መሪ ማነው....›› አሇ ዲኛቸው ሲሰማ ከቆየ በኋሊ ......
ሁለም ወዯመሇስ ጠቆሙት ..... (ይቀጥሊሌ)

April 3, 2013

ጠ/ሚንስትር መሇስ ዜናዊ በሰማይ ቤት (ምናባዊ ወግ)


(ክፍሌ አስራ አንዴ -ግማሹ)

ከቀኑ 67፡30 ሰአት ሊይ በሰማይ ቤት አቆጣጠር አቶ መሇስ ከዋለበት የዯራሲወች መንዯር


እጆቻቸውን ኪስና ኪሳቸው አስገብተው ‹‹ የማያሌፉት የሇም›› የተባሇውን ምዴራዊ
የትግሌ ዘፈን እያፈዋጩ ወዯነገስታት መንዯር እየተመሇሱ ነው ...የነገስታት መንዯር
ዯብሯቸዋሌ በትንሽ በትሌቁ ንዝንዝና ጭቅጭቅ ይበዛሌ፣ ባንዱራ ሊይ ሇምን ኮከብ
ተቀመጠ ብሇው አጼ ቴውዴሮስ መሇስን ካኮረፉ አንዴ ወር አሇፋቸው ሚኒሉክም ቢሆኑ
የሆዲቸውን በሆዲቸው መያዝ የሚችለ ስሇሆኑ እንጅ በንዱራው ጉዲይ አቶ መሇስ ሊይ
ሆዲቸው ሻክሯሌ ፡፡ ቀዲማዊ ኃ/ስሊሴ ‹‹ካሌጠፋ አንበሳ የኮከብ ያውም ወሌጣ ቀኝ የሆነ
ኮከብ ማስቀመጡን ምን አመጣው ›› ብሇው ከአንገት በሊይ ነው መሇስን ስሊም የሚለት
....ሌጅ እያሱ ብቻ የቤተሰቦቹ ችግር እንዲሌገባው ህፃን እንዲሻው ይናገራሌ!! አጼ ይኋንስ
በበኩሊቸው ከመሇስ እንዲይሆኑ ነገስታቱን በተሇይ ቴውዯሮስን ፈርተው ከነገስታቱ
እንዲይሆኑ የመሇስ ነገር እያሳዘናቸው መሃሌ ሰፋሪ ሁነው በዝምታ ከረሙ!!
አቶ መሇስ ወዯነገስታት መንዯር ሲሄደ ወዯሲኦሌ የሚወርደ ነው የሚመስሊቸው...
ቴውዴሮስ ፊት ሊይ የሚነዯው እሳት፣ ሚኒሉክ ፊት ሊይ የሚታየው ጥሌቅ አስፈሪ
ዝምታ፣ የሃይሇ ስሊሴ እንዯዝናብ ፀሃይ ያሇየሇት ስሜት፣ የይኋንስ መጨናነቅ ..‹‹.ኤጭ
ሰማይ ቤት ብል ነገር ›› አለ መሇስ ዴንገት .... አጠገባቸው ሰው እንዯነበረ ያዩት ከተናገሩ
በኋሊ ነበር ....አንዴ ጎሌማሳ ፀጉሩ ሊይ ሽበት ጣሌ ያዯረገበት
አረማመደ ግርማ ሞገስ ያሇው የገጠር ሃብታም የሚመስሌ ሰው ከመሇስ ኋሊ
እየተከተሊቸው ነበር ፡፡ አቶ መሇስ ብቻቸውን ሲወሩ ስሇሰማቸው እፍረት ቢጤ
ተሰምቷቸው ....
‹‹ስሊም ዋሌክ ›› አለት
‹‹እግዚሃር ይመስገን እንዯምን ዋለ ጌታየ›› አሇ ሰውየው በፍፁም አክብሮት
‹‹ ትንሽ ሃሳብ ቢጤ ገብታኝ እኮ እንዯእብዴ ብቻየን እያወራሁ......››
‹‹ አይ ጌታው ... ሃሳብ ምን ይፈይዲሌ ...ሁለንስ ጣጥሇነው መጥተን የሇ ከእንግዱህ
ማረፍ ነው እንጅ››አሇ ሰውየው ጨዋታ አዋቂ ቢጤና ቀሇሌ ያሇ ሰው ነው፡፡
‹‹ሰማይ ቤት እንዳት ነው››አለ መሇስ ጨዋታ ሇመክፈት ያህሌ
‹‹ ምን ጥያቄ አሇው መሌካም ነው››
‹‹አንዲንዴ ሰወች ነፃነት የሇም ዘሊሇማዊ እስራት ነው ይሊለ.....››
‹‹ እነማናቸውሳ እንዱያ የሚለት ጌታው ››
መሇስ ሇመናገር እያቅማሙ ‹‹ አንዲንዴ ኢትዮጲያዊያን ...››
‹‹ ኧረ ወዳት ሂጀ ሌሳቀው እናንተ ሆየ .....ሆሆ ...ዴሌዲሌ ሲሎት አመዴ አለ...›› አሇና
በሳቅ ፈረሰ ሰውየው
‹‹ ምን አሳቀህ ...››
‹‹ ነፃነት አጣን ያለት ኢትዮጲያዊያን ናቸዋ የሚያስቁኝ ጌታው ....ሆሆ! አሁን ማን
ይሙት ....››
‹‹ቆይ አንተ ተመችቶሃሌ? ላሊው ቢቀር ሞት እንኳን የላሇበት አሇም ዝም ብል መኖር
ስሌጣን የሇ ትምርት የሇ በዛ ሊይ ንዝንዝ ከዚህ እሳት የሚንቀሇቀሌበት ትሌ
የሚርመሰመስበት ሲኦሌ ይሻሊሌ !››አለ አቶ መሇስ እሳቸው አብዮት እያሰቡ እንዱህ
ስሇሰማይ ቤት ምቾት የሚሰብክ ሰው በማግኘታቸው ተበሳጭተው
‹‹ ሃሃሃሃሃሃ ሇካስ እርሰዎም ኢትዮጲያዊ ነወት ሃሃሃሃሃሃሃሃ›› ሰውየው ጭራሽ ሳቁ
ባሰበት
‹‹ ሳቅህ አሌገባኝም ....ምንዴነው ....የ የ የሚያስቅህ ....›› አለ ፡፡››ሉለ የፈሇጉት እንኳን
‹የሚያስገሇፍጥህ› ነበር !!
‹‹ ሲኦሌ ሲለ ጊዜ ነዋ ጌታው››
‹‹ ሰኦሌ ምኑ ያስቃሌ ››
‹‹ ጌታየ ሲኦሌ እሳት ያሇበት ትሌ የሚርመሰመስበት ማሇት ምዴር ሊይ ቀረ ...ሲኦሌንም
ገነትንም ተሸክመናት ነው የምንኖረው
እርሰወን የሚከተሇወት የምዴር ስራወት ነው እኔንም እንዯዛው ..... ››
‹‹ ሇመሆኑ አንተ የመጣሃው ከየት ነው ›› ሲለ መሇስ ሰውየውን ጠየቁት....
‹‹ከጎዣም››
‹‹ ጭራሽ ከጎጃም መጥተህ ነው ሲኦሌ የሇም የምትሇው ....››
‹‹ ሃዱያስ ጎዣሜ እውነት ቢናገር ምን ነውር አሇው ››
‹‹ኧረ አንተ ሰው ነገር አጠምዝዝ ... ሃይማኖቱን ከሚያጠብቅ አገር ማሇቴ ነው ፡፡.ከሆነስ
ሆነና ስራህ ምን ነበር ምዴር ሊይ ...
ሰውየው ሳቅ እያሇ ‹‹ ተቀዋሚ!!›› ሲሌ መሇሰ
‹‹ የምን ተቀዋሚ?›› መሇስ ዯንገጥ ብሇው ጠየቁ ....ጎጃሜ ተቀዋሚ በአይምሯቸው
እያሰሊሰለ .... ‹ድ/ር ብርሃኑ ነጋ ......ሌዯቱ አያላው ... መራራም ኦሮሞ ነው ....ማን አሇ
ጎጃም ...›እያለ ሲያወጡና ሲያወርደ
‹‹እኔ የምቃወመው ግፍና ጭቆናን ነው አንደ የበታች አንደ የበሊይ አንደ ታሊቅ ዘር
ላሊው ወራዲ ዘር ነው የሚለትን ....››
‹‹ እኮ የየትኛው ፓርቲ አባሌ ነህ››
‹‹ ፓርቲ ዯሞ ምንዴን ነው ጌታው ››
‹‹ ፓርቲ ማሇት መሃበር ነው ፡፡የፖሇቲካመሃበር!! ...አንዴ አይነት የፖሇቲካ አመሇካከት
ያሊቸው ሰወች ተሰብስበው የሚመሰርቱት››
‹‹ ሃዱያ ተመስርቶ ምን ይሰራሌ ይሄ ያለት መሃበር እንዯሰንበቴ ጠበሌ ጣዱቅ ያሇ ነው
;››
‹‹ ገዥውን መንግስት ወይም የነገሰውን ንጉስ ሲሳሳት ይቃወማሌ ትክክሌ ሲስራ ይዯግፋሌ
...ዋና አሊማው በስሌጣን ሊይ ያሇውን ገሌብጦ ስሌጣን መያዝና የተሸሇ ነገር ሇህዝብ
መስራት ነው››
‹‹ አሀ...ሃዱያ መንግስት ሌገሌብጥ ታሇ ሽፍታ ነዋ !...የሽፍታ መሃበር አይለኝም››
‹‹ እንዯፈሇክ በሇው ዋናው ነገር አንተ ተዯራጅተህ ነበር ወይስ እንዳት ነው››

‹‹ጌታው እኔ የማንም አባሌ አይዯሇሁም የማይዋጥሌኝን ሇመቃወም ስብሰባ አሌጠራም


እዛው ፊት ሇፊት ሌኩን እነግረዋሇሁ!
ሇዛ አይዯሇም ህዝቡ እብዴ ጉዴ ብል ያገሇሇኝ ››
‹‹ቆይ አንተ ማነህ››
‹‹ እኔማ ካሳ ዲምጤ ነኝ ... ‹ጉደ ካሳ› አለኝ ጉዲቸውን የዘከዘኩባቸው
‹‹ እችን ይወዲሌ መሇስ! ....ሰው ጋር መስልኝ የማወራው አንተ ሌብ ወሇዴ ሊይ ያሇህ ገፀ
ባህሪ አይዯሇህም እነዳ ?እነዳት እዚህ መጣህ አለ መሇስ መንገዲቸውን አቁመው ጉደ
ካሳን እዩት ?››
‹‹ምዴር ሊይ በመጣፍም በሉቅ አፍም የተፈጠርን ገፀ ባህሪያት ሇፍርዴ ቀን መምከራችንን
መዝከራችንነ ሌንመሰክር እዚህ ህያው ሁነን እንኖራሇን ....የዯራሲወች መንዯር ያሁለ
ሰው ዯራሲ ብቻ ይመስሇወታሌ ጌታው ....የሇም የሇም ዯራሲ ከነፈጠረው ህዝብ ነው
የሚመጣው፡፡ በሰማይ ቤት ዯራሲ ምዴር ሊይ በፈጠራቸው ታጅቦ ሲኖር ነብሰ ገዲይ ምዴር
ሊይ በገዯሊቸው ተከቦ በሰቆቃ ይኖራሌ ሲኦሌም ገነትም ስራችን ነው ያሌኩዎት ያንን ነው
››
‹‹አሁን የት እየሄዴክ ነው ታዱያ;›› አለት መሇስ
‹‹ እዚህ ሊይ አንዴ ወዲጅ አሇኝ እሱ ጋር አምሽቸ ሌመሇስ ነው .....እንዳት ያሇ ሰው
መሰሇወት ጌታው እንዱህ እንዯርሰዎ የተማረ ሉቅ ነው!! አነጋገሩ መቸስ ፍሬ ፍሬዋን
...ፍሬ ፍሬዋን ነው! ዯፈረኝ አይበለኝና ባስተዋውቀወ እንዳት መሌካም መሰሇውት››አሇ
እንግዲው አቶ መሇስን ባክብሮት እየተመሇከተ አቶ መሇስ የማያውቁት ሇዛውም የሌብ
ወሇዴ ..ሰው ጋር ተከትሇው መሄዴ ባይፈሌጉም በጊዜ ነገስታት ሰፈር ሂዯው ተፋጠው
ከማምሸት ይሻሇኛሌ በሚሌ ጉደ ካሳ ጋር ወዯተባሇው ሰው ሰፈር አቀኑ ሇዛውም ሇአብዮቱ
የሚጠቅም ሰው አገኝ ይሆናሌ ሲለም አሰቡ!
እግዜሩም ተንኮሌ መሳይ ግጥጥሞሽ አቀናብሮ ጉደን ማየት ሳያዝናናው አይቀርም
.....እንዳት ማሇት ጥሩ ነው .......
ጉደ ካሳ ከፊት እየመራ ያማረ መናፈሻ መሰሌ ግቢ ውስጥ ወዯተሰሩ ቤቶች አቶ መሇስን
ወሰዲቸው ከቤቶቹ ወዯአንደ ከዯረሱ በኋሊ ጉደ ካሳ አንኳኳ አቤት አሇ አንዴ ሇስሇስ ያሇ
ዴምፅ ....ተያይዘው እንዯገቡ መሇስ ፊታቸው የቆመውን ሰው ሲያዩ
በዴንጋጤ ዯነዘዙ ! በምን ሂሳብ በየት በኩሌ በተቆጠረ ጉርብትና እንዯተወዲጁ
ባይገባቸውም እነሆ የጉደ ካሳ ጓዯኛ ፕ/ር አስራት ወሌዯየስ ሁነው መሇስ ፊት ቁመዋሌ!!
ይሄ ጉደ ካሳ ጉዴ ይስራውና ጉዴ ውስጥ ከተተኝ ሲለ አሰቡ በሌባቸው፡፡ ፕ/ር አስራት
እረጋ ባሇ ዴምፅ ‹‹ ግቡ አረፍ በለ ›› አለ ፈገግ ብሇው ፡፡ አቶ መሇስ ግራ ገባቸው ይሄ
ሰው አውቆኛሌ ወይስ እረስቶኝ ነው እያለ በሩ አካባቢ ያሇ ወንበር ሊይ አረፍ ሉለ ሲለ ‹‹
ተዋወቅ እኒህ አስራተ ይባሊለ እኝሀ መንገዴ ሊይ ተገናኝተን ነው እኔም ስማቸውን
አሊውቀውም ሃሃሃሃሃ›› አሇ ጉደ ካሳ የአቶ መሇስን ስም ያን ሁለ መንገዴ ሲመጡ
አሇመጠየቁ ገርሞት...... ፕ/ር ሇትውውቅ እጃቸውን ከፈገግታ ጋር ሲዘረጉ መሇስ
እረስቶነጋሌ ብሇው እፎይ አለና እጃቸውን ዘረጉ ...ፕ/ሩ ግን የዋዛ አሌነበሩም ፈገግታ
ከፊታቸው ሳይዯበዝዝ ‹‹ አቶ መሇስ እንኳን ዯህና መጣህ ›› አለ ፡፡

*****************************************************************************

ፕ/ር አስራት አቶ መሇስን በትዝብት እያዩ ‹‹ ኢትዮጲያ ዯህናናት ›› አለ


‹‹አወ እንዯዴሮው እንዲትመስሇወት መንገደ መብራቱ ውሃው ኢንዲስትሪወች ...ብቻ በጣም
ተሇውጣሇች››
‹‹ ህዝቡን ምነው እረሳሃው ...ህዝቡ ዯህና ነው ....›› ፈገግ አለ
‹‹ ያው ሇህዝቡ አይዯሌ ሁለስ ....ያው መንግስት ጋር ተባብሮ ዴህነት ጋር ጦርነት
ገጥሟሌ ...ጦርነቱ ሲፋፋም ነው ዴንገት የመጣሁት››
‹‹ ሃሃሃሃሃ አንተ ጦርነት ብዙ አትወዴም ሲፋፋም ዞር ትሊሇህ ይለ ነበር ዴሮም››
‹‹ያው የተፈፈጥሮ ጉዲይ ነው ! ሞት ....››አለ አቶ መሇስ የፕ/ር አሽሙር ገብቷቸዋሌ
‹‹ እና አገር እየሇማ ነው ብሌኛ.....››
‹‹ አወ ...ሆስፒታሌ ትሊሊቅ እርሻወች ....የአየር ማረፊያ .....ትምህርት ቤቶች ....ሆቴልች
........››
‹‹ አቶ መሇስ ይሄኮ መሪ ስትሆን ሌትሰራው ሚገባህ ግዳታህ ነው እንዯጀብደ መንገዴ
ሰራሁ ውሃ ተከሌኩ እያሌክ ሌታወራው አይገባም.... ታዯያ ይሄን ካሌሰራህ ምን ሌትሰራ
ኑረዋሇ›› አለ አቶ አስራት አሁንም ፈገግ እያለ
‹‹... ትሌሌቅ የኤላክትሪክ ሃይሌ ማመንጫወች .... ባቡር ... ኮንድሚኒየም ቤቶች ....››
‹‹ ኧረ በህግ አቶ መሇስ ....››
‹‹ ....በብሄራዊ ስሜት ህዝቡ ተነቃንቆ ....በሌማት ስራ ሊይ በሰሰሰሰሰሰሰፊው .....››
‹‹ እንዳ አቶ መሇስ እዚህ ግምገማ እያካሄዴን አይዯሇም ዲግም ስሇማንመሇስባት እናት
አገራችን በንስሃ ስሜት እያወራን ነው ...... ህዝብን በብሄራዊ ስሜት ማነቃነቁ አይዯሇም
ዋናው ቁም ነገር መሰረታዊ ብሄራዊ ጥቅምን ሇእያንዲንደ ብሄር ሇእያንዲንደ ግሇሰብ
እኩሌ ማዲረሱ ሊይ ነው››
‹‹ ይሄ እኮ ነው ችግርዎ ፕ/ር! አሁን ይሄ ዲር ዲር ገብቶኛሌ ‹አማራው ተጎዲ ትግሬው
ተጠቀመ › የሚሌ የሰነበተ አጀንዲ ሊይ ክርክር ሉከፍቱ ነው››
‹‹ ሃሃሃሃሃ‹ የአቦየን ቅጠሌ የበሊች ፍየሌ ያስሇፈሌፋታሌ አለ› እኔ ስሇዘር ስሇጎሳ
አይዯሇም ጥያቄየ ስሇብሄራዊ ጥቅም ነው .... ››
‹‹ አገራችን ዯሃ ናት ከየት አምጥተን ነው እኩሌ የምናካፍሇው ››
‹‹ ያሇውን በፍትሃዊነት ማካፈሌ ካሌቻሌክ ቢኖርህም አታካፍሌም››
‹‹ ማን ተበዯሇ የትኛው ብሄር አዴል ተፈፀመበት ሁለም ቦታ መንገዴ እየተሰራ ነው
ሌማት ሁለም ክሌልች ሊይ እየተስፋፋ ነው
ርሃብ ዴራሹ ጠፍቷሌ ቢበዛ ዴርቅ ነው ያሇው ስኳር ቀምሰው የማያውቁ ዛሬ ስኳር
መቅመስ ጀምረዋሌ ....››
‹‹ ኤዱያ ሊንች ብርቅሽ የዘንጋዲ ሙቅሽ አለ.....ስኳር ትሊሇህ እንዳ የኢትዮጲያ አርሶ
አዯር ከጓሮው ማር እየቆረጠ አሊፊ አግዲሚውን ብለሌኝ ሲሌ የኖረ ነው ስከዋር
አቀመስኩት እያሌክ አዋጅ አትሇፍፍ››
‹‹ ሁለም ማር ሲበሊ አሌኖረም ፕ/ር ይሄ ጭፍን አዴናቆት ዴህነታችንን አይዯብቅሌንም››
‹‹ እኔስ ምናሌኩህ ሁለም ማር ስሇማይበሊ ማር አይተው የማያውቁትን ወዯሊይ ከማሳዯግ
ይሌቅ ባሇ ማሮቹን ወዯታች ጎትቶ ስኳር እንዱቀምሱ ማስገዯዴን ሌማት አትበሇው ነውኮ
የምሌህ››
‹‹ ብሄሮች እንዯሚለት እንዲያዴጉ የተዯረገበት አጋጣሚ የሇም ...ይሄ ተራ ወሬ ነው››
‹‹ ጥሩ ሲጀመር አንተ ሇብሄሮች ማን ተከራካሪ አዯረገህ....ብሄሮች በለ ጠጡ ብሇህ
አስተርገዋሚ አትሁን ብሄር ያሌካቸው እራሳቸው በሊን ጠጣን ይበለ .... ካዴሬወችህ
ጋዜጠኞችህ ህዝቡ እንዱያወራ ፋታ ይስጡት !! መንገዴ ያሌከው ነገር ተራ ጉዲይ ነው
ማንም ኢትዮጲያዊ መንገዴ በመሰራቱ አይከፋም ....ጥያቀው መንገድቹ ወዳት ያመራለ
ማንስ ነው ባማረ መኪና ሽር ጉዴ የሚሌባቸው ነው ››
‹‹ ህዝቡ ነዋ ማንም በተስራው መንገዴ እንዲትሄዴ ያሇው የሇም ›› አለ አቶ መሇስ የፕ/ር
አስራት አካሄዴ አሊምር ብሇዋቸው
‹‹...ጥሩ ... የብሄሮች እኩሌነት ማሇት አንደ ብሄር ጠግቦ ከበሮ ሲዯሌቅ ላሊው
እንዱመሇከተው ቴላቪዥን ጣቢያወችን ማስፋፋት ነው ሊንተ ...የአንደ ጎተራ በእህሌ
ሲሞሊ የላሊው ያዛጋ ... የሁለም ብሄር አባቶች እና አያቶች ዯማቸውን የፈሰሱባትን አገር
ኦፊሴሊዊ ጀግና ይሄንኛው ብሄር ብቻ ነው ብል በመአረግና በስሌጣን ማንበሽበሽ ነው....
ሇዛውም በችልታ ሳይሆን አይን ባወጣ ዘረኝነት....››
‹‹ አሃ! ፕ/ር አስራት! ዯዯቦች ናችሁ ካሇችልታችሁ ነው ስሌጣኑን የያዛችት እያለ
መሰሇኝ››
‹‹ በመሰረቱ አንዴን ብሄር ዯዯብ ወይም ሙህር ነው ማሇት አይቻሌም፡፡ ይሁንና በርካታ
ዯዯቦች ከአንዴ ብሄር ሉወጡ ይችሊለ ምሁራንም እንዯዛው ፡፡‹‹ የስሌጣን ማማ ጫፍ ሊይ
የተቀመጠው የኔ ወገን ነው›› በሚሌ ፅንፍ የሇሽ ትምክት ከጠሊ ቤት እስከአሇም አቀፍ
መዴረኮች የሚዯነፋ የፍቅርና የአንዴነት ፅዋ የሚዯፋ መኖሩ ንዯማይካዴ ሁለ ፤
ተጨቁኛሇሁ ተገፍቻሇሁ ብል ሳር ቅጠለን የሚረግም ገፍቶኛሌ ያሇውን ብሔር አሌያም
አገዛዝ ሇማጥቃጥ አገርንም ዯርቦ የሚያንቋሽሽ በምንም ነገር ሊሇመስማማት ከራሱ
የተማማሇ የሚመስሌም ይኖራሌ፡፡ እነዚህ ሁሇት አመሇካከቶች ከዲርና ዲር አገራችንን
እንዯበሬ ቆዲ ገዴግዯው ከማስጨነቃቸውም በሊይ ከኛ ያሌሆነ ከሰይጣን ነው አዋጅ
እያስነገሩ ስንቱን ሚስኪን ፍዲውን አብሌተውታሌ!!››
‹‹ የሚለት ነገር የዴርጅትንና የአንዴ ብሄርን ስም ማጠሌሸት ካሌሆነ ላሊ ትርጉም አሇው
ማሇት አሌችሌም››
‹‹ሃሃሃሃሃ .... ኢትዮጲያ ውስጥ አንዴ ብሄር እየመረጠ የሚወጣ ልተሪ አሇ እነዳ ...
በግሌፅ የሃብትና የስራ እዴሌ እነማን እጅ እንዲሇ አታውቅም መሇስ ተው እንጂ ! አንተው
እራስህ ሌትቆጣተራቸው ያሌቻሌካቸው ስንቶች ነበሩ ....››
‹‹ ስሌጣን እና ሃብት ምን አገናኘው ሇህዝብ ስሊገሇገሌን ስማችን ይብጠሇጠሊሌ ....›› አለ
አቶ መሇስ ዴምጻቸው ግን የወትሮው አሌነበረም!!
‹‹ አየህ አቶ መሇስ ስሌጣን መጥፎ ነው !! ዯሃ ስትሆን ዴህነት ያሯሩጥሃሌ ባሇስሌጣን
ስትሆን ግን ሃብት ያሳዴዯሃሌ፣ ብር ይከተሇሃሌ ፣አደኒያ እግርህ ስር ይሌከሰከሳሌ!!
ፈተናው ብዙ ነው ፈተናውን ከወዯክ ብቻህን አትወዴቅም ህዝብ ይዘህ ትወዴቃሇህ ያውም
ያመነህን ባያምንህም የሚከተሌህን፡፡ ማንም ሳያየኝ ቆንጠር ሊዴርግ ብትሌ እንኳን
ሇመቆንጠር የሊከው እጅህ ብር ብቻ ሳይሆን ስምና ክብርህን የህዝብ እምነትና ፍቅር
የሚያቆሽሽ አቧራ ዘግኖ ይመሇሳሌ! ወዱያው ህዝብ በየጓዲው ሲያስነጥስ ይሰማሃሌ
....እችን ጉንፋን በየትኛውም ማስተባበያ አታዴበሰብሳትም .....የመነተፍከው የህዝብ ሃብት
ባንክ አስቀምጠኧው ከሚያስገኝሌህ ወሇዴ በሊይ በህዝብ ሃሜት ከዋናው በሊይ ይወሌዲሌ
....እከላ እዚህ ባንክ ይሄን ያህሌ ቢሉየን ብር ዯብቋሌ ይሇሃሌ ....
አውርቶ ብቻ ዝም አይሌም ...ዯሃ ነህና ህዝብህን ሇሆነ ጉዲይ ‹‹ አዋጣ ›› ማሇትህ
አይቀርም ያኔ ይከፋዋሌ ህዝብህ ከምር ይከፋሌ!! ያዋጣው ገንዘብ የአንተ የብር ክምር ሊይ
ጠብ ሲሌ ይታይዋሌ .... ከዩኒቨርስቲ ሲመረቅ በገዛት ሱፍ ሇዛውም ሱሪው የወየበ ..
እየሇበሰ ፋይሌ ጋር የሚኖረው ህዝብህ ይከፋዋሌ ...ግርጌው ቀበኛ እንዯበሊው ጨርቅ
የተተፈተፈ ጅንስ ሱሪ ሇብሶ፣ በስንት መከራ ስራ ቢጤ ያገኘ ወጣህ ይከፋዋሌ ....ማርና
ወተት ምዴርህ ሊይ ይሌከሰከሳሌ ያሌከው ህዝብህ አንጀቱ በአምሮት አሲዴ ሲያጎርፍ
ይከፋዋሌ.... ሌጆችህ መንገዴ ሊይ የተኳተረ ውሃ በሚያማምሩ መኪኖቻቸው ረጭተውበት
የሚያሌፉት ታክሲ ጠባቂ ህዝብህ ይከፋዋሌ.......የምትሄዴበት መኪና ከውጭ ወዯውስጥ
ባያሳይም ህዝብህ ያይሃሌ ያውቀሃሌ!! አንተ ግን ከውስጥ ወዯውጭ ህዝብህን እያየኸውም
አታውቀውም .....አመፁን ተወው ትግለን ተወው ዝም ብል የሰራሃውን ብትስራ
እንዯባእዴ ዲር ቁሞ የሚያይህ ህዝብ እኮ ስታሌፍ ስታገዴም ርግማኑን ያሌጎመጉማሌ!!
‹እየውሌህ የእግዚአብሄር እጣ ፋንታ ህዝቡ ነው› ይሊሌ የክርስቲያኖች መፅሃፍ ቅደስ
በየትኛውም እምነት ህዝብ የባሇስሌጣን ሳይሆን የፈጣሪ ሃብት ነው! ህዝብ ብረት አንስቶ
ባይፋሇምህ ከተማ ወጥቶ ባሇስሌጣን ባይሳዯብ ይህ ህዝብ የቲም አይዯሇም ባሇቤት አሇው!
ባሇቤቱ የተነሳ ቀን ባሇስሌጣኖችህን እንዲሳማ አመዴ ያስሌሳቸዋሌ ...በህዝብ ገንዘብና ሃብት
የሚሞሊቀቁትን ሁለ .... ›› ፕሮፌሰር ሳግ ተናነቃቸው እንባቸው በአይናቸው ሞሊ .....
(ይቀጥሊሌ)

April 5, 2013

ጠ/ሚንስትር መሇስ ዜናዊ በሰማይ ቤት (ምናባዊ ወግ)


ክፍሌ አስራ አንዴ ከግማሹ የቀጠሇ ሩብ)

ባሇፈው ወጋችን በክፍሌ አስራ አንዴ ግማሽ አቶ መሇስ ሁኔታውና አጋጣሚው ፕ/ር
አስራት ቤት አዴርቸው በእንግዴነት በሄደበት ቤት ሞቅ ያሇ ክርክር ገጥሟቸው እንዯነበር
አይተናሌ ፡፡ ....
‹‹ የምትሄዴበት መኪና ከውጭ ወዯውስጥ ባያሳይም ህዝብህ ያይሃሌ ያውቀሃሌ!! አንተ
ግን ከውስጥ ወዯውጭ ህዝብህን እያየኸውም አታውቀውም .....አመፁን ተወው ትግለን
ተወው ዝም ብል የሰራሃውን ብትስራ እንዯባእዴ ዲር ቁሞ የሚያይህ ህዝብ እኮ ስታሌፍ
ስታገዴም ርግማኑን ያሌጎመጉማሌ!! ‹እየውሌህ የእግዚአብሄር እጣ ፋንታ ህዝቡ ነው›
ይሊሌ የክርስቲያኖች መፅሃፍ ቅደስ በየትኛውም እምነት ህዝብ የባሇስሌጣን ሳይሆን
የፈጣሪ ሃብት ነው! ህዝብ ብረት አንስቶ ባይፋሇምህ ከተማ ወጥቶ ባሇስሌጣን ባይሳዯብ
ይህ ህዝብ የቲም አይዯሇም ባሇቤት አሇው! ባሇቤቱ የተነሳ ቀን ባሇስሌጣኖችህን እንዲሳማ
አመዴ ያስሌሳቸዋሌ ...በህዝብ ገንዘብና ሃብት የሚሞሊቀቁትን ሁለ .... ›› እያለ ፕ/ር
አስራት መሇስን ሲሞግቱት ነበር ያቆምነው ....ወጋችንን እንቀጥሌ....
***************************************************************************
ፕሮፌሰር አስራት ጥሌቅ በሆነ ዝምታ ውስጥ ቆዩእና በትህትና ‹‹ ይቅርታ እንግዱህ
ወንዴሜ ከወግና ከባህሊችን አፈንግጨ እንግዲየን በመነትረኬ ›› አለ አቶ መሇስን ቅሬታ
ባዘሇ ፈገግታ እየተመሇከቱ
‹‹ ግዴ የሇም ፕ/ር ..ሃሳብዎትን በግሌፅ በመናገረወ ተዯስቻሇሁ ፤በቀጣይ ሇምናካሂዯው
የሌማት ስራ ግብአት ይሆነናሌ›› አለ አቶ መሇስ
‹‹ ሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃ እንዳ ሃሃሃሃሃሃሃሃሃ ይቅርታ ..በቀጣይ
ነው ያሌከው ? ሃሃሃሃሃ...አንተ ሰው መሞትህን እስካሁን አሊመንክም ማሇት ነው?
....ሃሃሃ ሇዘሊሇም ከዚህ ውሌፍት ማሇት የሇም አቶ መሇስ ! አሇቀ! ተከተተ! ቀጣይ
የሚባሌ ታሪክ የሇም...›› ፕ/ር ሳቃቸውን ማቆም አሌቻለም!!
አቶ መሇስ ወዯ ፕ/ር አስራት ጠጋ አለና ‹‹ ፕ/ር! እኔና እርሰዎ የተሇያየ አመሇካከት፣
የተሇያየ እሳቤና ባህሪ እንዲሇን ግሌፅ ፤ነው ግን ...በአንዴ ነገር የምንስማማ ይመስሇኛሌ
.....እሱም ሊመንበት ነገር ወዯኋሊ አንሌም!! ምዴርም ሊይ እያሇን ሁሇታችንም እግራችንን
ከተከሌንበት የአመሇካከት ዴንበር ሊይ መነቃነቅ አቅቶን ነው የሆነው ሁለ የሆነው!!
...ገሊጋይ አጥተን ሁለም ዴንጋይ የሚያቀብሌ ...››
‹‹ እስቲ ወዯነጥብህ.... አቶ መሇስ ››
‹‹ .... ሌነግረወት እኮ ነው .... ከዛ በፊት ግን ሌጠይቀወት፣ አንዴ እዴሌ ተሰጥቶዎት
ወዯኢትዮጲያ ቢሄደ ምን ያዯርጋለ ?››
‹‹ አሁን ኢትዮጲያ ሊይ ገዡ ማነው? ››
‹‹ኢህዳግ ››
‹‹እንግዱያውስ መሄዴ አሌፈሌግም !!››
‹‹እሽ ላሊ መንግስት ነው እንበሌ›› አለ አቶ መሇስ ሉያማትቡ እየቃጣቸው
‹‹ ጥሩ.... አንተም ወዯምዴር ትመሇሳሇህ ወይስ ብቻየን ነው የምንሄዯው? ››
‹‹ ማሇት....በቃ ..እኔም እርሰዎም ምዴር ሊይ ብንመሇስ.....››
‹‹ ጥሩ ....ሁሇታችንም ብንመሇስና... ኢትዮጲያ "ፍትሃዊ በሆነ መንግስት" እየተዲዯረች
ብትጠብቀን ማሇት ነው?››
‹‹ትክክሌ!! ›› አለ አቶ መሇስ ሇመሌሱ ጓጉተው
‹‹ እንዯዛ ቢሆንማ ...›› አለ ፕ/ር.. ፊታቸው በዯስታ በርቶ አይኖቻቸውን ጨፍነው ሁሇት
እጆቻቸውን ወዯሰማይ ዘርግተው ‹‹እንዯዛ ቢሆን....የመጀመሪያ ስራየ እርሰወን ፍርዴ ቤት
መገተር ነበር!! ...ያው ፍርዴ ቤቱ ሇሰሩት ግፍና በዯሌ ሞት ስሇሚፈርዴብዎ እርሰወ እኔን
ሸኝተው ይመሇሳለ!! እኔ አገሬ ሊይ ቀሪ እዴሜን የናፈቀኝን ነፃነት እያጣጣምኩ...ሁለም
በስራው ሌክ የሚጠቀምባት ... አገሬን ...እንዯጧት ፀሃይ እየሞኳት ...ወጣቶቿ ጥሇዋት
የማይፈረጥጡባትን አገሬን ... ጥጋበኛና ጉቦኛ አስመሳይና ዘረኛ ባሇስሌጣናት
የማይፈነጩባትን አገሬን እያያሁ ....እውር ፍርዴ ቤት አካሇጎዯል ዱሞክራሲ እጁ የሰሇሇ
ህገ-መንግስት ‹ኮማ› ውስጥ የገባ የምርጫ ቦርዴ ሳይሆን የፍትህ ክንደ ግፈኞችን
የሚዯቁስ፣ እውነት ሳትወጣ መድሻው ጠረንጴዛ የማይዯቃ ፍርዴ ቤት ያሇባት አገሬን
...‹ህዝብ ብሎሌ› የተባሇሇት ሳይሆን ህዝብ በትክክሌ ይሁን ያሇው ህገ መንግስት ያሇባት
አገሬን ...በአንዴ አይኑ የባሇስሌጣን ቁጣ በላሊኛው አይኑ የወንጀሇኛ መቅጫ ህግ እያየ
የማይፈርዴ ዲኛ ያሇባት አገሬን እያየሁ... በቃህ እስካሇኝ እኖር ነበር!!›› አለና ግን ምን
ያዯርጋሌ ....ብሇው ዝም አለ...
አቶ መሇስ ስሇአቢዮታቸው እያሰቡ ‹‹ በቃ ይሄው ነው ምኞትዎ ?...››አለ
‹‹ ላሊ ላሊ .....አዎ!! ...ሁሌጊዜ እሁዴ እሁዴ የእርሰወን ባሇስሌጣናት ቃሉቲ እስር ቤት
እየሄዴኩ እጠይቃቸው ነበር፡፡ ሁለም መታጎራቸው ስሇማይቀር ....››
‹‹ ፕ/ር ሰማይ ቤት አስዯስቶዎታሌ››
‹‹ በሚገባ! ማንም ሲገፋ አሊይም ...ማንም ሲራብ አሊይም ...ማንም ሲታሰር አሊይም...››
‹‹ ፕ/ር ሁሊችንም እኮ እስረኛ ነን እንዯውም የዘሊሇም ይሄ እንዳት አይታይዎትም››
‹‹ሃሃሃሃሃሃሃሃ››
‹‹ምን አሳቀዎት››
‹‹ እስር ያስጠሊሌ አይዯሌ ››
‹‹ በጣም››
‹‹ ይሄንን ስታስፈፅም ነው የኖርከው !! በቂ ባሌሆነ ምክንያት ስታስር ከኖርክ አንተንም
ያሰረህ በቂ ምክንያት ያሇው አይመስሌህም››
‹‹ እኔ ማንንም ካሇበቂ ምክንያት አሊሰርኩም የማሰርም ስሌጣን አሌነበረኝም ...የአገርን
ሰሊም የአገርን ዯህንነት የማስጠበቅ ህዝባዊ ሃሊፊነት ነበረብኝ ፡፡ ህገ መንግስቱን የጣሰ
ማንም ሰው ከየትም ይምጣ የትኛውም የትምህርት ዯረጃ ይኑረው በሃገሪቱ ህግ ይዲኛሌ››
‹‹ ..የትኛውም ስሌጣን ቢኖረውስ››
‹‹እባክዎ ፕ/ር አያሊግጡ እያወራን ያሇነው ስሇሃገር መሰሇኝ››
‹‹አአአአ ስሇሃገር ሳይሆን ስሇኢትዮጲያ ነው››
‹‹ኢትዮጲያ አገር አይዯሇችም እንዳ››
‹‹ አገር ማሇት ምዴሯ ሊይ የተወሇደ ሁለ ንብረት ናት ካሌን ኢትዮጲያ አገር ሇመሆን
ህዝብ የቀራታሌ››
‹‹ህዝቡ የት ሄዯ ያውም በቋንቋ በባህሌ በታሪክ ሃብታም የሆነ ህዝብ ያሊት አገር መሆኗን
ማንም ይመሰክራሌ››
‹‹ ሌክነህ ማንም ይመሰክራሌ ህዝቡ ራሱ ግን አይመሰክርም..ህዝቡ የሇም እኮ ሸፍቷሌ
አረብ አገር የሚለት ጫካ ሴቱ ዘምቷሌ፣ ወንደ....››
‹‹ የሰው ሌጅ የፈሇገበት አገር ሂድ የመስራትም ሆነ የመኖር ሰበአዊ መብቱ ሉከበር
ይገባሌ ››
‹‹መብትን ተጠቅሞ በምርጫ መሄዴ ላሊ በዴህነት ካሌቾ ተጠሌዞ አገርን ጥል መሄዴ
ላሊ››
‹‹ፕ/ር... ሇምን ሁለን ነገር ያጨሊሌሙታሌ... ሇምን እኛ ሊይ ሲዯርስ ላሊ አገር ሂድ
መስራት ብርቅና ዴንቅ ይሆናሌ . ስንትና ስንት ህዝብ ካንደ አገር ወዯላሊው እየሄዯ ይኖር
የሇም እንዳ...በብዙ ሽ የሚቆጠሩ ቻይናውያን በመሊው አሇም አገራቺንን ጨምሮ
ተሰራጭተው እየሰሩ አይዯሇም እንዳ...››
‹‹አቶ መሇስ ! ስሇመሄዴ አይዯሇም የማወራህ ... ሳይፈሌጉ ስሇመሄዴ ነው ...!! ዯግሞስ
ከላሊው አሇም ወዯአገራቺንም ሆነ ወዯ ላሊ ገር የሚሄደ ዜጎች እንዯኛ ተዋርዯውና ሰበአዊ
ክብራቸው ተረግጦ ነው እንዳ የሚኖሩት....በታሪክ ከውጭ አገር ወዯ ኢትዮጲያ ሂድ
የተዋረዯ ሰው ያውቃለ....የነብዩን መሌእክተኞች ተቀብሊ አርዲና ጋርዲ ያኖረች አገር
ሌጆችዋ ከፎቅ እየተወረወሩ እንዯላባና ቀማኛ እየተሳዯደ ነው ዛሬ .....
የአገሬ ቄስ ከትምህርት ቤት ትምህርት ቤት በእግሩ ሲንከራት ስሇእመብርሃን እያሇ በቁራሽ
ርሃቡን እያስታገሰ ያገኘውን ቅስና እየናቅን አገሩ ሊይ መክሇፍት ሲያሳዴዴ የኖረ እዚህ ግባ
የማይባሌ የፈረንጅ ዱያቆን አገራችን ሊይ በክብር የነገስታት አማካሪ ሁኖ ሲንዯሊቀቅ ነው
የኖረው ! ወርቅ ቢያነጥፉሊቸው ዞረው የማያዩ ሴት ሌጆቻችን ‹ሰይጣንም ቢሆን አግብቶ
ከዚች አገር ያውጣን › እያለ አይዯሇም እንዳ....››
‹‹ ይሄ ከግሌ ስነምግባር ጋር የተያያዘ ጉዲይ ነው ... ››
‹‹የቱ ነው ከግሌ ስነምግባር ጋር የተያያዘ ጉዲይ ››
‹‹የሴት እህቶቻችን››
‹‹ ምኑ ሊይ ነው የስነምግባር ችግርነቱ ››
‹‹ ሴትነትን የችግር መፍቻ ቁሌፍ አዴርጎ የመጠቀሙ አመሇካከት ነዋ !!...በየትኛውም
አገዛዝ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ሇሴቶች መብት ታግሇናሌ!! ሴቶች ሊይ ተጭኖ የኖረው
የባርነት ቀንበር ከባዴ ከመሆኑ ብዛት ምንግስትና ህዝብ ተባብረው እንኳን ባንዳ
ሉያወርደት አሌቻለም፡፡ ሴቶችን ከወንድች ጭቆና ቀርቶ ከራሳቸው ‹‹የአንችሌም›› እሳቤ
ማሊቀቅ ራሱን የቻሇ ከባዴ ስራ ነው!! ከጓዲ ወዯትምህርት ቤት ወዯስራ ብልም ወዯስሌጣን
እና ወዯታሊሊቅ ሃሊፊነቶች ሴቶችን ማምጣት ፈተና ነበር ሇእኛ ፡፡ ቢሆንም ወዯዚህ
እስከመጣሁበት ጊዜ አበረታች የሆኑ ሇውጦች አይተናሌ ....››
‹‹አቶ መሇስ››
‹‹አቤት ፕ/ር...››
‹‹ ሰሇቸኸኝ !!....››
‹‹እንግዱያውስ ሌሂዴ›› ብሇው ከተቀመጡበት ተነሱ አቶ መሇስ
‹‹ ሰሇቸኸኝ እንጅ ሂዴ አሊሌኩም››
‹‹ አይ እኔም እርስዎ ስሇሰሇቹኝ ብሄዴ ይሻሊሌ ብየ ነው›› አለ እሌህ በሚመስሌ
አነጋገር፡፡
‹‹ሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃ....ኖ! ርእስ እንቀይር ማሇት ነበር የእኔ ሃሳብ ሶሪ ስሊስቀየምኩህ ››
‹‹ አሁን መሄዴ አሇብኝ !!! ባይሆን ላሊ ቀን እንገናኛሇን ››
‹‹ ጥሩ ከመሄዴህ በፊት ግን አንዴ ነገር ሌጠይቅህ ይሄ ሰማይ ቤት ነው እውነትን ዯበቅን
አሌዯበቅን ዋጋ የሇውም ...እንዳው ከኢሃዳግ ባሇስሌጣናት በጣም የምትጠሊው እና በጣም
የምትወዯዲቸውን ንገረኝ እስቲ››
አቶ መሇስ ጥያቄው አሳቃቸው ሳቁን እንዯቀሌዴ ጀመሩትና የሆነ የሆነ ነገር ትዝ
እያሊቸው ሰማይ ቤት ከመጡ ጀምሮ ስቀው የማያውቁትን ሳቅ ሳቁ ‹‹ ሃሃሃሃሃሃሃሃ
ሂሂሂሂሂ.....››
(ይቀጥሊሌ)

April 10, 2013

ጠ/ሚንስትር መሇስ በሰማይ ቤት (ምናባዊ ወግ)


( አሁንም ክፍሌ አስራ አንዴ ሊይ ነን)

ባጭሩ ባሇፈው ወጋችን ጠ/ሚንስትር መሇስ ፕ/ር አስራት ጋር የሞቀ ክርክር አዴርገው
እንዯነበር አውስተናሌ፡፡ ቀታዩ እነሆ....
በሰማይ ቤት ነገስታት የሚያርፉበት ቦታ ላሊው ተራ ህዝብ ከሚያርፍበት ቦታ ይሇያሌ፡፡
በሩ ሊይ ክንፉ ከኮተቤ አቃቂ የሚዯርስ መሇአክ ጎርዯዴ ጎርዯዴ እያሇ ይጠብቃሌ !! አቶ
መሇስ በዚህ ግቢ ሇሁሇት ወራት ሲኖሩ እንዯፈሇጉ ሲገቡና ሲወጡ አይተውት ስሇማያውቁ
ዛሬ እንዯጆቢራ ፊታቸው ተገትሮ መንገዴ ሲከሇክሊቸው ግራ ተጋቡ! ቀጥ ብሇው አዩት
ዯራሲወች መንዯር ውሇው .... መሸት እስከሚሌ ዴረስ ዯግሞ ፕ/ር አስራት ጋር ቆይተው
ገና መመሇሳቸው ነበር!‹‹ የምዴራዊው ሙታን ችክችክ ሲገርመኝ መሇአኩ ዯግሞ ምን
ፍጠር ይሇኛሌ›› አለና ሲፈሩ ሲቸሩ ‹‹ጌታየ ችግር አሇ›› አለት አይናገር አይጋገር ዝም!!
‹‹እዚህ ውስጥ ነው የምኖረው መሇስ እባሊሊሁ›› ዝም!!
‹‹ ጠቅሊይ ሚንስትር መሇስ ዜናዊ እኮ ነኝ›› ዝም ! አሌፈውት ሉሄደ ሲለ ክንፉን
ዘርጋው ....እየተዘረጋ እየተዘረጋ.....አይናቸው ማየት እስኪችሇው ዴረስ ተዘርግቶ ጫፉ
አዴማስ ውስጥ ገባ.... አቶ መሇስ ‹‹የባቡር ሃዱዴ በዚህ ፍጥነት ቢዘረጋ ...›› ብሇው
አሰቡና
‹‹ ይቅርታ ይሄን ሁለ ክንፍ የሚያዘረጋ ምን ችግር ችግር ተፈጠረ ›› ሲለ ጠየቁ...ዝም!!
ስብሃት ገ/እግዚያብሔር ትዝ አሎቸው
እነአብርሃም እነማቱሳሊ ጠጡ ካቲካሊ
..........ጠጥተውም ዝም ! ዝምምምምም እንዯመሇአኩ ከንፍ የረዘመ ዝምታ!!
‹‹ ሇምን አታሳሌፈኝም ....›› ዝም!!
‹‹የምዴራዊት ኢትዮጲያ ጠቅሊይ ሚንስትር መሇስ ዜናዊ አስረስ እኮ ነኝ››
‹‹ብትሆንስ?›› አስገምጋሚው የመሇአክ ዴምፅ መሇስን ወዯኋሊ አስፈነጠራቸው
‹‹ እሱማ ብሆንም ዋጋ የሇውም አሌፏሌ›› አለ ነገሩን ሇማረጋጋት
‹‹ ባያሌፍስ?›› መሇአኩ በበሇጠ ዴምፅ አስገመገመ
‹‹ማሇቴ ...ያው...ቆይ ግን ሇምንዴነው እንዲሌገባ የተከሇከሌኩት? ››
‹‹ጠ/ሚንስትር እዚህ አይገባም›› አሇ መሇአኩ ባጭሩ
"እና ምኖች ናቸው የሚገቡት?››
‹‹ነገስታት ብቻ››
‹‹ እኛ አገር የምንተዲዯረው በንጉስ ሳይሆን እንዯእንግሉዝ እንዯ .....በቃ ንጉስ ሌትሇኝ
ትችሊሇህ!! !የንጉሳዊ አገዛዝ በአገራችን ስሇላሇ እንጅ ንጉስ ማሇት ነኝ ያው››
‹‹ አይመሇከተኝም ንጉስ ብቻ ነው እዚህ የሚገባው ››
‹‹ እና አገር መሪ አይገባም ?››
‹‹ይገባሌ! ሚንስትር ሚንስትሮች ጋር ነው ››
‹‹እኔኮ ሚንስትር አይዯሇሁም ሇምን አትረዲኝም ጠቅሊይ ነኝ ....››
‹‹ ጠቅሊይ ምን››
‹‹ሚንስትር››
‹‹ሚንስትሮች ጋር ሂዴ››
‹‹ንጉስና አገር መሪ ምን አሇያየው 21 አመት አገር መርቻሇሁ››
‹‹እኔም 21 አመት አገር መርቻሇሁ›› አሇ መሇአኩ 21 አመት አገር መምራት ብርቅ ነው
እነዳ በሚሌ ዴምፅ
መሇስ በጣም ተገርመው ‹‹የት ነው አንተ አገር የመረሃው ዯግሞ... እኔ በታሪክም
በአካሌም ሰምቸም አይቸም አሊውቅም እንዲንት አይነት ...ማሇት....›› አለ ክንፉን እያዩ
‹‹ ክንፌ ገርሞህ ነው ሃሃሃሃ! ምዴር ሊይ አገር መሪ የነበራችሁ ሁለ በአይን ስሇማይታይ
እንጅ አንዲንድቻችሁ ጭራ አንዲንድቻችሁ ቀንዴ አሊችሁ በጣም አሌፎ አሌፎ ክንፍ ቢጤ
ያሊቸውም ነበሩ›› አሇ ቀሌዴ በሚመስሌ አነጋገር
‹‹ ቆይ አንተ 21 አመት የመረሃው የትኛውን አገር ነው ›› አለ መሇስ
‹‹ኢትዮጲያን››
‹‹ አ....ኢትዮጰያ...ኢትጲያ ምዴር ሊይ ያሇችውን ኢትዮጲያ....››
‹‹ አወ››
‹‹ ትቀሌዲሇህ››
‹‹አሌቀሇዴኩም›› የተቆጣ መሰሇ መሇአኩ
‹‹እና ኢትዮጲያን ከመቸ እስከመቸ መራሃት ....››
‹‹ ከ 1983 እስከ 2004››
‹‹ይሄ ጊዜ እኮ እኔ ኢትዮጲያን የመራሁበት ነው››
‹‹ አይግረምህ! ዴፍን አፍሪካ እንዯመሪወቿ ግፍና በዯሌ ቢሆን ኖሮ እስካሁን አትኖርም
ነበር፤ አንዴ ገዠ ስሌጣን ሲይዝ አንዴ ሃያሌ መሇአክ ህዝቡን ሇመጠበቅ ይመዯባሌ
ምክንያቱም ህዝቡ ንብረትነቱ የታሊቁ ፈጣሪ እንጅ የመሪው አይዯሇም ፡፡››
አቶ መሇስ በመሇአኩ ንግግር ተበሳጩ ‹‹...ተው እንጅ እና ነገስታቱ ህዝቡ፣ ሳር ቅጠለ
፣የምትተነፍሱት አየር ሳይቀር የኛ ነው ሲለ የት ነበራችሁ ... ህዝቡ የሚያመሌከውን
አምሊክ ሳይቀር ነገስታቱ ሲመርጡሇት የት ነበራችሁ ...ዯርግ ያንን ሁለ ህዝብ ሲያርዯው
የት ነበራችሁ ....›› አለና አፈጠጡበት....
‹‹ ምነው አቆምክ....›› አሇ መሇአኩ በትዝብት ፈገግ ብል
‹‹ ...ሂትሇር ያንን ሁለ አይሁዴ ....››
‹‹ቆይ ቆይ ...ከዯርግ ቀጥል ሂትሇር ነበር ኢትዮጲያ ሊይ ገዥ የነበረው? ....ስሇራስህ
ተናገር››
‹‹ እኔ ምን አዯረኩ...? ››
‹‹ቅዴም ያሌካቸው ነገስታትም እኛ ምን አዯረግን ነው የሚለት....ሂትሇር እራሱ እንዯዛ
ነው የሚሇው ....››
‹‹ያው 21 አመት ገዛሁ ካሌክ በእኔ የስሌጣን ዘመን ..... ያየኸውን ስህተት ተናገር ...በእኔ
ጊዜ ነው የሃይማኖት ነፃነት የተከበረው ....በእኔ ጊዜ ነው ሃይማኖትና መንግስት ተሇያይቶ
የየራሱን ጉዲይ ካሇማንም ጣሌቃ ገብነት ሲያከናውን የነበረው ሇምን እንዲሊየ ትሆናሇህ....››
መሇአኩ ፈገግ አሇና ‹‹ ...ባአንተ ጊዜ ነው ሞራሌ እና ስነ ምግባር የሂወት መንገዴ መሆኑ
ቀርቶ አንዴ የትምህርት አይነት ብቻ የሆነው ....ባንተ ጊዜ ነው ፖሇቲካ የሚተነፍስ
እየታነቀ ዴራሹ ሲጠፋ መገናኛ ብዙሃኑ ሁለ ስሇዘሙት እናስተምር ብሇው ዝሙት ህዝብ
ውስጥ የዘሩት...ባንተ ጊዜ ነው የወሲብ አብዮት ፈንዴቶ ሴት ወንደ በአሰቃቂ ጥሌፍሌፎሽ
ውስጥ የወዯቀው .......ትውሌዴ በዝሙት የተጥሇቀሇቀው ... ባንተ ጊዜ ነው ግብረሰድም
ያቆጠቆጠው... ››
አቶ መሇስ በውስጣቸው ‹‹ ይሄ መሇአክ የግንቦት ሰባት አባሌ ነው እንዳ ›› ብሇው አሰቡ
‹‹ እና አሁን በሩን ትሇቅሌኛሇህ ወይስ ሌሇስ ››
‹‹ተመሇስ››
‹‹ እስካሁን እዚህ ስኖር ሇምን አሌተከሇከሌኩም››
‹‹ ነገስታቱ አሌከሇከለህም ነበር ››
‹‹እና አሁን ከሇከለ ››
‹‹ አወ እንዲይመጣብን አለ››
መሇስ ቱግ አለ እሌሃቸው ውስጣቸው ተንተገተገ ‹‹ ስማ!... ገዯሌ ግቡ በሊቸው ... ይሄ
ተንኮሌና ክፋታችሁ ነው አገራችንን ወዯኋሊ ያስቀራት ብሎችኋሌ በሊቸው .. ፈሪ ቦቅቧቃ
ናችሁ በሊቸው ወሊ አዴዋ ወሊ መቅዯሊ ትሊሊችሁ እንጅ እውነት ፊት ሇሴከንዴ መቆም
የማትችለ የተንኮሌ አባቶች ናችሁ በሊቸው ..›› አለ በብስጭት እየተወራጩ
‹‹እኔ ነገር አመሊሊሽ አይዯሇሁም››
‹‹ እሽ አንዳ ፍቀዴሌኝና እራሴ ነግሪያቸው ሌመሇስ››
‹‹ ጥፋ ከዚህ›› መሇአኩ ዴፍን ሰማይ ቤትን የሚያናጋ በሚመስሌ ዴምፅ አንባረቀ፡፡
አቶ መሇስ ቁጣቸው እንዯዝንብ መንጋ ግርርር ብል ከሊያቸው ሊይ ሲሄዴ ታወቃቸው ፡፡
‹‹እንዲሌክ›› አለ በማይሰማ ዴምፅ ዙረው መንገዲቸውን ቀጠለ!! ሇረዥም ሰአት መናገርም
ማሰብም ተኗቸው እግሮቻቸውን ተከትሇው ከተጓዙ በኋሊ ዴምፃቸውን ቀንሰው
‹‹ ምን ያስዯነፋዋሌ ታዯያ ፈጣሪ የሰጠውን ስሌጣን በስርአት አይጠቀምም...አምባ ገነን..››
አለና ወዯኋሊቸው ዞር ብሇው ተገሊመጡ ወዱያው ቀጥ ብሇው ሲያዩ ዙረያውን በንፁህ
ውሃ የተከበበ ዯሴት ከሩቁ ተመሇከቱ ዲሩ ሊይ አረፍ አለና በትካዜ ዯሴቱን እያዩ ውሃ
በሆነ ሙታን ህዝብ ውሃ በሆነ አሇም ውሃ በሆነ መሇአክ ውሃ በሆነ ፕሮፌሰር የተከበብኩ
ዯሴት ነኝ›› አለ!! የማያውቅት ስሜት ወዯዯሴቷእንዱሄደ ገፋፋቸው፡፡ ግን መንገዴ
የሇውም ዙሪያውን ውሃ ነበር!! ከተቀመጡበት ተነስተው ሲንጎራዯደ ሁሇት ሰወች
ከሀዋሊቸው መጥተው በቀጥታ ወዯውሃው ሄደ ምንም እንዲሌተፈጠረ ሁለ እየሳቁ
ወዯውሃው ገቡ ! ውሃውን ያት አይመስሌም...አቶ መሇስ ሉጮሁ ብሇው ተውትና
የሚገርመውን ተአምር ማየት ጀመሩ ሰወቹ በውሃው ሊይ እየተራመደ ወዯዯሴቱ ይገሰግሱ
ጀመረ ...
አቶ መሇስ ነገሩን ማመን አሌቻለም መሞከር እንዲሇባቸው ወስነው ወዯውሃው ተጠጉና
ቀኝ እግራቸውን አስቀዴመው ውሃውን ረገጥ አዯረጉት እንዯመሬት ጠንካራ ነው
ዯጋግመው ሞከሩና አንዴ እግራቸውን አስከተለ ቀስ በቀስ በዴፍረት በውሃው ሊይ
መራመዴ ጀመሩ.... ከዛ ሶምሶማ .....በመጨረሻም እንዯእብዴ እየሳቁ እሩጫ ጀመሩ፡፡
በውሃ ሊይ መሮጥ እጅግ በጣም የሚያዝናና ነበር ሃሳባቸውን ሃዘናቸውን አስረሳቸው፡፡
‹የኢትዮጰያ ህዝብ ይህንን ቢያይ ምን ይሊሌ › ሲለ አሰቡ መጀመረያ የኢሃዳግ
ባሇስሌጣናት .... ሃሳቡ አዝናናቸው አባደሊ ገመዲ ‹ እሳቸው የጀመሩትን...› ብል ቢሸፍቱ
ሃይቅ ውስጥ ሲዘፈዘፍ ታያቸው ....ሳሞራ ታንክ ይዠ ካሌተሸገርኩ ማሇቱ አይቀርም
...ስዩም መስፍን ረጋ ብል ፊቱን በውሃ ውስጥ እያየ ሲያዘግም አዱሱ ሇገሰ ጣናን እንዳት
የእግር መንገዴ ማዴረግ ይቻሊሌ ብል ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡
በረከት ስምኦን ሇቪኦኤ እንግሉዝኛው ክፍሌ ‹‹ሇህዝብ ጥቅም እንኳን በውሃ ሊይ በእሳት
ውስጥ አሌፈን ነው የመጣነው ምኑ ነው የሚያስዯንቀው ›› ሲሌም ታያቸው ...
.‹‹.አቶ ኃይሇማሪያም ዯሳሇኝ ምን ይሌ ይሆን › ›አለና ሩጫቸውን አቁመው ማሰብ
ጀመሩ.... ምናሌባት‹‹ የኢትዮጲያ ህዝብ ሆይ የተከበራችሁ ሴቶች ፣የተከበራችሁ ወንድች
...የተከበራችሁ ተማሪወች ፣ የተከበራችሁ ....የጎዲና ተዲዲሪወች....የምታመሌኩትን ዛሬ
ምረጡ እኔና ፓርቲየ ግራ ገብቶናሌ ክርስቶስም በውሃ ሊይ ተራምዯዋሌ መሇስም
ተራምዯዋሌ...ክርስቶስም ተከተለኝ ብሇዋሌ መሇስም ተከተለኝ ብሇዋሌ .....ያም ስሇኛ
ተሰውቷሌ ይሄም ስሇኛ .......››
ተቀዋሚወችም ዝም አይለም! ብርሃኑ ነጋ ‹‹በውሃ ሊይ መራመዴ ስሇቻሌን ብቻ ትርፍ
በላሇው ጉዞ እግራችን እስኪቀጥን መዲከር የሇብንም›› ማሇቱ አይቀርም ፡፡ አቶ ቡሌቻ
‹‹ይሄ ክርስቶስን መጋፋት ነው እንኳን አምሊክን ተጋፍተን እንዯውም የተገፋን ነን ››
እያለ አባታዊ ምክራቸውን ይሰጣለ በየነ ጴጥሮስ ‹‹ ጥያቀው እንዳት ወዯዯሴቱ ሄዴን
ሳይሆን ዯሴቱ ሊይ ምን አሇ የሚሇው ይመስሇኛሌ ተረጋግተን ብናየው መሌካም ነው››
ሌዯቱ አያላው ‹‹ኢዳፓ የሚያምነው መራመዴ ጥሩ ቢሆንም ይሄ የሚራመደበት ውሃ
እርስወ እንዱራመደበት ተብል ጠጣር ሲሆን በውስጡ ይኖሩ የነበሩ በርካታ አሶች
ማሇቃቸው ተገቢ አይዯሇም ብል ነው...››
ምክትሌ ጠቅሊይ ሚንስትር ዯመቀ መኮነን ‹‹ታሊቁ ጠቅሊይ ሚንስትራችን በአፍሪካ
የመጀመሪያ በአሇም ሁሇተኛ የሆነውን የውሃ ሊይ ጉዞ በማዴረጋቸው መሊው የአማራ
ህዝብ የተሰማውን ኩራት እየገሇፀ ይህ ጉዟቸው እንዲይቋረጥ የአማራ ብሄራዊ ክሌሊዊ
መንግስት የጣና ሃይቅን ሇክቡር ጠ/ሚንስትር መሇስ በስጦታነት አበርቷሌ!!››
አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ ‹‹ ውሃን እንዯምንጣፍ ረግጦ ከሌማት ወዯሌማት አገርን ያሻገረ
...በግርማ ሞገሱ ባህር ያሸበረ ...በየብስ በባህር ያሰበበት የሚዯርስ መሇስ!!!›› እያሇ በኢቲቪ
ሞቅ ሲያዯርገው ታያቸው ይሄን ይሄን እያሰቡ ዯሴቱ መግቢያ ሊይ ሲዯርሱ የአረብ አገራት
ነገስታት ሲሞቱ የሚገቡበት ዯሴት መሆኑን በሩ ሊይ በተሇጠፈው ፅሁፍ አወቁ
.....ወዯውስጥ ሲገቡ ታሊሊቅ ቤተመንግስት የሚመሳስለ ቤቶች ዯሴቱን
ሞሌተውታሌ...ወዯአንደ ጠጋ ብሇው ሲመሇከቱ በሩ ሊይ ማን እንዯሚኖርበት የሚገሌፅ
ፅሁፍ ተሇጥፎበታሌ፡፡ አንዴ አምስት ቤቶችን እንዲሇፉ ያዩት ፅሁፍ አስቆማቸው ‹‹
ኮሮኔሌ መአመር ጋዲፊ የምዴራዊት ሉቢያ ንጉስ የነበሩ››
ይሊሌ ፡፡ መሇስ በሩ ሊይ ቁመው አሰቡ ‹‹ይሄ ነውጠኛ ሰውየ ስሇአብዮቱ ባማክረው ዯስታ
ነው የሚፈነዴቀው ...ስሇዚህ ...›› ብሇው ወዯውስጥ መግባት ጀመሩ!!
(ይቀጥሊሌ)

You might also like