Professional Documents
Culture Documents
የዓለም ጤና ድርጅት /WHO/ እ.ኤ.አ በ 2001 አካል ጉዳተኝነትና ጤና በሚል ባዘጋጀው ፅሁፍ
አካል ጉዳተኝነት በየጊዜው እየተሻሻለ የሚሄድ ሰፊ ፅንሰ ሀሣብ በመሆኑ ነው፡፡ በመሆኑም
ለዚህ ማስፈፀሚያ መመሪያ ዓላማ ሲባል “አካል ጉዳተኛ ማለት የተለያዩ መሰናክሎች
ነው፡፡ (የተመድ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ጥበቃ ኮንቬንሽን/UN CRPDs/፣ አንቀጽ 1)፡፡
በዓለማችን ከሚገኘው የሕዝብ ብዛት 15% ወይም አንድ ቢሊዮን የሚሆኑት በአእምሮ፣
በአካልና በስሜት ሕዋሳት ላይ በሚደርስ ጉዳት ሳቢያ አካል ጉዳተኞች እንደሆኑ እ.ኤ.አ.
በ 2011 የዓለም የጤና ድርጅትና የዓለም ባንክ በጋራ ያወጡት ሪፖርት ይጠቁማል፡፡
ያስረዳል፡፡
ሪፖርት መሰረት የሀገሪቱ አካል ጉዳተኞች ብዛት እንደ ቅደም ተከተላቸው 3.6%፣
73,750,932 ሲሆን ከዚሁ ውስጥ 864,218 /1.17% /አካል ጉዳተኞች ናቸው፡፡ ከነዚህ
አካል ጉዳተኞች ውስጥ 464,202 ወንዶች ሲሆኑ 400,016 ሴቶች ናቸው፡፡ እ.ኤ.አ.
በ 2007 ጀምሮ ባለው አጠቃላይ የህዝብ ቁጥር መጨመር ምክንያት እ.አ.አ. በ 2012
የነበሩ ሲሆን 20,657 (2.39) እና 16,283 (1.88) ሴት አካል ጉዳተኞች እንደነበሩ ለማወቅ
ነገር ስለሌለ ወይም ምንም አይነት ተግባር መፈፀም ስለማይችሉ ሳይሆን በዋነኝነት
ባለመፈጠሩ የተነሳ ከሌላው ጉዳት አልባ የህብረተሰብ ክፍል እኩል በሀገሪቱ የማህበራዊ፣
ፖለቲካዊ፣ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በሚፈለገው መልኩ ባለመሳተፋቸው
ተጋላጭ የሆኑ አድር Ù ቸዋል፡፡ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ከሴትነታቸው ባሻገር በአካል
የአካል ጉዳተኛ ሴቶች ከጉዳት አልባ ሴቶችና ከአካል ጉዳተኛ ወንዶች ጋር ሲነፃፀር
እንዳይጠቀሙ ያደርጋቸዋል፡፡
ድህነት ሰዎችን ለአካል ጉዳት የበለጠ ተጋላጭ እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡ አካል ጉዳት ደግሞ
አንዳንድ የቤተሰብ አባል (ግለሰብ) የአካል ጉዳት ከደረሰበት ወይም የደረሰበት መሆኑ
በእጅጉ ይገድባል፡፡ በአጭሩ ነባራዊ ሁኔታ አካል ጉዳትን ከምፅዋትና ከህክምና ጉዳይ
ወገኖችን መብትና ፍላጎቶች ከግምት ውስጥ ሳያስገባ እውን ሊሆን አይችልም፡፡ አካል
በግልፅ ያስቀምጣል፡፡
የሚያደርግ ነው፡፡ ለልማቱ እድገት ሂደት ዘላቂ በሆነ መልኩ አካል ጉዳተኞች
በየድርጅቶች፣ በየስራ ዘርፎችና በሁሉም የልማት ስራዎች ላይ በቀጥታ እንዲሳተፉ
በ 1987 ዓ.ም የወጣው የሀገሪቱ የበላይ የሆነው የኢፌዴሪ ህገ-መንግስት አንቀጽ 41/5
ማካተቱ፣
ሰባት በአስቸጋሪ የኑሮ ሁኔታ ውስጥ ከሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል አካል
መሆናቸው፣
የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 የአካል ጉዳተኞችን የስራ ዕድል ሁኔታ
በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 285/2002 አዋጅ በአንቀጾቹ ውስጥ ከ 60%
ለማድረግ ያበረታታል፣
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የታሪፍ ሰነድ አካል ጉዳተኞች ከግብር ነፃ