Professional Documents
Culture Documents
¥WÅ CONTENTS
የማኅበራዊ ጤና መድህን አዋጅ ……ገጽ 5¹þ4)(4 Social Health Insurance Proclamation Page 5494
ሁሉን አቀፍ የሆነ የጤና ሽፋንን ለማረጋገጥ WHEREAS, cost sharing between beneficiaries
በመንግሥትና በተጠቃሚው ኅብረተሰብ መካከል and government in the health sector is critical to
ወጪን መጋራት ወሳኝ ሆኖ በመገኘቱ፤ achieve universal health care coverage;
1. አጭር ርእስ
1. Short Title
ይህ አዋጅ “የማኅበራዊ ጤና መድህን አዋጅ
This Proclamation may be cited as the “Social
ቁጥር 6)(/2ሺ2” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
Health Insurance Proclamation No.690 /2010.”
2. ትርጓሜ
2. Definitions
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው
ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- In this Proclamation, unless the context
otherwise requires:
1/ “አሠሪ” ማለት የመንግሥት መሥሪያ ቤት፣ 1/ “employer” means a public office, a public
የመንግሥት የልማት ድርጅት ወይም ቢያንስ enterprise or any person that employs at
0 ሠራተኞችን ቀጥሮ የሚያሰራ ማንኛውም least ten employees;
ሰው ነው፤
2/ “ሠራተኛ” ማለት ሦስት ወርና ከዚያ 2/ “employee” means any employee having a
በላይ አገልግሎት ያለው ማንኛውም ሠራ three month and above period of service
ተኛ ሲሆን የመንግሥት ባለሥልጣንን፣ and includes public officials, management
የሥራ መሪን፣ ዳኛን፣ ዐቃቢ ሕግን፣ staff, judges, prosecutors, members of the
የፖሊስ አባልን፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር police, members of the House of Peoples’
ቤት አባልን፣ ደመወዝ ተከፋይ የፌዴ Representatives, salaried members of the
ሬሽን ምክር ቤት አባልንና ደመወዝ ተከ House of the Federation and salaried labor
ፋይ የሠራተኛ ማኅበር ተመራጭን ይጨ union officials, and may not include
members of the Defense Forces;
ምራል፣ ሆኖም የመከላከያ ሠራዊት
አባልን አይጨምርም፤
3/ “pensioner” means any person receiving
3/ “የጡረታ ባለመብት” ማለት ማንኛውም monthly pension payments from the Social
ከማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ወርሃዊ አበል Security Agency and includes survivors of
የሚከፈለው ሰው ሲሆን የጡረታ ባለመ a pensioner;
ብቱን ተተኪዎችም ይጨምራል፤
4/ “የጤና አገልግሎት ተቋም” ማለት ማንኛ 4/ “health facility” means any health facility
ውም ለተጠቃሚዎች አገልግሎት ለመስ that have concluded an agreement with the
ጠት ከኤጀንሲው ጋር ውል የገባ የጤና Agency to provide services for
ተቋም ነው፤ beneficiaries;
5/ “አባል” ማለት ለጤና መድህኑ የተመዘ 5/ “member” means a person registered for
ገበና ለመድህኑ መዋጮ የሚያደርግ the social health insurance scheme and
ሠራተኛ ወይም የጡረታ ባለመብት ነው፤ paying contribution to the scheme;
0/ “ቤተሰብ” ማለት የአባልን የትዳር አጋርና 10/ “family” comprises the spouse and children
ልጆችን የሚያጠቃልል ሲሆን ዕድሜያ of a member and includes mentally or
physically impaired children of the
ቸው ከ08 ዓመት ያላነሰ ቢሆንም ራሳቸ
member who have attained the age of 18
ውን ለማስተዳደር የማይችሉ የአእምሮ
years but cannot sustain themselves;
በሽተኛ ወይም የአካል ጉዳተኛ የሆኑ
ልጆችን ይጨምራል፤
gA 5ሺ4)(6 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R % ነሐሴ 03 qqN 2ሺ 2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 50 19th August, 2010 …. page 5496
01/ “የጤና አገልግሎት ፓኬጅ” ማለት በማ 11/ “health service package” means health
ኅበራዊ ጤና መድህን ሥርዓቱ የሚሸፈኑ services covered by the social health
የጤና አገልግሎቶችን ያጠቃልላል፤ insurance scheme;
02/ “ኤጀንሲ” ማለት ይህን አዋጅ ለማስፈጸም 12/ “Agency” means an agency established by
regulation to be issued by the Council of
በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ
Ministers for the implementation of this
የሚቋቋም ኤጀንሲ ነው፤
Proclamation;
03/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 13/ “person” means any natural or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤ person;
04/ ማናቸውም በወንድ ፆታ የተገለጸው 14/ any expression in the masculine gender
አነጋገር ሴትንም ይጨምራል፡፡ includes the feminine.
3. መቋቋም 3. Establishment
A social health insurance scheme is hereby
የማኅበራዊ ጤና መድህን ሥርዓት በዚህ established.
አዋጅ ተቋቁሟል፡፡
4. Objective
4. ዓላማ
የማኅበራዊ ጤና መድህን ሥርዓት ዓላማ The objective of the social health insurance
ተጠቃሚው በጤና ተቋማት አገልግሎት በሚ scheme shall be to provide quality and
ሻበት ወቅት አብዛኛውን ከኪስ የሚከፈል sustainable universal health care coverage to
ወጪ በመቀነስ ጥራት ያለውና ሁሉን አቀፍ the beneficiary through pooling of risks and
የጤና አገልግሎት ሽፋን ቀጣይነት ባለው reducing financial barriers at the point of
መልኩ እንዲያገኝ ማድረግ ይሆናል፡፡ service delivery.
5. Membership
5. አባልነት
1/ Employees and pensioners shall be memb-
1/ ሠራተኞችና የጡረታ ባለመብቶች የማኅ
ers of the social health insurance scheme.
በራዊ የጤና መድህን ሥርዓት አባላት
ይሆናሉ፡፡
2/ Every employer shall get registered all its
2/ ማንኛውም አሠሪ ሠራተኞቹን ለማኅበ employees with the Agency for the social
ራዊ የጤና መድህን በኤጀንሲው ዘንድ health insurance scheme.
ማስመዝገብ ይኖርበታል፡፡
3/ የማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሁሉንም 3/ The Social Security Agency shall get
የጡረታ ባለመብቶች ለማኅበራዊ የጤና registered all pensioners with the Agency.
መድህን በኤጀንሲው ዘንድ ማስመዝገብ
ይኖርበታል፡፡
የማኅበራዊ ጤና መድህን ሥርዓት የሚከተ The social health insurance scheme shall have
ሉት የፋይናንስ ምንጮች ይኖሩታል፡- the following sources of finance:
7. ተጠቃሚዎች 7. Beneficiaries
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ የተመለ 2/ The particulars of the health service package
ከተው የጤና አገልግሎት ፓኬጅ ዝርዝር referred to in sub-article (1) of this Article
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 9 መሠረት የሚሰበ shall be determined by regulation taking
into consideration the contributions to be
ሰበውን መዋጮ ግምት ውስጥ በማስገባት
collected pursuant to Article 9 of this
በደንብ ይወሰናል፡፡
Proclamation.
9. መዋጮ 9. Contributions
1/ አባላትና አሠሪዎች ለማኅበራዊ የጤና 1/ Members and employers shall contribute to
መድህን ሥርዓቱ ወርሃዊ መዋጮ ያደር the social health insurance. The Govern-
ጋሉ፡፡ መንግሥትም ለጡረታ ባለመብቶች ment shall also make additional contri-
ተጨማሪ መዋጮ ያደርጋል፡፡ butions for pensioners.
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት 2/ The amount and payment modality of
የሚከፈለው መዋጮ መጠንና አከፋፈሉ contributions to be made pursuant to sub-article
(1) of this Article shall be determined by
ይህን አዋጅ ለማስፈጸም በሚወጣ ደንብ regulation to be issued for the implementation
ይወሰናል፤ ሆኖም ሠራተኛና አሠሪ of this Proclamation; provided, however, that an
በሠራተኛው ደመወዝ ላይ የተመሠረተ employee and employer shall make equal
እኩል የሆነ መቶኛ ይከፍላሉ፡፡ percentage contributions based on the salary of
the employee.
gA 5ሺ4)(8 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R % ነሐሴ 03 qqN 2ሺ 2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 50 19th August, 2010 …. page 5498
5/ ወርሃዊ የጡረታ አበሉ ሳይቋረጥ እንደገና 5/ Any pensioner who is re-employed without
ተቀጥሮ በመሥራት ላይ ያለ የጡረታ foregoing his monthly pension allowance
ባለመብት ለዚህ አንቀጽ አፈጻጸም እንደ shall be considered as an employee for the
ሠራተኛ ይቆጠራል፡፡ purpose of this Article.
6/ ማንኛውም አሠሪ ኤጀንሲው በሚፈልገው 6/ Any employer shall furnish the Agency
መሠረት ስለእያንዳንዱ ሠራተኛ ደመወ with particulars regarding each employee’s
ዝና ተያያZነት ያላቸው መረጃዎች የመስ salary and other related information as may
ጠት ግዴታ አለበት፡፡ be required by the Agency.
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ የተደነ 2/ Notwithstanding the provisions of sub-
ገገው ቢኖርም፡- article (1) of this Article, this Proclamation
shall not affect:
ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall come into force a year
ከወጣበት ቀን ከአንድ ዓመት በኋላ ጀምሮ after its publication in the Federal Negarit
Gazeta..
የጸና ይሆናል፡፡
GIRMA WOLDEGIORGIS
GR¥ wLdgþ×RgþS
PRESIDENT OF THE FEDERAL
yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
¶pBlþK PÊzþÄNT