Professional Documents
Culture Documents
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority For Civil Society Organizations
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority For Civil Society Organizations
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority for Civil Society Organizations
የሲቪል ማህበረሰብ ፈንድ ለማስተዳደር የወጣ Directive for the Administration of Civil
Society Fund Directive
መመሪያ
(No. 848/2021)
(ቁጥር 848/2014)
በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ አንቀፅ 86 Whereas, a Civil Society Fund that is to be
መሰረት በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች administered by the Authority for Civil Society
ባለሥልጣን የሚተዳደር የሲቪል ማህበረሰብ Organizations is to be established and a detailed
directive concerning the Fund is to be issued by
ፈንድ እንደሚቋቋምና ባለሥልጣኑም ይህንኑ
the Authority pursuant to Article 86 of the Civil
በሚመለከት ዝርዝር መመሪያ እንደሚያወጣ
Society Organizations Proclamation;
በመደንገጉ፤
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችባለሥልጣን Now therefore, The Authority for Civil Society
በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ አንቀፅ 6 Organizations has, in accordance with Articles 6
sub-article (18), Article 86 sub-article (5), and
ንዑስ አንቀፅ 18 እና በአዋጁ አንቀፅ 86 ንዑስ
Article 89 sub-article (2) of the Proclamation,
አንቀፅ 5 እና በአንቀጽ 89 (2) መሰረት ይህንን
issued this directive.
መመሪያ አውጥቷል።
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority for Civil Society Organizations
2. ትርጓሜ 2. Definitions
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ In this Directive, unless the context so
ተጠቃሚ በሆኑ ወይም በፈንዱ ተጠቃሚ beneficiaries of the Civil Society Fund or
Part Two
ክፍል ሁለት
Objectives and Organization of the Fund
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority for Civil Society Organizations
በቀል ሲቪል ማህበራት ብቻ ሲሆኑ ፈንዱ Organizations that are registered with the,
shall have the following objectives:
የሚከተሉት አላማዎች ይኖሩታል፤
አስተዋፅዖ ማበረታታት፤
3. To encourage and support
Organizations working with
3) ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው
Members of the Community Needing
የህብረተሰብ ክፍሎች ዙሪያ የሚሰሩ
Special Support.
ድርጅቶችን ማበረታታትና ማገዝ፡፡
7. የሲቪል ማህበረሰብ ፈንድ ቴክኒክ ኮሚቴ 7. Powers and Responsibilities of the Civil
Society Fund Technical Committee
ተግባራትና ኃላፊነት
10. የቴክኒክ ኮሚቴው ስብሰባ ስነ ስርዓት 10. Meeting Procedure of the Technical
Committee
የማሳወቂያ አማራጮችን
በመጠቀም ይፋ ይደረጋል::
15. መንግስት ለፈንዱ ድጎማ የሚያደርግበት 15. Contribution by the Government
ሁኔታ
አለመዋሉን ሲያጋግጥና በፈንዱ the funds are not being utilized to the
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority for Civil Society Organizations
አጠቃቀም ዙሪያ ሌሎች የህግና የአሰራር designated ends and the existence of
መርህ ተላልፈው የተገኙ ድርጅቶች ላይ other violations of legal and
18. በባለሥልጣኑ ይዞታ ስር የሚገኝ ንብረት 18. Transfer of Assets to the Fund
ወደፈንዱ የሚተላለፍበት ሁኔታ
Funds and assets in the Authority’s possession
ይህ መመሪያ ከመውጣቱ በፊት ከፈረሱ and which were obtained from organizations that
ድርጅቶች የተገኘ በባለሥልጣኑ ይዞታ ስር
were dissolved before the issuing of this Directive
የሚገኝ ንብረትና ገንዘብ ይህ መመሪያ
shall be transferred to the Fund from the date this
ከፀደቀበት ቀን አንስቶ ወደ ፈንዱ
ይተላለፋል። Directive is approved.
ባለሥልጣኑ ለፈንዱ የተለየ የባንክ ሂሳብ The Authority shall open a designated bank
ይከፍታል፤ account for the Fund.
20. Audit
20. ኦዲት
The financial administration of the Fund shall
የፈንዱ ሂሳብ አስተዳደር በየዓመቱ በዋና
be examined by the Auditor-General each
ኦዲተር የሚመረመር ይሆናል፡፡
year.
21. መመሪያው ስለሚሻሻልበት ሁኔታ
21. Amendment
ባለሥልጣኑ ይህንን መመሪያ በማናቸውም
The Authority may amend this directive at any
ጊዜ ሊያሻሽለው ይችላል፡፡
time.
22. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ 22. Effective Date
ይህ መመሪያ ባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር This Directive shall enter into force on the day
ከተፈረመ በኋላ በኢፌዲሪ የፍትህ ሚኒስቴር it is publicized by the Authority’s website after
registered by Ministry of Justice and signed by
ተመዝግቦ በባለሥልጣኑ ድህረገጽ ይፋ the Director General of the Authority.
ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ተፈፃሚነት
ይኖረዋል፡፡