Professional Documents
Culture Documents
በወላይታ_ዞን_አስተዳደር_የፉንዱኒያ_እና_ህለና_ቆርኬ_ሰው_ሠራሽ_ደን_አጠቃቀምና_አያያዝ_ችግር_ለመፍታት
በወላይታ_ዞን_አስተዳደር_የፉንዱኒያ_እና_ህለና_ቆርኬ_ሰው_ሠራሽ_ደን_አጠቃቀምና_አያያዝ_ችግር_ለመፍታት
ም
ማውጫ
ii
በወሊይታ ዞን አስተዲዯር የፉንደኒያና የህሇና ቆርኬ ሰው ሠራሽ ዯን አጠቃቀምና
አያያዝ ችግር ሇመፍታት የተዘጋጀ ጥናት ሠነዴ
2
ምዕራፍ አንዴ
መግቢያ
የጥናቱ ዓሊማዎች፡-
3
3. ጥናቱ የሚመሌሳቸው ጥያቄዎች
4. የጥናቱ አስፈሊጊነት
በፉንደኒያ እና በሂሇና ቆርኬ አከባቢ ያሇዉ የዯን ሌማት፣ አጠቃቀምና አያያዝ፥ ችግር
የሚታይበት ስሇሆነ ሇማስተካከሌ ታሌሞ ነዉ፡፡ ከተፈጠሩ ችግሮች የተወሰኑትን ሇመጥቀስ
ያህሌ፡- በዉሌ ሊይ የሚታይ ችግር፣ የአቆራረጥ ችግር፣ የጥበቃ ቸግር፣ የአከባቢ ህብረተሰብ
ይህ3ባሇቤትነት ስሜት፣ ወዘተረፈ።
5. የመረጃ ምንጮች
የመርጃ ምንጭ ብሇን የመረጥናቸው የኮንሴሽን ውሌ፣ የተሻሻሇው የኮንሴሽን ውሌ፣ የሽያጭ
ውሌ፣ የዯቡብ ክሌሌ የዯን አዋጅ እና መመሪያ፣ የፍትሏብሔር ህግ፣ የተሇያዩ ምሁራን
የጻፉት ማብራሪያ፣ ማህበራዊ ሚዱያ፣ የዯን አስተባባሪዎች፣ የዯን ጥበቃ ኃሊፊዎች፣ የአከባቢ
ማህበረሰብ፣ ወዘተ ናቸው።
4
የተከተሌነው የመረጃ አሰባሰብ ስሌት Qualitative እና Quantitative Approach ያቀሊቀሇ
ሲሆን
7. የጥናቱ ወሰን
5
ምዕራፍ ሁሇት
ክፊያ (Renumeration )፡- ክፊያ መኖሩ ዉለን ገንዘብ ነክ ስምምነት (Onerous) ያዯርገዋሌ፡፡
ባሇኮንሴሲዮን (Grantee) አገሌግልቱን በነጻ አይዯሇም የሚሰጠዉ፡፡ ይሁን እንጂ የኮንሴሲዮን
ዉሌ ትርፍ ሊይ የተመሠረተ አይዯሇም፡፡ ማሇትም እንዯማንኛዉም ዓይነት ላሊ ሥራ
ባሇኮንሴሲዮን ሇትርፍ ብል የፈሇገዉን ተመን በህዝብ ሊይ ሉጥሌ አይችሌም፡፡ የህዝብ እኩሌ
ተጠቃሚነት ሉረጋገጥ ይገባሌ፡፡ ሇዚህም ነዉ ከሊይ እንዲነሳነዉ የመንግስት ቁጥጥርና ክትትሌ
አስፈሊጊ ነዉ የተባሇዉ፡፡
6
2. የኮንሰስዮን ዉሌ ሉቋረጥ የሚችሌባቸው ሁኔታዎች፡-
• እንዯምክንያት ሉጠቀሱ የሚችለ ነጥቦች ሇምሳላ፡- ዛፉን ሲቆርጥ አቆራረጡ ቀጣይ ምርትን
ታሳቢ ያሊዯረገ መሆኑ
ባሇኮንሴሲዮን (ገዥ) ዯኑን ሇማስተዲዯር አቅም የሇዉም ብል መንግስት ካመነ ዕገዲ ሉጥሌ
ይችሊሌ።
7
• ሇራሱ ቆርጦ ባሇመጨረሱ ምክንያት ሇላሊ ዴርጅት አሳሌፎ መስጠቱን እንዯምክንያት
ማንሳት ይቻሊሌ፡፡ ይኄ የመንግሥትን የቅዴሚያ መብት የሚገዴብ ነዉ፡፡ ሇምሳላ፦ ከሌክ ያሇፈ
የምርት ማንሻ ጊዜ መሰጠቱ (በ20ኛው ዓመት ሇሽያጭ የሚዯርስ ዛፍ እስከ ስዴስት ዓመት
ቆይተው መነሳቱ ፍትሏዊነትን ያሳጣሌ፡፡ ዴርጅቱ ሲፈሌግ ሇሦስተኛ ወገን እንዱሸጥ ማዴረግ
ከህዝብ ጥቅም ይሌቅ ሇግሇሰብ ጥቅም ትኩረት የሚያዯርግ መሆኑ፣
8
ምዕራፍ ሶስት
9
በመንግሥት ጥቅም ሊይ ጉዲት አዴርሷሌ። ምክንያቱም ይኸ 47% እንጨት በቶል ተቆርጦ
ቅጥያው አዴጎ ሇሽያጭ ቢቀርብ ኖሮ ሇመንግሥት በግምት ከ50(አምሣ) ሚሉዮን ብር በሊይ
ገቢ የሚያስገባ ነበረ። ሽያጭ ውሌ አንቀጽ 7(7.2) የዯን ምርት ከቦታ ማንሳትን በተመሇከተ
ገዢው በራሱ ፕሮግራም የሚያነሳው መሆኑ እንዯተጠበቀ ሆኖ ነገር ግን በመጀመሪያ አሥር
ዓመት በሚቆረጠው ቅጥያ ሽያጭ ሊይ የመጀመሪያው (ነባሩ) ዯን ባሇመነሳቱ የዞኑ ጥቅም
እንዲይጎዲ ገዢው አስፈሊጊውን ጥንቃቄ ያዯርጋሌ ይሊሌ። ይኸ በውሌ ሊይ የተመሇከተው
ተግባራዊ አሇመሆኑ እና ውለን ባሌፈጸመው አካሌ ሊይ እርምጃ አሇመወሰደ ሇህገ-ወጥነት
በር የከፈተ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሎሌ፡፡ እስከ ግንቦት 14/2010 ዓ.ም በወቅቱ በባሇሙያዎች
ዯኑ ያሇበት ዯረጃ በተጠናው መሠረት በግምት 47% የሚሆን የመጀመሪያ ምርት ሳይቆረጥ
የታሇፈ በመሆኑ ዞኑ ማግኘት የነበረበት ከ50 ሚሉዮን ብር በሊይ የሚገመት ገንዘብ ዞኑ
እንዱያጣ አዴርጓሌ፡፡
የመጀመሪያው 10 ዓመት ካበቃ በኃሊ ሻጭ ከገዢው ጋር ስሇቀጣይ የዯን ምርት የዋጋ ተመን
መነጋገር ሲገባው የመጀመሪያ ምርት ዛፍ ተመን ወጥቶሇት እንዯሚቆረጥ ውሌ ተገብቶ እያሇ
ውሌን በመጣስ ገዢ 50 ሺህ ፖሌ ዉለ ካበቃ በኃሊ ሇሦስተኛ ወገን የሸጠ ሲሆን 63 ሺህ
እንጨት በውለ ጊዜ የተሸጠ ቢሆንም እየተቆረጠ ይገኛሌ።
በተሸሻሇው 2004 ዓ/ም ውሌ መሠረት 3ተኛ ወገን ሆነው ዯኑን የገዙ ግሇሰቦችና ዴርጅቶች
ትምባሆ ዴርጅት፣ ሶድ ዩንቨርሲቲ፣ ባንግታዎ ኃሊፊነቱ የተ/የግሌ ማህበር እና ዋንዛ
እንደስተሪ ናቸው። የዯን አቆራረጥ በሽያጭ ውሌ አንቀጽ 7 (7.1) መሠረት በመዯዲ መሆን
እንዲሇበት የሚዯነግግ ቢሆንም እነዚህ 113700 ፖሌ የገዙ ሦስተኛ ወገን ዴርጅቶች
እየመረጡና የሚፈሌጉትን ብቻ እየቆረጡ ቀጣይ የሚያቆጠቁጥ ምርት ጥቅም እንዲይሰጥ
ወይም ዲግም እንዲያቆጠቁጥ እያዯረጉ መሆናቸውን በቦታው ባዯረግነው ምሌከታ መረዲት
ችሇናሌ፡፡ በፍትሏብሔር ህግ አንቀጽ 3206(2) መሠረት ዋና ተዋዋይ ሦስተኛ ወገን
ሇሚፈጽመው ሇማንኛውም ዓይነት ጥፋት ተጠያቂ እንዯሚሆን በግሌጽ ያስቀምጣሌ። ይህም
ቢሆን እርምጃ አሌተወሰዯበትም። የአቆራረጥ ሁኔታዉ ሲታይ ውለን መሠረት ባዯረገ መሌክ
በመዯዲ ሳይሆን እየመረጡ መሆኑ ቀጣይ በሚያቆጠቁጥ ዛፍ ሊይ ጉዲት የሚያዯርስ መሆኑን
አረጋግጠናሌ፡፡
በሺያጭ ውሌ አንቀጽ 9(2) መሠረት ሮያሉቲ ክፊያ ማንጠባጠብና ሇታሇመሇት አሊማ ከመዋሌ
አንጻር ተግባራዊ አሇመሆን
10
ገዥ አካሌ በኮንሴሽን ውሌ 11 (8) መሠረት የዯኑን ቀጣይነት የሚያረጋግጡ ሥራዎችን
(ዯኑን ማሳሳት፣ ችግኝ የመትከሌና ከከፍታ የተቆረጡ ግንድችን በወቅቱ የማሳጠር) መሥራት
ሲገባዉ በቸሌተኝነት አሌፏሌ፡፡ በኮንሴሽን ውሌ ዯኑ ሲሸጥ ፑንደኒያን የማሳሳት ተግባርና
ሂላና ቆርኬ ዯንን 500,000 ዛፍ ችግኝ በመትከሌ ሇመጠቀም የዯን አስተዲዯር ዕቅዴ ሊይ
የተቀመጠ ቢሆንም ተግባራዊ እንዲሌሆነ በወቅቱ ከነበሩት ከዯን አስተባባሪዎች መረዲት
ተችሎሌ፡፡
ከዚህ በፊት ዯኑ ተሽጦ ሇሶድ ከተማ አስፋሌት ማሠሪያ የዋሇ ቢሆንም በዋናነት በዯኑ ዙሪያ
ያሇው ህብረተሰብ በአካባቢው የተሇያዩ የሌማት ሥራዎች (ግንባታዎች) ተሠርተውሇት
ተጠቃሚና የባሇቤትነት ስሜት የሚያሳዴር ሥራ አሌተሠራም፡፡
በየዯረጃው ያለ የሥራ ኃሊፊዎች በዯኑ ስሇሚከሰተው ችግር ከግንዛቤ እጥረት የተነሳ የቅርብ
ክትትሌና በአጥፊዎች ሊይ በተሇያዩ የህግ ማዕቀፎች መሠረት እርምጃ እንዱወሰዴ የተዯረገበት
ሁኔታ ያሇመኖር ሇችግሩ መባባስ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷሌ፡፡
በፑንደኒያ ዯን ሊይ እየተፈጠረ ያሇውን የጥበቃ ችግር በተመሇከተ እሰከ 2008 ዓ/ም ዴረስ
ዯኑን በህገ-ወጥ መንገዴ ገብቶ የሚጨፈጭፍ ሃይሌ ብዙም ያሌበዛ እንዯነበር የዯን ጥበቃ
ክፍሌ ኃሊፊዎችና የዯን አስተባባሪዎች ይናገራለ፡፡ ከ20008 በኋሊ ግን ህገ-ወጥ የአካባቢው
የዯን ጨፍጫፊዎች በተዯራጀ ሁኔታ ማሇትም ( ነጋዳዎች፣ ጥበቃዎች፣ ዯሊሊዎች እንዱሁም
የአካባቢው ከሌጆች እስከ አዋቂዎች ቀንም ሆነ ማታ እየዘረፉ ይገኛለ፡፡ ዯኑን በህገ ወጥ
መንገዴ ከሚጨፈጭፉ ቀበላያት መካከሌ ሇምሳላ፡- ኦፋ ጋንዲባ፣ አማሊቃ፣ ሁምቦ ሊሬና፣
ጉቱቶ ሊሬና፣ ኮይሻ ጎሊ፣ ኮይሻ ዋንጋሊ፣ አንሶሜ ገንበሊ፣ ዋጭጋ ቡሻ፣ ሾጮራ ኦሴ፣ ሀባ
ገሬራ፣ ቶሜ ገሬራ፣ ማንቴ ገሬራ፣ ኦፋ ሰሬ እና ዋራዛ ገሬራ ናቸው፡፡ በአሁኑ ሰዓት በቀን
ቢያንስ ከሁሇት መቶ በሊይ በአህያ ጋሪ እንዱሁም በጭነት መኪናዎች በመጨፍጨፍ
ሇማገድ በየቀኑ ወዯ ከተማ እና ከዞን ውጪ እየተጓጓዘ ስሇመሆኑና ሇቀጣይ ዯኑ ከጥቅም ወጪ
መሆኑ በአካሌ ምሌከታ ማየት ተችሎሌ፡፡
ከዚህ በፊት ዯኑ ሲጠበቅ የነበረው በሶድ ዙሪያ ወረዲ፣ በሁምቦ ወረዲና ሶድ ከተማ በጋራ
በኃሊፊነት ሲሆን በወቅቱ የተፈጠረ ችግር የጎሊ አሌነበረም፡፡ አሁን ግን የሶድ ከተማ አስተዲዯር
ሙለ በሙለ ከተረከበ ወዱህ ግን ከአቅሙ በሊይ በመሆኑ መቆጣጠር አሌተቻሇም፡፡ አሁን
11
ሊይ በዯኑ የሚዯረግ ጭፍጨፋ ወዯ ዝርፊያ ተቀይሮ ቀጣይ የዯኑ ህሌውና አዯጋ ዉስጥ
እየወዯቀ ነዉ፡፡
ዯኑ በቂ ጥበቃ ስሌጠና በወሰደ ኃይሌ ወይም አቅም ባሊቸው ተመሊሽ ሠራዊት እየተጠበቀ
ባሇመሆኑና የጥበቃ መሣሪያ ካሇመኖሩ የተነሳ ጥበቃዎች በዘራፊዎች ወይም በዯን
ጨፍጫፊዎች ጉዲት እየዯረሰባቸውና ህገወጦችን ሲያዩዋቸው የሚሸሹ መሆናቸውን ሇማወቅ
ተችሎሌ፡፡
12
ምዕራፍ አራት
ከሊይ ያገኘዉን መረጃ መሠረት በማዴረግ የጥናት ቡዴን የሚከተለትን ችግሮች በመሇየት
የመፍትሔ ሀሳብ ያቀርባሌ፡፡
1. ሇኮንሴሽን ዉሌ መነሻ የሆነዉ የዯን አስተዲዯር ዕቅዴ ያሇመገኘቱ እና ምንም እንኳ የዯን
አስተዲዯር ዉሌ በየአምስት ዓመቱ እንዱከሇስ ዉለ ቢናገርም እስካሁን የተከሇሰበት ሁኔታ
አይታይም፡፡ የዯን አስተዲዯር ዕቅዴ ዯኑን በቀጣይነት ሇመቆጣጠርና ክትትሌ ሇማዴረግ
ወሳኝ ነዉ፡፡ እንዱሁም የዯን ተመን የሚወጣዉ በዚህ ዕቅዴ ሊይ መነሻ በማዴረግ ነዉ፡፡
ከዚህም ባሻገር የህብረተሰብ ተሳትፎም የሚረጋገጠዉ በዚህ ጥናት መነሻ ተዯርጎ ነዉ፡፡
ይሁን እንጂ ይኀንን ጥናት ስናዯርግ ዋናውም ሆነ የተከሇሰ የዯን አስተዲዯር ዕቅዴ
ማግኘት አሌተቻሇም፡፡
መፍትሔ
መፍትሔ
13
3. በዉለ መሠረት እንጨቶቹ መቆረጥ የሚገባቸዉ በመዲዲ ሆኖ ሳሇ ነገር ግን ከገዥዉ
ዴርጅት እንጨት የገዙ ሦስተኛ ወገኖች ሇቀጣይ ምርት ምንም ርህራሄ በላሇበት ሁኔታ
እየዘሇለ የፈሇጉትን መርጠው በመቁረጣቸዉ ምክንያት እንጨቶች በእምቡጥ ሊይ
የሚወዴቁ ሲሆን ቀጣይ ምርት ወጥ በሆነ መንገዴ እንዲይዯርስ እያዯረገ ይገኛሌ፡፡
መፍትሔ
መፍትሔ
መፍትሔ
በርግጥ ከዚህ በፊት የሶድ ከተማ አስፋሌት የተሠራው በህዝብ ስምምነት ቢሆንም
ሇቀጣይ የአከባቢ ህብረተሰብ ተጠቃሚ የሚሆንበት ሁኔታ ቢመቻች
6. በውለ መሠረት በአሥረኛ ዓመት ያቆጠቆጠው ምርት መሸጥ አሇበት። ይሁን እንጂ
ዴርጅቱ ቅጥያውን መግዛት ቀርቶ የመጀመሪያውንም ምርት አንስቶ አሌጨረሰም። ይህ
14
ዯግሞ ዞኑ ከሁሇተኛው ምርት የሚያገኘውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖሇቲካዊ
ጠቀሜታን ይጎዲሌ።
መፍትሔ
በውለ መሠረት የመጀመሪያውን የዯን ምርት በጊዜ ያሊነሳ ዴርጅት ቅጥያውንም ቢሆን
ተረክቦ በተገቢ ሁኔታ የማንሳቱ ሁኔታ ስሇሚያጠራጥር ዞኑ ህጋዊ አቅጣጫ
ሉያስቀምጥ ይገባሌ። ምክንያቱም ዴርጅቱ ቅጥያውንም ምርት እገዛሇሁ የሚሌ ከሆነ
በሦስተኛው ምርት ሊይ አሁንም ጉዲት በማዴረስ መጀመሪያ ወዯ 50 ሚሉዮን ብር
ገዲማ የከሰርነው እንዲሇ ሆኖ ሇተጨማሪ እጥፍ ኪሣራ ሌዲርገን ይችሊሌ።
7. የተሻሻሇውን የኮንሴሽን ውሌ በተመሇከተ ሇዴርጅቱ ካሳ ከተከፈሇበት 2 ዓመት ጋር
አጠቃሊይ 6 ዓመት ጨምሯሌ። ይህ ዯግሞ ከፍትሏብሔር ህግም ከመመሪያውም ወጣ
ያሇ ነው። ምክንያቱም የአንዴ ኮንሴሽን ዓመት ከ20 ዓመት መብሇጥ እንዯላሇበት የዯቡብ
ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክሌሌ መንግስት የመንግስት ሰዉ ሠራሽ ዯን አጠቃቀም
መመሪያ ቁጥር 1/1998 ዓ.ም አንቀጽ 11 (ሀ) (5) ሊይ ይዯነግጋሌ። የሚጨመር ከሆነ
ተጨማሪ 20 ዓመት ወይም ላሊ የኮንሴሽን ዓመት ይጨምራሌ እንጂ 4 ዓመት በነፃ
በመሌቀቅና ሁሇት ዓመት ከፍል ምርቱን እንዱያነሳ የሚሌ አካሄዴ ከህጉ ወጣ ያሇ ነው።
ህጉ 20 ዓመት ብል ገዯብ ሲሰጥ በ10 ዓመት ውስጥ ላሊ ምርት መዴረስ አሇበት በማሇት
ነው። ይህ ሇዴርጅቱ የተጨመረው ቁጥ ቁጥ ዓመት መመሪያውን ይጥሳሌ።
መፍትሔ
የዞኑ መንግስት አሁንም ሇዚህ ሀሳብ ትኩረት ሰጥቶ የተጨመረውን ዓመት እንዯገና
ማጠን አሇበት።
8. ከዯን ጥበቃ ጋር ተያይዞ ዯኑ በከፍተኛ ሁኔታ በነጋዳዎች፣ በዯሊሊዎች፣ በአከባቢ
ማህበረሰብ፣ ወዘተ እየተዘረፈ እንዲሇ ከሊይ አይተናሌ።
መፍትሔ
15
የአከባቢ ማህበረሰብ ከዯን ሽያጭ ተጠቃሚ እንዱሆኑ ማዯረግ፣
9. የዯቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክሌሌ መንግስት የመንግስት ሰዉ ሠራሽ ዯን
አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1/1998 ዓ.ም አንቀጽ 14 (2) (ሇ) (4) ሊይ የባሇሀብት
ግዳታዎችን ሲዘረዝር ባሇሀብት በኮንሴሽን መሌክ የወሰዯዉን ሀብት የመጠበቅ፣
የመከሊከሌና የመንከባከብ ግዳታ አሇበት፡፡ ነገር ግን እነዚህን ሀሊፊነቶችን በአግባቡ
እየተወጣ እንዲሌሆነ ከሊይ ያነሳናቸዉ ማሳያዎች በግሌጽ ያስረዲለ፡፡
መፍትሔ
መፍትሔ
መፍትሔ
በመመሪያ አንቀጽ 9(2) የዯኑን ጥበቃ ሇሶድ ከተማ አስተዲዯር ብቻ ከመተው ይሌቅ
አጎራባች ወረዲዎችም በቅንጅት እንዱሠሩ ማዴረግ
12. በየጊዜው በህገ-ወጥ መሌክ የዯን ምርቱን ሲያዘዋዉሩና ሲጨፈጭፉ የተያዙ ግሇሰቦች ሊይ
አስፈሊጊ የእርምት እርምጃ የማይወሰዴና ሇህግ የማይቀርቡ መሆናቸዉና ወዯ ህግ ፊት
የቀረቡትንም ቢሆን ዛፍ ብቻ ተረክቦ ሰዎችን ነጻ መሌቀቅ ይታያሌ፡፡
መፍትሔ
16
የፍትህ አካሊት ከዯኑ ጋር በተያያዘ ሇሚመጡ ክሶች ሌዩ ትኩረት ሰጥተው እንዱሰሩና
ፍርዴ ቤቶች አስተማሪ የሆነ ቅጣት እንዱሰጡ የምክክር መዴረክ መፍጠር
17
ምዕራፍ አምስት
ማጠቃሇያ
1. ዉለ የሚቀጥሌ ከሆነ ከሊይ ሇተነሱ ችግሮች መፍትሔ በሰጠ ሁኔታ መሆን ይገባሌ፡፡
2. በኮንሴሽን ዉሌ አንቀጽ 16(16.1) መሠረት ዉለን ስሇማሻሻሌ ሲናገር “አስፈሊጊ ሆኖ
በተገኘ ጊዜና ሁሇቱ ተዋዋይ ወገኖች በሚያዯርጉት ስምምነት መሠረት የዉለን አካሌ
በማይነካ/በማይጎዲ መሌክ ዉለን ማሻሻሌ ይቻሊሌ“ ይሊሌ፡፡ በዚህ አንቀጽ መሠረት
2004 ዓ.ም ሊይ ገዥ የዉሌ ማሻሻያ ጥያቄ አቅርቦ እንዱሻሻሌ አዴርጓሌ፡፡ በዚያዉ ሌክ
ዞኑም የራሱን ጥቅም የሚጎደ ዴንጋገዎችን ከዉለ ዉስጥ እንዱወጡ መዯራዯር
ይችሊሌ፡፡ ይህንን ማዴረግ እንዱችሌ በፍትሏብሔር ህግ አንቀጽ 3216(1) ሊይ ባንዴ
ወገን ብቻ ስሇሚዯረግ የዉሌ መሇዋወጥ በሚሌ ርዕስ “ ኮንሴሲዮን ሰጪ ( መንግስት)
የሆነዉ መስሪያ ቤት ዉለ በሚጸናበት ጊዜ ስሇሥራዉ መሌካም አካሄዴ ወይም
ስሇተሰጠዉ አገሌግልት ሥራ መሻሻሌ አስፈሊጊ መስል የታየዉን ማንኛዎችንም
ግዳታዎች በባሇኮንሴሲዮኑ (ገዥ) ሊይ ሉጥሌበት ይችሊሌ “ ይሊሌ፡፡ በዚህ አንቀጽ ንዑስ
አንጽ 3 ሊይ “ ማናቸዉም ይህን ተቃራኒ የሆነ ቃሌ ዋጋ የሇዉም “ ይሊሌ፡፡ ይህ
ሇመንግስት ብቻ የተሰጠ ሌዩ መብት (Prerogative Right of Administrative
Authorities) ተብል ይጠራሌ፡፡ ስሇዚህም የዞኑ መንግስት ይህን መብት በመጠቀም
ዉለን ከእንዯገና ማጠን ይችሊሌ፡፡ ሇምሣላ፡- በመጀመሪያ ኮንሴሽን ዉሌ አንቀጽ 10
(10.9) ሊይ “ ገዢ ከሻጭ ጋር የገባዉን የዉሌ ስምምነት ሇላሊ አካሌ ወይም ወገን
አሳሌፎ መስጠት የሇበትም “ ይሊሌ፡፡ ነገር ግን በተሻሻሇዉ ኮንሴሽን ዉሌ አንቀጽ 4 ሊይ
ሇሦስተኛ ወገን ማስተሊሇፍ እንዯሚቻሌ ተዯንግጓሌ፡፡ በዚህ በተሻሻሇዉ ኮንሴሽን ዉሌ
አንቀጽ 4 ሊይ “ ገዢዉ መብቱን ሇ3ኛ ወገን የሚያስተሊሌፍበት ሂዯት በማንኛዉም
ሁኔታ የሻጩን ጥቅም የሚጎዲ፣ የሚቀንስ፣ ተጨማሪ ወጪ የሚያስወጣ ወይም
አፈጻጸሙን የሚያከብዴ ሉሆን አይገባም “ ይሊሌ፡፡ ነገር ግን እነዚህ የገዙ 3ኛ ወገኖች
ሇዯኑ ሕይወት ምንም ዓይነት ዯንታ የላሊቸዉ ናቸዉ፡፡ በፍትሏብሔር ህግ አንቀጽ
18
3206(1) ሊይ “ የአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ ዉሌን ሇላሊ ሇመሌቀቅ ወይም ሇሁሇተኛ
ተቋራጭ ሇማዴረግ ሇሚቀርብሇት የፈቃዴ ጥያቄ መሌሱን በአእምሮ ግምት ተገቢ በሆነ
ጊዜ ዉስጥ መሆን አሇበት “ ይሊሌ፡፡ በዚህ አንጽ ንዑስ 3 ሊይ ዯግሞ “ የአስተዲዯር
መስሪያ ቤቱ በላሊ ዉልች ዉስጥ ስሇ ዉልች ሇላሊ ማሳሇፍ ወይም ስሇሁሇተኛ
ተቋራጭ ረገዴ የመከሌከሌ ወይም የመፍቀዴ በተሇይ የሆነ መብት አሇዉ፡፡ “ ይሊሌ፡፡
ይህ አንቀጽ ሇአስተዲዯር መስሪያ ቤት ያሌተገዯበ መብት ይሰጣሌ፡፡ ስሇዚህም ዞኑ
አሁንም ቢሆን ሇዚህ ጉዲይ ትኩረት ሰጥቶ ውለ መሻሻሌ ካሇበት ይህንን ከግምት
ውስጥ አስግብቶ መሆን አሇበት፡፡
3. በተሻሻሇዉ ኮንሴሽን ዉሌ አንቀጽ 3 (9.5) ሊይ “ …ገዥዉ ምርቱን አንስቶ
የማይጨርስ ከሆነና የዉለ ጊዜም ያሌተሇወጠ ከሆነ ገዢዉ ያሌተነሳዉን ምርት
ሇመንከባከብ የወጣዉን ወጪ ሳይጠይቅ በቦታዉ ያሇዉን ምርት ያሇምንም ቅዴመ
ሁኔታ ሇሻጩ ሇቅቆ ይወጣሌ “ ይሊሌ፡፡ ይህን ሲሌ ከ 26 ዓመት በኃሊ ያሌተነሳዉን
እንጨት ሇቅቆ ይወጣሌ ማሇት ነዉ፡፡ ይህንን አንቀጽ በምስሇት (Analogy) እስከ
10ኛዉ ዓመት ያሌተነሳዉን 47% የመጀመሪያ ምርት እንጨት ዞኑ መዉረስ ተገቢ
ነዉ፡፡
4. በስተመጨረሻም የዞኑ መንግስት እነዚህን አማራጮችንም አሌፈሌግም የሚሌ ከሆነ
ከሊይ የተዘረዘሩትን የገዢ ችግሮችን በመጥቀስ ዴርጅቱን ካሣ በመጠየቅ ዉለን ማፍረስ
ይችሊሌ፡፡
19