Professional Documents
Culture Documents
Proclamation Issued To Re-Amend Courts Proclamation No 43/2001 of The South Nations, Nationalities and Peoples' Region State
Proclamation Issued To Re-Amend Courts Proclamation No 43/2001 of The South Nations, Nationalities and Peoples' Region State
ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 43/1994 እንደገና ለማሻሻል Proclamation no 43/2001 of the South Nations,
Nationalities and Peoples' Region State
የወጣ አዋጅ
Proclamation to amend the Southern Nations,
መግቢያ Nationalities and Peoples' Regional Courts
አለዉ የሚለውን ህገ መንግስታዊ ድንጋጌ በተሟላ Access to the judiciary will not only help to
መልኩ ገብራዊ ለማድረግ አጋዥ ከመሆኑም ባሻገር fully implement the constitutional provision that
ወንጀል ፈፃሚዎች ሥልጣን ያለው ፍርድ ቤት anyone has the right to a fair trial, but also to
ያለመኖርን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም prevent criminals from taking advantage of the
ራሳቸውን ከህግ ተጠያቂነት ለማስመለጥ absence of a competent court to protect
የሚያደርጉትን ጥረት በመግታት የህግ በላይነትን themselves from legal action. Because it creates
ለማረጋገጥ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር በመሆኑ፤ a comfortable environment for verification:
በደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ማዕከል Due to the need to establish judicial courts in
ተቋማት ውስጥ ከሕዝብና ከመንግሥት ጥቅሞች ጋር the regional capital of the Southern Nations,
ተያይዞ የሚነሱ የወንጀልና የፍትሐብሔር ጉዳዮችን Nationalities and Peoples' Regional State, to
ተቀብለውና አከራክረው ውሳኔ በመስጠት የዳኝነት facilitate and adjudicate judicial and civil
ሥርዓቱን የሚያሳልጡ የዳኝኝነት ሥልጣን ያላቸው ፍርድ matters related to public and government
interests.
ቤቶች የክልሉ መቀመጫ በሆነው ከተማ ውስጥ ማደራጀት
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ The Southern Nations, Nationalities and
1
የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት Peoples 'Regional State Council has amended
በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች ብሄረሰቦች ሕዝቦች ክልል the following amendment to Article 5, Sub-
ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 3 (ሀ) መሠረት Article 3 (a) of the Amended Southern
የሚከተለው ተሻሽሎ ታውጇል፡፡ Nations, Nationalities and Peoples' Regional
State Constitution.
1. አጭር ርዕስ
1. Short title
ከተማ ውስጥ ከክልሉ ህዝብና መንግስት ጥቅም ጋር included in Article 3 of Proclamation No.
በሚያያዙ ጉዳዮች ላይ የዳኝነት ስልጣን 43/1994 in accordance with the provisions of
ይኖራቸዋል፤
Proclamation No. 130/2002 for the
Amendment of the Southern Nations,
6. በሌላ ህግ የተደነገገው አንደተጠበቀ ሆኖ
Nationalities and Peoples' Regional Courts.
የሚከተሉት የክልሉን ጥቅም ከሚነኩ ጉዳዮች ጋር
“5. Subject to the provisions of sub-articles 1
የሚያያዙ ናቸው፦
and 2 of this Article, the regional courts shall
(ሀ) የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል have jurisdiction in matters relating to the
መንግስት ባለሥልጣናት ወይም ሠራተኞች interests of the people and the state in
2
የሚፈጽሟቸው ወይም የሚፈጸምባቸው፣ Hawassa City;
(ለ) የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል 6. Subject to the provisions of another law,
መንግሥት ተቋማት ንብረት ላይ የተፈጸሙ the following matters relate to matters
የወንጀል ጉዳዮችን፣ affecting the interests of the State:
(ሐ) የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል (A) Performance of officials or employees of
the Southern Nations, Nationalities and
መንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም ባለሥልጣናት
Peoples' Regional State in connection with
ወይም ሠራተኞች በሚያከናውኗቸው ሥራዎች
their powers and duties;
ወይም ተግባራት ጋር ተያይዞ የሚነሱ
አቅራቢነት በክልሉ ምክር ቤት ይሾማሉ፤ of this Article, the Supreme Court shall
establish the First Instance and the High
9. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 8 የተደነገገው ቢኖርም
Court in Hawassa.
የክልሉ ምክር ቤት መሰብሰብ ባልቻለበት ጊዜ
ከላይ የተጠቀሱትን የሥራ ኃላፊዎች ርዕሰ 8. The Presidents and Vice-Presidents of the
መስተዳደሩ በጊዜያዊነት መድቦ ያሠራል፤ወይም First and High Courts shall be appointed by
በክልሉ ካሉት ከማናቸውም ፍርድ ቤት አዛውሮ the Regional Council on the recommendation
of the Chief Executive.
ሊያሠራ ይችላል፤
9. Notwithstanding the provisions of sub-
3
10. የመጀመሪያ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞችን article 8 above, when the Regional Council is
በክልሉ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ አቅራቢነት unable to convene, the Chief Executive shall
ይችላል»፡፡
court in the State;
በሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያና ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚገኙ Article 29 of Proclamation No. 43/1994 has
ከክልሉ መንግሥት ጥቅም ጋር የሚገናኙ መዝገቦች በዚህ been repealed and a new provision
አዋጅ መሠረት ለሚደራጁት ፍርድ ቤቶች የሚተላለፉ containing a provisional provision has been
ይህ አዋጅ በደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን Records related to the interests of the
ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ regional government in the first and highest
courts of Hawassa will be forwarded to the
እርስቱ ይርዳ
courts to be organized in accordance with
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት this Proclamation.
ርዕሰ መስተዳድር 3. The period of validity of the proclamation
ሐምሌ 2013 ዓ/ም This proclamation shall be effective from the
date of its publication in the South Negarit
Gazeta.
July 2013
4
5