You are on page 1of 60

በአማራ ክልል የገጠር ይዞታ መሬት ክርክሮች

መበራከት መንስኤዎችና የመፍትሔ ሃሳቦች

በይበሌጣሌ ይመር (LLB, LLM)


አሰሌጣኝና ተመራማሪ

አርታይ
ድክተር ዲንኤሌ ወ/ገብርኤሌ
በባ/ዲር ዩንቨርስቲ የመሬት አስ/ር
ኢንስቲትዩት ም/ዲይሬክተር

46 | P a g e
ምዕራፌ አንዴ

1. በኢትዮጵያ የመሬት ስሪት ታሪክ

1.1 መግቢያ

በኢትዮጵያ የመሬት አያያዝ ስርዓት /ስሪት/ ከቦታ ቦታ እና ከጊዜ ጊዜ ሌዩነት ነበረዉ፡፡ በሰሜኑ
የኢትዮጵያ ክፌሌ ዋንኛዉ የመሬት አያያዝ ስርዓት/ land Tenure system/ የጋራ መሬት
አያያዝ ስርዓት /communal land holding system/ አፅመ ርስት በመባሌ የሚታወቀዉ
ሲሆን፤ በዯቡብ ኢትዮጵያ ክፌሌ ዯግሞ የግሌ መሬት አያያዝ ስርዓት/private land holding
system/ ርስት ይባሊሌ፡፡1 ርስት በኢትዮጵያ ቀዲሚዉ የመሬት አያያዝ ስርዓት ሲሆን
የአክሱማዊት ስሌጣኔ በተስፊፊበት ጊዜ ጀምሮ በሰሜን ኢትዮጵያ ክፌሌ በብዛት የሚታወቅ
ነዉ፡፡2 በዲግማዊ አፄ ምኒሌክ ዘመነ መንግስት (ከ1881-1905 ዓ.ም) እና በአፄ ኃ/ስሊሴ ዘመነ
መንግስት (ከ1923-1966 ዓ.ም) በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፌሌ በሰፉው የሚታወቀው የመሬት
ስሪት ስርዓት ርስት ነበር፡፡3 ርስት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፌሌ ከጥንት ጊዜ ጀምሮ በሰፉዉ
የሚታወቅ የመሬት አያያዝ ስርዓት እንዯሆነ መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡

እዚህ ሊይ ርስት እና አፅመ ርሰት የተሇያዩ ፅንሰ ሃሳቦች ናቸዉን የሚሌ ጥያቄ ሉነሳ ይችሊሌ፡፡
ርስት የሚሇውን ቃሌ የተሇያዩ ሰዎች በተሇያየ መሌኩ ይተረጉሙታሌ፡፡ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች
ጥናትና ምርምር ማዕከሌ ርስትን ሁሇት ዓይነት ትርጉም ሰጥቶት እናገኘዋሇን፡፡ የመጀመሪያው
ትርጉም ቤተዘመዴ የሆነ እያረሰ የሚጠቀምበትና ሇተወሊጅ በውርስ የሚተሊሇፌ መሬት ወይም
አፅመ ርስት እንዯሆነ ያሳያሌ፡፡4 በዚህ ትርጉም መሰረት ርስትና አፅመ ርስት ተመሳሳይ
እንዯሆኑ በቀሊለ መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡ ሁሇተኛው ትርጉም ዯግሞ ርስት የግሌ ወይም የራስ
ይዞታ የሆነ ቦታ ወይም መሬት5 ነው በማሇት ያስቀምጠዋሌ፡፡ የሁሇቱም ቃሊት ትርጉሞች
የሚያስገነዝቡን አብይ ነገር ርስት ወይም አፅመ ርስት ከዘር ወዯ ዘር የሚተሊሇፌ መሬትን
በይዞታ ወይም እያረሱ በመጠቀም የሚያዝበት ስርዓት ነው ከማሇት ባሻገር ሌዩነታቸዉን

1 Aberra Jembere, The legal history of Ethiopia from1434-1974, 1997,page 124


2
Aberra Jembere, ibid, page 124
3
Mersha Gebrehiwot, Gender Mainstreaming in forestry in Africa Ethiopia,2007, Food and Agriculture Organization
United Nations, page 4
4
የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከሌ፣ 1993፣ አማርኛ መዝገበ-ቃሊት፣ አዱስ አበባ ዩንቨርስቲ፣
አርቲስቲክ ማርሚያ ቤት አዴስ አበባ ኢትዮጵያ ገፅ 102
5
ዝኒ ከማሁ፣ ገፅ 102

47 | P a g e
መገንዘብ ያስቸግራሌ፡፡ በተጨማሪም የእነዚህን ቃሊት ተመሳሳይነት ሇመረዲት ከሊይ ባየናቸዉ
የመሬት አያያዝ ስርዓት ባሇርስት ማን ነዉ? የሚሇዉን ማየት ጠቃሚ ነጥብ ይሆናሌ፡፡ በጋራ
የመሬት አያያዝ ስርዓት ባሇርስት ማሇት ከጋራ የቤተሰብ መሬት ሊይ ዴርሻ ያሇዉ ሰዉ ሲሆን
በግሌ የመሬት አያያዝ ስርዓት ዯግሞ መሬትን በዉርስ፤ በግዥ ወይም በስጦታ ያገኘ ባሇመብት
የሆነ ሰዉ ማሇት ነዉ፡፡6 ርስት በሰፉው የሚታወቅ የመሬት ስሪት ስርዓት ነው እንጅ ብቸኛው
የመሬት ስሪት ስርዓት አይዯሇም፡፡ በመሆኑም በተከታዮቹ ክፌልች የመሬት ስሪት ስርዓት
ዓይነቶች በኃ/ስሊሴ ዘመነ መንግስትና በዯርግ ዘመነ መንግስት ምን እንዯሚመስለ
እንመሇከታሇን፡፡

1.2 የመሬት ስሪት ስርዓት በአፄ ኃ/ስሊሴ ዘመነ መንግስት

በ1923 ዓ.ም የታወጀዉ የአፄ ኃይሇ ስሊሴ ህገ-መንግስት አንቀፅ 1 የኢትዮጵያ መሬት ከወሠን
እስከ ወሠን በሙለ የንጉሰ ነገስቱ መንግስት ነው፡፡7 (The territory of Ethiopia, in its entirety is,
from one end to the other Subject to the government of his Majesty the Emperor.) በማሇት
ይዯነግጋሌ፡፡ ከዚህ ህገ-መንግስታዊ ዴንጋጌ የምንረዲው ስሇሃገሪቱ የግዛት ወሰን ባሻገር የመሬት
ባሇቤት ንጉሱ (የራሳቸው መንግስት) እንዯሆነ ነው፡፡ ምንም እንኳ መሬት የንጉሱ ንብረት
ቢሆንም የመሬት ስሪት ስርዓቱ በተሇያየ መሌክ ይገሇፃሌ፡፡

እንዯ ዯሳሇኝ ራህማቶ የመሬት ስሪት ስርዓቱን በሶስት ዘርፌ መክፇሌ ይቻሊሌ፡፡ ይኸውም
የሚመሇስ መሬት (Reversionary right)፤ የግሌ መሬት /private land/ እና የመንግስት
መሬት /state land/ ሉባሌ ይችሊሌ፡፡8 የሚመሇስ መሬት (Reversionary right) የሚባሇው
አብዛኛው የሃገሪቱ መሬት በዚህ መሌኩ የተያዘ ነበር፡፡ ይሁንና እያረሡ የመጠቀም መብቱ
ሇአራሾቹ ሲሆን የመሬቱ ባሇቤት ግን መንግስት ነበር፡፡ በተወሰነ መሌኩ ርስት በዚህ ክፌሌ
የሚጠቃሇሌ ሆኖ ባሇርስቱ ወይም የርስቱ ተጠቃሚ መሬቱን መሸጥም ሆነ ከተወሊጁ ውጭ
መስጠት አይችሌም9 ይሊለ፡፡ የርስቱ ቆርቋሪ መሬቱን እያረሰ ይጠቀማሌ እንጅ ከዘሩ ወይም
ከተወሊጁ ውጭ መሸጥና ማስተሊሇፌ አይችሌም ነበር፡፡ በላሊ በኩሌ ርስት ከኢኮኖሚያዊ
ጠቀሜታዉ ባሻገር ፖሇቲካዊና ማህበራዊ ፊይዲም ነበረዉ፡፡ S. Nadel የተባሇ

6
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 1፤ ገፅ 124
7
የ1923 የኃ/ስሊሴ ህገ-መንግስት አንቀፅ 1
8
Dessalegn Rahmato, Legalizing Land Rights: Local Practices, state Responses and Tenure Security in Africa, Asia
and Latin America, edited by Janine M. Ubink et al, 2009, Leiden university press, page 35
9
Berhanu Adenew and Feyera Research Report 3 Land Registration in Amhar Region, Ethiopia, 2005, Securing
Land Rights in Africa, UK, Page 5

48 | P a g e
አንትሮፖልጅስት የርስትን ፖሇቲካዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ ሲገሌፅ Rest is not limited to
economic benefits only. It being the first land holding system, it is given higher
social prestige. That is to say, that it opens for the owner access to a better
social status.10 በማሇት ያስቀምጣሌ፡፡ የርስት ማህበራዊ ፊይዲ በህግም ጭምር ተቀምጧሌ
ሇምሳላ በኢትዮጵያ በ1940 ዓ.ም የወጣዉ የመሬት ግብር አዋጅ አንቀፅ 24 ባሇ ርስት ያሌሆነ
ሰዉ የፌርዴ ሸንጎ እንዯማይሆነ ይዯነግጋሌ፡፡ ይህ የሚያሳየን ባሇርስት በመንግስት ፖሇቲካዊ
ስርዓት ተሳትፍ የነበረዉ ከመሆኑም ባሻገር ማህበራዊ ክብርም የነበረ መሆኑን ጭምር ነዉ፡፡

በርስት ስርዓት የባሇርስቱ ተወሊጆች እስከ ስምንተኛ ቅዴመ አያቶቻቸው ዴረስ ዘር በመቁጠር
ከርስት መሬቱ ሊይ ዴርሻቸውን የሚጠይቁበት ሁኔታ ነበር፡፡11 ይህ የሚያሳየዉ ባሇርስት
ምንም እንኳ ሙለ የመሬቱ ባሇቤት ባይሆንም መሬቱን ሇተወሊጆቹ በውርስ የሚያስተሊሌፌበት
ስርዓት የተዘረጋ ነበር፡፡ በመሆኑም ባሇርስት ከጭሰኛዉ ጋር ሲነፃፀር በጣም የተሻሇ መብትና
ጥቅም የሚያገኝ ቢሆንም መሬቱን ሇፇሇገዉ ሰዉ መስጠትም ሆነ ከቤተ-ዘመደ ዉጭ
ማስተሊሇፌ አይችሌም ነበር፡፡ በተጨማሪም እስከ ስምንተኛ ቅዴመ አያት ትውሌዴ ዴረስ ዘር
እየቆጠረ ርስት ማግኘት ምን ያህሌ ከባዴ እንዯሆነና የመሬት ስሪቱ ስርዓት የተንዛዛና
ሇጭቅጭቅ የሚዲርግ እንዯነበርም መረዲት ይቻሊሌ፡፡ “አፌ ያሇው ያግባሽ” እንዯሚባሇው ሁለ
አንዲንዴ ሰዎች በተሳሳተና በተጭበረበረ የዘር አቆጣጠር ሂዯት መሬት የማግኘት ዕዴሌ
ሲኖራቸዉ ላልች መሬታቸውን ያጡ ነበር፡፡ ይህም በመሬቱ ሊይ ተጠቃሚ ከሚሆኑት ይሌቅ
ሇሹማምንቶች ጉቦና መማሇጃ በመስጠት ስሇመሬታቸዉ የሚከራከሩት ይበዙ ነበር፡፡ ሆበን
የተባሇ ፀሏፉ በ1973 ዓ.ም በጏጃም አካባቢ ባዯረገው ጥናት “ርስት” በተጠቃሚዎች መካከሌ
ስር የሰዯዯ ክርክርና ግጭትን ያስፊፊ የመሬት ስርዓት ነበር፡፡12 ሲሌ አስቀምጧሌ፡፡ በወቅቱ
በአጠቃሊይ በተዯረገ ጥናት 45% የፌትሏብሔር ክርክሮች ከርስት ጋር የተያያዙ ነበሩ13፡፡
በላሊ በኩሌ ዯግሞ መሬቱ ባሇርስቱ ሇዘመናት እየተከፊፇሇ በመምጣቱ የአራሾች የመሬት
መጠን እያነሰ መጥቷሌ፡፡

በየሚመሇስ መሬት (Reversionary right) ስርዓት ስር የሚመዯበው ላሊኛው የመሬት ስሪት


ስርዓት ጉሌትና ርስተ-ጉሌት ነበር፡፡ ጉሌት ማሇት ቀዯም ባሇው ጊዜ ከንጉሱ ይሰጥ የነበረ

10
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 1፤ ገፅ 125
11
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 3፤ ገፅ 4
12
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 8፣ ገፅ 37
13
ማስታወቂያ ሚንስተር፣ የመሬት ይዞታ በህብረተሰባዊነት ኢትዮጵያ፣ 1968፣ አዱስ አበባ፣ ገፅ 51

49 | P a g e
መሬት ሲሆን14 ርስተ-ጉሌት ዯግሞ በርስትነት ከንጉሱ ይሰጥ የነበረ መሬት ነው፡፡15 ባሇርስተ-
ጉሌቱም ሇገባሩ ርስተነኛ ስሇሆነ በጉሌቱ ዉስጥ ከሚገኘዉ ዜጋዉ የሚመጣዉን ማርና
ማንኛዉንም ግብር እየተቀበሇ ይበሊሌ፡፡ ከዚህ በኃሊ ስሙን ከባህር መዝገብ ያፅፌና ርስተ-
ጉሌቱን አፅንቶ ይይዛሌ፡፡16 ጉሌትን ከርስት በዋነኛነት የሚሇየው ከንጉሱ ሇንጉሱ ባሇሟልችና
ዯጋፉዎች የሚሰጥ መሆኑ ነው፡፡ ይህ በጉሌት መሌክ ባሇመሬት የሆነው ሰውም ከጭሰኞች
ሊይ ግብርና የጉሌበት ዋጋ ማግኘት ይችሌ ነበር17፡፡ የጉሌት መብቱ በንጉሱ የሚወሰዴና
በውርስ የማይተሊሇፌ ነበር፡፡ አንዴ ፀሃፉ የጉሌት ስሪትን እንዯሚከተሇዉ ይገሌፁታሌ፡፡ A Gult
system was a system of taxation and administration superimposed over the Rist tenure system
and entitled land lords to collect tax and to extract services from the peasants who works the
lands under their control.18

ሁሇተኛዉ የመሬት ስሪት ስርዓት ወይም የመሬት አያያዝ አይነት መሬት በግሌ ንብረት ስር
የነበረበት ወቅት ነዉ፡፡ ኘሮፋሰር ባህሩ ዘውዳ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1847-1983 በሚሇዉ
መጽሏፊቸዉ “ከ1928 ዓ.ም በኋሊ መሬት ግሊዊ ሀብት እየሆነ የመምጣቱ ሂዯት በሦስት
ምክንያቶች ተፊጠነ ይሊለ፡፡ የመጀመሪያው ምክንያት ቀዯም ሲሌ የዯቡብ ገበሬ በገባርነት
ያገሇግሊቸው የነበሩት ከሰሜን የመጡ ሠፊሪዎች ቀስ በቀስ ከግብሩና ከአገሌግልቱ አሌፇው
መሬቱን በግዥም ሆነ በንጥቂያ የራሳቸው ማዴረግ ጀመሩ፡፡ ሁሇተኛ ምክንያት ሇመንግሥት
ባሇሟልች በዯመወዝ ፇንታ በማዯሪያነት የተሰጠው መሬት ከጊዜ በኋሊ ወዯ ርስትነት
ተሇወጠ፡፡ ሶስተኛው ምናሌባትም ዋነኛው ምክንያት መንግስት በስፊት ከያዘውና የመንግስት
መሬት ከተባሇው እየቆረሰ ሇአገሌጋዬቹ መሰጠቱ ነበር፡፡”19 ሲለ ያብራራለ፡፡ በተጨማሪም
መሬት የግሌ ንብረት የሚያዯርገዉ ስሪት ዋነኛ ውጤቱ የጭሰኝነት መስፊፊት ነበር ይህም
የእርሻ ባሇመሬቶች ከገጠር ይሌቅ ከተማ ተከማችተው ጭሰኛው ከአመረተው ሰብሌ ከግማሽና
ከ3/4ኛ በሊይ የሚሆነውን ምርት ይሰበስባለ፡፡ ጭሰኛው ሇባሇመሬቱ ከሚከፌሇው ከዚህ ዴርሻ
በተጨማሪ የዏሥራትና የመሬት ግብር ዕዲ ተሸካሚ ነበር፡፡20 የግሌ መሬት ይዞታ በዯቡብ

14
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 4፣ ገፅ 511
15
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 8፣ ገፅ 37
16
ብሊታ ጌታ ማህተመ ስሊሴ ወሌዯ መስቀሌ፣ ዝክረ-ነገር፣ አዴስ አበባ፣ 1962፣ ገፅ 114-115
17
USAID Country Profile ,Property Right and Resourse Governance in Ethiopia, Page 7
18
Peter J.Bodurtha, et al, Land Reform in Ethiopia: Recommendations for Reform, Solidarity Movement for a New
Ethiopia/SMNE/,page 15
19
ባህሩ ዘውዳ (ኘ/ር)፣ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1847 እስከ 1983፣ 2003 ዓ.ም፣ አዱስ አበባ ዩኒቨሲቲ ኘሬስ፣ ገፅ
199
20
ባህሩ ዘውዳ (ኘ/ር)፣ ዝኒ ከማሁ፣ ገፅ 201

50 | P a g e
የኢትዮጵያ ክፌሌ ከአፄ ምኒሉክ ሃይልች ወዯ ስፌራዉ መግባት ጋር ተያየዞ የነበረ ነዉ፡፡
የግሌ ይዞታ መሆኑ የሃገሪቱን ዜጎች በዝባዥና ተበዝባዥ ወይም ጌታና ልላ ያዯረገ ነበር፡፡
አንዴ ፀሏፉ በኃይሇስሊሴ ዘመነ መንግስት ወቅት የነበረውን የመሬት ከበርቴዎችና የጭሰኞችን
እኩሌ አሇመሆን ሲገሌፅ የሃገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አወቃቀር የተመሰረተው በጭሰኞች
ዯምና ሊብ ነበር21ሲለ ያስቀምጣለ፡፡ መንግስትም ይህን መሬት የግሌ ይዞታ የሚያዯርገዉን
ስርዓት እንዱጠናከር ከፌተኛ ፌሊጎት ነበረዉ፡፡ ሇዚህም ይመስሊሌ በ1933 ዓ.ም የመሬት ግብር
አዋጅ ሇመንግስት ግብር የተገበረበት መሬት የግብር ከፊይ ንብረት ነው በማሇት ህጋዊ እውቀና
በመስጠቱ የተነሳ የግሌ መሬት ባሇንብረትነት ተጠናክሯሌ፡፡22

ሦስተኛው የመሬት ስሪት ስርዓት ወይም የመሬት አያያዝ አይነት የመንግስት መሬት (State
domain) የሚባሇው ነው፡፡ ይህ ስርዓት ህጋዊ እዉቅና ያገኝዉ በተሻሻሇው የ1948 ዓ.ም የአፄ
ኃ/ስሊሴ ህገ-መንግስት ነዉ፡፡ በአንቀፅ 130/ሀ/ ሊይ በንጉሰ ነገስቱ ግዛት በመሬቱ ዉስጥ ያሇዉ
ሀብት ሁለ ከዉሀዉ በታች ያሇዉም ጭምር የመንግስት ንብረት ነዉ23ተብል ተዯንግጓሌ፡፡
በመንግስት ንብረትነት ስር የነበረዉ መሬት ሰፉ መጠን ነበረዉ፡፡ በሃገሪቱ ሉታረስ ከሚችሇው
መሬት ውስጥ 57 በመቶ ያህለ የመንግስት መሬት ነበር፡፡24 የመንግስት መሬት ስሪት ስርዓት
በበርካታ አርብቶ አዯሮችና መሠሌ ገበሬዎች መካከሌ ሇአሇመረጋጋትና ዋስትና ማጣት ዋነኛ
ምክንያት ነበር፡፡25

ከሊይ ካየናቸዉ ሶስት የመሬት ስሪቶች ወይም የመሬት አያያዝ ዓይነቶች በተጨማሪ በንጉሱ
ፇቃዴ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተ-ክርስቲያንን የመሬት ባሇቤት የሚያዯርግ የመሬት ስሪት
ነበር፡፡ መጠኑም ከሚታረሰው መሬት ውስጥ በግምት ከ10-20 በመቶ ይሆናሌ26፡፡ የማዯሪያ
መሬት የሚባሌ ንጉሱ ሇአገሌግዮችና ሇስርዓቱ ሹማምንቶች በዯመወዝ መሌክ የሚሰጣቸዉ
የመሬት ስሪት አይነት ነበር፡፡ ይህ አገሌግልታቸው ሲቋርጥም መሬቱ ወዯ መንግስት መሬት
ስር ይመሇሳሌ፡፡27 ንጉሱ ሇአገሌጋዮቹ መሬት እንዯሚሰጥ ሁለ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ

21
Firew Ayano, Constitutional Property Rights in Ethiopia: The Old and New “State Ownership”
of land, page 11
22
Wibke Crwett,(et al), Land Tenure in Ethiopia: Continuity and Change, Shifting rules and the
Quest for State Control, 2008, CAPRI Working Paper No 19, Page 10
23
የተሻሻሇዉ የሃይሇ ስሊሴ ህገ መንግስት፣1948፣ አንቀፅ130/ሀ/
24
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 8፤ገፅ 37
25
Dessalegn Rahmato, Ibid, page37
26
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 17፤ገፅ 7
27
Daniel Weldegebriel Ambaye, Land Rights in Ethiopia: Ownership, equity, and liberty in land
use rights, 2012, Page 3

51 | P a g e
ቤተክርስቲያንም ሇአገሌጋዮቿ መሬት ትሰጥ ነበር፡፡ ይህ መሬትም የሰሞን መሬት ይባሊሌ፡፡28
የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተክርስቲያን የጉሌት መብት ይሰጣት ነበር፡፡

በአጠቃሊይ በኃይሇስሊሴ ዘመነ መንግስት ጊዜ የመሬት ስሪት ስርዓትን የህግ ማዕቀፌ


ስንመሇከት ራሱን የቻሇና የተፃፇ የመሬት ህግ ባይገኝም የመሬት ስርዓቱ በመሬት ግብር ህግ
መሠረት ይገሇፃሌ፡፡ የመሬት ግብር ህግ ማሇት በላሊ አገሊሇፅ የመሬት ህግ እንዯማሇት
ይቆጠራሌ፡፡ በዚህ መሠረት መንግስቱ ከ1933 ዓ.ም በኋሊ አንዲንዴ ሇውጦችን አዯረገ፡፡
ሇምሳላ ያህሌ ቀዴሞ በዓይነትና በጉሌበት ይከፇሌ የነበረው ግብር በገንዘብ እንዱሆን የሚሌ
የመሬት ግብር አዋጅ በ1934 ዓ.ም ታወጀ፡፡ በዚህ አዋጅ ሊይ የመሬት ግብር በሇም፣ በሇም
ጠፌና በጠፌ በሚሌ ተመን ተዘጋጀሇት፡፡ ይህ ተመን በ1937 ዓ.ም በወጣው አዱስ የመሬት
ግብር አዋጅ የግብሩ መጠን በተወሠኑ የሃገሪቱ አካባቢዎች ከፌ እንዱሌ ተዯረገ፡፡ የ1973 ዓ.ም
የግብር አዋጅ የመሬት ግብር አሠባሰብን ስርዓት በማስያዙ ረገዴና በገበሬው ሊይ ተጭነው
የነበሩትን ሌዩ ሌዩ ክፌያዎችና የጉሌበት ስራዎች በመሻሩ እንዯትሌቅ እርምጃ ቢወሠዴም
በአተገባበር ረገዴ ግን መሬት ሳይነካ ቀርቷሌ29፡፡ በላሊ በኩሌ ግብር ያሌተገባባቸው መሬቶች
ሁለ ወዯ መንግስት ንብረትነት ስር እንዱዞሩ መዯረጉ የጉሌትንና ርስተ-ጉሌትን ስርዓት
እንዯማስቀረት ይቆጠራሌ30በማሇት ይገሇፃሌ፡፡

1.3. የመሬት ስሪት በዯርግ ዘመነ መንግስት

የዯርግ መንግስት ንጉሳዊ አገዛዝን አስወግድ መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም ስሌጣን ያዘ፡፡ ብዙም
ሣይቆይ የካቲት 25 ቀን 1967 ዓ.ም ሥር-ነቀሌ የመሬት አዋጅ ይፊ አዯረገ፡፡ ይህ አዋጅ የግሌ
የመሬት ይዞታን ሙለ በሙለ የሚያስወግዴ ነበር፡፡ መሬትን ማስተሊሇፌ በጥብቅ ክሌክሌ
ነበር፡፡ ማናቸዉም ሰዉ በይዞታ ያገኘዉን መሬት የመሸጥ፣ የመሇወጥ፣ የማስያዝ፣ በወሇዴ
አግዴ የመስጠት ወይም በላሊ መንገዴ የማስተሊሇፌ መብት አይኖረዉም፡፡ ሆኖም ባሇይዞታዉ
ሲሞት የሟች ሚስት ወይም ባሌ ወይም አካሇ መጠን ያሌዯረሰ ሌጅ ወይም እነዚህ ከላለ
አካሇ መጠን የዯረሰ ሌጅ በይዞታዉ ተተክቶ የመጠቀም መብት ይኖረዋሌ31ተብል የገጠር
መሬት የማይሸጥ፣ በሉዝ የማይተሊሇፌና በዋስትና የማይያዝ መሆኑ ተዯነገገ፡፡ በላሊ አነጋገር

28
Daniel Weldegebriel Ambaye, Ibid, Page 3
29
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 19፤ገፅ202
30
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 22፤ ገፅ 11
31
የገጠርን መሬት የህዝብ ሃብት ሇማዴረግ የወጣ፤1967፤ አዋጅ ቁጥር 31 ነጋሪት ጋዜጣ 14ኛ ዓመት ቁጥር
26፤ አንቀፅ 5

52 | P a g e
ሀገሪቱ በንጉሳዊ ስርዓት ጊዜ ስትከተሇው የነበረውን ፖሇቲካዊ ኢኮኖሚ ስርዓት በመሰረታዊነት
ቀየረ፡፡ የመሬት ባሊባትና ጭሰኛ ሲያዯርግ የቆየዉ የፉዉዲሌ ስርዓት ተወገዯ፡፡ አርሶ አዯሩ
በመሬቱ ሊይ የሚኖረው መብት የመጠቀም መብት ብቻ ሆኖ መሬት የህዝብ ወይም የመንግስት
ንብረት መሆኑ ታወጀ፡፡ የመሬት አዋጁን ተግባራዊ የሚያዯርጉ፤ ወዯፉትም እንዯአስፇሊጊነቱ
የመሬት ዴሌዴሌ የማዴረግ ስሌጣን ያሊቸው የገበሬዎች ማህበራት ተቋቋሙ፡፡32 እነዚህ
ማህበራትም ሰፉዉን ህዝብ ፌትሃዊ በሆነ መሌኩ የመሬት ተጠቃሚ ከማዴረግ ይሌቅ
ሇግሇሰቦች ጥቅም ማሰከበሪያ በመሆናቸዉ የገጠር መሬት መብት ዋስትና አጣ፡፡

የአዋጁ ታሪካዊ ፊይዲ የመሬት ከበርቴውን መዯብ ማስወገዴ ሲሆን ዋነኛ ተጠቃሚዎቹም
ጭሰኛና መሬት አሌባ አርሶ አዯሮች ናቸው ቢባሌም በተግባር ግን አርሶ አዯሩ ምርቱን
መንግስት በዯነገገው /ዝቅተኛ/ ዋጋ ሇመንግስት ብቻ እንዱያቀርብ ተብል ሇተቋቋመው የእርሻ
ሰብሌ ገበያ ዴርጅት /እሰገዴ/ እንዱሸጥ በመዯረጉ በመሬቱ ሊይ ተጠቃሚ ሉሆን አሌቻሇም
ነበር፡፡ በተጨማሪም በተሇይ በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፌሌ በፇቃዯኝነት ሊይ ያሌተመሰረተ የሠፇራ
ኘሮግራም፣ የጋራ እርሻና በግዳታ ሊይ የተመሠረተ የመንዯር ምስረታ በአርሶ አዯሩ ሊይ ከሌክ
ያሇፇ ብሶት ፇጥረዉ ሇስርዓቱ መውዯቅ ምክንያት ሆነዋሌ፡፡ ዯርግ የመሬት ስሪት ሲሇወጥ በጏ
ነገሮች ቢኖሩትም በሶስት ምክንያቶች አርሶ አዯሩ ተጠቃሚ አሌነበረም፡፡ እነዚህም፡-

 ሁለም አርሶ አዯሮች በእኩሌ ተጠቃሚ አሌነበሩም /የስርዓቱ ተመራጮች ብቻ


ተጠቃሚ ሆነዋሌ/፤
 አርሶ አዯሮች የመጠቀም መብት ብቻ ስሇነበራቸው ሥራ ፇጣሪ ሆነው አምራች
አሌነበሩም፤
 መሬት የማግኘት መብት በዋነኛነት የተመሠረተው ያሇማቋረጥ በቀበላ ውስጥ ሇሚኖሩ
ሠዎች ብቻ በመሆኑ መብታቸውን ከማጣበብ አሌፍ ኑሮአቸውን በላሊ መንገዴ
እንዲይዯጉሙ አዴርጓቸው ቆይቷሌ33 በማሇት አቶ ዯሳሇኝ ራህመቶ ያብራራለ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ተዯጋጋሚ የመሬት ክፌፌሌ መኖሩ አርሶ አዯሮቹ ተረጋግተው በመሬቱ
ሊይ እንዲያሇሙ አዴርጓቸዋሌ፡፡34

32
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 19፤ ገፅ 253
33
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 8፤ ገፅ 43
34
Dessalegn Rahmato, Ibid, Page 43

53 | P a g e
ከዚህ በመነሳት በዯርግ የመሬት ስሪቱ በህግ ዯረጃ ሇዉጥ ቢኖረዉም ተጨባጭ ጥቅም ሇሰፉዉ
ህዝብ ባሇመስጠቱ ስርዓቱ እንዱወገዴ አንዴ ምክንያት ነበር፡፡

1.4 የመሬት መብትና የህግ ማዕቀፌ በአሁኑ ጊዜ

የኢ.ፋ.ዳ.ሪ ህገ መንግስት በምዕራፌ 3 ሊይ መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች በሚሌ ርዕስ


ሰብዓዊና ዳሞክራሲያዊ መብቶችን በመዘርዘር ጥበቃና ዋስትና ሰጥቷቸዋሌ፡፡ የንብረት መብት
በዳሞክራሲያዊ መብቶች ዉስጥ ተካቶ እናገኘዋሇን፡፡ በመርህ ዯረጃ ማንኛዉም የኢትዮጵያ ዜጋ
የግሌ ንብረት ባሇቤት መሆኑ/መሆኗ ይከበርሇታሌ/ ይከበርሊታሌ35 በሚሌ ተዯንግጓሌ፡፡ የንብረት
መብት የህዝብን ጥቅም ሇመጠበቅ በላሊ ሁኔታ በህግ እስካሌተወሰነ ዴረስ ንብረት የመያዝና
በንብረት የመጠቀም ወይም የላልችን ዜጎች መብቶች እስካሌተቃረነ ዴረስ ንብረትን የመሸጥ፤
የማዉረስ ወይም በላሊ መንገዴ የማስተሊሇፌ መብቶችን ያካትታሌ፡፡36 ከዚህ ዴንጋጌ
የምንረዲዉ የግሌ ንብረት ማፌራትና ባሇቤት መሆን የግሇሰቦች መሰረታዊ መብትና ነፃነት
ቢሆንም የግሌ ንብረትን የመያዝ፤ የመጠቀም፤ የማዉረስ፤ የመሸጥና የማስተሊሇፌ መብቶች
ከላልች ሰዎች መብት ወይም ከጠቅሊሊዉ ህዝብ ጥቅም ጋር እንዲይቃረን ሇማዴረግ ሲባሌ
ሉገዯብ የሚችሌ መብት እንጅ ፌፁማዊ መብት /Absolute right/ እንዲሌሆነ ነዉ፡፡

በመርህ ዯረጃ ንብረትን በግሌ ባሇቤትነት መያዝ የሚቻሌ ቢሆንም መሬትና የተፇጥሮ ሃብት
ባሇቤትነት ግን የግሌ ንብረት ሳይሆን የመንግስትና የህዝብ ብቻ ነዉ፡፡ መሬት የማይሸጥ
የማይሇወጥ የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች የጋራ ንብረት ነዉ37 በሚሌ
ተዯንግጓሌ፡፡ በላሊ አገሊሇፅ የመሬት ባሇቤት/owner/ መንግስትና ህዝብ ቢሆንም የኢትዮጵያ
አርሶና አርብቶ አዯሮች ግን ሇእርሻም ሆነ ሇግጦሽ የሚጠቀሙበት መሬት በነፃ የማገኘትና
ከመሬታቸዉ ያሇመፇናቀሌ መብታቸዉ የተከበረ ነዉ38 ማሇት ይቻሊሌ፡፡ የኢፋዳሪ ህገ-
መንግስት የንብረት መብት በሚሌ ርዕስ በዝርዝር አስፌሮ ያሇዉ ስሇመሬት መብትና ተያያዥ
ጉዲዮች ነዉ፡፡ ይህ የሚያሳየዉ በኢትዮጵያ ዯረጃ የመሬት መብት መከበር ሇላልች መብቶች
መተጋገጥ ቁሌፌ ጉዲይ መሆኑን ብቻ ሳይሆን ህገ- መንግስታዊ ዕዉቅና እና ዋስትና የሚያሻዉ
ጉዲይ እንዯሆነ ነዉ፡፡ ህገ-መንግስቱ ስሇገጠርና ከተማ መሬት ዝርዝር መርህ ከማስቀመጡም

35
የኢፋዳሪ ህገ-መንግስት፣ 1987፤ አዋጅ ቁጥር 1፤ፋዯራሌ ነጋሪት ጋዜጣ፤ አንዯኛ አመት ቁጥር1፣ አንቀፅ
40(1)
36
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 40(1)
37
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 40(3)
38
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 40(4)(5)

54 | P a g e
በሊይ አፇፃፀሙ በህግ እንዯሚመራ አመሊክቷሌ፡፡ ኢትዮጵያ ምንም እንኳ ራሱን የቻሇ
የመሬት ፖሉሲ ባይኖራትም መሬት የህዝብና የመንግስት የጋራ ንብረት ነዉ የሚሌ የፖሉሲ
አቋም እንዲሊት ከህገ መንግስቱም ሆን ከገጠርና ግብርና ፖሉሲ መንፇስ መረዲት ይቻሊሌ፡፡
ህገ-መንግስቱ መሬት የማይሸጥ የማይሇወጥ የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች የጋራ
ንብረት ነዉ የሚሇዉ የመሬት ፖሉሲ አቋም በጣም ጥብቅ እንዯሆነና ይህ ጉዲይ በአዋጅ
መሌክ እንዲይሸራረፌ የፇሇገ መሆኑን ነዉ፡፡ ይህ የሆነበትንም ምክንያት የአሁኑ መንግስት
ሲገሌፅ “የተበጣጠሰ መሬት ያሇዉ ዴሀዉ ህዝብ መሬቱን ሇሀብታሞች ይሸጣሌ፡፡ በመቀጠሌ
ሇእነሱ የጉሌበት ሰራተኛ ይሆንና የጭሰኛና የጌታ ስርዓት በዴጋሜ ይመጣሌ፡፡ በዚህ ጊዜ
ሃገሪቱ ሇዴህነት፤ ኃሊቀርነትና ሇርስ በርስ ግጭት ትዲረጋሇች” ይሊሌ፡፡ በተጨማሪም መንግስት
መሬት የማይሸጥ የማይሇወጥ የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች የጋራ ንብረት ሆኖ
መቀጠሌ ይኖርበታሌ ሲሌ የሚከራከርበት ምክንያት ይህ ስሪት ማህበራዊ ፌትህና የመሬት
ስሪቱን ዋስትና (social equity and tenure security) ይሰጣሌ በሚሌ ነዉ፡፡39 ማህበራዊ
ፌትህን ወይም ርዕትን /social equity/ ሇማረጋገጥ ሲባሌ የኢፋዴሪ ህገ-መንግስትም ሆነ
የፋዯራሌና የክሌልች የመሬት ህግጋት ማንኛዉም በግብርና ስራ ሇመተዲዯር የሚፇሌግ ሰዉ
መሬት በነፃ የማገኘት መብት እንዲሇዉና መጠኑም በተቻሇ መጠን እኩሌ መሆን እንዲሇበት
አስቀምጠዋሌ፡፡ በላሊ በኩሌ ህገ-መንግስቱም ሆነ የመሬት ህጎች መሬት የማይሸጥና
የማይሇወጥ የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች የጋራ ንብረት ነዉ ማሇታቸዉ መሬት
በሽያጭ መሌክ በጥቂት ሃብታሞች እጅ እንዲይገባና ሰፉዉ ህዝብ መሬቱን እንዲይሸጥ
መከሌከለ የመሬትን ዋስትና /tenure security/ የሚያረጋግጥ ይሆናሌ፡፡ ይህ ሁኔታም
የፖሉሲዉን ዋስትና ያሇዉ የመሬት ስሪት መኖር ሇሚሇዉ አሊማ ማሳኪያ ነዉ፡፡40 በላሊ
መሌኩ የኢፉዴሪ መንግስት የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 456/1997
አንቀፅ 5/2 የገጠር መሬት ባሇይዞታ መሬቱን በስጦታ ወይም በዉርስ ማስተሊሇፌ እንዯሚችሌ
መዯንገጉ የመሬት ስርዓቱን ዋስትና tenure security/ ላሊዉ ማሳያ ነዉ፡፡

የመሬት ፖሉሲዉ ዓሊማዎች ማህበራዊ ፌትህን ማስፇንና ዋስትናዉ የተረጋገጠ የመሬት


ስርዓት መፌጠር ሲሆን ይህ የመሬት መብት በምን መሌኩ ተግባራዊ ይሆናሌ የሚሇዉን
ጉዲይ ሇመመሇስ በህገ-መንግስቱ ምዕራፌ አምስት የስሌጣን አወቃቀርና ክፌፌሌ ስር የመሬት
የተፇጥሮ ሀብትና የታሪክ ቅርሶች አጠቃቀምና ጥበቃ በተመሇከተ ህግ የማዉጣት ስሌጣንና

39
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 27፣ ገፅ 5
40
ዝኒ ከማሁ፣ ገፅ 5

55 | P a g e
ተግባር የፋዯራሌ መንግስት ነዉ41 ይሊሌ፡፡ በተጨማሪም የሃገሪቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር
ቤት የመሬትና የተፇጥሮ ሀብት አጠቃቀምን በተመሇከተ ህግ አንዯሚያወጣ42 ተመሌክቷሌ፡፡
በላሊ በኩሌ እያንዲንደ ክሌሌ የፋዯራለ መንግስት በሚያወጣዉ ህግ መሰረት መሬትና
የተፇጥሮ ሃብትን የማስተዲዯር ሥሌጣንና ተግባር አሇዉ43 በሚሌ በኢፉዴሪ ህገ-መንግስት
መሬትን የማስተዲዯር ዉክሌና ሇክሌልች ተሰጥቷሌ፡፡ ሇክሌልች የተሰጠዉ መሬትን
የማስተዲዯር ዉክሌና ግን የሚመራዉ የፋዯራለ መንግስት በሚያወጣዉ ህግ መሰረት ነዉ፡፡
በዚህ መሰረት የፋዯራሌ መንግስት የገጠር መሬት አስተዲዯር አዋጅ ቁጥር 89/1989
አዉጥቷሌ፡፡ የዚህ አዋጅ ዋነኛ ፊይዲዉም መሬትና የተፇጥሮ ሃብትን ሇማስተዲዯር ሇክሌልች
የተሰጠዉ ስሌጣን በስራ ሊይ የሚዉሇዉ የፋዯራለ መንግስት በሚያወጣወ ህግ መሰረት
በመሆኑ44 እና በክሌሌ ምክር ቤቶች የሚወጡት የመሬት ህጎች ይዘት ሉያካትታቸዉ የሚገቡ
መሰረታዊ ነጥቦችን የሚያመሊክት45 ነበር፡፡ አዋጁ ክሌልች የመሬት ህግ ሲያወጡ ሉከተሎቸዉ
የሚገቡ መሰረታዊና ጠቅሊሊ መርሆዎችን ከመጥቀሱም ባሻገር መሬት ሇባሇይዞታዎች
መስጠትና ማከፊፇሌ እንዱችለ ሃሊፉነት ሰጥቷቸዋሌ፡፡ ይህ ስሌጣንን ባሌተማከሇ አስተዲዯር
ዘዳ ወዯታች የማዉረዴ አካሔዴ /Decenteralization Approach/ ያሇዉ የመሬት አስተዲዯር
ህግ አወጣጥ ክሌልች ከራሳቸዉ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በማጣጣም ህግ እንዱያወጡ አስችሎሌ፡፡

በኢ.ፋ.ዴ.ሪ መንግስት አዋጅ ቁጥር 89/1989 መሰረት የአማራ ክሌሌ የአርሶ አዯሩን የመሬት
ባሇይዞታነት፤ የመጠቀም መብትና ግዯታዉን በመወሰን ሇመሬቱ አስፇሊጊዉን እንክብካቤ
በማዴረግ እንዱጠቀም ምቹ ሁኔታዎችን መፌጠር አስፇሊጊ ሆኖ በመገኘቱ ከክሌለ ተጨባጭ
ሁኔታ ጋር የተገናዘበ46 አዋጅ ቁጥር 46/1992ን አዉጇሌ፡፡ በዚህም አዋጅ ሊይ ማንኛዉም
ዕዴሜዉ 18 ዓመትና ከዚያ በሊይ የሆነዉና የክሌለ የገጠር ነዋሪ የሆነ በግብርና ሙያ
ሇመተዲዯሪያ የሚያስፇሌገዉን መሬት በነፃ የማገኘት መብት አሇዉ47 ተብል መሬት ማግኘት
መብት መሆኑ ተዯንግጓሌ፡፡ እንዱሁም የመሬት ተጠቃሚዎች በይዞታቸዉ ስር የሚገኘዉን
መሬት ህጉ በሚዯነግገዉ መሰረት ጥቅም ሊይ አስከዋሇ ዴረስ በመሬት የመጠቀም

41
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 36፣ አንቀፅ 51(5)
42
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 55(2)(ሀ)
43
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 52(2((መ)
44
የኢፋዳሪ መንግስት የገጠር መሬት አስተዲዯር፣ 1989፤ አዋጅ ቁጥር 89 ፋዯራሌ ነጋሪት ጋዜጣ፤ ሶስተኛ
አመት ቁጥር 54፣ መግቢያ
45
ዝኒ ከማሁ፣ አነቀፅ 6
46
በአማራ ብሔራዊ ክሌሌ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ሇመወሰን የወጣ አዋጅ ቁጥር 46/1992 መግቢያ
47
ዝኒ ከማሁ አነቀፅ 5(1)

56 | P a g e
መብታቸዉንና ይዞታቸዉን እንዲያጡ ዋስትና አግኝተዋሌ፡፡48 የመሬት ተጠቃሚዎች
በይዞታቸዉ ስር የሚገኘዉ መሬት በየጊዜዉ ክፌፌሌ ሳይዯረግበት ባሇይዞታዎች በዘሊቂነት
እንዱያሇሙና የመሬቱ ሇምነት እንዱጠበቅ መንግስት ዋስትና ሰጥቷሌ፡፡ በመርህ ዯረጃ ዴጋሜ
የመሬት ዴሌዴሌ የላሇ ሲሆን በሌዩ ሁኔታ ብቻ የመሬት ክፌፌሌ ሉኖር ይችሊሌ፡፡ ይኸዉም
የመሬት ክፌፌሌ ጥያቄዉ ምርታማነትን የማያጓዴሌ መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም በህብረተሰቡ
ተቀባይነት ሲያገኝና በጥናት ሲዯገፌ እንዱሁም በህግም ሲወሰን ካሌሆነ በስተቀረ አዴስ
የመሬት ሽግሽግ አይካሔዴም49 በማሇት ተዯንግጓሌ፡፡ መሬትን ማከራየት በስጦታና በዉርስ
ማስተሊሇፌ አንዯሚቻሌም በአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር
46/92 ተዯንግጓሌ፡፡

ይህንን አዋጅ የሚያስፇፅም ራሱን የቻሇ ህጋዊ ተቋም በማስፇሇጉም ዓሊማዉ መሬት፤ ዉሃና
አየር የመሳሰለ የአካባቢያችን የተፇጥሮ ሃብቶች የሰዉ ሌጅ ህሌዉና መሰረቶች በመሆናቸዉ
በአያያዝና በአጠቃቀም ጉዴሇት ሳቢያ የሚዯርሰዉን ብክነት በማስወገዴ የተፇጥሮ ሃብቱ ሚዛን
እንዱጠበቅ፤ጥቅም ሊይ እንዱዉሌና ሇመጭዎቹ ትዉሌድች እንዱተሊሇፌ ሇማዴረግ
የሚያስችሌ50 አካሌ በአዋጅ ቁጥር 47/1992 የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት አካባቢ
ጥበቃ፤ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ቢሮ ተቋቁሟሌ፡፡ የዚህ አካሌ ዋነኛ ዓሊማዉም
የክሌለን የገጠር መሬት በፋዯራሌና በክሌለ ህገ- መንግስት መሰረት በአግባቡ የሚያዝበትና
አጠቃቀሙ የሚወሰንበትን ምቹ ሁኔታ መፌጠር እንዯሆነ51 ተመሌክቷሌ፡፡ ነገር ግን በአማራ
ክሌሌ ዝክረ-ህግ አዋጅ ቁጥር 107/1996 አንቀፅ 2(ሇ) መሰረት የአካባቢ ጥበቃ፤ መሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም ቢሮ ተጠሪነቱ ሇግብርናና ገጠር ሌማት ቢሮ ሆኗሌ፡፡ የባሇስሌጣኑ
ስሌጣንና ተግባርም በአንቀፅ 10 ሊይ ተመሌክቷሌ፡፡

ይህ በእንዱህ እንዲሇ የፋዯራሌ አዋጅ ቁጥር 89/1989 በኢ.ፋ.ዱ.ሪ መንግስት የገጠር መሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 456/1997 ተሻረ፡፡ አዋጅ ቁጥር 456/1997ን ማዉጣት
ካስፇሇገበት ዓሊማዎች ዉስጥ አንደ ጥምር የሰብሌና የእንስሳት ምርት እንቅስቃሴ በሰፇነባቸዉ
አካባቢዎች የአፇር መሸርሸርና የዯን መመናመን አዯጋ በመኖሩ አርሶ አዯሩ አስፇሊጊዉን
እንክብካቤ በማዴረግ በይዞታዉ የመጠቀም መብቱ እንዱጎሇብትና እንዱጠናከር ምቹ የህግ

48
ዝኒ ከማሁ፤ አንቀፅ 6(3)
49
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 10
50
የአማራ ብሔራዊ ክሌሌ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ባሇ ስሌጣንን ሇማቋቋም የወጣ አዋጅ ቁጥር 47/1992 መግቢያ
51
ዝኒ ከማሁ፣ አነቀፅ 4(2)

57 | P a g e
ሁኔታቸዉን መፌጠር አሰፇሊጊ መሆኑ52 ተመሌክቷሌ፡፡ በተጨማሪም በሃገሪቱ የሚገኙ
የተሇያዩ የገጠር መሬት ይዞታ ዓይነቶች ማሇትም በወሌ፤በግሇሰብ ገበሬ እና በፋዯራሌና በክሌሌ
መንግስታት ስር የሚገኙ ይዞታዎችን በስፊት፤ በአቅጣጫና በመሬት የመጠቀም መብቶችን
ሇመሇየት የሚያስችሌ የመረጃ ስርዓት መዘርጋት አስፇሊጊ መሆኑም53 ተዯንግጓሌ፡፡ በዚህ አዋጅ
ሊይ የገጠር መሬት ባሇይዞታነት የመጠቀም መብት ስሇሚገኘበት፤ ስሇሚተሊሇፌበት፤ የመረጃ
አያያዝ ሁኔታና የተጠቃሚዎች ግዳታዎች በዝርዝር ተዯንግገዋሌ፡፡

የፋዯራሌ የግብርናና ገጠር ሌማት ሚኒስቴር ይህንን አዋጅ የማስፇፀም ሃሊፉነት


ተሰጥቶታሌ፡፡54 እያንዲንደ የክሌሌ ምክር ቤት ይህንን አዋጅ ሇማስፇፀም የሚያስፇሌጉ ዝርዝር
ዴንጋጌዎችን የያዘ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ህግ ያወጣሌ እንዱሁም የገጠር
መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ስርዓትን የሚያስፇጽሙ ዴርጅታዊ ተቋሞች በተዋረዴ
እንዱቋቋሙና የተቋቋሙትም እንዱጠናከሩ ማዴረግ አሇባቸዉ55 በሚሌ ግዳታ ተጥልባቸዋሌ፡፡
ከዚህ በመነሳት የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 46/1992 ተሸሮ አዋጅ ቁጥር 133/1998 ታዉጇሌ፡፡

አከራካሪ ጉዲይ የክሌሌ ምክር ቤቶች ከፋዯራሌ አዋጅ ጋር የሚቃረን ህግ ቢያወጡ ፌርዴ
ቤቶች ምን ማዴረግ አሇባቸዉ የሚሇዉ ነዉ፡፡ የፉዯራሌ መንግስትም ይህንን የሚቆጣጠርበት
መዋቅር ምን አሇ የሚሇዉ ላሊኛዉ ጥያቄ ነዉ፡፡ ምክንያቱም የፋዯራሌም ሆነ የክሌሌ ህግ
አዉጭዎች በየግዛታቸዉ የበሊይ ባሇስሌጣን ናቸዉ፤ የሚያወጧቸዉ አዋጆችም እኩሌ
የአዋጅነት ዯረጃ /status/ አሊቸዉ፡፡ ስሇዚህ አንዴ ፌርዴ ቤት የፋዯራለና የክሌለ የመሬት
ህጎች ቢጋጩ ማዴረግ የሚችሇዉ የህግ አተረጓጎም ስሌትን ተከትል የኃሇኛዉ ህግ የፉተኛዉን
ይሽረዋሌ ከማሇት ዉጭ አማራጭ የሇዉም56 በማሇት ይከራከራለ፡፡ በፀሃፉዉ እምነት ይህንን
የአተረጓጎም ስሌት እዚህ ሊይ ተግባራዊ ማዴረግ የሚቻሌ አይሆንም ምክንያቱም ይህ
የአተረጓጎም ስሌት ወይም መርህ በአንዴ ምክር ቤት ሇሚወጡ ህጎች እንጅ በተሇያዩ ምክር
ቤቶች ሇሚወጡ ህጎች አያገሇግሌም፡፡ የኃሇኛዉ ህግ የፉተኛዉን ይሽረዋሌ የሚባሇዉ ህግ
አዉጭዉ የፉተኛዉ ህግ መኖሩን እያወቀ ላሊ ህግ ማዉጣቱ የፉተኛዉን ህግ ዋጋ ቢስ

52
የኢ.ፋ.ዳ.ሪ መንግስት የገጠር መሬት አስተዲዯር፤1997፤ አዋጅ ቁጥር456፤ ፋዯራሌ ነጋሪት ጋዜጣ፤ አስራ
አንዯኛ አመት ቁጥር 44፣ መግቢያ
53
ዝኒ ከማሁ፣ መግቢያ
54
ዝኒ ከማጉ፣ አነቀፅ 16(1)
55
ዝኒ ከማሁ፣ አነቀፅ 17(1)ና(2)
56
ከአቶ ወንዯወሰን ታዯሰ የቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ሰብሳቢ ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ መጠይቅ 26/7/2005

58 | P a g e
እያዯረገዉ ነዉ የሚሌ ግንዛቤ ስሇሚያዝ ነዉ፡፡ በዚህ ጉዲይ ግን መሰረታዊ ሌዩነት
አሇዉ፤በመሆኑም በዉክሌና ባገኘዉ ስሌጣኑ መሰረት እንዯወካዩ አቅጣጫ ካሊወጣ
ወካዩ/የፋዯራሌ መንግስት/ የሚቆጣጠርብት መዋቅር መኖር ይገባ ነበር፡፡ የፋዯሬሽን ምክር
ቤት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚወጡ ህጎች ከህገ-መንግስቱ ጋር እንዲይቃረኑ
እንዯሚቆጣጠረዉ ሁለ ማሇት ነዉ፡፡ በላሊ በኩሌ ፌርዴ ቤቶች የህግ መፊሇስ ካሇ በህገ
መንግስቱ በተገሇፀዉ መሰረት የክሌልች ስሌጣን በዉክሌና የተገኘ መሆኑን በመመርኮዝ
ሇፋዯራሌ ህጉ ቅዴሚያ ሉሰጡ ይገባሌ፡፡ የክሌሌ ፌርዴ ቤቶች የግዴ ሇክሌሊቸዉ ህግ ብቻ
ቅዴሚያ መስጠት አሇባቸዉ ማሇት አይቻሌም፡፡

ከመሬት አዋጁ ጋር ተያይዞ የሚነሳዉ አከራካሪ ነገር የክሌሌ ምክር ቤቶች የመሬት ህግ
የማዉጣት ስሌጣን የሊቸዉም የሚሇዉ ነጥብ ነዉ፡፡ ክርክሩም መሰረት ያዯረገዉ የመሬትን
የተፇጥሮ ሀብትና የታሪክ ቅርሶች አጠቃቀምና ጥበቃ በተመሇከተ ህግ የማዉጣት ስሌጣንና
ተግባር የፋዯራሌ መንግስት ነዉ የሚሇዉ የህገ-መንግስቱ ዴንጋጌ ሲሆን የማስተዲዯር ስሌጣን
ግን በዉክሌና ተሰጥቷቸዋሌ፡፡ ይህም ማስተዲዯር ማሇት ህግ ማዉጣትን አይጨምርም57
በሚሌ ይከራከራለ፡፡ በፀሏፉዉ እምነት የማስትዲዯሩ ጉዲይ በህገ-መንግስቱ አንቀፅ 52(2) (መ)
ሊይ በፋዯራሌ ህግ መሰረት ክሌልች እንዯሚያስተዲዴሩ ተዯንግጓሌ፡፡ በተጨማሪም በፋዯራለ
የመሬት አስተዲዯር ህግ ክሌልች የራሳቸዉን ህግ አዉጥተዉ እንዲስተዲዴሩ እስከተባሇ ዴረስ
ክሌልች የመሬት አስተዲዯር ህግ ማዉጣታቸዉ ተቀባይነት ያሇዉ አሰራር ነዉ፡፡ በተጨማሪም
መሬትን ያሇ ህግ እንዱያስተዲዴሩም ህግ አዉጭዉ አያስብም፡፡ በላሊ በኩሌ መታየት ያሇበት
ጉዲይ የመሬት አጠቃቀምን አስመሌክቶ ክሌልች ህግ የማዉጣት ስሌጣን ክሌልች ከየት አገኙ
የሚሇዉ ነዉ፡፡ እንዯሚታወቀዉ የአሁኑ የመሬት አዋጅ ስያሜዉ የመሬት አስተዲዯርና
አጠቃቀም ነዉ፡፡ እነዚህ ሁሇት የተሇያዩ ፅንሰ-ሃሳቦች ናቸዉ፡፡ ከሊይ እንዲየነዉ ህገ-መንግስቱ
መሬትን ማስተዲዯርን እንጅ ጥበቃንና አጠቃቀምን በግሌፅ የሰጠዉ በአንቀፅ 51(5) መሰረት
የፋዯራሌ መንግስት ስሌጣንና ተግባር እንዯሆነ፤ በአንቀፅ 55(2)(ሀ) መሰረት የመሬትና
የተፇጥሮ ሀብት አጠቃቀምን በተመሇከተ የሃገሪቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህግ
አንዯሚያወጣ ነዉ፡፡ የህገ መንግስቱ አገሊሇፅ ይህ ሆኖ እያሇ አዋጅ ቁጥር 456/1997
አንቀፅ16(1) ሇክሌልች የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ህግ እንዴያወጡ የመፌቀደ
አግባብነት መመርመር ያሇብን በኢፋዳሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 50(9) ሊይ የፋዯራሌ መንግስቱ

57
ከአቶ ሻምበሌ አዴኖ የቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ መጠይቅ 26/7/2005

59 | P a g e
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 51 ከተሰጡት ስሌጣንና ተግባራት መካከሌ ሇክሌልች በዉክሌና ሉሰጥ
ይችሊሌ ተብል ከሰፇረዉ ዴንጋጌ ጋር መሆን ይኖርበታሌ፡፡ በዚህ መሠረት ክሌልችም መሬትን
በማስተዲዯር ህግ ብቻ ሳይገዯቡ የመሬት አጠቃቀም ህግ ማዉጣታቸዉ ህገ መንግስታዊ ነዉ
የሚሌ እምነት ፀሃፉዉ አሇዉ፡፡

60 | P a g e
ምዕራፌ ሁሇት

2. በፌ/ቤቶች የገጠር ይዞታ መሬት ክርክሮች መበራከት መንስኤዎች

በአማራ ክሌሌ በየዯረጃው ከሚገኙት ፌ/ቤቶች ፌትሃብሔራዊ ክርክሮች ውስጥ የገጠር መሬት
ነክ ክርክሮች ከፌተኛ ቁጥር ይዘዋሌ፡፡ የገጠር ይዞታ መሬት ነክ ክርክሮች በአማራ ክሌሌ ዯረጃ
የሚጀምሩት ከወረዲ ፌ/ቤት ነው፡፡ አሁን አሁን የመሬት ነክ ክርክሮች ከወረዲ እስከ ፋዯራሌ
ጠ/ፌ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ዴረስ በርካታ ክርክሮች ከመኖራቸውም አሌፍ ክርክሩ ውስብስብና
አስቸጋሪ እየሆነ ይገኛሌ፡፡ በዚህ ክፌሌ ሇክርክሮች መበራከት ቀጥተኛም ሆነ በተዘዋዋረ መሌኩ
መንስኤ የሆኑ ጉዲዬችን ሇማቅረብ ይሞከራሌ፡፡

2.1. በገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ህጏች ሊይ ያለ ችግሮች

የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ህጏች ስንሌ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም
አዋጅን፣ ዯንብንና መመሪያን የሚያካትት ነው፡፡ በመሆኑም የእነዚህ ህጏች ዴንጋጌዎች
አንዴም ግሌፅ ባሇመሆናቸው በላሊ በኩሌ ዯግሞ ፌትሃዊነት /Fairness/ የጏዯሊቸው ወይም
በላሊ ምክንያት ሇፌ/ቤቶችም ሆነ መሬትን ሇሚያስተዲዴሩ አካሊት ሇአፇፃፀም ምቹ
ባሇመሆናቸው ወዯ መዯበኛ ፌ/ቤት የሚቀርቡ የገጠር ይዞታ መሬት ነክ ክርክሮች ከጊዜ ወዯ
ጊዜ እየጨመሩ እንዱመጡ ምክንያት ሆነዋሌ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ በዋነኝነት የፌትሃዊ
አሇመሆን፤ የግሌፅነት ችግርና ሇአፇፃፀም ምቹ አሇመሆን በሚሌ ተዯራጅተው ቀርበዋሌ፡፡

2.1.1 የፌትሃዊነት ችግር ያሇባቸው ዴንጋጌዎች

 ያሇኑዛዜ ወራሾች ቅዯም ተከተሌ

የፌትሃዊነት ችግር ያሇባቸው ዴንጋጌዎች ሲባሌ በመሬት ህጉ ሊይ ያለ ዴንጋጌዎች የግሌፅነት


ችግር የላሇባቸው ወይም ህጉ ምን ሇማሇት እንዯፇሇገ የሚታወቁ ሆነዉ ነገር ግን ዴንጋጌዎቹ
ፌትሃዊ ስሊሌሆኑ ዛሬም ነገም ክርክሮች ወዯ ፌ/ቤት እንዱቀርቡ በር የሚከፌቱ ናቸዉ፡፡
ከዚህም አሌፍ በፌ/ቤት ውሳኔ ያገኙ ጉዲዮችን ሇመፇፀምና እሌባት ሇመስጠትም የማያስችለና፤
በህብረተሰቡ ዘንዴ ተቀባይነትና አግባብነት የላሊቸዉ አሰራሮች እንዱኖሩ የሚያዯርጉ ናቸዉ፡፡
በህብረተሰቡ ዘንዴ ያሇዉን የዕርስ በርስ ግንኙነት የሚያሻክሩ፤ ሇወንጀሌና ሇህገ-ወጥነት
መበራከት ዕዴሌ የሚከፌቱ ናቸዉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ የመጀመሪያውና ዋነኛዉ በአ.ብ.ክ.መ

61 | P a g e
መሬት አዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ 16(5) እና በዯንብ ቁጥር 51/1999 አንቀፅ 11(7)(ከሀ-
መ) የተዯነገገው ያሇኑዛዜ ውርስ ጉዲይ ነው፡፡ አንዴ የመሬት ባሇ ይዞታ የይዞታና የመጠቀም
መብቱን በተመሇከተ ሳይናዘዝ የሞተ እንዯሆነ መብቱ በግብርና ስራ ሇሚተዲዯር ወይም
58
ሇመተዲዯር ሇሚፇሌግ የሟቹ ሌጅ ወይም ቤተሰብ ይተሊሇፊሌ ሲሌ ቅዯም ተከተለ በዯንብ
እንዯሚወስን አመሊክቶ አዋጁ ይዯነግጋሌ፡፡ ከአመት በኋሊ የወጣው የአዋጁ ማስፇፀሚያ ዯንብ
ቁጥር 51/1999 “ማንኛውም የገጠር መሬት ባሇ ይዞታ ሣይናዘዝ የሞተ እንዯሆነ ወይም
ኑዛዜው በህግ ፉት የማይፀና ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ የመሬት ይዞታው እንዯቅዯም ተከተሊቸው
ከዚህ በታች ሇተመሇከቱት የቅርብ ዘመድቹ ይተሊሇፊሌ፡፡”59 ይሊሌ የቅርብ ዘመድቹ ቅዯም
ተከተሌም፡-

ሀ. ሇአካሇመጠን ያሌዯረሡ ሌጆቹ ሌጅ ከላሇው የቤተሰብ አባሊቱ፡፡ የቤተሰብ አባሌ ማሇት


ዯግሞ ከመሬት ባሇይዞታዉ ጋር በቋሚነት አብሮ የሚኖርና የራሱ የሆን ቋሚ መተዲዯሪ
የላሇዉ የይዞታ ባሇመብቱን አርሶ አዯር ገቢ በመጋራት የሚተዲዯር ማንኛዉም ሰዉ ነዉ፡፡60

ሇ. ምንም ዓይነት መሬት የላሊቸው ሆነው ሇአካሇ መጠን የዯረሡ ሌጆቹ ወይም ላልች
የቤተሰብ አባሊቱ

ሏ. የራሳቸው መሬት ቢኖራቸውም በግብርና ስራ የሚተዲዯሩና ሇአካሇ መጠን የዯረሡ ሌጆቹ

መ. ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሡም ይሁኑ የዯረሡ ሌጆች ወይም የቤተሰብ አባሊት ወይም አብሮ
ነዋሪ ተንከባካቢዎች የላለ እንዯሆነ ወሊጃቹ61 ናቸው ሲሌ ዯንግጓሌ፡፡

ከዚህ በሊይ በቅዯም ተከተሌ የተዘረዘሩት የሟቹ ዘመድችም በግብርና ስራ የሚተዲዯሩ ወይም
ሇመተዲዯር የሚፇሌጉና በክሌለ ውስጥ ነዋሪ መሆን እንዯሚገባቸው በህጉ የተቀመጠ
መስፇርት መሆኑ ሌብ ሉባሌ ይገባዋሌ፡፡ ወዯ መነሻ ሃሳቤ ስመሇስ ከዚህ በሊይ ያሇው ቅዯም
ተከተሌ በግሌፅ የሚነግረን በዯረጃ ሀ ና ሇ የተመሇከቱት የሟቹ ሌጆች ወይም የቤተሰብ አባሌ
ሇቅዯም ተከተለ መስፇርት የሆነው የወራሾቹ እዴሜ ብቻ ነው፡፡ ሟቹ አንዴ የ17 ዓመት ሌጅ
ወይም የቤተሰብ አባሌ እና አንዴ የ18 ዓመት ሌጅ ወይም የቤተሰብ አባሌ ቢኖሩት በዚህ

58
የተሸሻሇዉ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም መወሰኛ አዋጅ፤1998፤ አዋጅ ቁጥር 133፣ በኢ.ፋ.ዳ.ሪ
የአ.ብ.ክ ምክር ቤት ዝክረ ህግ፤ አስራ አንዯኛ አመት ቁጥር 18፤አንቀፅ 16(5)
59
የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ስርዓት ማስፇፀሚያ ዯንብ ፤1999 ፤ክሌሌ መስተዲዴር ም/ቤት ዯንብ
ቁጥር 51፤ በኢፋዳ.ሪ የአ.ብ.ክ.መ ም/ቤት ዝክረ-ህግ፤ አስራ ሁሇተኛ አመት ቁጥር 14፤ አንቀፅ 11(7)
60
ከሊይ በግረጌ ማስታወሻ ቁጥር 59፤ አንቀፅ 2(6)
61
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 11(7) (ሀ-መ)

62 | P a g e
ዴንጋጌ መሠረት ሁለንም የሟቹን መሬት የ17 ዓመቱ ሌጅ ወይም የቤተሰብ አባሌ ብቻውን
ይወርሳሌ ማሇት ነው፡፡ በዚህ የተነሳ ይህ ዴንጋጌ ፌትሃዊነት /Fairness/ የጏዯሇው ነዉ ሉባሌ
ይችሊሌ፡፡ በዚህ ምክንያት ፌ/ቤት የሚቀርቡ መዝገቦች ብዛት የትየሇላ ከመሆናቸውም ባሻገር
የአንዴ ሟች ሌጆችን እስከማጋዯሌ እያዯረሡ ነዉ62 ሲለ ይገሌፃለ፡፡ በእርግጥ የህጉ እሳቤ
በአንዴ ሟች ሌጆች መካከሌ ሌዩነት ፇጥሮ አንደን ሇመጉዲት አንደን ሇመጥቀም ሳይሆን
አካሇመጠን የዯረሡ ሌጆች ወይም ሰዎች መሬት በነፃ ከመንግስት ማግኘት እንዯሚችለ በህገ-
መንግስቱም ሆነ በመሬት አዋጅ በመዯንገጉ ነዉ፡፡ ይሁን እንጅ በአሁኑ ጊዜ በአማራ ክሌሌ
ተጨባጭ ሁኔታ መሬት በዴሌዴሌ የማግኘት ዕዴሌ በጣም የጠበበ ነው፡፡ በመሆኑም ይህ
ዴንጋጌ በተጨባጭ ፌትሃዊነት የጏዯሇው ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የሚወሰኑ የፌርዴ ቤት
ዉሳኔዎችም ሇመፇፀም ከአቅም በሊይ የሆነ ችግር እየገጠመን ነዉ፡፡ ሇምሳላ ያህሌ በምስራቅ
ጏጃም ዞን አንዴ ሰዉ ሇህፃን ሌጁ ሞግዚት ሆኖ የእንጀራ ሌጁን ከእናቱ መሬት ዉርስ ዉጭ
አዯረገዉ፡፡ ይህ ከዉርስ ዉጭ የሆነዉ ሌጅም የህፃኗ ሞግዚት እናቴን ኤዴስ አስተሊሌፍባት
ሞተች፡፡ ይህ ሳይበቃዉ ሇህፃኗ ሞግዚት ሆኖ የሟች እናቴን መሬት መዉረሱ አግባብ
አይዯሇም ብል ቢከራከረም ፌትህ ባሇማገኘቱ የተነሳ የሟች እናቴን መሬት ከማስረክብ
ሰዉየዉን ገዴየ እጀን ሇመንግስት እሰጣሇሁ በማሇቱ ውሳኔው አሌተፇፀመም፡ ስሇዚህ አካሇ
መጠን ያሌዯረሰ ሌጅ አካሇ መጠን ሲዯርስ ዕዴሜያቸዉ 18 አመት ከሞሊቸዉ ወንዴሞቹ
ወይም እህቶቹ ጋር እንዱካፇለ የሚዯረግበት ህግ ሉኖር ይገባሌ63 ይሊለ፡፡

ላሊው በዚሁ ዯንብ ቁጥር 51/99 አንቀፅ 11(7) ሇ እና ሏ መካከሌ ያሇው የሌዩነት መስፇርት
መሬት መኖርና አሇመኖር ላሊዉ ሇፌትሃዊነት መጓዯሌ ምክንያት ነው፡፡ አስቀዴሞ ትንሽ
መሬት የተቀበሇ የሟች ሌጅ ቢኖር፤ በዚች ቁራጭ መሬት የተነሳ የወሊጆቹን እስከ አስር
ሄክታር የሚዯርስ የወሊጆቹን የውርስ መሬት ማግኘት አሇመቻለ ዴንጋጌው ምን ያህሌ
ፌትሃዊነት የጏዯሇው እንዯሆነ ያሳያሌ፡፡ ከዚህም ባሻገር እኔም ሌጅ ነኝ ከወሊጆቼ መሬት ሊይ
ውርስ ይገባኛሌ በሚሌ እስከ ሰበር ሰሚ ፌ/ቤት ዴረስ በይግባኝ ክርክር እየተዯረገ ያሇ መሆኑ
ማስረጃ የማያሰፇሌገዉ ሃቅ ነዉ፡፡ ይህም ዴንጋጌው በህብረተሰቡ ዘንዴ ያሌተስማማ እና
ማህበራዊ ትስስርን የሚያሻክር እንዯሆነ ያስገነዝባሌ፡፡ እዚህ ሊይ አንዴ ሰዉ ሁሇት ጊዜ መሬት
ሉያገኝ ይገባሌ ማሇት ሳይሆን አነስተኛ መሬት በስሙ ስሇአገኘ ብቻ ሰፉ መሬት ከመዉረስ

62
ከአቶ ወንዯወሰን ታዯሰ የቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ሰብሳቢ ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ መጠይቅ 26/7/2005
63
ከአቶ ፊንታሁን…. የምስራቅ ጎጃም ዞን አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መምሪያ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ
20/10/2005

63 | P a g e
መከሌከለ ፌህታዊ አይሆንም፡፡ ስሇሆነም መሬት መኖሩ ብቻ ሳይሆን የመሬቱን ስፊት ከግምት
ያስገባ የህግ መስፇርት መኖር ነበረበት64 ይሊለ፡፡

ላሊዉ ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚነሳዉ ነገር በዯንቡ አንቀፅ 11(7) (ሇ) እና (ሏ) መካከሌ ሇሌዩነት
መስፇርት የሆነው የመሬት መኖር ጉዲይ በፉዯሌ (ሀ) እና (ሇ) መካከሌ አሇመኖሩ ነዉ፡፡ አንዴ
አካሇ መጠን ያሌዯረሰ ሌጅ ወይም የቤተሰብ አባሌ መሬት በውርስ ቢያገኝና ዴጋሜ የመውረስ
አጋጣሚ ቢኖረው መሬት ስሊሇው አይወርስም የሚሌ ዴንጋጌ የሇም፡፡ በመሆኑም
እስከከፌተኛው የመሬት ጣራ ዴረስ ዴጋሜ መውረስ ይችሊሌ ማሇት ነው፡፡ ከዚህ በመነሳት
መሬት ያሇዉ ሰዉ ዴጋሜ መሬት እንዱወርስ እዴሌ መስጠቱ ላልች መሬት የላሊቸዉ
ሰዎችን መሬት የማገኝት መብትን ስሇሚያጣብብ ፌህታዊ አይሆንም፡፡ ስሇሆነም መሬት ያሇዉ
ሰዉ መሬት ከላሇዉ ሰዉ ጋር እኩሌ አይወርስም የሚሇዉ የፉዯሌ ሏ ና ሇ መስፇርትም
በፉዯሌ ሀ ና ሇ መካከሌ መኖር ነበረበት፡፡65 ሲለ ይገሌጻለ፡፡

 ሇመሌካም ጠባይ ተቃራኒ /Immoral/ የሆነ ዴንጋጌ

ሇመሌካም ጠባይ ተቃራኒ የሆነ ዴንጋጌ እየተባሇ የሚገሇፀዉ የአዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ
16(7) እና የዯንብ ቁጥር 51/1999 አንቀፅ 11(8) ነዉ፡፡ ዯንቡ እንዱህ ይሊሌ “ከዚህ በሊይ
በዯንቡ አንቀፅ 11 (7) (መ) ሊይ የተመሇከተው ሇወሊጆች ውርስ ያሇኑዛዜ የሚተሊሇፌበት
ዴንጋጌ ቢኖርም የመሬት ባሇይዞታው ሲሞት ባሇትዲር የነበረ ከሆነ ከሞተበት ቀን ጀምሮ
በህይወት የቀረው የትዲር ጓዯኛ መሬቱ በሚገኝበት ቀበላ ክሌሌ መኖሩን ከቀጠሇ፣ አዱስ ጋብቻ
እስኪፇፀም፤ ካሊገባ ዯግሞ በሞት እስኪሇይ ዴረስ መሬቱን ሲጠቀምበት ይቆያሌ፡፡ ሆኖም
በዚያዉ ቀበላ ዉስጥ መኖሩን ሲተዉ፤ አዱስ ጋብቻ ሲፇፅም ወይም በሞት ሲሇይ በመሬት
የመጠቀም መብቱ የሟች ህጋዊ ወራሾች ሇሆኑት ሇወሊጆቹ ይተሊሇፊሌ፡፡”66 እንግዱህ አንዴ
ሰዉ የትዲር አጋሩ ሲሞት የሟቹን መሬት ይዞ መጠቀም ይችሊሌ ነገር ግን አዱስ ጋብቻ
ሲመሰርት ይህ መብቱ ቀሪ ይሆናሌ፡፡ በዚህም የተነሳ የሟች የትዲር ጓዯኛ መሬቱን ሊሇማጣት
ሲሌ ትዲር ሳይመሰርት ይቆያሌ፡፡ በመሆኑም፡-

1ኛ/ ትዲር ሳይመሰርቱና ሌጅ ሳይወሌደ /ዘራቸውን ሳይተኩ/ እንዱቀሩ የሚያዯርግ ነው፡፡

64
ከአቶ ፊንታሁን…. የምስራቅ ጎጃምዞን አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መምሪያ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ
20/10/2005
65
ከአቶ ፊንታሁን ….የምስራቅ ጎጃም አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መምሪያ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ
20/10/2005
66
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60 አንቀፅ 11(8) እና ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 59, አንቀፅ 16(7)

64 | P a g e
2ኛ/ ከጋብቻ ወይም ጋብቻ ሳፇፅሙ እንዯባሌና ሚስት መኖር/ Irregular union/ ዉጭ ያሇንና
በዴብቅ የሚፇፀምን የወንዴና የሴት ግንኙነት እንዱኖር ያበረታታሌ፡፡

ሇጥቅም ሲባሌ ጋብቻ አሇመመስረት ሇመሌካም ጠባይ ተቃራኒ የሆነ መሆኑ በተዘዋዋሪ
መንገዴ በህግ ሳይቀር ተመሌክቷሌ፡፡ የኢትዮጵያ የፌታብሔር ህግ ስሇሠዎች የሚያትተዉ
መፅሀፌ አንቀፅ 17 ስሇ ማግባትና መፌታት በሚሌ ርዕስ ማንኛውም ሰው ሚስት እንዲያገባ
ወይም እንዯገና እንዲያገባ ያዯረገው የውሌ ግዳታ ሁለ በፌታሃብሔር ህግ አስተያየት ረገዴ
ዋጋ የላሇው ነው67 ሲሌ ተዋዋይ ወገኖች እንዲያገባ ወይም እንዲታገባ በሚሌ የመዋዋሌ ነፃነት
የላሊቸው መሆኑን የሚገሌፀዉ፡፡ በተጨማሪም በኢትዮጵያ የውርስ ህግ አንቀፅ 917(2)
በጠቅሊሊ ሁኔታ ወራሹ እንዲያገባ ወይም እንዯገና እንዲያገባ የሚያስገዴዯው የኑዛዜ ገዯብ ፇራሽ
ነው68 በማሇት በተናዛዡ ነፃነት ሊይ ገዯብ ተጥሎሌ፡፡ እንግዱህ እንዲያገባ የሚያዯርግ ውሌም
ሆነ ኑዛዜ ግብረገብ ያሌሆነ ተግባር ስሇሆነ በህግ ፉት ዋጋ ቢስ ተዯርጓሌ ማሇት ይቻሊሌ፡፡
በአንፃሩ የአብክመ የመሬት አዋጅ ቁጥር 133/99 በመሬቱ ሊይ እንዴትጠቀም/ሚ/ ሚስት
ወይም ባሌ አታግባ/ቢ/ ማሇቱ ሇመሌካም ጠባይ ተቃራኒ የሆነ ከመሆኑም ባሻገር በኢ.ፋ.ዳ.ሪ
ህገ-መንግስት አንቀፅ 34(1) በህግ ከተወሰነው የጋብቻ ዕዴሜ የዯረሡ ወንድችና ሴቶች በዘር፤
በብሔር፤ በብሔረሠብ ወይም በሃይማኖት ሌዩነት ሳይዯረግባቸው የማግባትና ቤተሰብ
የመመስረት መብት አሊቸው69 ተብል ከተቀመጠዉ የሰዉ ሌጆች መሰረታዊ መብት ጋር
የማይስማማና አብሮ የማይሄዴ ዴንጋጌ ነው የሚሌ ግንዛቤ ፀሃፉዉ አሇዉ፡፡

2.1.2. ግሌጸኝነት የጎዯሊቸው ዴንጋጌዎች

ግሌጽነት የጎዯሊቸውና አሻሚ ቃሊቶች በህግ ውስጥ እንዱካተቱ /constructive ambiguity/


የሚያስፇሌጉበት አግባብ እንዲሇ የህግ ጽሁፍች ያሳያለ፡፡ ይህ እንዲሇ ሆኖ በመርህ ዯረጃ ግን
ህግ ግሌጽና አሻሚ ትርጉም የማይሰጥ መሆን እንዲሇበት ይታመናሌ፡፡ ምክንያቱም ህጉን
በሚተረጉሙ ወይም በሚያስፇጽሙ ሰዎች መካከሌ የተሇያየ ግንዛቤ በመኖሩ የተነሳ
በተመሳሳይ ጉዲይ ሊይ የተሇያየ ዉሳኔ እንዲይሰጥ ሇማዴረግ ነዉ፡፡ ህጉ ግሌፅ ሲሆን በሰዎች
መብትና ጥቅም ሊይ ሌዩነት አይፇጠርም፤ ሰዎች ሁለ በህግ ፉት እኩሌ ናቸው የሚሇውን
የህግ መርህም በተግባር ሊይ ይዉሊሌ፡፡ በላሊ በኩሌ በፌ/ቤት የሚሰጡ ውሳኔዎች ወጥነት

67
የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት መንግስት የፌትሀብሔር ህግ 1952;ነጋሪት ጋዜጣ፤ ቁጥር 1/1952 በተሇይ የወጣ፣
አንቀፅ 17
68
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 917(2)
69
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 36፤አንቀፅ 34(1)

65 | P a g e
የጎዯሊቸዉ ከሆነ ህብረተሰቡ በፌርዴ ስርዓቱ እንዲይተማመን ያዯርጋሌ፡፡ የቀዴሞ ዉሳኔዎችን
ይዘት በማየት ጉዲዮች ወዯ ፌ/ቤት ይመጣለ፡፡ የቀዴሞ ዉሳኔዎች ይዘት ወጥነት ባጣ ቁጥር
ህብረተሰቡ ጉዲየን ፌርዴ ቤት ወስጀ ዕዴላን ሌሞክር በማሇት የፌ/ቤት ዉሳኔ እንዯ ዕዴሌ
ሙከራ /Probabiliyt/ በመቁጠር ወዯ ፌ/ቤት የሚመጡ መዝገቦች ይጨምራለ፡፡ በአንፃሩ
ፌርደ ተመሳሳይና ወጥነት ያሇዉ ከሆነ ተገማች ስሇሚሆን ሰዎች ተመሳሳይ የሆነ ጉዲይ
በመያዝ ወዯፌርዴ ቤት አይመጡም፡፡ ይህ በሆነ ጊዜ ወዯ ፌ/ቤት የሚመጡ ክርክሮች
ይቀንሳለ፤ ፌ/ቤት ሇሁለም ሰዉ በተመሳሳይ የሚያገሇግሌ ተቋም ነዉ የሚሌ እምነት ይኖራሌ
ማሇት ነዉ፡፡

በተመሳሳይ ጉዲይ ሊይ ተመሳሳይ ዉሳኔ ካሌተሰጠ በፌ/ቤቶች ሊይ የገጠር መሬት ነክ ክርክሮች


ከመጨመራቸዉም ባሻገር ዜጎች ፌ/ቤትን እንዲያምኑ ያዯርጋሌ፡፡ ይህም ዜጎች ከፌርዴ ቤት
ዉጭ የሆነ ላሊ አማራጭ እንዴፇሌጉ ያዯርጋሌ፡፡ ሇምሳላ የፌትህ ስርዓቱ መፌትሔ
የማይሰጣቸዉ መሆኑን ከመኑ ወዯ ግዴያና ተመሳሳይ ወንጀሌ ሉገቡ ይችሊለ፡፡ በተመሳሳይ
ጉዲይ ሊይ ተመሳሳይ ዉሳኔ እንዲይሰጥ ከሚያዯርጉት ነገሮች ዉስጥ ዯግሞ ግሌጽ ያሌሆኑ
/vauge/ እና አሻሚ /Ambigus/ ዴንጋጌዎች ዋነኛ ምክኒያቶች ናቸዉ፡፡ በመሆኑም ከዚህ
በታች በተመሳሳይ ጉዲይ ሊይ ተመሳሳይ ዉሳኔ እንዲይሰጥ በማዴረግ የፌ/ቤት ውሳኔዎች
ወጥነትና ተገማችነት እንዱጎዴሊቸው ያስቻለና በፌ/ቤት የገጠር መሬት ነክ ክርክሮች
እንዱጨምሩ ምክንያት የሆኑ ዴንጋጌዎች ተዲሰዋሌ፡፡ በእርግጥ አዚህ ሊይ ምን ያክሌ መዝገብ
በእነዚህ ዴንጋጌዎች የተነሳ በየአመቱ ጨመረ የሚሇዉን በቁጥር ነክ መረጃ ማረጋገጥ
ባሌችሌም ሇፌ/ቤት ክርክር መበራከት ዋነኛ መንስሔዎች እንዯሆኑ መገንዘብ ቀሊሌ ነዉ፡፡

2.1.2.1 የሟች ያሇኑዛዜ ወራሾች ቅዯም ተከተሌ

በአ.ብ.ክ.መ ዯንብ ቁጥር 51/1999 አንቀጽ 11/7/ ሊይ የሟች ያሇኑዛዜ ወራሾች ቅዯም ተከተሌ
ተዘርዝሯሌ፡፡ በዚሁ አንቀጽ ፉዯሌ "ሀ" ሊይ የሟች የቤተሰብ አባሊት ወራሾች የሚሆኑት ሌጆች
ከላለ እንዯሆነ በግሌጽ ተቀምጧሌ፡፡ በፉዯሌ "ሇ" ሊይ ዯግሞ አካሇ መጠን ያዯረሱና ምንም
አይነት መሬት የላሊቸው የሟቹ ሌጆች ወይም ላልች የቤተሰብ አባሊት ሉወርሱ እንዯሚችለ
ተዯንግጓሌ፡፡ በፉዯሌ "ሇ" የሟቹ ሌጆች ወይም ላልች የቤተሰብ አባሊት ከሚሇዉ ሃረግ ዉስጥ
"ወይም" የሚሇው ቃሌ መተርጎም ያሇበት እንዯት ነዉ የሚሌ ጥያቄ በተዯጋጋሚ ይነሳሌ፡፡
ምክንያቱም ሌጆችና የቤተሰብ አባሊት በአንዴ ዉርስ ሊይ ያሇኑዛዜ ወራሽ ነን የሚሌ ጥያቄ
ቢያቀርቡ እኩሌ የመዉረስ መብት አሊቸዉ ወይስ ቅዴሚያ ሌጆች ይወርሳለ ሇማሇት ወይም
66 | P a g e
የሚሇዉ ቃሌ አሻሚ /Ambigus/ ነው፡፡ እንዯ ወ/ሪት አገር መሊሹ ከሆነ ወይም የሚሇው ቃሌ
መተርጎም ያሇበት ሌክ በፉዯሌ ሀ እንዯተቀመጠው ሁለ ሌጆች ከላለ የቤተሰብ አባሌ
ይወርሳለ በሚሌ ነው:: ምክንያቱንም ወይም የሚሇዉ አባባሌ ሌጅ ከላሇ እንዯ አማራጭ
ሇቤተሰብ አባሌ የተከታይነት እዴሌ የሰጠ ነው፡፡ ስሇዚህ የሟች ሌጅና የቤተሰብ አባሌ እንውረስ
ብሇው ቢጠይቁ ቅዴሚያ ሇሌጅ ይገባሌ ነገር ግን ሌጅ ከላሇ ሇቤተሰብ አባሌ መተሊሇፌ ይችሊሌ
ይሊለ፡፡ በተጨማሪም ህጉ እኩሌ መብት ሉሰጣቸው ቢፇሌግ ኖሮ እና በሚሌ ቃሌ ያስቀምጥ
ነበር፡፡ የህጉ አሊማ የቅርብ ዘመድቹን ማውረስ እንዯሆነ በአንቀጽ 11/7 ሊይ “…ከዚህ በታች
ሇተመሇከቱት የቅርብ ዘመድቹ ይተሊፊሌ፡፡" የሚሌ ሏረግ አስቀምጧሌ፡፡ እንዱሁም በፉዯሌ
"ሀ" ሊይ ሌጆች ከላለ የሚሇው አባባሌ ቅዴሚያ ሇሌጆች ማውረስ የፇሇገ የሚመስሌ ነው፡፡
ስሇዚህ ይህ ወይሞ የሚሇው ቃሌ መተርጎም ያሇበት በዚህ መሌኩ ነው70 ሲለ ይከራከራለ
በዚሁ መሰረትም ዉሳኔ ይሰጣለ፡፡

በላሊኛው ወገን የሚነሳው ክርክር ዯግሞ ወይም የሚሇው ቃሌ መተርጎም ያሇበት ሁሇቱም
ይወርሳለ ተብል ነው፡፡ ምክያቱም በህግ አውጭው ቅዴሚያ ሇሌጆች ማውረስ ቢፇሌግ ኖሮ
በፉዯሌ "ሀ" የተጠቀመውን ሌጆች ከላለ የሚሇውን ቃሌ መጠቀም ይችሌ ነበር፡፡ ይህ
ባሌሆነበት ሁኔታ ቅዴሚያ ሌጆች እንዱወርሱ ማዴረጉ ከህጉ መንፇስ መወጣት ነው፡፡ የመሬት
ህጉ አሊማ መሬትን የስጋ ዘር እየቆጠሩ ማውረስ ሳይሆን ሁለም የሟች የቤተሰብ አባሌ የሆነ
ሰውም መሬት እንዱወርስ የሚያዯርግ አሰራር ነው በማሇት ይከራከራለ71፡፡ በፀሃፉዉ እምነት
ወይም የሚሇዉ ቃሌ መተርጎም ያሇበት ሇሌጆቹም ሆነ ሇቤተሰብ አባሊት እኩሌ የመዉረስ
መብት በሚሰጥ መሌኩ ሉሆን ይገባሌ፡፡ የፋዯራሌን የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 456/1997
ስሇ መሬት ዉርስ አስመሌክቶ በመጀመሪያ በአንቀፅ 5(2) ሊይ ማንኛዉም በገጠር መሬት
የመጠቀም መብት ያሇዉ አርሶ፤ አርብቶና ከፉሌ አርብቶ አዯር ቤተሰብ አባሌ ከቤተስቡ
በስጦታ ወይም በዉርስ ወይም አግባብ ካሇዉ ባሇስሌጣን የገጠር መሬት በይዞታ ሉያገኝ
ይችሊሌ72 በማሇት ይዯነግጋሌ፡፡ በተጨማሪም በአንቀፅ 8(5) ሊይ ማንኛዉም ባሇይዞታ በገጠር
መሬት የመጠቀም መብቱን ሇቤተሰቡ አባሊት የማዉረስ መብት አሇዉ ይሊሌ73፡፡ ከዚህ
የምንረዲዉ በመጀመሪያ የቤተሰብ አባሌ የመዉረስ መብት እንዲሇዉ ቀጥል ዯግሞ ባሇይዞታዉ
የማዉረስ መብት እንዲሇዉ እንጅ ስሇሌጅ አወራረስና በሌጅና በቤተሰብ አባሊት መካከሌ ማን
70
ከወ/ሪት አገር መሊሹ የጉባሊፌቶ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 27/7/2005
71
ከአቶ ሰፉዉ ረጋ የሏብሩ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣26/7/2005
72
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 53፣ አንቀፅ 5(2)
73
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 8(5)

67 | P a g e
ሉቀዴም ይገባሌ የሚሌ ነገር የሇም፡፡ በላሊ አገሊሇፅ ባሇ ይዞታዉ ግሌፅኑዛዜ ባሌተወበት ሁኔታ
/intestate succession/ ወቅት ስሇሚፇፀመዉ የዉርስ ሂዯት የሚሇዉ ነገር የሇም፡፡ የላልች
ክሌልችን ተሞክሮ ስናይ የትግራይ ክሌሌ የመሬት አዋጅ በመሬት የመጠቀም መብት ያሇዉ
ባሇይዞታ ሲሞት ሀ/ መሬት የላሇዉ ሌጅ በቅዴሚይ ወራሽ ሆናሌ፤ ሇ/ሟች ሌጅ የላሇዉ ከሆነ
መሬት የላሇዉ ወሊጅ ይወርሰዋሌ ይሊሌ፡፡74 በዚህ አዋጅ የቤተሰብ አባሌ የሚሌ ትርጉምም ሆነ
ይዘት የሇም፡፡ የኦሮሚያ ክሌሌ አዋጅ ቁጠር 130/1998 አንቀፅ 9(1) ማንኛዉም
አርሶ፤አርብቶና ከፉሌ አርብቶ አዯር ይዞታዉን በህግ የመዉረስ መብት ሊሇዉ የቤተሰቡ አባሌ
በዉርስ ማስተሊሇፌ ይችሊሌ75 ይሊሌ፡፡ የቤተሰብ አባሌ ማሇት ሌጆችን እንዯሚጨምር
በትርጉሙ ክፌሌ ተገሌጿሌ፡፡76 የዯቡብ ክሌሌ በበኩለ በአንቀፅ 5(11) ሊይ ማንኛዉም በገጠር
መሬት የመጠቀም መብት ያሇዉ አርሶ፤ አርብቶና ከፉሌ አርብቶ አዯር ቤተሰብ አባሌ ከቤተስቡ
በስጦታ ወይም በዉርስ ወይም አግባብ ካሇዉ ባሇስሌጣን የገጠር መሬት በይዞታ ሉያገኝ
ይችሊሌ77 በተጨማሪም በአንቀፅ 8(5) ሊይ ማንኛዉም ባሇይዞታ በገጠር መሬት የመጠቀም
መብቱን ሇቤተሰቡ አባሊት የማዉረስ መብት አሇዉ78 ይሊሌ፡፡ ከዚህ የምንረዲዉ ወጥ የሆነ ነገር
የላሇ መሆኑን ነዉ፡፡ በላሊ በኩሌ የአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 133/98 የምክር
ቤት ዉይይት ማገኘት ስሊሌተቻሇ /ስሇላሇ/ የህግ አዉጭዉን ሃሳብ /intention/ ማወቅ
አሌተቻሇም፡፡

በፀሃፉዉ እምነት በዯንብ ቁጥር 51/99 አንቀፅ 11(7)(ሇ) ሊይ ያሇዉ “ወይም” የሚሇዉ ቃሌ
መተርጎም ያሇበት የሟቹን ሌጆችና የቤተሰብ አባሊት እኩሌ የመዉረስ መብት በሚያጎናፅፌ
መሌኩ ነዉ፡፡ ምክንያቱም ክሌልች የመሬት ህግ የማዉጣት ስሌጣን የተሰጣቸዉ በፋዯራሌ ህገ
መንግሰትና የመሬት አዋጅ ነዉ፡፡ በመሆኑም የፋዯራሌ የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 456/1997
የቤተሰብ አባሊት የመዉረስ መብት እንዲሊቸዉ ከመግሇፅ ባሇፇ የሚሇዉ ነገር የሇም፡፡ በእርግጥ
የቤተሰብ አባሊት ማሇት ሌጆችንም እንዯሚጨምር ከትርጉሙ እንረዲሇን፡፡ ከዚህ ዉጭ ግን
በግሌፅ ሟች ሇሌጆች ያወርሳሌ ወይም ሌጆች ይወርሳለ የሚሌ አነጋገር የሇም፡፡ ይህም

74
የት.ብ.ክ.መ. የተሻሻሇዉ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም እንዯገና ሇመወሰን የወጣ አዋጅ፤ 2000፤ አዋጅ
ቁጥር 136፤ ትግራይ ነጋሪት ጋዜጣ፤ አስራ ስዴስተኛ አመት፣ ቁጥር 1፤ አንቀፅ 17
75
የኦ.ብ.ክ.መ. የተሻሻሇዉ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም እንዯገና ሇመወሰን የወጣ አዋጅ 1998፤ አዋጅ
ቁጥር 130፤ አንቀፅ 9(1)
76
ዝኒ ከማሁ፤ አንቀፅ 2(16)
77
የዯ.ብ.ብ.ህ.ክ.መ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁትር 110/1999፣ዯቡብ ነጋሬት ጋዜጣ አስራ
ሶስተኛ አመት ቁጥር 10/1999 አንቀፅ 5(11)
78
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 8(5)

68 | P a g e
የመሬት ዉርስ ሌጅና የቤተሰብ አባሊት በሚሌ ክፌፌሌ እንዲሌተዯረገበት ያስገነዝባሌ፡፡ ከዚህ
ስንነሳ ክሌልችም ህግ ማዉጣት ያሇባቸዉ ሌጅና የቤተሰብ አባሊትን እኩሌ ተጠቃሚ
በሚያዯርግ መሌኩ መሆን ይገባሌ፤ ፌርዴ ቤቶችም ህጉን መተርጎም የሚገባቸዉ እንዯዚሁ
እኩሌ ተጠቃሚ በሚያዯርግ አግባብ መሆን ይኖርበታሌ፡፡ ስሇዚህ የሟቹን ሌጆችና የቤተሰብ
አባሊት እኩሌ የመዉረስ መብት ስሇአሊቸዉ እኩሌ የጋራ ወራሽ ናቸዉ የሚሌ አቋም አሇኝ፡፡

ከዚህ ጋር ተያይዞ በዚሁ ዯንብ አንቀፅ 11(7)(ሀ) ሊይ “ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሱ ሌጆች ሌጅ
ከላሇዉ የቤተሰብ አባሊቱ” የሚሇዉ አነጋገር ሇሌጆች ቅዴሚያ እንዯሰጠ አያጠያይቅም፡፡ ይህም
አንቀፅ 11(7)(ሇ) ሊይም ወይም ሇሚሇዉ ቃሌ ቅዴሚያ ሇሌጆች የመስጠት አቋም ህግ
አዉጭዉ አሇዉ ሲለ እንዯሚከራከሩ ከዚህ በሊይ ተመሌክተናሌ፡፡ በፀሃፉዉ እምነት “ሇአካሇ
መጠን ያሌዯረሱ ሌጆች ሌጅ ከላሇዉ የቤተሰብ አባሊቱ” በማሇት ቅዴሚያ ሇሌጆች የመዉረስ
መብት መስጠቱ ከፋዯራሌ የመሬት አዋጅ ቁጥር 456/1997 መንፇስ የወጣ ነዉ፡፡ ምክንያቱም
ይህ አዋጅ በሌጅንና በቤተሰብ አባሊት መካከሌ ሌዩነት አሌፇጠረም ይህ በሆነበት ሁኔታ
የአማራ ክሌሌ ህግ ሌዩነት መፌጠሩ ትክክሌ አይዯሇም፡፡ በእርግጥ በመሬት ጉዲይ የፋዯራሌ
ህግ እንዯ ጠቅሊሊ ህግ ተቆጥሮ ክሌልች ዘርዘር ያሇ ሌዩ ህግ የማዉጣት ስሌጣን ስሊሊቸዉ
አካሇ መጠን ያሌዯረሱ ሌጆችንና የቤተሰብ አባሊቱ በሚሇያይ መሌኩ ህግ ማዉጣታቸዉ ችግር
የሇዉም ሉያስብሌ ይችሊሌ፡፡ በፀሃፉዉ እምነት የፋዯራሌ አዋጅ በሌጅና በቤተሰብ አባሊት
መካከሌ ሌዩነት አሌፇጠረም፡፡ ይህም የመሬት ዉርስ የስጋ ዝምዴናን መሰረት አሇማዴረጉንና
መሬት የህዝብ የጋራ ሃብት ነዉ የሚሇዉን መሰረታዊ ቁም ነገር ከግምት ዉስጥ ያስገባ ነዉ፡፡
ስሇዚህ ይህን መሰረታዊ ጉዲይ በመተዉ የአማራ ክሌሌ ምክር ቤት ሇሌጅ ቅዴሚያ በሚሰጥ
መሌኩ ህግ ማዉጣቱ አግባብ አይመስሇኝም፡፡

2.1.2.2. አብሮ ነዋሪ ተንከባካቢ

በዯንብ ቁጥር 11(7)(መ) ሊይ የተቀመጠው ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሡም ይሁኑ የዯረሡ ሌጆች
ወይም የቤተሰብ አባሊት ወይም አብሮ ነዋሪ ተንከባካቢዎች የላለ እንዯሆነ በግብርና ስራ
የሚተዲዯሩ ወይም ሇመተዲዯር የሚፇሌጉ ወሊጃቹ በአራተኛ ዯረጃ ያሇኑዛዜ ወራሽ እንዯሆኑ
ተመሌክቷሌ፡፡ እዚህ ሊይ "አብሮ ነዋሪ ተንካባካቢ" በሚሇው ሏረግ ሊይ የሰፇረው መሌዕክት
ምንዴን ነዉ? የሚሌ ጥያቄ ያስነሳሌ፡፡ አንዴ ሰው ሳይናዘዝ በሞተ ጊዜ ውርሱ ሇቅርብ
ዘመድቹ በቅዯም ተከተሌ እንዯሚተሊሇፌ ተመሌክቷሌ፡፡ ቅዯም ተከተለም በ "ሀ" ሊይ
አካሇመጠን ያሊዯረሱ ሌጆች ከላለ የቤተሰብ አባሊት፤ በፉዯሌ "ሇ" ሊይ መሬት የላሊቸው ሌጆች
69 | P a g e
ወይም የቤተሰብ አባሊት፤ በፉዯሌ "ሏ" ሊይ መሬት ያሊቸው ሌጆች ሲሆኑ በፉዯሌ "መ" ሊይ
ዯግሞ ከ ሀ-ሏ የተዘረዘሩ ከላለ ወሊጆች ናቸዉ ማሇት ነዉ፡፡ ነገር ግን ሇአካሇ መጠን
ያሌዯረሱም ይሁኑ የዯረሱ ሌጆች ወይም የቤተሰብ አባሊት ወይም አብሮ ነዋሪ ተንከባካቢዎች
የላለ እንዯሆነ በግብርና ስራ የሚተዲዯሩ ወይም ሇመተዲዯር የሚፇሌጉ ወሊጆች79 ተብል
ተዯንግጓሌ፡፡ እዚህ ሊይ አብሮ ነዋሪ ተንከባካቢ የሚሇው ሀረግን በመረዲትና በመተርጎም ረገዴ
ሁሇት ዓይነት ክርክሮችና አሰራሮች አለ፡፡

የመጀመሪያዉ ክርክር ፉዯሌ "መ" የተቀረፀው ወሊጆችን ወራሾች ሇማዴረግ ነው ነገር ግን


ወሊጆች የሚወርሱት የሟቹ ሌጆች ወይም የቤተሰብ አባሊቶች ወይም አብሮ ነዋሪ
ተንከባካቢዎች የሚሊቸዉ እነዚሁ ሌጆችንና የቤተሰብ አባሊትን አብረው የሚኖሩትን
ሇማመሊከት እንጂ ከእነዚህ ውጭ የሆኑ ላልች ሰዎችን ሇማካተት የተቀረፀ አይዯሇም የሚሌ
ነዉ፡፡ በተጨማሪም ውርሱ ሇቅርብ ዘመድቹ መተሊሇፌ እንዲሇበት በግሌጽ በዚሁ አንቀፅ
ተመሌክቷሌ፡፡ ስሇዚህ ከቅርብ ዘመድቹ ውጭ ሇሆነ ሰው መሬት ማውረስ አይቻሌም80
ይሊለ፡፡ ሁሇተኛው ክርክር ዯግሞ አብሮ ነዋሪ ተንከባካቢ የሚሇው ሏረግ ከሌጆችና ከቤተሰብ
አባሊት ውጭ ያለትን ሆኖ ከሟቹ ጋር አብረዉ የሚኖሩትን ነው፡፡ አብሮ ነዋሪ ተንከባካቢ
ከቤተሰብ አባሌ ይሇያሌ፡፡ ምክንያቱም የቤተሰብ አባሌ ማሇት ምን እንዯሆነ በአዋጅ ቁጥር
133/98 አንቀፅ 2(6) ሊይ ትርጉም ተሰጥቶታሌ፤ አብሮ ነዋሪ ተንከባካቢ ግን ከቤተሰብ አባሊት
ውጭ የሆኑ ሰዎች ናቸው፡፡ መስፇርቱም መንከባከብና አብሮ መኖር ነው፡፡ ምናሌባትም ሟቹ
ራሱ ከነዚህ ሰዎች ጋር ተጠግቶ ከኖረና እነሱም ከተንከባከቡት የሚወርሱበት እዴሌ ይኖራሌ፡፡
ስሇዚህ ከሟች ጋር የስጋ ዝምዴና ይኑራቸውም አይኑራቸውም አብረው ከኖሩና ከተንከባከቡት
ከወሊጆች በፉት ሉወርሱ ይችሊለ81 የሚሌ ክርክር ይቀርባሌ፡፡ በዚህ መሠረትም ሟች አጎቴ
ጋር አብሮ ነዋሪ ተንከባካቢ ስሇነበርኩ ሌወርስ ይገባሌ በሚሌ አቤቱታ ቀርቦ ሉወርሱ ይገባሌ
በሚሌ ከሀብሩ ወረዲ ፌ/ቤት በመ/ቁ 0111558 በቀን 01/5/2004 ዓ.ም ዉሳኔ ተሰጥቷሌ፡፡82

79
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60፣ አንቀፅ 11(7)(መ)
80
ከአቶ ሰፉዉ ረጋ የሏብሩ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005
81
ከአቶ እሸቱ ጌታሁን የሏብሩ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005
82
አቶ ወርቁ ይመር ከተጠሪ (ያሌቀረበ) የሀብሩ ወረዲ ፌ/ቤት ውሳኔ መ/ቁ 0111558

70 | P a g e
2.1.2.3 ኑዛዜና ከወራሽነት መንቀሌ

የገጠር መሬት ባሇይዞታ የሆነ ማንኛውም ሰው የይዞታም ሆነ የመጠቀም መብቱን በግብርና


ስራ ሇሚተዲዯር ወይም መተዲዯር ሇሚፇሌግ ሰው በኑዛዜ ማስተሊሇፌ ይችሊሌ83 ተብል
በመርህ ዯረጃ ቢቀመጥም ይህ ኑዛዜ ግን ተናዛዡ በሞተበት ወቅት የራሱ የሆነ ቤተሰብ ወይም
ሇአካሌ መጠን ያሌዯረሱ ሌጆች ያለትና ያዯረገዉ ኑዛዜ ቤተሰቡን ወይም ሌጆቹን ከህጋዊ
ወራሽነት የሚነቀሌ ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ በህግ ፉት ተቀባይነት አይኖረውም84 ይሊሌ፡፡

በዚህ ዴንጋጌ ሊይ ሁሇት አሠራሮች አለ፡፡ የመጀመሪያው አስተሳሰብና አሠራር አንዴ ሠው


ኑዛዜ አዴርጎ ሉገኝ ይችሊሌ፡፡ ነገር ግን ተናዛዡ በሞተበት ወቅት ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሱ
የራሱ የሆኑ የቤተሰብ አባሊትና ሌጆች ካለትና ይህ ኑዛዜ የሚነቅሊቸዉ ከሆነ ኑዛዜዉን ዋጋ
ማሳጣትና ውርሱን ሙለ በሙለ ያሇኑዛዜ ወራሾች ሇሆኑት ማስተሊሇፌ ነዉ፡፡ ሁሇተኛው
አሰራር ዯግሞ ኑዛዜ የተዯረገሇትን ሰው እንዯ አንዴ ያሇኑዛዜ ወራሽ በመቁጠር ሇአካሇ መጠን
ካሌዯረሱት የሟቹ ያሇኑዛዜ ወራሾች ጋር እኩሌ እንዱካፇሌ ማዱረግ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም
በቀን 22/9/2004 በመ/ቁ 010-11486 የተወሠነው በከሳሽ ህፃን ማገኘት ዯጉ ሞግዚት መ/ጌታ
85
ይትባረክ ምትኩ እና አንጓች ቸኮሌ ሊይ የኑዛዜ ተጠቃሚ እንዯ አንዴ ያሇኑዛዜ ወራሽ
ተቆጥሮ እኩሌ ይካፇለ በሚሌ ተወስኗሌ፡፡

በመጀመሪያው አሠራር ሊይ የሚቀርበው መከራከሪያ “የመሬት ኑዛዜ ጉዲይ መስተናገዴ ያሇበት


በመሬት ህጉ ብቻ ነው የሚሌ ነዉ፡፡ አንዴ ሰዉ የይዞታ መሬቱን በኑዛዜ ማስተሊሇፌ ይችሊሌ፡፡
ነገር ግን ኑዛዜው ተናዛዡ በሞተበት ወቅት የራሱ የሆነ ቤተሰብ ወይም ሇአካሌ መጠን
ያሌዯረሱ ሌጆች እያለት አዴራጏቱ ቤተሰቡን ወይም ሌጆቹን ከህጋዊ ወራሽነት የሚነቀሌ ሆኖ
የተገኘ እንዯሆነ በህግ ፉት ተቀባይነት አይኖረውም ይሊሌ፡፡ ስሇዚህ ኑዛዜዉ ሇአካሇ መጠን
ያሌዯረሱ ቤተሰቡን ወይም ሌጆቹን ከህጋዊ ወራሽነት የሚነቀሌ ከሆነ ኑዛዜዉን ዉዴቅ
ማዴረግ ያገባሌ፡፡ በተጨማሪም ይህ ዴንጋጌ መታየት ያሇበት ከዯንቡ አንቀፅ 11 (7) ሊይ
ማንኛውም የገጠር መሬት ባሇይዞታ ሳይናዘዝ የሞተ እንዯሆነ ወይም ኑዛዜው በህግ ፉት
የማይፀና ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ ሇቅርብ ዘመድቹ በቅዯም ተከተሌ ይተሊሇፊሌ ከሚሇዉ ጋር
ነዉ፡፡ ስሇዚህ ኑዛዜው ተናዛዡ በሞተበት ወቅት የራሱ የሆነ ቤተሰብ ወይም ሇአካሌ መጠን

83
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 59፣ አንቀፅ 11(1)
84
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 11(2)
85
ህፃን ማገኘት ዯራ እና አንጓች ቸኮሌ የቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ውሳኔ መ/ቁ 01011486

71 | P a g e
ያሌዯረሱ ሌጆችን ከህጋዊ ወራሽነት የሚነቀሌ ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ ኑዛዜዉ በህግ ፉት
ተቀባይነት ስሇማይኖረዉ ፇራሽ ሆኖ ውርሱ ሇሟች ያሇኑዛዜ ወራሾች ብቻ መተሊሇፌ
ይገባዋሌ”86 የሚሌ ነው፡፡

ሁሇተኛው መከራከሪያ ዯግሞ በሌዩ ህጉ የማይሸፇኑ ነገሮችን ከጠቅሊሊ ህጉ ጋር እያገናኙ


መተርጎምና መስራት ያስፇሌጋሌ፡፡ በዚህም የህግ አተረጓጏም መርህ መሰረት በገጠር ይዞታ
መሬት ሊይ የሚዯረግ ኑዛዜ ከወራሽነት መነቀሌ ያስከተሇ እንዯሆነ የኑዛዜን ውጤት ምን
መሆን እንዲሇበት በበቂና በዝርዝር ካሌተቀመጠ በፌትሀብሔር ህጉ ከወራሽነት መንቀሌ
ከሚለት ዴንጋጌዎች ጋር አገናኝቶ መተርጏም ይገባሌ፡፡ አሇበሇዚያ የመሬት ባሇይዞታዎችን
የመናዘዝ መብት ትርጉም አሌባ ማዴረግ ነው የሚሌ ክርክር ይቀርባሌ፡፡ በመሆኑም
በፌትሏብሔር ህጉ አንቀፅ 938 ሊይ እንዯተመሇከተወ በግሌፅ ከወራሽነት መንቀሌ ጊዜ 1ኛ
ተናዛዥ ከርስት ከዉርስ ሇመንቀሌ የዯረሰበትን ምክንያት በኑዛዜዉ ዉስጥ ካሌገሇፀ በስተቀር
ሌጁን ወይም ወዯታች የሚቆጠሩ ተወሊጆቹን ከዉርስ ቢነቅሌ ኑዛዜዉ አይጸናም፡፡ 2ኛ ይህንን
ምክንያትም ከዉርስ ሉያስነቅሌ መቻለንና አሇመቻለን ዲኞች ሉመረምሩት ይገባሌ፡፡
እንዯዚሁም ሟች ሌጁን ወይም ወዯታች የሚቆጠሩ ተወሊጆቹን በዝምታ ከዉርስ በነቀሊቸዉ
ጊዜ በኑዛዜ የጠቅሊሊ ስጦታ የተዯረገሇት ሰዉ እንዯ ሟች ሌጅ ተቆጥሮ ከተወሊጆቹ ጋር
በዉርሱ ተካፊይ ሉሆን ይገባሌ በሚሌ የሚሰሩ ዲኞች አለ ሲለ ይገሌፃለ፡፡87

በፀሃፉዉ እምነት የፌትሏብሔር ህግ አንቀፅ 938 የሚያመሇክተዉ ከርስት ዉርስን እንጂ


የይዞታ መሬትን አይዯሇም፡፡ ምክንያቱም በአንቀፅ 937(1) ሊይ ተናዛዡ በኑዛዜዉ ዉስጥ
ጠቅሊሊ የዉርስ ስጦታ የሚያዯርግሇትን ሳይጠቅስ ያሇኑዛዜ የሚወርሱትን ወይም ከእነዚሁ
አንደን ግሌፅ በሆነ ቃሌ ከወራሽነት ሇመንቀሌ ይችሊሌ ይሊሌ፡፡ በሌዩ ሁኔታ ዯግሞ በአንቀፅ
938(1) ሊይ ተናዛዡ ከርስት ከዉርስ ሇመንቀሌ የዯረሰበትን ምክንያት በኑዛዜዉ ዉስጥ ካሌገሇፀ
በቀር ሌጁን ወይም ወዯ ታች የሚቆጠር ተወሊጁን ከዉርስ ቢነቅሌ አይፀናም88 ይሊሌ፡፡ ይህ
የሚያሳየዉ ግሌፅ የሆነ ኑዛዜ በማዴረግ ከወራሽነት መንቀሌ የሚቻሌ ቢሆንም ከርስት ዉርስ
ሇመንቀሌ ግን ምክንያት ሉኖር እንዯሚገባ ነዉ፡፡ ይህ ምክንያትም ከወራሽነት ሇመንቀሌ በቂ
ምክንያትነዉ ወይስ አይዯሇም የሚሇዉ ጉዲይ በዲኞች ይመረመራሌ፡፡ ስሇዚህ የርስት መሬት

86
ከአቶ አያላዉ ሽፇሬ የራያ ቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣26/7/2005
87
ከአቶ አያላዉ ሽፇሬ የራያ ቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣26/7/2005
88
የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት መንግስት የፌትሀብሔር ህግ 1952፣ ነጋሪት ጋዜጣ፤ ቁጥር 1/1952 በተሇይ የወጣ፣
አንቀፅ 938(1)

72 | P a g e
ስርዓት በአሁኑ ጊዜ ስሇላሇ የፌትሏብሔር ህግ አንቀፅ 938 ተግባራዊ ሉሆን አይገባም
እሊሇሁ፡፡

ከዚህ ላሊ አንዴ ሰዉ በዝምታ ከወራሽነት እንዳት እንዯሚነቅሌ የፌትሏብሔር ህጉን


ስንመሇከተዉ በፌትሏብሔር ህግ አንቀፅ 939 ሊይ ተቃራኒ የኑዛዜ ቃሌ ከላሇ በቀር የጠቅሊሊ
የኑዛዜ ስጦታ በማዴረግ 2ኛ፤3ኛ ወይም 4ኛ ዯረጃ ዝምዴና ያሊቸዉን ያሇኑዛዜ ወራሾች
ከወራሽነት መንቀሌ እንዯሚቻሌ ያሳያሌ፡፡ በተጨማሪም የጠቅሊሊ የኑዛዜ ስጦታ ማዴረግ
ሌጆችንና ተወሊጆችን ከወራሽነት መንቀሌን እንዯማያስከትሌ ተመሌክቷሌ፡፡ ሟች ወዯ ታች
የሚቆጠሩ ተወሊጆች ኖረዉት በግሌፅ ያሌነቀሊቸዉ እንዯሆነ በኑዛዜ የጠቅሊሊ የኑዛዜ ስጦታ
የተዯረገሇት ሰዉ እንዯሟች ሌጅ ተቆጥሮ ከሌጆች ወይም ከተወሊጆች ጋር በዉርሱ ተካፊይ
ይሆናሌ89ይሊሌ፡፡ ይህ የሚያሳየዉ ሟች ወዯ ታች የሚቆጠሩ ተወሊጆች እያለት የጠቅሊሊ ኑዛዜ
ስጦታ ሇላሊ ሰዉ ካዯረገ ሌጆቹ ወይም ተወሊጆቹ ያሇምንም የዉርስ ሃብት መቅረት
ስሇላሇባቸዉ የጠቅሊሊ ኑዛዜ ስጦታ ተጠቃሚዎች ከሌጆች ወይም ተወሊጆች ጋር በጋራ ወራሽ
ይሁኑ ማሇቱን ነዉ፡፡ ስሇዚህ የኑዛዜዉ አይነት ጠቅሊሊ የኑዛዜ ስጦታ ነዉ ወይስ ሌዩ የኑዛዜ
ስጦታ ነዉ የሚሇዉ ጉዲይ ከፌትሏብሔር ህጉ አንቀፅ 912 የጠቅሊሊ የኑዛዜ ስጦታና የሌዩ
የኑዛዜ ስጦታ ትርጉም ጋር አጣጥሞ መተርጎምና መስራት ይገባሌ፡፡ የይዞታ መሬቱን በኑዛዜ
ማስተሊሇፌ ብቻዉን እንዯጠቅሊሊ የኑዛዜ ስጦታ መታየት የሇበትም፡፡ በአጠቃሊይ ሁሇተኛዉ
አሰራርና አተረጓጎም አግባብነት ያሇዉ አይመስሌም፡፡

ላሊው ከዯንብ ቁጥር 51/99 አንቀፅ 11(2) ጋር ተያይዞ የሚነሳው ችግር “ኑዛዜዉ ተናዛዡ
በሞተበት ወቅት የራሱ የሆነ ቤተሰብ ወይም ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሡ ሌጆቹ…” በሚሇው
ዏ/ነገር ውስጥ ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሡ ሌጆች ጉዲይ በግሌፅ ሲቀመጥ የቤተሰብ አባሊት ግን
ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሱት ስሇመሆናቸዉ በግሌፅ ሇምን አሌተቀመጠም የሚሌ ጥያቄ ያስነሳሌ፡፡
በፀሃፉዉ እምነት ህጉ ከውርስ የማይነቀለት አካሇ መጠን ያሊዯረሱ ሌጆች ብቻ እንዯሆኑ
በግሌፅ አያሳይም፡፡ በኑዛዜ ከውርስ መንቀሌ የማይቻሇው አካሇ መጠን ያሊዯረሡ ሌጆችን ብቻ
ነው ካሌን አካሇ መጠን የዯረሡ የቤተሰብ አባሊቶችን በኑዛዜ ከውርስ መንቀሌ አይቻሌም
እንዯማሇት ይሆናሌ፡፡ ይህ ዯግሞ አካሇ መጠን በዯረሡ ሌጆቹና የቤተሰብ አባሊቶች መካከሌ
ሌዩነት ይፇጥራሌ፡፡ በመሆኑም ይህ አተረጓጏም ፌትሃዊ አይሆንም፡፡ ይሌቁንም አካሇ መጠን
ያሌዯረሡት ሌጆችንና የቤተሰብ አባሊቱን ከውርስ መንቀሌ አይቻሌም ተብል መተርጏም

89
ዝኒ ከማሁ አንቀፅ 939

73 | P a g e
ይኖርበታሌ፡፡ የችግሩ መነሻ ህጉ በግሌፅ አሇመቀመጡ ስሇሆነ መሰረታዊ መፌትሔዉ
ዴንጋጌዉን ግሌፅ አዴርጎ ማሻሻሌ ነዉ፡፡

2.1.2.4 አስተዲዯራዊ ውሳኔዎች

አስተዲዯራዊ ውሳኔ ምን ማሇት ነው ስንሌ የኢትዩጵያ ረቂቅ የአስተዲዯር ህግ የሰጠው ትርጉም


እንዱህ ይሊሌ፡፡ “አስተዲዯራዊ ውሳኔ ማሇት ተጨባጭ ህጋዊ ግንኙነቶችን ሇመመስረት፣
ሇማሻሻሌ፣ በምርመራ ሇማረጋገጥ ወይም የተሟሊ ሇማዴረግ ሇአንዴ ጉዲይ የተወሠነ መፌትሔ
የመስጠት አሊማ ያሇውና በግሇሰብ ወይም በተወሠኑ ሠዎች ተፇፃሚነት ያሇው በተቋሙ
የሚሰጥ ህጋዊ ውሳኔ አስተዲዯራዊ ባህርይ ባሇው ተግባር ወይም ጉዲይ ሊይ ውሳኔ
አሇመስጠትንም ይጨምራሌ፡፡”90 የአስተዲዯራዊ ውሳኔ ትርጉም ይህንን ቢመስሌም በአማራ
ክሌሌ የመሬት ህጏች ሊይ አስተዲዯራዊ ውሳኔ ምን እንዯሆነ ትርጉም አሌተሰጠውም፡፡ በአንፃሩ
የአማራ ብሔራዊ ክሌሌ የአካባቢ ጥበቃ፣ የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ቢሮ አስተዲዯራዊ
እርምጃ እንዯወስዴ በመሬት ህጉ ስሌጣን ተሰጥቶታሌ፡፡ አስተዲዯራዊ እርምጃ
የሚያስፇሌጋቸው ጉዲዬች የትኞቹ ናቸዉ ስንሌ ራሱን በቻሇ ክፌሌ ወይም ዴንጋጌ አይገኙም፡፡
ዋናው ችግር ግን አንዲንዴ ጉዲዬችን አስመሌክቶ ዉሳኔ የሚሰጠዉ በፌርዴ ቤት ነው ወይስ
በአካባቢ ጥበቃ፤መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም (አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/) መስሪያ ቤቶች የሚሇው
ሲሆን በአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ 20 ና በዯንብ ቁጥር 51/99 አንቀፅ
16 ሊይ የመሬት ተጠቃሚዎች ግዳታዎች ተዘርዝረዋሌ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ በዯንቡ አንቀፅ
16(1)(ሠ) ሊይ ከአጏራባች ይዞታዎች ጋር የሚጋሩትን ዴንበር ያሇማፌረስ (not to cross the
borderline which may be shared with the nearby holding) እና በዯንቡ አንቀፅ
16(1)(ረ) ሊይ የወሌ መሬቶችን ወሠን ያሇመጋፊት (not to cross the borderline of
communal lands) የሚለት የመሬት ተጠቃሚዎች ግዳታዎች ናቸው፡፡ አጠያያቂው ጉዲይ
እነዚህን ግዳታዎች ጥሷሌ የሚባሌ ሰው ክስ የሚቀርብበት በፌ/ቤት ወይስ
በአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መ/ቤት ነው የሚሇው ይሆናሌ፡፡ ዲኛ በነበርኩበት ጊዜ በተግባር
የምመሇከተው ነገር አብዛኛዉ የገጠር ይዞታ መሬት ክሶች ይዘት ዴንበር ግፉ በሚሌ አንዴም
ባሇግሌ ይዞታ ላሊኛው የመሬት አጏራባቹን የሚከስበት ላሊም የወሌ መሬት ተጠቃሚዎች
አጏራባች ባሇወሌ መሬት አጏራባቸቻውን ወይም ባሇግሌ ይዞታን የሚከሱበት ሁኔታ እንዲሇ
ነው፡፡

90
ረቂቁ የአስተዲዯር ህግ

74 | P a g e
እነዚህን የመሳሰለ ክሶች በሚቀርቡበት ጊዜም ዲኞች የተሇያየ አሠራር ሲከሰቱ ይስተዋሊሌ፡፡
አቶ በንቲ በየነ የተባለ ዲኛ “ምንም እንኳ ከዚህ በሊይ የተመሇከቱት ጉዲዬች ከአስተዲዯራዊ
ጉዲዬች ጋር ተቀሊቅሇው ቢቀመጡም በባህሪያቸው ክርክር የሚያስነሱና በማስረጃ የሚጣሩ
በመሆኑ በቀጥታ ክስ አማካኝነት ወዯ ፌ/ቤት ቀርበው ውሳኔ ያሻቸዋሌ፡፡ ከሳሽ የመሬቴን
ዴንበር ተከሳሽ ገፌቶ ይዞብኛሌ ካሇና ተካሳሹ አሌገፊሁም ካሇ ግራ ቀኙ ማስረጃቸውን
አቅርበው ውሳኔ ሉሰጠው ይገባሌ በተግባርም ፌ/ቤቶች እየሰሩ ያሇው በዚህ መሌኩ ነው”91
ሲለ ይገሌፃለ፡፡ የስራ አጋራቸዉ የሆኑት አቶ ዬሴፌ ተክላ በበኩሊቸው “በአ.ብ.ክ.መ መሬት
አዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ 20 ሆነ በዯንብ ቁጥር 51/99 አንቀፅ 16 ሊይ የመሬት
ተጠቃሚዎች ግዳታዎች በዝርዝር ተመሌክተዋሌ፡፡ እነዚህን ግዳታወች አሇመፇፀም
ስሇሚያስከትሇው ውጤት ዯግሞ በዯንብ ቁጥር 51/99 በአንቀፅ 17 ሊይ ተቀምጧሌ፡፡ እነዚህም
የቃሌና የፅሁፌ ማስጠንቀቂያ መስጠት ጨምሮ መሬትን እስከመንጠቅ የሚዯርሱ ሁለ
አስተዲዯራዊ እርምጃዎች እንዯሆኑ በአንቀፅ 17(2) (ሀ) ተመሌክቷሌ፡፡ በዚሁ ዴንጋጌ ፉዯሌ
(ሇ) ሊይ ዯግሞ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ መስሪያ ቤት ውሳኔ የዯረሠው ሠው በ30 ቀናት ውስጥ
ሇወረዲው ፌ/ቤት በይግባኝ ቅሬታውን ሉያቀርብ ይችሊሌ ተብል ተዯንግጓሌ፡፡ ስሇዚህ ከሊይ
የተመሇከትናቸው የአጏራባች ይዞታዎችን ዴንበር ማፌረስና የወሌ መሬቶችን ወሰን ያሇመግፊት
ጉዲዬች በቀጥታ ክስ ፌ/ቤት የሚቀርቡ አይዯለም”92 ሲለ ያብራራለ፡፡ በላሊ በኩሌ ወ/ሪት
አገር መሊሹ “ከመሬት ይዞታና ከመጠቀም መብት ጋር በተያያዘ ማናቸውም የፌትሃብሔር ነክ
አሇመግባባቶች የሚፇቱት በባሇጉዲዬች ስምምነት፣ በሽማግላ ሸንጏ ነው፡፡ በሽማግላ ሸንጏም
ካሌተፇቱ ሇወረዲ ፌ/ቤት ማቅረብ እንዯሚቻሌ የአዋጁ አንቀፅ 29 እና የዯንቡ አንቀፅ 35
ያሳያሌ፡፡ ስሇዚህ የወሌም ሆነ የግሌ መሬት ዴንበር /ወሠን/ ተገፌቶብኛሌ የሚሌ ጉዲይ
አስተዲዯራዊ እርምጃ የሚያሻው አይዯሇም”93 በማሇት ይገሌፃለ፡፡ የፋዯራሌን የገጠር መሬቱን
የመንከባከብ በመሬት ሊይ በሚዘረጉ መሰረተ-ሌማቶች እንዴያሌፈ መተባበር መሬቱ እንዴሇካ
መተባበር እና በመሬቱ ሊይ መጠቀሙን ሲተዉ ማሳወቅ እንዯሆኑ በፋዯራሌ የገጠር መሬት
አዋጅ ቁጥር 456/1997 አንቀፅ 10 ሊይ ስሇ የገጠር መሬት ተጠቃሚዎች ግዯታዎች በሚሌ
ርዕስ ከመዯንገጉም ባሻገር ስሇአስተዲዯራዊ ጉዲዮች ክስ አቀራረብ የተባሇ ነገር የሇም፡፡ በላሊ
በኩሌ የአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 133/98 የምክር ቤት ዉይይት ማገኘት
ስሊሌተቻሇ/ ስሇላሇ/ የህግ አዉጭዉን ሃሳብ /intention/ ማወቅ አሌተቻሇም፡፡
91
ከአቶ በንቲ በየነ የጉባሊፌቶ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005 ዓ.ም
92
ከአቶ ዮሴፌ ተክላ የጉባሊፌቶ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005
93
ከወ/ሪት አገር መሊሹ የጉባሊፌቶ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005

75 | P a g e
2.1.2.5 ይርጋ

በአ.ብ.ክ.መ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ 5(3) እና


በፋዳራሌ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 456/1997 አንቀፅ 8(1) የአርሶና
አርብቶ አዯሮች በመሬት የመጠቀም መብት የጊዜ ገዯብ የሇዉም ተብል በመዯንገጉ የተነሳ
የገጠር ይዞታ መሬት ክርክር በይርጋ አይታገዴም እየተባሇ ሲሰራ ነበር፡፡ በአሁኑ ሰዓት
የፋዳራሌ ጠ/ፌ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በቅፅ 13 ሰ/መ/ቁ 69302 በገጠር የእርሻ መሬት ሊይ
አርሶ አዯሮች ያሊቸዉን የይዞታና የመጠቀም መብት መዯፇር ጋር በተያያዘ የሚነሳ ጥያቄ በ10
አመት ይርጋ የሚታገዴ መሆኑን፤ እንዱሁም በቅፅ 13 ሰ/መ/ቁ 69291 ሊይ የገጠር ይዞታ
መሬት ባሇመብት የሆነ ሰዉ መሰረታዊ ይዘቱና ሞራሊዊ ባህርዩዉ በኢፋዱሪ ህገ መንግስት
አንቀፅ 40(3)ና(4) ሊይ የተዯነገገዉነወ መሬት የማይሸጥና የማይሇወጥ የህዝብና የመንግስት
ንብረት መሆኑን፤ አርሶ አዯሮች ከይዞታ መሬታቸዉ ያሇመፇናቀሌ መብት ያሊቸዉ መሆኑን
ያሊገናዘበ ዉሌ ፇፅመዉ ሇ3ኛ ወገን በተሊሇፇ ጊዜ ዉለ ህገወጥ ስሇሆነ ይርጋ ሉኖር
እንዯማይችሌ ዯንግጓሌ፡፡ ነገር ግን መሬቱ የተሊሇፇሊቸዉ ሰዎች በመሬቱ ሊይ ያፇሩትን ንብረት
የመዉሰዴ መብታቸዉ የተጠበቀ እንዯሆነ ዉሳኔዉ ያሳያሌ፡፡ በላሊ በኩሌ በቅፅ 9 ሰ/መ/ቁ
38237 ዯግሞ በወራሾች መካከሌ የሚዯረግ ዉርስ ክርክር ከሶስት ዓመት በኋሊ ሉቀርብ
እንዯማይገባ የፌ/ብ/ህ/ቁ/1000(1) ዯንግጓሌ፡፡

ከዚህ ጋር በተያይዞ አከራካሪዉ ጉዲይ ምንም መብት ሳይኖረዉ ከ10 ዓመት በሊይ የመንግስትን
መሬት የያዘ ሰዉ ይርጋ በማንሳት መንግስት ሉጠይቀኝ አይችሌም በማሇት ቢከራከር ፌ/ቤቶች
ይርጋን መሰረት በማዴረግ የመንግስትን ክስ ዉዴቅ ሉያዯርጉ ይችሊለን? የሚሇዉ እንዯሆነ
በአንዴ ወቅት በዚህ ፅሁፌ ሊይ በተከሔዯዉ አዉዯ-ጥናት የተሳተፈ ባሇዴርሻ አካሊት
ተቁመዋሌ፡፡ ከሊይ እንዲየነዉ በሰ/መ/ቁ 69302 በገጠር የእርሻ መሬት ሊይ አርሶ አዯሮች
ያሊቸዉን የይዞታና የመጠቀም መብት መዯፇር ጋር በተያያዘ የሚነሳ ጥያቄ በ10 አመት ይርጋ
የሚታገዴ መሆኑን ነዉ ይህም በግሇሰቦች መካከሌ የሚዯረግ ክርክርን እንዯሆነ በግሌፅ
ያስገነዝባሌ፡፡ ስሇዚህ የመንግስትን መሬት ያሇህጋዊ መብታቸዉ ከ10 ዓመት በሊይ የያዙ
ግሇሰቦች የሚመሇከት አይዯሇም፡፡ ከዚህ ባሻገር የመንግስትን መሬት ያሇመብት መያዝና
መጠቀም ወንጀሌ እንዯሆነ የኢፋዱሪ የወንጀሌ ህግ ከአንቀፅ 685-688 ዴረስ ዯንግጓሌ፡፡
የወንጀሌ ይርጋ መቆጠር የሚጀምረዉ ዯግሞ ወንጀለ እየተዯጋገመ የሚፇፀም ከሆነ
የመጨረሻዉ የወንጀሌ ዴርጊት ከተፇፀመበት ቀን አንስቶ እንዯሆነ የኢፋዱሪ የወንጀሌ ህግ

76 | P a g e
አንቀፅ 219(2) ያሳያሌ፡፡ ስሇዚህ የመንግስትን መሬት በያዘ ሰዉ ሊይ መሬቱን በያዘበት ወቅት
በወንጀሌም ሆነ በፌትሏብሄር ከመጠየቅ የሚከሇክሌ ይርጋ የሇም፡፡ ሲጠቃሇሌ ይርጋን
በተመሇከተ ከዚህ በሊይ የተመሇከቱት የፋዯራሌ ጠ/ፌ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ዉሳኔዎች
እንዯየጉዲዩ ማየትና ተግባራዊ ማዴረግ ያስፇሌጋሌ፡፡

2.1.3 ሇአፇፃፀም አስቸጋሪ የሆኑ ዴንጋጌዎች


2.1.3.1 ዝቅተኛ መነሻ ዯመወዝ

በአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ 12 እና በዯንብ ቁጥር 51/99 አንቀፅ 14
ሊይ የመሬት ይዞታ መብት የሚታጣባቸዉ ምክንያቶች ተዘርዝረዋሌ፡፡ ከነዚህም ውስጥ
በዝቅተኛ መነሻ ዯመወዝነት እንዱከፇሌ በመንግስት ከተወሰነው አማካኝ የወር ዯመወዝ መጠን
ያሊነሰ ገቢ በሚያስገኝ ቋሚ ስራ ሊይ ተቀጥሮ መገኘት (Be employed in a permanent job
which may be earned an income not less than average monthly salary
determinate by the government to be paid in a minimum starting salary)94 በሚሌ
ተዯንግጓሌ፡፡ በመጀመሪያ ዯረጃ ዴንጋጌው ግሌፅ አይዯሇም በተሇይ አማካኝ የወር ዯመወዝ
/Average Monthly Salary/ የሚሇው ሃረግ ምን እንዯሆነ ግሌፅ አይዯሇም፡፡ ሇምሳላ ያህሌ
አንዴ ፇፃሚ ባሇሙያ ይህ ዴንጋጌ አሌገባኝም በአንዴ በኩሌ በመንግስት የሚከፇሇው ዝቅተኛው
መነሻ ዯመወዝ በሊይ እያሇ በላሊ በኩሌ አማካኝ የወር ዯመወዝ የሚሇው የየትኛውን ዯመወዝ
አማካኝ ነው ግሌፅ አይዯሇም ሲለ ይገሌፃለ፡፡95 ከእዚህ የምንረዲው ዴንጋጌው በአስፇፃሚ
መስሪያ ቤትም ሆነ በህግ ባሇሙያዎች መካከሌ የተሇያየ መሌዕክት የሚሰጥ መሆኑን ነዉ፡፡

በፀሃፉዉ እምነት ይህ ዴንጋጌ መተርጎም ያሇበት አንዴ ሰው ቋሚ ገቢ ባሇው ስራ ተቀጥሮ


ወርሃዊ ገቢው ግን ሉሇያይ ይችሊሌ፡፡ ይሁንና የዓመት ገቢ ተዯምሮ እና አማካኝ ወጥቶሇት
አማካኙ ከዝቀተኛው መነሻ ዯመወዝ የሚያንስ ከሆነ መሬት ያሰጣሌ ተብል ነዉ፡፡ ሲጠቃሇሌ
የዚህ ዴንጋጌ መሌዕክት ግሌፅ ያሌሆነና ሇአፇፃፀም የሚያስቸግር ነው፡፡

በላሊ በኩሌ ቋሚ ስራ የሚሇው ቃሌ ምንዴን ነው? ስንሌ ግሇሠቡ በጊዜያዊነት ያሌተቀጠረ


ወይም ስራው ጊዜያዊ ያሌሆነ ነው ሉባሌ ይችሊሌ፡፡ በዚህ ጊዜ መንግስታዊ ባሌሆኑ ዴርጅቶች
ተቀጥረው የሚሠሩ ቅጥራቸው ጊዜያዊ የሆነ ነገር ግን ስራው ቋሚ ሆኖ በየጊዜው ቅጥራቸው

94
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60, አንቀፅ 14(1)(ሀ)
95
ከአቶ አምሳለ ከበዯ በምስ/ጎ/ዞ/የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 7/10/2005

77 | P a g e
የሚታዯስ ሠዎች ገቢያቸው የቱንም ያህሌ ይሁን መሬታቸውን አያጡም ያስብሊሌ፡፡ ይህ ከሆነ
ዯግሞ ሇአፇፃፀም ከማስቸገሩም በሊይ ፌትሃዊነት የጏዯሇው አሠራር በዜጏች ሊይ እንዱኖር
ያዯርጋሌ ማሇት ነው፡፡ በትግራይ ክሌሌ የወር ዯመወዛቸዉ ወይም ክፌያቸዉ ከብር
1000/አንዴ ሺህ ብር/ በሊይ የሆኑ የመንግስትና መንግስታዊ ያሌሆኑ ተቋማት ሰራተኞች
መሬታቸዉ በቀጥታ ይወሰዲሌ፡፡ ይሁን እንጅ በመሬት የመጠቀም መብታቸዉን ሇሚመርጡ
ምርጫቸዉ የተጠበቀ ይሆናሌ96በማሇት ተዯንግጓሌ፡፡

2.1.3.2 የመሬት ኪራይ ሁኔታ

በአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ 18 እና በዯንብ ቁጥር 51/99 አንቀፅ 12
ሊይ ማንኛውም የመሬት ባሇይዞታ በያዘው መሬት ሊይ ያሇውን የመጠቀም መብት ሇማንኛውም
ሰው በኪራይ ውሌ ሉያስተሊሌፌ ይችሊሌ፡፡ የኪራይ ዘመኑም እስከ 25 ዓመት ሉሆን
እንዯሚችሌና ከ3 ዓመት በሊይ የሚቆይ ኪራይ ውሌ ዯግሞ በፅሁፌ መዯረግና መመዝገብ
እንዲሇበት ያሳያሌ፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ከሚነሱትን ነገሮች ዉስጥ የመጀመሪያው አንዴ
የመሬት አከራይ መሬቱን ሇረዥም ጊዜ ከአከራየ በኋሊ እሱ ቋሚ የመንግስት ሠራተኛ ወይም
ነጋዳ ቢሆን የኪራይ ውለ እጣ ፇንታ ምን ይሆናሌ የሚሌ ነው፡፡ በዯንብ ቁጥር 51/99 አንቀፅ
12(9) ሊይ ተከራይ መሬቱን ባግባቡ ካሇመያዙ የተነሳ አከራይ በሚመሇከተው የመንግስት አካሌ
አማካኝነት ማስጠንቀቂያ የተሰጠው ወይም ቅጣት የተወሰነበት እንዯሆነ አካራይ የተወሰነው
ጊዜ ከማብቃቱ በፉት የኪራይ ውለ በተናጠሌ እንዱያፇርስ በቂ ምክንያት ይሆነዋሌ97 ይሊሌ፡፡
ይህ የሚያስገነዝበው የመንግስት አካሌ በግራ ቀኙ ውሌ ሊይ በቀጥታ ጣሌቃ እንዯማይገባ
ነውና ምን አሌባትም ጣሌቃ የሚገባው መሬቱ በአግባቡ ባሌተያዘ ጊዜ እንዯሆነ ያሳያሌ፡፡ በዚህ
ጊዜም መንግስት ማስጠንቀቂያ የሚሰጠው ሇመሬቱ ባሇይዞታ /አከራይ/ እንዯሆነ ነው፡፡ ከዚህ
ውጭ ጣሌቃ አይገባም የሚሌ ክርክር እንዴነሳ ያዯርጋሌ፡፡ በላሊ በኩሌ በዚሁ ዴንጋጌ ንዐስ
ቁጥር10 ሊይ ውለን ሇማፌረስ በቂ ምክንያት አሇኝ የሚሌ ማንኛውም ወገን የውሌ ይፌረስሌኝ
አቤቱታውን ከማቅረቡ በፉት ውለን ማፌረስ እንዯሚፇሌግ ገሌፆ በቅዴሚያ የ6 /ስዴስት/ ወር
የፁሁፌ ማስጠንቀቂያ ሇላሊው ወገን መስጠት አሇበት98 የሚሇው ዴንጋጌ ሇመንግስት አካሌም
ያገሇግሊሌ፡፡ ስሇዚህ አከራይ መሬቱን ሇረዥም ጊዜ አከራይቶ መሬት በሚያሳጣ ስራ ሊይ
ቢሰማራ መንግስት ውለ ይፌረስሌኝ ማሇት ይችሊሌ በማሇት የሚቀርብ ክርክር አሇ፡፡

96
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 75,፣ አንቀፅ 12(3)(ሸ)
97
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60፣ አንቀፅ 12(9)
98
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 12(10)

78 | P a g e
ከዚህ ክርክር በተቀራኒው የሚነሳው ዯግሞ ንዐስ ቁጥር 10 የሚያገሇግሇው ሇግራ ቀኙ
ተዋዋዮች ወይም ሇአንዯኛው ተዋዋይ የትዲር ጓዯኛ ወይም ወራሽ ወይም ከባሇመሬቱ ሊይ
የጋራ ወራሽ /ባሇይዞታ የሆነ/ ሰው ነው እንጂ መንግስት አይዯሇም የሚሌ ነዉ፡፡ ምክንያቱም
መንግስት የመሬት ባሇይዞታን መሬቱን ማከራየት ይችሊሌ ሲሌ መሬቱን ከአከራየ በኋሊ ስራ
ሳይሰራ በመሬት ኪራይ ብቻ ተንጠሌጥል እንዱኖር አይፇሌግም፡፡ ይሌቁንም መሬቱን ከአከራየ
በኋሊ ላሊ ገቢ የሚያስገኝ ስራ ቢሰራ ይበረታታሌ በማሇት ይገሇፃሌ፡፡ በተቀራኒው የመሬት
ፖሉሲ ዓሊማው ማህበራዊ ፌትህን ወይም ርዕትን /social equity/ ማስፇን ነው፡፡ ስሇዚህ
መሬት የህዝብና የመንግስት እስከሆነ ዴረስ የመሬት ባሇይዞታ መሬቱን ከአከራየ በኋሊ መሬት
በሚታጣባቸው ሁኔታዎች ተሰማርቶ ከተገኘ መሬቱ ተነጥቆ መሬት ሇላሊቸው መሰጠት
ይኖርበታሌ የሚሌ ነዉ፡፡ በዚህ ሊይ የሚቀርቡት ክርክርቶች ከሊይ ያየናቸው ሆነው ሳሇ
በተግባር የመሬት ባሇይዞታዎች መሬታቸዉን አከራይተው በመንግስት ስራ ሊይ በመገኘታቸው
መሬት የላሊቸው ወጣቶች የእነዚህ ሰዎች መሬት ሇእነሱ እንዱሰጣቸው ሲጠይቁ መፌትሔ
ሇመስጠት እንዯተቸገሩ99 ይገሌፃለ፡፡

ከመሬት ኪራይ ጋር ተያይዞ የሚነሳው ጉዲይ በአንቀፅ 12(2) ሊይ ከሶስት ዓመት በሊይ
የሚዯረግ የመሬት ኪራይ ውሌ በፁሁፌ መዯረግና መሬቱ በሚገኝበት የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/
ባሇስሌጣን ቀርቦ መመዝገብ አሇበት፡፡ ከ3 አመት በሊይ የሚቆይና በቃሌ የተዯረገ ውሌ
የማይፀናና ተቀባይነት የላሇው ነው100 ይሊሌ፡፡ በላሊ መሌኩ ማናቸውም የመሬት ይዞታ
ሇተሇያዩ ሰዎች በኪራይ ውሌ የተሰጠ እንዯሆነ ውለን በመጀመሪያ ቀርቦ ያስመዘገበው ወገን
የቀዲሚነት መብት ያገኛሌ፡፡ ሁለም ያሊስመዘገቡ ሆነው በሚገኙበት ጊዜ በመሬቱ መጠቀም
የጀመረውን ወገን የቀዲሚነት መብት ይኖረዋሌ101 የሚሇዉ ዴንጋጌ መሌዕክት ነዉ፡፡ በእነዚህ
ዴንጋጌዎች ሊይ የሚታዩት ችግሮች በመጀመሪያ ከ3 አመት በሊይ የሚቆይ የመሬት ኪራይ
ውሌ በጽሁፌ ካሌሆነና ካሌተመዘገበ የማይፀናና ተቀባይነት የማይኖረው ነው ካሇ በኋሊ ነገር
ግን ሁሇቱ ወገኖች እኔ ተከራይቻሇሁ እያለ የቀዯምትነት መብት በሚጠይቁበት ወቅት
ሁሇቱም ባያስመዘግቡም መሬቱን እየተጠቀመ ያሇው ወገን የቀዲሚነት መብት አሇው ማሇቱ
ያሌተመዘገበን የመሬት ኪራይ ውሌ ዕውቅና እየሰጠ መሆኑን ያሳያሌ፡፡ ስሇዚህ እነዚህ
ዴንጋጌዎች እርስ በርሳቸዉ የማይጣጣሙ እና ሇአፇፃፀም አስቸጋሪ ናቸዉ ማሇት ይቻሊሌ፡፡
99
ከአቶ ፊንታሁን ገሊዉ የምስራቅ ጎጃም አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ መምሪያ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ
20/10/2005
100
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60፣ አንቀፅ 12(2)
101
ዝኒ ከማሁ፣ አንቀፅ 12(7)

79 | P a g e
2.1.3.3 የዞን አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መምሪያ ስሌጣንና ተግባር

የአ.ብ.ክ.መ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ ቢሮ በአዋጅ ቁጥር 46/92 ተቋቁሟሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ


የተሻሻሇው የአብክመ የገጠር መሬት አስ/አጠ/ መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 133/98 እና ዯንብ ቁጥር
51/99 በአንቀፅ 25 እንዱሁም ከአንቀፅ 25-28 በቅዯም ተከተሌ የወረዲ ፣ የቀበላና የንዐስ
ቀበላ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ መስሪያ ቤቶችን ያሊቸው ኃሇፉነትና ተግባራት ተዘርዝረዋሌ፡፡ ነገር
ግን የዞን አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መምሪያ ኃሊፉነትና ተግባር አስመሌክቶ የተዯነገገ ነገር የሇም፡፡
ምንም እንኳን በዞን ዯረጃ አዯረጃጀቱ ቢኖርም በዚህ የተነሳ በቀበላ ብልም በወረዲ ዯረጃ
አስተዲዯራዊ ውሳኔ ተሰጥቶ በውሳኔው ያሌተስማማ ባሇይዞታ ይግባኙን ቀጥል ሊሇው
የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መምሪያ ይግባኝ የማሇት መብት የሇውም ማሇት ነዉ፡፡ በመሆኑም ጉዲዮች
ሁለ ወዯ መዯበኛ ፌ/ቤት እንዱሄደ ይዯረጋሌ፡፡ የዯንቡ አንቀፅ 17/2/(ሇ) የሚያሳየው በወረዲ
የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት በሚሰጡ አስተዲዯራዊ ርምጃዎችና ውሳኔዎች ሊይ ቅሬታ ያሇው
ሰው ውሳኔው በፁሁፌ ከተሰጠው ጀምሮ በ30 ቀን ውስጥ ሇወረዲው ፌ/ቤት ይግባኝ የማቅረብ
መብት እንዲሇው ነው፡፡ የተሻሻሇው የአብክመ የገጠር መሬት አስ/አጠ/ መወሰኛ አዋጅ ቁጥር
133/98 እና ዯንብ ቁጥር 51/99 ማስፇፀሚያ መመሪያው አንቀፅ 16.19 ሊይ በመንግስት
ይዞታ ስር የሚገኝን መሬት በሉዝ ማከራየት ረገዴ ሚና እንዲሇው ተመሌቷሌ፡፡ከዚህ ዉጭ
የዞን አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ መምሪያ ምን ምን ሃሊፉነትን ተግባራት እንዲለት አሇመመሌከቱ
ትክክሌ አይመስሇኝም፡፡ የኦሮሚያ ክሌሌን ተሞክሮ ስናይ በመሬት በዯንባቸዉ ቁጥር
151/2005 አንቀፅ 26 ሊይ የዞን አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ መምሪያ የስራ ዴርሻ ተመሌክቷሌ፡፡

2.1.3.4 የመሬት አጠቃቀም ዕቅዴ (Land use plan) አሇመኖር

በአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ 13(1) እና በዯንብ ቁጥር 51/1999 አንቀፅ
9(1) ሊይ ማናቸውም የገጠር መሬት አቅም በፇቀዯ መጠን በጥናት የተዯገፇ የአጠቃቀም ዕቅዴ
ጉዲይ በሚመሇከተው አካሌ ይወጣሇታሌ102 ይሊሌ፡፡ ነገር ግን የመሬት አጠቃቀም ዕቅዴ የላሊ
እንዯሆነ ማንኛውም የመሬት ተጠቃሚ መሬቱን ሇቤት መስሪያ ፣ ሇእርሻ ፣ ሇእንስሳት እርባታ
፣ ሇዯን ሌማት ወይም ከእነዚሁ ጋር ግንኙነት ሊሊቸው ተግባራት ሉገሇገሌበት ይችሊሌ፡፡103
ቢሆንም መሬቱን ሇህግ ሇተከሇከለ አዯንዛዥ ዕፅዋት ማሌሚያነት መገሌገሌ አይፇቀዯም

102
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 59፣ አነቀፅ 13(1) እና ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60፣ አንቀፅ 9(1)
103
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 59፣ አነቀፅ 13(5)

80 | P a g e
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናሌ104 በማሇት ያስቀምጣሌ፡፡ ቢሆንም በአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ
ቁጥር 133/1998 እና በዯንብ ቁጥር 51/1999 ማስፇፀሚያ መመሪያ ሊይ ስሇመሬት አጠቃቀም
የተባሇ ነገር የሇም፡፡ እንግዱህ ከእነዚህ ዴንጋጌዎች የምንረዲው የመሬት አጠቃቀም ዕቅዴ
እስካሌተዘጋጀ ዴረስ የገጠር መሬት ባሇይዞታዎች መሬታቸውን ሇቤት መስሪያና ሇመሳሰለት
ነገሮች መጠቀም እንዯሚችለ ነው፡፡ ከእዚህ ጋር ተያይዞ ያሇው ችግር አሁን በማዯግ ሊይ ባለ
የገጠር ከተሞች አካባቢ ያለ አርሶ አዯሮች ከመሬታቸው ሊይ ቤት በመስራት እየሸጡና ሇ3ኛ
ወገን እያስተሊሇፊ ይገኛለ፡፡ ይህም በተዘዋዋሪ መንገዴ መሬት እየተሸጠ መገኘቱ ገሃዴ
አዴርጏታሌ፡፡ አስፇፃሚ አካሊትም ይህንን የመሳሰሇውን ዴርጊት ሇማስቆምና ሇመከሊከሌ ህጋዊ
ምክንያት የሊቸዉም፡፡ በተሇይ የኢ.ፋ.ዱ.ህገ-መንግስት አንቀፅ 40(7) ማንም ኢትዮጵያዊ
በጉሌበቱ ወይም በገንዘቡ በመሬት ሊይ ሇሚያሇማዉ ቋሚ ንብረት ወይም ሇሚዯረገው ቋሚ
መሻሻሌ ሙለ መብት አሇው፡፡ ይህ መብት የመሸጥ የመሇወጥ የማውረስ የመሬት
ተጠቃሚነት ሲቋረጥ ንብረቱን የማንሳት ባሇቤትነት የማዛወር ወይም የካሳ ክፌያ የመጠየቅ
መብትን ያካትታሌ ዝርዝር አፇፃፀሙ በህግ ይወሰናሌ105 ብል ሰፉ መብት ሇመሬት
ባሇይዞታዎች በመሰጠቱ የተነሳ ችግሩ በመሬት አጠቃቀም ዕቅዴ ተዘጋጅቶሇት መሌክ ካሌያዘ
በስተቀር መሬት አይሸጥም አይሇወጥም የሚሇውን የመሬት ፖሉሲ አተገባበር ዉጤት
እንዲይኖረዉ እያዯረገ ያሇ ችግር ነው፡፡

ከዚህም ባሻገር በፌርዴ ቤት መዝገብች ሊይ በተጨባጭ እንዯምናየው አንዴ ባሇይዞታ መሬቱን


ይሸጥና ገዥ ዯግሞ ቤት ይሰራበታሌ፤ አትክሌት ይተክሌበታሌ፤ ወዘተ፡፡ ነገር ግን የመሬት
ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተሩ በሻጩ ስምና እጅ በመሆኑ ከተወሰኑ አመታት በኋሊ ሻጩ በይዞታ
መሬቴ ሊይ ቤት ሰርቶ አትክሌት ተክል ይዞብኛሌና ይሌቀቅሌኝ የሚሌ ክስ ያቀርባሌ፡፡ በዚህ
ምክንያት በርካታ አወዛጋቢ ክርክሮች በየፌ/ቤቱ ይቀርባለ፡፡

በላሊ መሌኩ የመሬት ሻጭና ገዥ እርስ በእርሳቸው አሇመስማማት ፇጥረው ጉዲዩን ወዯ


ፌ/ቤት ካሊመጡት በስተቀር የሽያጭ ውለን መንግስት የሚያፇርስበት ግሌፅ የፌትሃብሔር
ህግም ሆነ ገዥና ሻጭን በወንጀሌ የሚጠየቅበት የወንጀሌ ህግ ዴንጋጌ የሇም፡፡ የመሬት ህጏቹን
ስንመሇከታቸው በአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ 31(2) እና በዯንብ ቁጥር
51/1999 አንቀፅ 40(2) የመተባበር ግዳታና የወንጀሌ ኃሊፉነት በሚሌ ርዕስ የዚህን አዋጅ

104
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60፣ አንቀፅ 9(2)
105
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 36፣ አንቀፅ 40(7)

81 | P a g e
/ዯንብ ዴንጋጌዎች የጣሰ ወይም አፇፃፀማቸውን ያሰናከሇ ሰው አግባብ ባሇው የወንጀሌ ህግ
ተጠያቂ ይሆናሌ ይሊለ፡፡106 ነገር ግን ከሊይ እንዲየነው ዋናውን የአዋጅና ዯንቡ መሰረት
የሆነውን መሬት የማይሸጥ የማይሇወጥ የህዝብና የመንግስት የጋራ ሃብት ነው የሚሇውን
ዴንጋጌ ጥሶ መሬት የሸጠ ሰው በወንጀሌ ተጠያቂ የሚዯረግበት የህግ አግባብ አሇመኖሩ ትክክሌ
አይመሰሇኝም፡፡

2.1.3.5 የአዋጁ የተፇፃሚነት ወሰን

የአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 133/1998 በአማራ ብሔራዊ ክሌሌ በሚገኝ
ማንኛውም የገጠር መሬት ሊይ ተፇፃሚ ይሆናሌ107 ይሊሌ፡፡ የገጠር መሬት ማሇት ዯግሞ
ስሌጣን ያሇው አካሌ ከተማ ብል ከከሇሇው ውጭ የሚገኝ መሬት ነው108 በማሇት የገጠር
መሬት አዋጅ ይተረጉመዋሌ፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚነሳው ጉዲይ ቀዯም ብል በገጠር ወረዲ
ከነበሩ ቀበላዎች ውስጥ የገጠር መሬት የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር አውጥተው በግብርና ስራ
የሚተዲዯሩ አርሶ አዯሮች በአሁኑ ጊዜ ግን እነዚያ አርሶ አዯሮች የሚኖሩበት ቀበላ የከተማ
ክሌሌ ተብል በመዯራጀቱ የተነሳ በእነዚህ ቀበላዎች ሊይ የአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ ቁጥር
133/1998 እና በዯንብ ቁጥር 51/1999 ተፇፃሚ ይሆናሌ ወይ የሚሇዉ ነዉ፡፡ በዚህ ምክንያት
የሚነሱ ችግሮች አለ፡፡ የመጀመሪያው ችግር በእነዚህ አርሶ አዯሮች መካከሌ የሚዯረግን
የመሬት ነክ ክርክርን አስመሌክቶ ውሳኔ ሇመስጠት የሚያስችሌ ህግ የሇም፡፡ ምክኒያቱም ከሊይ
እንዲየነው አዋጁ ተፇፃሚ የሚሆነው በገጠር መሬት እንጂ በከተማ ክሌሌ ባሇመሆኑ የእነዚህን
ግሇሰቦች የመሬት ጉዲይ በገጠር መሬት አስ/አጠቃቀም ህግ መዲኘት ከአዋጁ የተፇፃሚነት ወሰን
መሄዴ ነው፡፡ ላሊዉ ነገር ምንም እንኳን የእነዚህ ሰዎች መሬት ወዯ ከተማነት ቢከሇሌም
መሬታቸዉ ካሳ ተከፌል አሌተወሰዯም፡፡ ይህ ባሌሆነበት ሁኔታ ዯግሞ በገጠር መሬት ህጉ
አይሸፇኑም ማሇት አግባብ አይዯሇም፡፡ በላሊ በኩሌ በአንዲንዴ የገጠር ቀበላዎች ሆነዉ ወዯ
ከተማነት በገቡ ቦታዎች ሊይ የቤት ግንባታ ወይም ማሻሻይ እንዲያዯርጉ ክሌከሊ ሲዯረግባቸዉ
ይስተዋሊሌ፡፡ ይህም በህግ የተዯገፇ አሰራር አይመስሇኝም፡፡

በላሊ በኩሌ የተሸሻሇዉ የአ.ብ.ክ.መ. ከተሞች ማቋቋሚያ፤ ማዯራጃ፤ ስሌጣንና ተግባር መወሰኛ
አዋጅ ቁጥር 91/1996 ከተማ ማሇት በማዘጋጃ ቤት የተቋቋመበት ወይም የኢ.ፋ.ዳ.ሪ

106
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 59፣ አነቀፅ 31(2) እና ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60፣ አንቀፅ 40(2)
107
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 59፣ አነቀፅ 4(1)
108
ዝኒ ከማሁ፣ አነቀፅ 2(24)

82 | P a g e
መንግስት በሚያወጣቸዉ መመዘኛዎች መሰረት ክሌለ ከተማ ብል የሚሰይመዉን ማናቸዉም
አካባቢ ነዉ109ይሊሌ፡፡ የአዋጁ ተፇፃሚነትም በብሔራዊ ክሌለ ዉስጥ በሚቋቋሙ የከተማ
አስተዲዯሮች፤ ማዘጋጃ ቤቶች እና ታዲጊ ከተሞች ሊይ እንዯሆነ ተመሌክቷሌ፡፡ ታዲጊ ከተማ
ማሇትም ማዘጋጃ ቤት ባይቋቋምሇትም በዚሁ አዋጅ የክሌለ መስተዲዴር ምክር ቤት
በሚያወጣዉ ዯንብ መሠረት በማዘጋጃ ቤትነት ሇመዯራጀት የሚያስፇሌጉትን መመዘኛዎች
ያሊሟለ የማህበረሰብ ስብስቦች በታዲጊ ከተማነት እዉቅና ያገኙና ከአዋሳኞቹ የገጠር አካባቢዎች
ራሱን ሇይቶ ወዯ ከተማነት በመሸጋገር ሊይ የሚገኝ የማህበረሰብ ስብስብ ነዉ110፡፡ እነዚህ
ትርጉሞች የሚያሳዩት የመጀመሪያዉ ማዘጋጃ ቤት ከተቋቋመበት ወይም በማዘጋጃ ቤት
ከተመራ ከተማ ነዉ እንዯማሇት ነዉ፡፡ ሁሇተኛዉ ትርጉም ታዲጊ ከተማ ከተበለም እንዯከተማ
እንዯሚቆጠሩ ያሳያሌ፡፡ በተግባር እንዯሚታየዉ በአሁኑ ጊዜ ወዯ ከተማነት የተቀየሩት የገጠር
ቀበላዎች በከንቲባ ፅ/ቤት ቢመሩም የገጠር ቀበላዎች በሚሌ ስያሜ እንዯ ገጠር ወረዲዎች
ይተዲዯራለ፡፡ ይህም የከተማ ቀበላዎች ናቸዉ ወይስ የገጠር ቀበላዎች ናቸዉ ሇማሇት
ያዲግታሌ፡፡ ምክንያቱም የከተማ ቦታ ከሆኑ የሚተዲዯሩት በሉዝ አዋጅ ይሆናሌ ማሇት ነዉ፡፡

2.2. በአካባቢ ጥበቃ፣ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም መ/ቤት በኩሌ የሚፇፀሙ ችግሮች

2.2.1 ከመሬት ምዝገባ ጋር በተያያዘ ያለ ችግሮች

በአማራ ክሌሌ ተጨባጭ ሁኔታ በአሁኑ ሰዓት ያሇው የመሬት ክፌፌሌና ዴሌዴሌ የተከናወነው
በምዕራብ አማራ /ጎጃምና ጎንዯር/ በ1989 ዓ/ም ሲሆን በምስራቅ አማራ /ዋግ ህምራና ወል/
አካባቢዎች በትግሌ ወቅት ማሇትም ከ1981 እስከ 1983 ዓ/ም ነው፡፡ ሇምሳላ ያህሌ በሰ/ወል
ዞን ጉባሊፌቶ ወረዲ የመሬት ክፌፌሌና ዴሌዴሌ የተዯረገው በጥር ወር 1983 ዓ/ም ነው፡፡
ይህም የሽግግር መንግስቱ ስሌጣን ከመያዙ በፉት የተዯረገ መሆኑን ሌብ ይሎሌ፡፡ ስሇዚህ
በእነዚህ አካባቢዎች የተዯረገዉ ዴሌዴሌ የአማራ ክሌሌ ምክር ቤት ባወጣው ህግ የተመራ
አሌነበረም፡፡ የአስተዲዯር ተቋማቶችም ያሌነበሩ በመሆኑ የመሬት ክፌፌለና ዴሌዴለ በአግባቡ
በተጠናቀረ መረጃ የተዯገፇ አሌነበረም፡፡ በመሆኑም የሰነዴ ማስረጃ ሇማግኘት በእጅጉ አዲጋች
ነው፡፡ በምስራቅ አማራ የመሬት ክፌፌሌና ዴሌዴሌ ከተዯረገ ከ13 ዓመት በኋሊ ማሇትም
ከ1996 ዓ/ም ጀምሮ የመሬት ማረጋገጫ ዯብተርና ማስረጃ ሇማጠንከርና የመሬት

109
የተሻሻሇዉ የአ.ብ.ክ.መ. ከተሞች ማቋቋሚያ፤ ማዯራጃና ስሌጣንና ተግባር መወሰና አዋጅ ቁጥር 91/1996
አንቀፅ 2(1)
110
ዝኒ ከማሁ አንቀፅ 3 እና አንቀፅ 40

83 | P a g e
ባሇይዞታዎቹን ዋስትና ሇማረጋገጥ ሲባሌ የመሬት ምዝገባና የገጠር መሬት የይዞታ ማረጋገጫ
ዯብተር መስጠት ስራ ተካሂዶሌ፡፡ በዚህ ጊዜም በአንዲንዴ አካባቢዎች “የመሬት ምዝገባው
የተሰራው በኮንትራት ሰራተኞች /በተማሪዎች/ በዘመቻ ነበር፡፡ አርሶ አዯሮቹም ስሇ ምዝገባው
በቂ ግንዛቤ ስሊሌነበራቸው መሬታቸውን በአግባቡ አሊስመዘገቡም፡፡ አንዲንድቹ የተወሰነ
መሬታቸውን ሳያስመዘግቡ ቀርተዋሌ፤የመሬቱ አቅጣጫና ዴንበርም በትክክሌ ሳይመዘገብ
የቀረባቸዉ ሁኔታዎች አለ፡፡ በአንዲንዴ ቦታዎች መሬት መዝጋቢዎቹ በቦታዉ ሳይገኙና
መሬቱን ሳያዩ በአንዴ አካባቢ ተቀምጠው በስማ በሇው መዝግበዋሌ፡፡ በዚህ የተነሳ የህጻናቶች፤
የሴቶችና የአቅመ ዯካሞችን መሬት ያሇአግባብ በላሊ ሰው ተመዝግቦባቸው ይገኛሌ፡፡ በላሊ
በኩሌ አንዴን መሬት ሁሇት ወይም ሶስት ሰዎች በስማቸው አስመዝግበውት ይገኛለ”111
በማሇት የራያ ቆቦ ወረዲ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ ባሇሙያ ያስረዲለ፡፡ በምዕራብ አማራ የመሬት
ዴሌዴሌ የተካሔዯዉ በ1989 ዓ.ም ነዉ ይህም የአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አስተዲዯርና
አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 16/1989 መሠረት ባዯረገ መሌኩ ነዉ፡፡ በእርግጥ ይህ አዋጅ የወጣዉ
የፋዳራሌ አዋጅ ቁጥር 89/1989 ከመዉጣቱ በፉት በመሆኑ በምዕራፌ 2 በተገሇጸዉ ሁኔታ
ህገ መንግስታዊ አሌነበረም፡፡

የመሬት ምዝገባ ስርዓቱ ከሊይ በተገሇጸው መሌኩ ችግር ስሊሇበት በህዝብ የማስተቸትና
ማስረጃን የማጣራት ስራ ህጋዊ መሠረት ሇማስያዝ ተሻሻሇው የአብክመ የገጠር መሬት
አስ/አጠ/ መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 133/98 እና ዯንብ ቁጥር 51/99 ማስፇፀሚያ መመሪያ አንቀጽ
9/4/ እና /5/ ተዯንግጓሌ፡፡ በዚህ መሠረትም በህዝብ የማስተቸት ስራ እየተሰራ የይዞታ
ማረጋገጫ ዯብተር እንዯሚሰጥ መመሪያዉ ያሳያሌ፡፡ በእርግጥ ይህ መመሪያ የወጣበትን ቀን
ስሊሌተገሇፀ ማወቅ ባይቻሌም የአዋጅ ቁጥር 133/98 እና ዯንብ ቁጥር 51/99 ማስፇፀሚያ
ስሇሆነ ከ1999 ዓ.ም በኃሊ የወጣ መመሪያ ነዉ፡፡ ከ1999 ዓ.ም በፉት የይዞታ ማረጋገጫ
ዯብተር በተሰጣቸዉ ባሇይዞታዎች ሊይ ወዯኃሊ ሂድ ሉሰራ አይችሌም፡፡

በአሁኑ ጊዜ በህዝብ የማስተቸት ስራ በተጠናከረ መሌኩ እየተተቸ መረጃውን ሇመያዝ ጥረት


እየተዯረገ ይገኛሌ፡፡ መነሻውም የመጀመሪያዉ የመሬት ዴሌዴሌና ክፌፌለ/ distribution/
የመረጃ ችግር አሇበት ኋሊ ሊይም የመሬት ምዝገባውና ማስረጃ አያያዝ /Registration and
certification/ ችግር አሇበት የሚሌ ነዉ፡፡ እውነታዉ ከጠቅሊሊው ህዝብ ዓይን አይሰወርም

111
ከወ/ሮ ሇምሇም እያሱ የራያ ቆቦ ወረዲ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 30/7/2005

84 | P a g e
የሚሌ እምነት አሇ በማሇት አቶ ስሜነህ ፇጠነ ያስረዲለ፡፡112 ነገር ግን በህዝብ የማስተቸትና
መረጃ የመያዝ ጉዲይ ችግር የሇበትም ማሇት አይዯሇም፡፡ የመጀመሪያው ችግር ህዝቡ ወገን
የላሇውን ግሇሰብ ተዯራጅቶ ከመሬት ባሇይዞታነት ውጭ ሲያዯርገዉ ይስተዋሊሌ፡፡ ሇምሳላ
ያህሌ በምዕራብ ጎጃም ዞን ጃቢጠህናን ወረዲ ውስጥ የምትኖር ወ/ሮ ዘቡ ሊንች የተባሇች ሴትን
ቡዲ ስሇሆነች ሌጆቻችንን እየበሊችብን ነው በማሇት የአካባቢው ማህበረሰብ እንዴትወገዴ
ስሇፇሇገ የቀዴሞ ባሎ ሌጅ እንዱከሳት ተዯረገ፡፡ በዚህ ጊዜ ክርክሩን የሚያየዉ ፌ/ቤት መሬቱ
የማን ነው የሚሇው በህብረተሰቡ ተተችቶ እውነታው ይቅረብሌኝ በማሇት የወረዲውን
የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት አዟሌ፡፡ በዚህ መሠረት ሲጣራ ህብረተሰቡ ግሇሰቧን አናውቃትም
ይዞታ የሊትም ሲሌ በመተቸቱ ፌ/ቤቱ በዚህ ትችት መሠረት ከባሇይዞታነቷ አስወግዶት
በፌኖተ ሰሊም ከተማ በጠሊ ሻጭነት ትገኛሇች113 በማሇት አቶ ጋሻየ አበበ ይገሌፃለ፡፡
በተጨማሪም በየምስራቅ ጎጃም ዞን ዯባይጥሊትግን ወረዲ ውስጥ አንዴ ግሇሰብ ሃይማኖቱ
ጴንጤ/ፕሮቴስታንት/ ስሇሆነ እያረሰዉ ያሇው መሬት የወሌ መሬት /የመስኖ ሳር ነው/ በሚሌ
አንደ እንዱከሰው ተዯርጎ ከባሇይዞታነት ውጭ ሆኗሌ114 ሲለ ይገሌፃለ፡፡

በአሁኑ ጊዜ በህዝብ እያስተቹ ማስረጃ ማጣራትና መያዝ ጠንካራ ጎን እንዲሇው ሁለ ችግር


ያሇበት መሆኑንም እንረዲሇን፡፡ በእርግጥ በህዝብ የማስተቸት ስራ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር
ሇመስጠት በቅዴሚያ መፇጸም ያሇበት ቅዴመ ሁኔታ እንዯሆነ የመመሪያው አንቀጽ 9
ያስረዲሌ፡፡ ነገር ግን የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር ከተሰጣቸዉ በኃሊ ክርክር በኖረ ጊዜ ሁለ
በህዝብ የተተቸ ማስረጃ እንዴቀርብ የሚዯረግበት አሰራርም ሆነ በህዝብ የተተቸ ማስረጃ
የበሇጠ አስተማመኝ ነዉ የሚባሌበት ሁኔታ ትክክሌ ነዉ የሚሌ እምነት ፀሃፉዉ የሇዉም፡፡
የመሬት ዴሌዴሌና ክፌፌለም /distribution/ ሆነ ምዝገባውና ማስረጃ አያያዝ /Registration
and certification/ የመረጃ ችግር ስሇአሇበት በይዞታ መሬት ክርክሮች ጊዜ ፌ/ቤቶች እየሰሩ
ያለት መሬቱ የማን ይዞታ እንዯሆነ በህዝብ ተተችቶ /ተጣርቶ/ ይቅረብ በሚሌ እንዯሆነ
ከወረዲ እስከ ጠቅሊሊ ፌ/ቤት ያለ ዲኞችን ቃሇ መጠይቅ ሳዯርግ አረጋግጫሇሁ፡፡ በመሆኑም
በህዝብ ተተችቶ የሚቀርብ ማስረጃ ሁለ ትክክሇኛ ነዉ ሉባሌ እንዯማይችሌ በረካታ ጉዲዮች
በዲሰሳ አረጋግጫሇሁ፡፡ ስሇዚህ ፌርዴ ቤቶች በጥንቃቄ እንዯየጉዲዩ አይነት ማየት ተገቢ ነዉ
እሊሇሁ፡፡ ላሊው በህዝብ የማስተቸት ስራ ሉዯረግ የሚገባዉ እስከ ስንት ጊዜ ነው የሚሇው
112
ከአቶ ስሜነህ ፇጠነ በምዕ/ጎ/ዞ/የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 7/10/2005
113
ከአቶ ጋሻየ አበበ በምዕ/ጎ/ዞን የጃቢጠህናን ወረዲ የህዝብ ቅሬታ ሰሚ መርማሪ ባሇሙያ ጋር ተዯረገ ቃሇ-
መጠይቅ
114
ከአቶ ቢኒያም ተስፊየ የምስ/ጎ/ዞን ከፌ/ፌ/ቤት ዲኛ ጋር ተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ 07/10/2005

85 | P a g e
ጉዲይ በህጉም ሆነ በተግባር መሌስ ያሊገኘ ጉዲይ ነው፡፡ የወረዲው የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት
ባሇሙያ በህዝብ አስተቸሁ ብል መረጃ ሇፌ/ቤቱ ከሰጠ በኋሊ የዞኑ አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መምሪያ
በዴጋሚ እንዱያስተች ይታዘዛሌ፡፡ በዚህ አጋጣሚ ህብረተሰቡ በመጀመሪያ ከሰጠው ትችት
/አስተያየት/ በተሇየ ሃሳብ ይሰጣሌ በዚህ ጊዜ የቱ ተቀባይነት ይኖረዋሌ የሚሇው ጉዲይ
እስከአሁን ዴረስ ምሊሽ ያሊገኘ115 እንዯሆነ አቶ ስሜነህ ፇጠነ ያስረዲለ፡፡ በተጨማሪም
በአ.ብ.ክመ የመሬት መመሪያ አንቀፅ 9.4 ሊይ የቀበላዉ ወይም የንዐስ ቀበላዉ ህዝብ ቢያንስ
2/3 ኛዉ በህዝብ ማስተቸት ሊይ መገኘት አሇበት ይሊሌ፡፡ በተግባር ግን ይህ ሲሆን አይታይም፡፡
ሲጠቃሇሌ በህዝብ እየተተቸ የሚቀርብ ማስረጃ ሁለ ትክክሇኛ ተዯርጎ እየተወሰዯበት ያሇዉ
አሰራር የግሇሰቦችን መብት ሉጎዲ የሚችሌበት ዕዴሌ ስሇሚኖር እንዯየጉጋዩ ዓይነት /case by
case/ መታየት አሇበት የሚሌ አቋም ፀሃፉዉ አሇዉ፡፡

2.2.2 የአዯረጃጀት ችግር

መንግስት እስከ ቅርብ ጊዜ ዴረስ የመሬትን ጉዲይ ተገቢውን ትኩረት አሌሰጠውም ቢባሌ
ማጋነን አይሆንም፡፡ ሇዚህ አባባሌ አንደ መገሇጫ የመሬት አስተዲዯር በፀጥታ ፅ/ቤት ስር
እንዴዯራጅ ተዯረገ፡፡ በኋሊ ሊይ ዯግሞ ራሱን ችል በአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ቢሮ ስር ሆኗሌ፡፡
በመቀጠሌ በግብርናና ገጠር ሌማት ፅ/ቤት ስር ተዯራጀ፡፡ ኋሊ ሊይ ዯግሞ
በአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ቢሮ ስር ሆነ፡፡ በአጠቃሊይ የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ጉዲይ እንዯ
አገሌግልት ሰጭ ዘርፌ /servise sector/ እንጅ እንዯትምህርትና ጤና ያለ ዋና ዘርፍች ራሱን
ችል በአግባቡ አሌተዯራጀም፤ ትኩረትም አሌተሰጠዉም፡፡

2.2.3 የመረጃ አያያዝና አሰጣጥ ችግር

ከሊይ ሇመጥቀስ እንዯተሞከረው የመሬት ዴሌሌዴና ምዝገባ ሂዯቱ ችግር ያሇበት ነዉ፡፡
ግሇሰቦች የመሬት መረጃውን እንዯፇሇጉ ሲቀያይሩት ይታያለ፡፡ አንዴ ዲኛ ይህንን ጉዲይ
ሲያብራሩ በአንዴ ወቅት በቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት የፌትህ ጽ/ቤት ዏ/ህግ ከግሇሰብ ጋር በወረዲ
ፌ/ቤት ዯረጃ ክርክር ሲያዯርግ በነበረበት ጊዜ የወረዲው የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ባሇሙያ
ማስረጃ ሰጠ፡፡ የዞኑ ፌርዴ ቤት ጉዲዩ በዯንብ እንዱታወቅ ፇሌጎ የራሱነ ትዕዛዝ ሲያስተሊሌፌ
ይኸዉ ባሇሙያ ራሱ ሇወረዲው ፌ/ቤት ከሰጠው ማስረጃ ተገሊቢጦሽ የሆነ ማስረጃ ሰጥቷሌ116

115
ከአቶ ስሜነህ ፇጠነ በምዕ/ጎ/ዞ/የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 7/10/2005
116
ከአቶ አሇባቸዉ ስንዳዉ የሰ/ወል/ዞን ከፌ/ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005

86 | P a g e
ሲለ የገጠር መሬት ማስረጃን ግሇሰቦች እንዯፇሇጉ እንዯሚቀያይሩት ይገሌፃለ፡፡ በላሊ ጉዲይ
በጉባሊፌቶ ወረዲ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት በአንዴ መሬት ሊይ ከሳሽም ተከሳሽም የይዞታ
ማረጋገጫ ዯብተር ተሰጥቷቸው በመገኘቱ የወረዲው ፌ/ቤት የትኛው ነው ትክክሇኛ ባሇይዞታ
በሚሌ የወረዲውን አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት መረጃ እንዱሰጠዉ አዟሌ፡፡ በዚህ ጊዜ ሁሇቱም
ትክክሇኛ ባሇይዞታ ናቸው የሚሌ ማስረጃ ጽ/ቤቱ በመስጠቱ የተነሳ ፌ/ቤቱ ሁሇቱም ክስ
በተነሳበት መሬት ሊይ እኩሌ ባሇመብቶች ስሇሆኑ ሇሁሇት ይካፇለ የሚሌ ውሳኔ ሰጥቷሌ፡፡117

የአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ ቁጥር 133/98 አንቀጽ 23(1)ና (2) እና የዯንቡ 51/99 አንቀጽ
24(1) ስሇ መሬት ምዝገባና የመረጃ አያያዝ በሚሌ ርዕስ በባሇስሌጣኑ የተሇካ ማናቸውም
መሬት በገጠር መሬት መመዝገቢያ መዝገብ ይመዘገባሌ ይሊሌ፡፡ ምዝገባውም የመሬቱን
ባሇይዞታ ሙለ ስም፣መሬቱ እንዳት እንዯተገኘ፣ ከማን መሬት ጋር እንዯሚዋሰን የሇምነት
ዯረጃው ምነ ዓይነት እንዯሆነ፤ ሇምን አገሌግልት እንዯሚውሌና ባሇይዞታዉም ምን ዓይነት
ግዳታዎች እንዲለበት የሚገሌጽ መረጃ የያዘ መዝገብ በእያንዲንደ ቀበላ የመሬት አስተዲዯርና
አጠቃቀም ጽ/ቤት ተዯራጅቶ ይቀመጣሌ118 በማሇት ይዯነግጋሌ፡፡ ይህንን የህግ ዴንጋጌ መሰረት
በማዴረግ ፌ/ቤት ክርክር ስሇሚዯረግበት መሬት በባሇስሌጣኑ መ/ቤት መረጃ እንዱያቀርብሇት
ሉያዝ ይችሊሌ፡፡ ምክንያቱም ስሇመሬቱ የተመዘገበና የተቀመጠ ማስረጃ ይኖራሌ በሚሌ
እምነት፡፡ እየተሰራ ያሇዉ ግን የአ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ባሇሙያዎች ከፌርዴ ቤቱ ትዕዛዝ በኃሊ
በቀጥታ ወዯ ቀበላ በመሄዴ ስሇታዘዙት ጉዲይ የአካባቢ የመሬት ኮሚቴዎችን ወይም ላልች
የሰዉ ምስክሮችን ሰምተው ማስረጃ ይሌካለ፡፡

አንዲንዴ ፌ/ቤቶችም ይህንን በአ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ፅ/ቤት የተሊከን ማስረጃ እንዯሰነዴ ማስረጃ


በመቁጠር ዉሳኔ ይሰጣለ፡፡ ስሇዚህ የአ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ባሇሙያዎች እንዯ ፌ/ቤት ዲኞች
የሰው ምስክር ሰምተው መረጃ የሚሰጡ ከሆነ የማስረጃዉ ምንጭ ሰዎች ስሇሆኑ ሇምን ፌ/ቤቱ
ቃሇመሃሊ አስፇጽሞ፤ግራቀኙ ተከራካሪዎች የቀረበባቸውን ምስክሮች መስቀሇኛ ጥያቄ
ጠይቀው፤ የህግ ስርዓትና አሰራር /due process of the law/ መርህን የተከተሇ ውሳኔ
አይሰጥም በአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት በኩሌ የሚሰጠዉ ማስረጃ ችግር አሇበት119 በማሇት
ይገሌጻለ፡፡

117
ከወ/ሪት አገር መሊሹ የጉባሊፌቶ ወረዲ ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ መጠይቅ፣ 26/7/2005
118
የግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 59,አንቀፅ 23(1 ና 2) እና የግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60፣ አንቀፅ 24(1)
119
ከአቶ ሰፉዉ ረጋ ሃብሩ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005

87 | P a g e
2.2.4 ከኑዛዜ ጋር የተያያዙ የአፇጻጸም ችግሮች

የመሬት ህጉን ክፌተቶች በተመሇከትንበት ክፌሌ ከኑዛዜ ጋር የተያያዙ የመሬት ህጎቹን


ችግሮች አይተናሌ፡፡ በዚህ ክፌሌ ዯግሞ የኑዛዜ ጉዲይ በአ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት በኩሌ እንዳት
እየተፇጸመ እንዯሆነ ሇማየት ይሞከራሌ፡፡ የገጠር መሬት ባሇይዞታዎች በኑዛዜት መብታቸዉን
ማስተሊሇፌ እንዯሚችለ የመሬት ህጉ አስቀምጧሌ፡፡ ነገር ግን ህጉ የኑዛዜዉን ዋጋ መኖር
ሁኔታዎችን አስመሌክቶ ማሇትም፡- የስረ ነገር ሁኔታዎች፤ ፍርምና ማስረጃ እንዴሁም
ስሇኑዛዜዉ ዉዴቅ መሆንና መሻር የመሳሰለትን ነገሮች አይዘረዝርም፡፡ በመሬት ዯንብ ቁጥር
51/99 ሊይ የተመሇከቱት የኑዛዜ ዋጋ መኖር ሁኔታዎች ኑዛዜዉ የሟቹን ቤተሰቦች ወይም
አካሇ መጠን ያሊዯረሱ ሌጆችን ከወራሽነት አሇመንቀለ፤ የኑዛዜዉ ተጠቃሚ በግብርና ስራ
የሚተዲዯር ስሇመሆኑ ሲሆን በተሻሻሇው የአብክመ የገጠር መሬት አስ/አጠ/ መወሰኛ አዋጅ
ቁጥር 133/98 እና ዯንብ ቁጥር 51/99 ማስፇፀሚያ መመሪያዉ ሊይ ዯግሞ ኑዛዜዉ በፅሁፌ
መሆንእንዲሇበት፤ በፌርዴ ቤት መፅዯቅ እንዯሚገባዉና በአካ/ጥ/መ/አ/አ/ ፅ/ቤት በኩሌ
መመዝገብ እንዲሇበት ይዯነግጋሌ፡፡ በተግባር ሲታይ ኑዛዜ እየተከናወነ ያሇዉ ተናዛዡ አራት
ምስክሮቹን ይዞ ቀርቦ በአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤቱ ባሇሙያ ፉት ነዉ፡፡ ባሇሙያውም በፉርማው
ኑዛዜውን ካሊረጋገጠዉና በአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ መሰሪያ ቤት በተዘጋጀዉ ፍርም መሰረት
ካሌተፇጸመ ኑዛዜ እንዯላሇ ይቆጠራሌ120ሲለ ይገሌጻለ፡፡ ሲጠቃሇሌ ይህ አሰራር በፌታብሄሩም
ሆነ በመሬት ህጉ የተዯገፇ ካሇመሆኑም ባሻገር ተናዛዡ ከሞተ በኋሊ ያሇኑዛዜ ወራሾች
የኑዛዜወን ፍርማሉቲ ህጋዊ አይዯሇም በሚሌ ከኑዛዜ ተጠቃሚዎች ጋር ክርክር እየፇጠሩ
እንዯሚገኙ የቆቦ ወረዲ ዲኛ አቶ አያላው ሽፇሬ ያስረዲለ፡፡121

2.2.5 የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ሃሊፉዎችና ባሇሙያዎች የስነ-ምግባር ጉዴሇት

ምንም እንኳ የገጠር መሬት መረጃ ከመሬት ክፌፌሌ ጀምሮ በአግባቡ ያሌተያዘ ቢሆንም
የመሬት ህጉ የንዐስ ቀበላ፤ የቀበላና የወረዲ የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴዎች
ስሇመሬቱ መረጃ የመያዝ ሃሊፉነት እንዲሇባቸው ያስቀምጣሌ፡፡ በመሆኑም በመሬት ክርክር ጊዜ
ፌ/ቤት መረጃ ይጠይቃሌ በዚህም መሰረት የመሬት ማስረጃን እንዯፇሇጉ እየቀያየሩ ይገኛለ፡፡
በተሇይም የመሬቱ ባሇይዞታ ማን እንዯሆነ አጣርታችሁ ሊኩሌን ሲባለ በዘመዴ አዝማዴና

120
ከወ/ሪት ሇምሇም እያሱ የራያ ቆቦ ወረዲ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ፅ/ቤት ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣
27/7/2005
121
ከአቶ አያላዉ ሽፇሬ የራያ ቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005

88 | P a g e
በጥቅማጥቅም ይሰራለ፡፡ በዚህ ጊዜ ከሃሊፉነታቸው ከመነሳት ባሻገር ምንም እርምጃ
አይወሰዴባቸውም፡፡ በዯንብ ቁጥር 51/99 አንቀጽ 26/2/ ኮሚቴዎች ጥፊት የፇጸሙ እንዯሆነ
የሶስት ዓመት የስራ ዘመናቸው ሳይጠናቀቅ በህዝብ ትችት ከሃሊፉነታቸው ይነሳለ ሲሌ
የመሬት አዋጁ ይዯነግጋሌ፡፡ የስነምግባር ጉዴሇት ያሇባቸው የቀበላና የንዐስ ቀበላ ባሇሙያዎች
ብቻ አይዯለም፡፡ አንዲንዴ የወረዲው የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ሃሊፉዎችና ባሇሙያዎች
የስነምግባር ጉዴሇት እንዲሇባቸው ባሇጉዲዮችም ሆነ ዲኞች በተዯጋጋሚ ይገሌጻለ፡፡ የምዕራብ
ጎጃም ዞን ህዝብ ቅሬታ ሰሚ መርማሪ ባሇሙያ እንዯገሇፁሌኝ “ሇ29 ዓመት የያዘውንና
በዴሌዴሌ ጊዜ የተቀበሇውን ግሇሰብ የዯንበጫ ወረዲ አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ሃሊፉ ከስራ
ባሌዯረቦቹ ጋር በመመሳጠር የተሳሳተ መረጃ በመስጠቱ የተነሳ መሬቱን አሳጥቶታሌ ጉዲዩም
በፌትህ ስርዓት ማሻሻያ ቀርቦ እየተጣራ ይገኛሌ፡፡ በዞኑ ወንጀሌ ዏ/ህግም ክስ ቀርቧሌ”122 ሲለ
ይገሌፃለ፡፡ በአጠቃሊይ በተወሰኑ የአካ/ጥ/መ/አስ/ር ሃሊፉዎች፣ ባሇሙያዎችና የመሬት
ኮሚቴዎች አማካኝነት የሚፇጽሙ ብሌሹ አሰራሮች የፌ/ቤትን መሬት ነክ ክርክር ከማበራከቱም
በተጨማሪ የመሌካም አስተዲዯር ችግር እየሆነ መጥቷሌ ማሇት ይቻሊሌ፡፡

2.2.6 የሰው ሃይሌ፣ የቁሳቁስና የበጀት እጥረት

ከቀበላ እስከ ክሌሌ ያለ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ መስሪያ ቤቶች በበቂ የሰው ሃይሌ፣ በተሟሊ
ቁሳቁስና በጀት ከተሟለ ወጥነት፣ፌትሃዊነትና ታማኝነት ያሇው የመሬት ነክ አስተዲዯራዊ
ውሳኔዎች ይሰጣለ፡፡ ይህም ሲሆን በመዯበኛ ፌ/ቤት የገጠር ይዞታ መሬት ነክ ክርክሮች
ይቀንሳለ፡፡ በተጨማሪም በአዋጁ 133/98 አንቀጽ 29 እና በዯንቡ 51/99 አንቀጽ 35 ሊይ
የተዘረዘሩ አሇመግባባቶች የሚፇቱበት ሁኔታ ይጠናከራሌ፡፡ ወዯ ፌ/ቤት የሚቀርቡ
አቤቱታዎችም ይቀንሳለ፡፡ በየወረዲዎች ያሇውን የጽ/ቤቱን የሰው ሃይሌ ስንመሇክተው
በቁጥራቸው አናሳ ከመሆኑም ባሻገር የህግ ሙያተኞች አይዯለም፡፡ በአንዲንዴ ወረዲዎች ውስጥ
እስከ 70፣000 /ሰባ ሽህ/ የሚዯርሱ የመሬት ባሇይዞታዎች ይኖራለ፡፡ ሇእነዚህ ሰዎች አንዴ
የአቤቱታና ቅሬታ ክትትሌ ባሇሙያ ይገኛሌ፡፡ ከፌተኛ የስራ ጫና አሇ፡፡ በላሊ በኩሌ
የየወረዲዎች የየዞኖች የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ሃሊፉዎች የወረዲና የዞን ካቢኔ አባሊት ስሇሆኑ
ከመ/ቤቱ ስራ ይሌቅ በስብሰባና በላልች የመስክ ስራ ተጠምዯዋሌ፡፡ ከዚህም ባሻገር የጽ/ቤቱን
ተሸከርካሪ ከነዲጁና ሹፋር አበሌ ጭምር በላሊ መ/ቤትና ሇስብሰባ ጉዲይ ያውለታሌ123

122
ከአቶ ታምራት በምዕ/ጎ/ዞን የህዝብ ቅሬታ ሰሚ መርማሪ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ
123
ከአቶ አምሳለ ከበዯ በምስ/ጎ/ዞ/የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 7/10/2005

89 | P a g e
የቁሳቁስንና የበጀት ዴሌዴለንም ብንመሇከት ኮምፒተርን ጨምሮ ተሸከርካሪና በቂ የስራ
ማስኬጃ በጀት በአግባቡ የሇም፡፡ የገጠር መሬት ነክ ጉዲዮች በመንግስት በቂ ትኩረትና ዴጋፌ
አሌተሰጠውም124 ይሊለ፡፡ የመ/ቤቱ ባሇሙያዎችና ሃሊፉዎችም በቂ ስሌጠና አሊገኙም፡፡

2.2.7 የወሌ እና የመንግስት መሬቶች አሇመሇየት

የአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ 133/98 አንቀፅ 10 የመሬት ይዞታ ዓይነቶችን በግሌ በጋራ በወሌ
ወይም በመንግስት ሉያዝ ይችሊሌ በማሇት ያስቀምጣሌ፡፡ የወሌ ይዞታ ማሇት ከመንግስት
ወይም ከግሌ ይዞታነት ዉጭ የሚገኝና የአካባቢዉ ነዋሪዎች በህብረት የሚጠቀሙበት መሬት
ሲሆን ሇግጦሽ፤ ሇዯንና ሇላልች ማህበራዊ አገሌግልቶች የዋሇ መሬት ነዉ በማሇት አዋጁ
በአንቀጽ 2/5/ ሊይ ትርጉም ሰጥቷሌ፡፡ ህጉ የመንግስትና የወሌ ይዞታ መሬቶች የተሇያዩ
እንዯሆኑ በማያሻማ መሌኩ ቢያስቀምጥም በተግባር ግን የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት
ባሇሙያዎች አይሇዩትም፡፡ ይህንንም ከሃብሩ ወረዲ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ባሇሙያዎች ጋር
ባዯረኩት ቃሇ መጠይቅ ተረዴቻሇሁ፡፡

2.3 በፌ/ቤት በኩሌ የሚፇጸሙ ችግሮች

ሰዎች ብቃት ባሇው ፌ/ቤት ፌትህ የማግኘት መብት እንዲሊቸው የሁለ አቀፌ ሰብዓዊ መብቶች
ዴንጋጌና125 የኢ.ፋ.ዳ.ሪ ህገ መንግስት126 ይዯነግጋለ:: የእነዚህ ዴንጋጊዎች ግሌባጫዊ
መሌዕክት የሚሆነው መንግስት ብቃት ያሇውና ተዯራሽ የሆነ ፌ/ቤት በማቋቋም ሇሰዎች ፌትህ
የመስጠት ግዳታ አሇበት ማሇት ነው፡፡ ብቃት ያሇው፤ ቀሌጣፊ፣ውጤታማ፣ተዯራሽና ተገማች
ፌትህ ሲኖር የሰዎች ፌትህ የማግኘት መብት ከመረጋገጡም ባሻገር ሰዎች በፌ/ቤት ክርክር
የሚያባክኑት ጊዜ ሳይኖር በሌማት ስራቸው ሊይ እንዱያተኩሩ ያዯርጋሌ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ
በፌትህ ስርዓቱ የሚተማመኑ ከሆነ ሰሊምና መረጋጋት ይኖራሌ፡፡ ይህ ሲሆን መሌካም
አስተዲዯር፣እዴገትና ብሌጽግና ይሰፌናሌ፡፡ በአንጻሩ ፌ/ቤቶች ወጥነት የጎዯሇው ተገማች
ያሌሆነና ተሇዋዋጭ ውሳኔ የሚሰጡ ከሆነ ወዯ ፌ/ቤት የሚቀርቡ ጉዲዮች ከዕሇት ወዯ ዕሇት
ከመጨመሩም ባሻገር ህብረተሰቡ በፌትህ ስርዓት እምነት ኖሮት ወዯ ሌማት እንዲይገባ

124
ከወ/ሪት ሇምሇም እያሱ የራያ ቆቦ ወረዲ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ፅ/ቤት ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣
26/7/2005
125
ሁለ ዓቀፌ የሰብዓዊ መብቶች ዴንጋጌ አንቀጽ 10፤ ማንም ሰዉ በመብቶቹና በግዯታዎቹ እንዴሁም
በተከሰሱበት ማንኛዉም ወንጀሌ ዉሳኔ ሇማገኘት ሙለ የእኩሌነት መብት ተጠብቆ ነፃ በሆነና አዴሌኦ በላሇበት
ፌርዴ ቤት ሚዛናዊና ይፊ የሆነ ፌርዴ የማገኘት መብት አሇዉ፡፡
126
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 36፣ አንቀፅ 37

90 | P a g e
ያዯርጋሌ፡፡ በንብረቱ፤ በነጻነቱና በህይወቱ ሊይም ዋስትና ስሇማይኖረው በህግና በመንግስት ሊይ
ጥርጣሬ ያሳዴራሌ፡፡ የኋሊ ኋሊም በሃገሪቱ ሊይ ስርዓት አሌበኝነት መስፇኑ አይቀሬ ይሆናሌ፡፡
በመሆኑም በዚህ ክፌሌ የፌ/ቤት ውሳኔ ወጥ ተገማችና ውጤታማ እንዲይሆን ከማዴረግ ባሻገር
የገጠር መሬት ክርክሮችን በፌ/ቤት የሚያበራክቱ ምክንያቶችና አሰራሮች ይቀርባለ፡፡

2.3.1 ከማስረጃ አመዛዘንና አቀባበሌ ጋር የተያያዙ ችግሮች

በመሰረቱ አንዴ ከሳሽ ዲኝነት ሲጠይቅ ያስረዲሌኛሌ የሚሇውን ማስረጃ ሁለ አያይዞ ማቅረብ
መብቱም ግዳታውም ሲሆን ተከሳሽም እንዱሁ ክሱን ይከሊከሌሌኛሌ የሚሇውን ማስረጃ ሁለ
ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡ ፌ/ቤቱም የቀረበውን ክርክር አዲምጦ የቀረበውን ማስረጃ አግባብነትና
ተቀባይነት መርምሮ ውሳኔ መስጠት ይጠበቅበታሌ፡፡ እዚህ ሊይ የማስረጃ አግባብነትና
ተቀባይነት የሚለት ጽንስ ሃሳቦች የተሇያዩ ናቸው፡፡ የማስረጃ አግባብነት የሚመዝነው በዲኛው
ሆኖ ማስረጃዉ ከጭብጡ ጋር ያሇው ግንኙነት የሚፇተሽበት ነዉ፡፡ የማስረጃ ተቀባይነት ስንሌ
ዯግሞ የቀረበዉ ማስረጃ በህግ የተከሇከሇ መሆኑና አሇመሆኑ የሚረጋገጥበት ስርዓት ነው፡፡
በላሊ አነጋገር የማስረጃን ተቀባይነት የሚወስነዉ ህጉ ሲሆን የማስረጃን አግባብነት ግን ዲኛዉ
ነዉ፡፡ በዚህ ረገዴ የመሬት ማስረጃ አመዛዘንን ስንፇትሽ በየፌ/ቤቶች የተሇያየ አሰራሮች አለ፡፡
በተሇይም የሰው ማስረጃ በመሬት ክርክር ይፇቀዲሌ ወይስ አይፇቀዴም በሚሇዉ ጉዲይ ሊይ
የተሇያዩና አወዛጋቢ አሰራሮች አለ፡፡ የተወሰኑ ዲኞች የሰው ምስክርን ሲቀበለ ላልች
ይከሇከሊለ፡፡ ከዚህም አሌፍ የሰው ማስረጃ ብቻ ይዞ የመሬት ክስ ማቅረብ አይቻሌም የሚለ
ዲኞች ነበሩ ሲሌ አቶ ሻምበሌ አዴኖ ያብራራለ፡፡127 የዯብዲቤዉን ቁጥርና ቀን ማገኘት
ባሌችሌም በገጠር መሬት ክርክር ጊዜ የሰዉ ምስክር መስማት እንዯማይቻሌ በአንዴ ወቅት
ከጠቅሊይ ፌ/ቤት የተፃፇ ዯብዲቤ እንዯነበር አዉቃሇሁ፡፡ ሇእዚህ ሁለ የአሰራር ክፌተትና
ሌዩነት መነሻ የሆነዉ የመሬት አዋጁ አንቀፅ 24(4) “ተቃራኒ የፅሁፌ ማስረጃ ካሌቀረበ
በስተቀር የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር በስሙ የተሰጠዉ ሰዉ የመሬቱ ህጋዊ ባሇይዞታ እንዯሆነ
ይቆጠራሌ/ the person who is granted the land holding certificate in his name
shall, unless a contradictory written document is submitted be considered legal
holder of the land/”128 እና የዯንቡ አንቀፅ 20(4) “ይህንኑ የሚቃረን ማስረጃ ካሌቀረበ
በስተቀር የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር በስሙ ተዘጋጅቶ የተሰጠዉ ማንኛዉም ሰዉ በአዋጁና

127
ከአቶ ሻምበሌ አዴኖ የራያ ቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005
128
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 59፣ አነቀፅ 24(4)

91 | P a g e
በዚሁ ዯንብ መሰረት የመሬቱ ትክክሇኛ ባሇይዞታ ተዯርጎ ይቆጠራሌ /Any person who is
granted the land holding certificated book having been prepared in his name
shall, unless an evidence which contradictes this is submitted pursuant to the
proclamation and this regulation hereof be considered as an appropriate
apposite legal holder/”129 የሚሇዉ ዴንጋጌ ነዉ፡፡ የእነዚህ ዴንጋጌዎች መሌዕክት
የሚያሳየዉ በስሙ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር የተሰጠዉ ሰዉ የመሬቱ ህጋዊ ባሇይዞታ
እንዯሆነ ህግ ግምት ይወሰዲሌ፡፡ ይህ ግምትም የሚስተባበሇዉ እንዯ አዋጁ አባባሌ በፅሁፌ
ማስረጃ /written document/ ብቻ ሲሆን በዯንቡ አነጋገር ዯግሞ በማናቸዉም ማስረጃ
/evidence/ ነዉ፡፡ እዚህ ሊይ አዋጁ በግሌፅ የፅሁፌ ማስረጃ እያሇ ዯንቡ ሁለንም ማስረጃ
መፌቀደ ተገቢ አይዯሇም፡፡ ስሇሆነም በመሬት ይገባኛሌ ክርክር ጊዜ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር
በስሙ በተሰጠዉ ሰዉ ሊይ የሰዉ ምስክር በማቅረብ ማስረዲትን ህግ የሚቀበሇዉ አካሄዴ
አይሆንም፡፡ ስሇዚህ ዯንቡን ከአዋጁ ጋር እንዱጣጣም አዴርጎ መተርጎም ይገባሌ130 በማሇት አቶ
በሪሁን አደኛ ያብራራለ፡፡ ከዚህ በተቃራኒ አዋጁ በግሌፅ የሰዉ ምስክርነትን አሌከሇከሇም፡፡
ከምንም በሊይ ዯግሞ በአማራ ክሌሌ ተጨባጭ ሁኔታ የመሬት መረጃ አመዘጋገብና የይዞታ
ማረጋገጫ ዯብተር አሰጣጥ ችግር አሇበት፡፡ ይህንንም በመረዲት ይመስሊሌ ዯንቡ በአንቀፅ
20(4) በአዋጁና በዚህ ዯንብ መሰረት ይህንኑ የሚቃረን ማስረጃ ካሌቀረበ በስተቀር የይዞታ
ማረጋገጫ ዯብተር በስሙ ተዘጋጅቶ የተሰጠዉ ማንኛዉም ሰዉ የመሬቱ ትክክሇኛ ባሇይዞታ
ተዯርጎ ይቆጠራሌ በማሇት ሁለንም ማስረጃ የፇቀዯዉ ስሇሆነም ከክሌለ ነባራዊ ሁኔታ ጋር
አጣጥሞ ሇመስራት የሰዉ ምስክር መስማት መፌትሔ ሰጭ አተረጓጎም ነዉ131 የሚሌ ክርክር
ይቀርባሌ፡፡

በላሊ በኩሌ የፋዯራሌ ጠ/ፌ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በቅፅ 13 በሰ/መ/ቁ/ 69821 በአንዴ
የፌትሏብሔር ክርክር በህግ በተሇየ ሁኔታ የማስረጃ አቀራረብ ያሌተገዯበ ካሌሆነ በስተቀረ
ክሱን በማናቸዉም ማስረጃ ማስረዲት ይቻሊሌ፡፡ በመሆኑም በአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅና በማስፇፀሚያ ዯንቡ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር የያዘ ሰዉ
የመሬቱ ባሇይዞታ እንዯሆነ እንዯሚገመት ይዯነግጋሌ እንጅ ግምቱ ሉስተበሰበሌ የማይችሌ
በራሱ ብቻ አሳሪ ማስረጃ ስሇመሆኑ የተመሇከተ ነገር የሇም፡፡ ስሇዚህ የይዞታ ማረጋገጫ

129
ከሊይ በግርጌ ማስታወሻ ቁጥር 60, አንቀፅ 20(4)
130
ከአቶ በሪሁን አደኛ የአ/ብ/ከ/መ/ ጠ/ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ
131
ከአቶ ሻምበሌ አዴኖ የራያ ቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005

92 | P a g e
ዯብተር የያዘ እንዯ አንዴ ማስረጃ የሚቆጠር እንጅ ሉስተባበሌ የማይችሌ ማስረጃ አይዯሇም፡፡
በዚህ ጊዜም በፅሁፌ፤በምስክር፤በህሉና ግምት፤በእምነት ቃሌ፤…ማስረዲት እንዯሚቻሌ
የፌትሃብሔር ህጉ የተሇያዩ አንቀፆች መንፇስና ይዘት ያስረዲሌ፡፡ ስሇዚህ በዚህ መሌኩ በመሬት
ክርክር ጊዜም ማስረጃ መቀበሌና መስማት ይገባሌ132 በሚሌ መሌኩ ትረጉም በመስጠት
ወስኗሌ፡፡ ከዚህ ዉሳኔ በመነሳት የሰዉ ምስክር በመሬት ክርክር ጊዜ መስማት ይቻሊሌ የሚሌ
አዝማሚያ አሇ፡፡

በጸሃፉዉ እምነት ይህ የሰበር ትርጉም በጣም ጠቅሊሊ /over generalized/ ከመሆኑም ባሻገር
የአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት ህግን በትክክሌ የዲሰሰ አይመስሇኝም፡፡ ምክንያቱም የአ.ብ.ክ.መ
የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ አንቀፅ 24(4) “ተቃራኒ የፅሁፌ ማስረጃ ካሌቀረበ
በስተቀር የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር በስሙ የተሰጠዉ ሰዉ የመሬቱ ህጋዊ ባሇይዞታ እንዯሆነ
ይቆጠራሌ የሚሇዉ ዴንጋጌ ከዚሁ አዋጅ አንቀጽ 23(1) እና (2) እና ከማስፇፀሚያ ዯንቡ
አንቀጽ 24(1) ሊይ በባሇስሌጣኑ የተሇካ ማናቸውም መሬት በገጠር መሬት መመዝገቢያ
መዝገብ ይመዘገባሌ ከሚሇዉ ጋር ተያይዞ መተረጎም ይኖርበታሌ፡፡ እነዚህ የአዋጁ አንቀጽ
23(1)ና (2) እና የማስፇፀሚያ ዯንቡ አንቀጽ 24(1) ዴንጋጌዎች የሚያሳዩት የመሬት ምዝገባው
የመሬቱን ባሇይዞታ ሙለ ስም፣ መሬቱ እንዳት እንዯተገኘ፣ ከማን መሬት ጋር እንዯሚዋሰን፤
የሇምነት ዯረጃውም ምን ዓይነት እንዯሆነ፤ ሇምን አገሌግልት እንዯሚውሌና ምን ዓይነት
ግዳታዎች እንዲለበት የሚገሌጽ መረጃ የያዘ መዝገብ በእያንዲንደ ቀበላ የመሬት አስተዲዯርና
አጠቃቀም ጽ/ቤት ተዯራጅቶ እንዯሚቀመጥ ነዉ፡፡ ይህም የመሬት ባሇይዞታዎች የባሇይዞታነት
ሰነዴ እንዯሚኖራቸዉ ያስገነዝባሌ፡፡ ስሇዚህ በክርክር ወቅት የመሬቱ ባሇይዞታ ማን ነዉ
የሚሇዉ ጉዲይ የሚመሇሰዉ በባሇይዞታነት ሰነዴ ሉሆን ይገባሌ ማሇት ነዉ፡፡ ይህ ዯግሞ
የመሬት ህጉ ከጽሁፌ ማስረጃ ዉጭ ያሇዉን ማስረጃ ተቀባይነት አሌሰጠዉም ማሇት ይቻሊሌ፡፡
በመሆኑም ህጉ ተቀባይነት ያሌሰጠዉን የሰዉ ማስረጃ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር በተሰጠዉ
ሰዉ ሊይ ማቅረብና ማሰማት ይገባሌ ሉባሌ አይችሌም፡፡ ምናሌባት ይህ ዴንጋጌ ከክሌለ የመረጃ
አያያዝና የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር አሰጣጥ ስርዓት /registration and certification/ ጋር
አብሮ አይሄዴም ቢባሌ እንኳን አዋጁን ከማሻሻሌ ዉጭ በትርጉም ሰበብ የአዋጁን ዴንጋጌ
መሸርሸር አግባብ አይመስሇኝም፡፡

132
የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ዉሳኔዎች ቅፅ 13፤ የኢ/ፋ/ዱ/ሪ/ጠ/ፌ/ቤት የጥናትና የህግ
ዴጋፌ መምሪያ፤ 2005፤አዴስ አበባ ገፅ 430-432

93 | P a g e
በላሊ በኩሌ የአዋጁንና የዯንቡን አሇመጣጣም በተመሇከተ እንዯሚታወቀሙ አዋጅ በጠቅሊሊ
አነጋገር ሲጠቀም ዯንብና መመሪያ ዯግሞ አዋጁን ሇመፇጸም ያመች ዘንዴ ዘርዘር ያሇ አነጋገር
ይጠቀማለ፡፡ በዚህ መሰረት አዋጁ የፅሁፌ ማስረጃ በማሇት ዝርዘር /specific/ ያዯረገዉን
በተገሊቢጦሽ ዯንቡ ማስረጃ ብል ጠቅሊሊ/general/ ቃሌ መጠቀሙ የህግ አወጣጥ ስርዓትን
የተከተሇ አይዯሇም፡፡ መታየት ያሇበት ዋናዉ ጉዲይ ተቃራኒ የፅሁፌ ማስረጃ /written
document/ የቱ ነዉ የሚሇዉ ነዉ፡፡ አዋጁ መሬትን የሚመሇከቱ ማናቸዉም ጉዲዮች
ተመዝግበዉ መያዝ አሇባቸዉ ይሊሌ፡፡ በተሇይም የባሇይዞታዉ ስምና የመሬቱ አዋሳኝ
የተመዘገበ እንዯሆነ ግምት ወስዶሌ፡፡ በዚህ መሰረት የመሬት ባሇይዞታዉ ማን እንዯሆነ
ስሇሚቀርብ ክርክር ማስረጃ ሆኖ መቅረብ ያሇበት በመዝገቡ ሊይ ያሇዉ ማስርጃ /written
documented evidence/ ነዉ፡፡ ይህ ካሌሆነ በስተቀር በስሙ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር
ያሇዉን ሰዉ ያሇፅሁፌ ማስረጃ ባሇይዞታ አይዯሇህም ማሇት አይቻሌም፡፡ ነገር ግን ክርክር
ከተነሳ በኃሊ ከሰዎች ሊይ የተገኘንና በአካ/ጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት ባሇሙያዎች በፅሁፌ የተገሇፀዉን
ሁለ አይመስሇኝም፡፡ በተግባር እነዯምናየዉ ግን የአካ/ጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት ባሇሙያዎች ከቦታዉ
ሂጄ አጣርቻሇሁ ትክክሇኛዉ ባሇይዞታ ይሄ ነዉ በሚሌ የሚገሌፁትን ሁለ ፌ/ቤቶች
እንዯተቃራኒ የፅሁፌ ማስረጃ በመዉሰዴ ዉሳኔ ሲሰጡ ይስተዋሊሌ፡፡ ይህንን ማስረጃ
እንዯማይስተባበሌ የሰነዴ ማስረጃ በመዉሰዴ አንዲንዴ ፌ/ቤቶች የአካ/ጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት
የሚሰጠዉን ዯብዲቤ እንዲሇ ሲያፀዴቁ ይታያሌ፡፡ በዚህ የተነሳ ፌ/ቤቶች በአካ/ጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት
ባሇሙያዎች የሚሰጣቸዉን ማስረጃ በዉሳኔ መሌክ ያፀዴቃለ ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ስሇዚህ
በተዘዋዋሪ መንገዴ የምንወስነዉ እኛ በአካ/ጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት ባሇሙያዎች ነን በማሇት
ከባሇይዞታዎች ጋር ሲዯራዯሩ ይስተዋሊለ133 ይሊለ፡፡ እንግዱህ ህጉ አንዴ የይዞታ ማረጋገጫ
ዯብተር በስሙ የተሰጠዉ ሰዉ ዯብተር ያወጣበት መሬት ሊይ የእኔ ነዉ በማሇት ሇመጠየቅ
ተቃራኒ ማስረጃ ካሊቀረበ በስተቀር ላሊ ማስረጃ ይዞ በመቅረብ ማስረዲት አይቻሌም ይሊሌ፡፡
ነገር ግን ሁሇቱም ዯብተር ካሌያዙ ወይም ሁሇቱም ዯብተር ይዘዉ ከተገኙ የሰዉ ምስክር
መስማት ወይም በህዝብ የተተቸ በአካ/ጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት ባሇሙያዎች የሚቀርብ ማስረጃን
ከመቀበሌ የሚከሇክሌ አይሆንም፡፡ በተግባር እንዯምናየዉ የተወሰኑ ፌ/ቤቶች በመሬት ክርክር
ጊዜ ሁለንም ጉዲይ ወዯ አካ/ጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት በመሊክ በአካ/ጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት የሚቀርብን
ማስረጃ ብቻ በመቀበሌ ይወስናለ፡፡ ይህም ትክክሇኛ ፌትህ ስሇማያስገኝ ያሌተቋረጠ ክርክር
እንዱኖርና ይግባኝ እንዱበዛ ያዯርጋሌ፡፡ በላሊ በኩሌ በአንደ ወገን የሚቀርበዉ የይዞታ

133
ከአቶ ሻምበሌ አዴኖ የራያ ቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005

94 | P a g e
ማረጋገጫ ዯብተር ህጋዊ አይዯሇም በተጭበረበረ መንገዴ የተገኘ ነዉ የሚሌ ክርክር ከቀረበ
ማስረጃዉን ወዯ ሰጠዉ አካሌ (/አካ/ጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት) ሌኮ እንዱጣራ ማዴረጉ አግባብነት
ይኖረዋሌ፡፡ ከዚህ ጋር ሉነሳ የሚገባዉ ነገር የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር እንዳት ሉሰጥ
እንዯሚችሌ በመመሪያዉ አንቀፅ 9 ሊይ በዝርዝር ተመሌክቷሌ፡፡ በመሆኑም በዚህ መመሪያ
ሊይ የተመሇከተዉን ስርዓት ሳይከተሌ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር የተሰጠ ዯብተር ህጋዊነት
ስሇላሇዉ ዯብተሩ ሉመሇስ ይገባሌ፡፡

2.3.2. ትክክሇኛዉን ጭብጥ አሇመያዝና አግባብ ያሌሆነ ትዕዛዝ ማስተሊሇፌ

የኢትዮጵያ ፌትሃብሔር ስነ ስርዓት ህግ ጭብጥ ከክስና መሌስ፤ በግራ ቀኙ ወገኖች በክስ


መስማት ጊዜ ከሚቀርብ ክርክር፤ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ሉያዝና ግራ ቀኙ ወገኖች
የተካካደበት እንዯሚሆን134 ያሳያሌ፡፡ አቶ ወንዯወሰን ታዯሰ በገጠር መሬት ክስ ጊዜ የክሱ
ጥያቄ የመሬት ዴንበር ግፉ ሆኖ ሳሇ አንዲንዴ ዲኞች ዴንበሩ ተገፌቷሌ ወይስ አሌተገፊም
የሚሇዉን ክርክር ትተዉ ከሳሹ ወይም ተከሳሹ የመሬት ይዞታ ዯብተር ያወጡበት መሬት
የማን ነዉ የሚሌ ጭብጥ ይይዛለ፡፡ በዚህ የተነሳ ክርክሩ መሌኩን ይቀይራሌ፡፡ በሁከት
ይወገዴሌኝ ክስ ጊዜም ተመሳሳይ ችግር ይፇጠራሌ135 ሲለ ይገሌፃለ፡፡ ላሊዉ ችግር አግባብነት
የላሇዉና ግሌፅ ያሌሆነ በየጊዜዉ የሚቀያየር ትዕዛዝ አንዲንዴ ዲኞች ማስተሊሇፇቸዉ ነዉ፡፡
በየጊዜዉ ሇሚቀያየረዉ የፌርዴ ቤቶች ትዕዛዝ መነሻዉ የዲኞች መቀያየር ነዉ፡፡ መዝገቡን
የያዙት ዲኛ በማይኖሩበት ጊዜ ላሊዉ ዲኛ አዱስ ትዕዛዝ ያስተሊሌፊለ፡፡ በዚህ ጊዜ
የአካጥ/መ/አ/አ/ ፅ/ቤት በአንዴ ጉዲይ ሊይ የተሇያየ ማስረጃ ይሰጣሌ፡፡ ስሇዚህ የአካጥ/መ/አ/አ/
ፅ/ቤት የተሇያየ ማስረጃ የሚሰጠዉ አንዴም በአንዴ ጉዲይ ሊይ የተሇያየ ወይም ግሌፅ ያሌሆነ
ትዕዛዝ ከፌ/ቤት ስሇሚዯርሰዉ ነዉ ሲለ136 አቶ ስሜነህ ፇጠነ ይገሌፃለ፡፡ በእርግጥ የትዕዛዝ
ግሌፅ አሇመሆን የአካጥ/መ/አ/አ/ፅ/ቤት በአንዴ ጉዲይ ሊይ የተሇያየ ማስረጃ ሉያሰጥ አያስችሌም
ባይባሌም የራሱ የሆነ ችግር ሉኖረዉ እንዯሚችሌ ግን መገመት አያዲግትም፡፡

134
የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት መንግስት የፌትሃብሏር ሥነ-ሥርዓት ህግ፤ 1952፤ ዴንጋጌ ቁጥር 52 ነጋሪት
ጋዜጣ፤ ሃያ አምስተኛ አመት ቁጥር 3 አንቀፅ 48
135
ከአቶ ወንዯወሰን ታዯሰ የራያ ቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ሰብሳቢዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 24/7/2005
136
ከአቶ ስሜነህ ፇጠነ በምዕ/ጎ/ዞ/የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ ባሇሙያ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 7/10/2005

95 | P a g e
2.3.3 ያሇኑዛዜ ዉርስ ሊይ ያሇ ዉዝግብ

አንዴ ሰዉ ሳይናዘዝ በሞተ ጊዜ ንብረቱን ማን ሉወርሰዉ እንዯሚገባ ሃገራት በህጋቸዉ


በመዯንግግ ያስቀምጣለ፡፡ በአሁኑ ጊዜ የመሬትን ዉርስ እንዳት መከናወን እንዲሇበት ከዉርስ
ህጉ በተሇየ የመሬት ህጉ የራሱን አሰራር ዘርግቷሌ፡፡ የአ.ብ.ክ.መ መሬት አዋጅ ቁጥር
133/1998 አንቀፅ 16(5) እና በዯንብ ቁጥር 51/1999 አንቀፅ 11(7) (ከሀ-መ) አንዴ የመሬት
ባሇ ይዞታ የይዞታና የመጠቀም መብቱን በተመሇከተ ሳይናዘዝ የሞተ እንዯሆነ መብቱ በግብርና
ስራ ሇሚተዲዯር ወይም ሇመተዲዯር ሇሚፇሌግ የሟቹ ሌጅ ወይም ቤተሰብ ወይም ወሊጆች
ይተሊሇፊሌ በማሇት ያስቀምጣሌ፡፡ ሇፌርዴ ቤቶች አሰራር መዘበራረቅ መነሻ የሆነዉ ጉዲይ

ከ ‘ሀ’ እስከ ‘መ’ የተዘረዘሩት ቅዯም ተከተሌ ነዉ፡፡ በፉዯሌ ሀ ሊይ ያለት ቀዲሚ ወራሾች
ፌርዴ ቤት ቀርበዉ ዉርስ ሳይጠይቁ ላልች ተከታይ ወራሾች ማሇትም በፉዯሌ ሇ ወይም ሏ
ወይም መ ሊይ የተዘረዘሩት ሇመዉረስ ቢያመሇክቱና ፌርዴ ቤቱ ዉርሱን ሲያጣራ ከጠየቁት
ሰዎች ዉጭ ላልች የቀዯሚነት መብት ያሊቸዉ ወራሾች እንዲለ ቢያዉቅ ምን መወሰን
ይኖርበታሌ በሚሇዉ ጉዲይ ሊይ ሁሇት አይነት አሰራሮች አለ፡፡ የመጀመሪያዉ አሰራርና
አስተሳሰብ አንዴ ወራሽ መዉረስ መብቱ እንጅ ግዳታዉ ስሊሌሆነ የቀዲሚነት መብት ያሇዉ
ሰዉ ሊይወርስ /ሊይፇሌግ/ ስሇሚችሌ የቀረበዉን ዉርስ መስራት ይገባሌ፡፡ ካሌሆነ ግን መሬቱን
ወራሽ አሌባ ያዯርጋሌ፡፡ ከዚህም አሌፍ የአመሌካቹን መብት ያጣብባሌ፡፡ ምናሌባት ቀዯሚ
ወራሽ ነኝ ባይ ቢመጣ የፌርዴ ቤቱን ዉሳኔ ከማሻር የሚከሇክሇዉ የሇም137 በማሇት አቶ እሸቱ
ይከራከራለ፡፡

ሁሇተኛዉ አሰራርና ክርክር የመሬት ዉርስ እንዯፌትሃብሔር ህጉ የወራሽነት ማስረጃ የምስክር


ወረቀት አሰጣጥ ሂዯት አይዯሇም ይሌቁንም መሬትን ማስተሊሇፌ ነዉ፡፡ ስሇዚህ የአመሌካቾች
ዉርስ እየተጣራ ባሇበት ጊዜ ቀዲሚ ወራሽ መኖሩ ከተረጋገጠ ፌርዴ ቤቱ ዉርሱን ማስተሊሇፌ
የሇበትም138 ሲለ አቶ ሰፉዉ ረጋ ይከራከራለ፡፡ በፀሃፉዉ እምነት የመጀመሪያዉ አስተሳሰብ
አሳማኝ ይመስሊሌ፡፡ ምክንያቱም የመሬት ህጉ ቅዯም ተከተለን ማስቀመጡ ሁለም ሇመዉረስ
ቢፇሌጉ ማን ሉቀዴም እንዯሚገባዉ ማሳያ ነዉ፡፡ ነገር ግን የቀዲሚነት መብት ያሇዉ ሰዉ
ባሊመሇከተ ጊዜ ፌ/ቤቱ ሊመሇከተዉ ሰዉ ዉሳኔ ሰጥቶ ቢገኝ ይህ የቀዲሚነት መብት ያሇዉ

137 ከአቶ እሸቱ ጌታሁን ሃብሩ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005
138
ከአቶ ሰፉዉ ረጋ ሃብሩ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 26/7/2005

96 | P a g e
ሰዉ በፌትሃብሔር ሥነ-ሥርዓት ህጉ መሠረት ዉሳኔዉን ማሰረዝ ስሇሚችሌ ፌ/ቤቱ በዚህ
ጉዲይ ሊይ ሉጨነቅ አይገባም እሊሇሁ፡፡

2.4. ከመሬት የሚገኝ ጥቅም መጨመር

የመሬት ኢኮኖሚያዊ ዋጋ ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ ያሇ መሆኑን በአሏዛዊ ጥናት ያሊዯረኩ


ቢሆንም ቅለ እዉነታዉ ግን የአዯባባይ ሀቅ ነዉ፡፡ አቶ ወንዯወሰን ታዯሰ የተባለ ዲኛ ይህንን
ጉዲይ ሲገሌፁ በርካታ የመንግስት ሰራተኞች ህፃናት ሌጆቻቸዉን አርሶ አዯር ከሆኑ
አያቶቻቸዉ ጋር በቤተሰብ አባሌነት ያስመዘግቡና አያቶች በሞቱ ጊዜ የመንግስት ሰራተኞቹ
ሇሌጆቻቸዉ ሞግዚት ሆነዉ መሬት ሇመዉረስ የማይፇነቅለት ዴንጋይ የሇም፡፡ ሇምሳላ ያህሌ
አንዴ አሜሪካ አገር የሚኖር ድክተር ሇሌጁ ሞግዚት ሆኖ የወሊጆቹን መሬት ሇመዉረስ መጥቶ
ከላልች እህትና ወንዴሞቹ ጋር ክርክር ሲያዴርግ ተመሌክቻሇሁ፡፡ ይህ የሚያሳየዉ የመሬት
ኢኮኖሚያዊ ዋጋ መጨመሩን ነዉ፡፡ ሇሌጆቻቸዉ ሞግዚት መሆንና መዉረስ ካሌተሳካም
የመንግስት ስራቸዉን እየሇቀቁ የወሊጆቻቸዉ መሬት እየወረሱ ይገኛለ139 ይሊለ፡፡ የመሬት
ክፌፌሌ በተዯረገበት በ1983/በ1989 ዓ.ም መሬት እንዱኖራቸዉና አርሶ አዯር መሆን ብዙም
አይፇሇግም ነበር፡፡ ይሌቁንም የመንግስት ሰራተኛ መሆን የብዙ ወጣቶች ፌሊጎት ነበር፡፡ በአሁኑ
ጊዜ ግን በተገሊቢጦሽ መሬት አግኝቶ አርሶ አዯር መሆን አብዛኛዉ ይፇሌጋሌ140 ሲለ አቶ
እሸቱ ጌታሁን ይገሌፃለ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በቀዴሞ ጊዜ በባህሊዊ መንገዴ መሬት በመሬት
ተሇዋዉጠዉ የነበሩ ሰዎች ወዯ መሬቴ ሌመሇስ በሚሌ ክርክር የሚያዯርጉትም ከመሬቱ
የሚገኘዉ ምርት ወይም የኪራይ ዋጋ ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ በመሆኑ ነዉ141 ሲለ ይገሌፃለ፡፡
በመሆኑም ከመሬት የሚገኝ ጥቅም መጨመር ሇክርክር መጨመር እንዯ አንዴ ምክንያት
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡

139
ከአቶ ወንዯወሰን ታዯስ የራያ ቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ሰብሳቢ ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 24/7/2005
140
ከአቶ እሸቱ ጌታሁን ሃብሩ ወረዲ ፌ/ቤት ዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ መጠይቅ፣ 26/7/2005
141
ከአቶ ወንዯወሰን ታዯስ የራያ ቆቦ ወረዲ ፌ/ቤት ሰብሳቢዲኛ ጋር የተዯረገ ቃሇ-መጠይቅ፣ 24/7/2005

97 | P a g e
ምዕራፌ ሶስት
ማጠቃሇያና የመፌትሔ ሀሳብ
3.1 ማጠቃሇያ

የሰው ሌጆች ሁለ ነፃነታቸው ተጠብቆ በህይወት የመኖር ፀጋ በተፇጥሮ የተገኘ መብት ነው፡፡
ይህ መብት ያሇምንም ችግር እንዱጠበቅና እንዱቀጥሌ ንብረት የማፌራት መብታቸው በእጅጉ
ሉጠበቅ ይገባሌ፡፡ የንብረት መብት ስንሌ ዯግሞ እንዯ ኢትዮጵያ ያሇ አገር የንብርት ምንጭ
የሆነውና 85% የሚጠጋው የሃገሪቱ ህዝብ ኑሮ የተመሰረተዉ በመሬት ሊይ ነው፡፡ ይህ
የመሬት መብት ሇኢትዮጵያዊያን የኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን የፖሇቲካ ጉዲይም ነው፡፡ በመሆኑም
መንግስታት የሃገሪቱን የመሬት ስርዓት በተሇያየ መሌኩ ሲያስተናግደት ቆይተዋሌ፡፡ በዘመነ
ኃይሇ ስሊሴ መሬት በግሌም ሆነ በመንግስት ንብረትነት ስር ነበር የሃገሪቱ የተወሰኑ ዜጏችም
በመሬት ሊይ የባሇርስትነት፣ የጉሌተኝነት፤ ማዯሪያነት ወዘተ….. መብት ኖሯቸው አብዛኛው
ዜጋ የባሇአባቶችና የመንግስት ሹማምንቶች አራሽና ጭሰኛ ሆኖ ቆይቷሌ፡፡

በመጨረሻም የመሬት ንብረት ስሪቱ ፌትሃዊ ባሇመሆኑ የተነሳ ስርዓቱ ተወግዶሌ፡፡ ስሌጣን
የያዘው የዯርግ ስርዓት ዯግሞ ሁለም መንግስት የገጠር መሬት የህዝብ የጋራ ሃብት ነው ሲሌ
ሇዘመናት የቆየዉን የመሬት ስርዓት ሙለ በሙለ አስወገዯ፡፡ በዚህ ጊዜ መሬት ከግሇሰብ
ንብረትነት ወዯ ህዝብ የጋራ ንብረትነት ቢሇወጥም የሰፉዉ ህዝብ በመሬት የመጠቀም መብቱ
በተሇያዩ የመንግስት ፖሉሲዎች የተነሳ ሳይከበርሇት ቆይቷሌ፡፡

ከዯርግ ዉዴቀት በኃሊ በ1987 ዓ.ም የፀዯቀው የኢ.ፋ.ዳ.ሪ ህገ-መንግስትም ቢሆን የገጠርም
ሆነ የከተማ መሬት ባሇቤት የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች የጋራ ሃብት ነው በማሇት
ከዚህ ቀዴሞ የነበረዉን የመሬት ፖሇሲ አስቀጥሎሌ፡፡ ቢሆንም የሃገሪቱ አርሶና አርብቶ አዯሮች
መሬት በነፃ ከማግኘት መብት በተጨማሪ መብቱ ሇቤተሰቦቻቸዉ በዉርስና በስጦታ
የማስተሊሇፌ መብት ሰጥቷሌ፡፡ በመሬቱ ሊይ በዘሊቂነት ማሌማትና ንብረት ማፌራት ሲችለ
ሇሚያፇሩት ንብረት ዯግሞ ሙለ ባሇንብረት ናቸው በሚሌ ዋስትና ሠጥቷሌ፡፡

በአሁኑ ጊዜ የዜጏች የመሬት መብት በህግ ዯረጃ መፌትሔ ቢያገኝም በአማራ ክሌሌ ዯረጃ
ዜጏች በገጠር መሬታቸው የተነሳ በፌ/ቤት ከመከራከር አሌፍ እስከ መጋዯሌ እየዯረሱ ይገኛለ፡፡
በአማራ ክሌሌ በሚገኙ መዯበኛ ፌ/ቤቶችም ሆነ በፋዳራሌ ሰበር ችልት የገጠር ይዞታ መሬት

98 | P a g e
ነክ ክርክሮች ሇመጨመራቸው የገጠር መሬት አስ/አጠቃቀም ህጏች ክፌተትና ግሌፅነት ማነስ
መሬትን እንዱያስተዲዴር በህግ የተቋቋመው አካሌ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ቢሮ አሰራሮች ችግሮች፤
የፌ/ቤቶች አሰራርና እንዱሁም የመሬት ኢኮኖሚያዊ ዋጋ መጨመር ዋና ዋና ምክንያቶች
ናቸው፡፡

የገጠር መሬት አስ/አጠቃቀም ህጏች ስንሌ በፋዳራሌ ዯረጃ ያሇውን የፋዳራሌ የገጠር መሬት
አሰተዲዯር አዋጅ ጨምሮ በአሁኑ ጊዜ በስራ ሊይ ያለ የአማራ ክሌሌ የገጠር መሬት አስተዲዯር
አዋጅ፣ ዯንብና የእዚሁ አዋጅና ዯንብ ማስፇፀሚያ መመሪያን ያካትታሌ፡፡ እነዚህ ህጏች
የፌትሃዊነት የግሌፅኝነትና ሇአፇፃፀም ምቹ ያሌሆኑ በርካታ ዴንጋጌዎችን በመያዛቸው ህዝቡ
ዛሬም ነገም ወዯ ፌ/ቤት ይጏርፊሌ፡፡ በፌ/ቤቶች የገጠር መሬት ነክ ክርክሮች ከመበራከታቸው
አሌፍ ሇመሌካም አስተዲዯርና ሇህዝብ ቅሬታ ምንጭ ሆኗሌ፡፡

በአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መ/ቤት በኩሌ ሇፌ/ቤት የገጠር ይዞታ መሬት ክርክሮች መበራከት


መንስኤዎች ከመሬት ክፌፌሌና ዴሌዴሌ ምዝገባ መረጃ አያያዝ ችግር ይጀምራሌ፡፡ የእዚሁ
መ/ቤት ኃሊፉዎችና ባሇሙያዎች የስነ-ምግባር ጉዴሇት የሰው ኃይሌ፣ ቁሳቁስና በጀት እጥረትም
ሇገጠር መሬት ነክ ክርክር መበራከት ተጨማሪ ሚና አሊቸው፡፡ በመሬት ህጎቹ ሊይ
የተመሇከቱት የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/መ/ቤት የስራ ዴርሻና ተግባራቶች አሇመፇፀማቸው የፌ/ቤቶች
የገጠር መሬት ነክ ክርክሮች መበራከት ትሌቅ ዴርሻ አሇው፡፡

በፌ/ቤቶች በኩሌ ከሚፇፀሙ ችግሮች መካከሌ በገጠር መሬት ነክ ክርክሮች ሊይ የባሇጉዲዩች


ማስረጃ የመመዘን ጉዲይ ዋነኛዉ ችግር ነው፡፡ ማስረጃን የመመዘን ጉዲይ ከመሬት ህጉ
ግሌፅነት ማጣት ብቻም ሳይሆን የዲኞች ግንዛቤ መሇያየትን ያካትታሌ፡፡ ይህም የማያባራ
ክርክርና ይግባኝ እንዱበራከት በር ከፌቷሌ፡፡ በገጠር መሬት ክርክር ወቅት ትክክሇኛ ጭብጥ
አሇመያዝና ተገቢ ትዕዛዝ አሇማስተሊሇፌም በበኩለ ሇክርክሮች መበራከት አስተዋጽኦ አሇው፡፡
የመሬት ህጉን በትክክሌ ተርጉሞ ሇክርክሮቹ እሌባት አሇመስጠትም በፌ/ቤቶች በኩሌ የሚታይ
ላሊኛው ገፅታ ነው፡፡

የመሬት ሊይ የሚገኘዉ ምርትና ጥቅም መጨመርም ላሊዉ በፌ/ቤቶች የመሬት ክርክር


መበራከት መነሻ ነው፡፡ በእርግጥ ይህንን ጉዲይ አሃዛዊ በሆነ ጥናት ማስዯገፌ ባሌችሌም
የመሬት ኢኮኖሚያዊ ዋጋ ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ የማይካዴ ሃቅ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ
ከሃብታም ነጋዳዎች እስከ ከተማ ነዋሪዎች ከትሌሌቅ የመንግስት ባሇስሌጣን እስከ መንግስት

99 | P a g e
ሠራተኛ ዴረስ የገጠር መሬት እንዱኖራቸው የማይፇነቅለት ዴንጋይ የሇም፡፡ በላሊ በኩሌ አርሶ
አዯሮች በመሬታቸው ሊይ ጥቅማቸው ከጊዜ ጊዜ በመጨመሩና ሇሁለም ነገር መሬት የሃብት
ምንጭ በመሆኑ መሬት የመያዝ ፌሊጏታቸው ጨምሯሌ፡፡ እንዯ ዴሮው በዚህ ምክንያት
በሽምግሌና በዴርዴር ወዘተ….. የመሬት ነክ ጉዲያቸውን አይጨርሱም፡፡ በአጠቃሊይ ከሊይ
የጠቀስናቸው ምክንያቶች ዋና ዋናዎቹ እንጅ ሁለም እንዲሌሆኑ ሌብ ሉባሌ ይገባሌ፡፡

3.2 የመፌትሔ ሀሳብ


 በአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 133/1998 አንቀፅ
16(5) እና በዯንብ ቁጥር 51/1999 በአንቀፅ 11(7)(ሀ) እና (ሇ) የተዯነገገው ያሇኑዛዜ
ውርስ አካሇ መጠን ያሊዯረሱ ሌጆች በቀዲሚነት ከወረሱ አካሇ መጠን ሲያዯርሱ
መጀመሪያ አካሇ መጠን በማዴረሳቸዉ የተነሳ ሳይወርሱ ከቀሩት ሌጆች ወይም የቤተሰብ
አባሊት ጋር እንዱወርሱ የሚያዯርግ ዴንጋጌ ቢካተት፤ በአንቀፅ 11(7)(ሇ) እና (ሏ)
ትንሽ መሬት ስሊሊቸዉ ሳይወርሱ የቀሩት ሌጆች ወይም የቤተሰብ አባሊት የዉርሱ
መሬት ሰፉ በሆነ ጊዜ ከግምት ባስገባ መሌኩ እንዱወርሱ የሚያስችሌ ዴንጋጌ ቢካተት፤
 በአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ዯንብ ቁጥር 51/1999 አንቀጽ 11/7/
ሊይ የሟች ያሇኑዛዜ ወራሾች ቅዯም ተከተሌ ተዘርዝሯሌ፡፡ በዚሁ አንቀጽ ፉዯሌ "ሀ"
ሊይ የሟች የቤተሰብ አባሊት ወራሾች የሚሆኑት ሌጆች ከላለ እንዯሆነ በግሌጽ
ተቀምጧሌ፡፡ በፉዯሌ "ሇ" ሊይ ዯግሞ አካሇ መጠን ያዯረሱና ምንም አይነት መሬት
የላሊቸው የሟቹ ሌጆች ወይም ላልች የቤተሰብ አባሊት ሉወርሱ እንዯሚችለ
ተዯንግጓሌ፡፡ በፉዯሌ "ሇ" የሟቹ ሌጆች ወይም ላልች የቤተሰብ አባሊት ከሚሇዉ ሃረግ
ዉስጥ "ወይም" የሚሇው ቃሌ አሻሚ ስሇሆነ በግሌፅ ቃሌ ቢሻሻሌ፤
 የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም በዯንብ ቁጥር 11(7)(መ) ሊይ የተቀመጠው
ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሡም ይሁኑ የዯረሡ ሌጆች ወይም የቤተሰብ አባሊት ወይም አብሮ
ነዋሪ ተንከባካቢዎች የላለ እንዯሆነ በግብርና ስራ የሚተዲዯሩ ወይም ሇመተዲዯር
የሚፇሌጉ ወሊጃቹ በአራተኛ ዯረጃ ያሇኑዛዜ ወራሽ እንዯሆኑ ተመሌክቷሌ፡፡ እዚህ ሊይ
"አብሮ ነዋሪ ተንካባካቢ" የሚባለት እነማን እንዯሆኑ በግሌፅ ቢዘረዘሩ ወይም ቢታወቁ
 በአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ህጏች ሊይ አስተዲዯራዊ ውሳኔ ምን
እንዯሆነ ትርጉም አሌተሰጠውም ስሇዚህ አስተዲዯራዊ ውሳኔ ማሇት ምን እንዯሆነ
ቢተረጎም፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክሌሌ የአካባቢ ጥበቃ፣ የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም

100 | P a g e
ቢሮ አስተዲዯራዊ እርምጃ እንዯሚወስዴ በመሬት ህጉ ስሌጣን ተሰጥቶታሌ፡፡
አስተዲዯራዊ እርምጃ የሚያስፇሌጋቸው ጉዲዬች በግሌፅና በተዯራጀ መሌኩ ቢቀመጡ፤
 የዞን አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ መምሪያ ኃሊፉነትና ተግባር አስመሌክቶ በህግ ስሌጣኑ
ቢቀመጥ፤
 በአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 133/1998 እና በዯንብ
ቁጥር 51/1999 ማስፇፀሚያ መመሪያ ሊይ ስሇመሬት አጠቃቀም የተባሇ ነገር የሇም፡፡
እንግዱህ ከእነዚህ ዴንጋጌዎች የምንረዲው የመሬት አጠቃቀም ዕቅዴ እስካሌተዘጋጀ
ዴረስ የገጠር መሬት ባሇይዞታዎች መሬታቸውን ሇቤት መስሪያና ሇመሳሰለት ነገሮች
መጠቀም እንዯሚችለ ነው፡፡ ከእዚህ ጋር ተያይዞ ያሇው ችግር አሁን በማዯግ ሊይ ባለ
የገጠር ከተሞች አካባቢ ያለ አርሶ አዯሮች ከመሬታቸው ሊይ ቤት በመስራት እየሸጡና
ሇ3ኛ ወገን እያስተሊሇፊ ይገኛለ፡፡ ይህም በተዘዋዋሪ መንገዴ መሬት እየተሸጠ መገኘቱ
ገሃዴ አዴርጏታሌ፡፡ አስፇፃሚ አካሊትም ይህንን የመሳሰሇውን ዴርጊት ሇማስቆምና
ሇመከሊከሌ ህጋዊ መነሻ ምክንያት እንዯላሊቸው ይገሌፃለ፡፡ ስሇዚህ አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/
ቢሮ የመሬት አጠቃቀም ዕቅዴ ቢያዘጋጅ ወይም ይህንን ተግባር ሇመከሊከሌ የሚያስችሌ
ዴንጋጌ በህጉ ቢካተት፤
 በከተማ ክሌሌ ዉስጥ በተካሇለ ቀበላዎች የሚገኙ አርሶ አዯሮች የሚኖሩበት ቀበላ
ሊይ የአ.ብ.ክ.መ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 133/1998 እና
በዯንብ ቁጥር 51/1999 ተፇፃሚ ሇማዴረግ ግሌፅ ህግ ቢኖር፤
 የወረዲ የዞን የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ሃሊፉዎች ቅዱሚያ ሇመስሪያ ቤታቸዉ ትኩረት
ሰጥተዉ ቢሰሩ፤
 የስነምግባር ጉዴሇት በሚፇፅዉ የቀበላ የወረዲ የዞንና የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት
ባሇሙያዎችና ሃሊፉዎች ጥብቅ የቁጥጥርና የክትትሌ ስርዓት ቢኖር፤
 የቀበላ የወረዲ የዞንና የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ባሇሙያዎችና ሃሊፉዎች ተከታታይነት
ያሇዉ ስሌጠና ቢኖር፤
 መንግስት የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ ቢሮን እንዯ ጤናና ትምህርት ዘርፍች ከፌተኛ ትኩረት
ሰጥቶት በየወረዲዉ በቂ የሰው ሃይሌ በጀትና ቁሳቁስ ቢሟሊ፤
 በዞንና በወረዲ አካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት የህግ ሙያተኞች ቢኖሩ፤

101 | P a g e
 የመንግስትና የወሌ ይዞታ መሬቶች የተሇያዩ እንዯሆኑ በማያሻማ መሌኩ በህጉ
ቢቀመጥም በተግባር በአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት ባሇሙያዎች ሲቀሊቀሌ ይታያሌ ስሇዚህ
ግንዛቤ ቢፇጠርና የመንግስትና የወሌ መሬቶች ተሇይተዉ በመረጃ ቢያዙ፡፡

102 | P a g e
ዋቢዎች

መፅሏፌት
 Aberra Jembere, The legal history of Ethiopia from 1434-1974, 1997
 የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከሌ፣ 1993፣ አማርኛ መዝገበ
ቃሊት፣ አዱስ አበባ ዩንቨርስቲ፣ አርቲስቲክ ማርሚያ ቤት አዴስ አበባ ኢትዮጵያ
 ባህሩ ዘውዳ (ኘ/ር)፣ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1847 እስከ 1983፣ 2003 ዓ.ም፣
አዴስ አበባ ዩኒቨሲቲ ኘሬስ፣
 Dessalegn Rahmato, Legalizing Land Rights: Local Practices, state Responses
and Tenure Security in Africa, Asia and Latin America, edited by Janine M.
Ubink et al, 2009, Leiden university press,

አጫጭር ፅሁፍች /Articles/

 Mersha Gebrehiwot, Gender Mainstreaming in Forestry in Africa Ethiopia, 2007, Food


and Agriculture Organization in United Nations,
 Berhanu Adenew and Feyera Research Report 3 Land Registration in Amhar Region,
Ethiopia, 2005, Securing Land Rights in Africa, UK,
 USAID Country Profile, Property Right and Resourse Governance in Ethiopia,
 Peter J.Bodurtha, et al, Land Reform in Ethiopia: Recommendations for Reform,
Solidarity Movement for a New Ethiopia/SMNE/,
 Firew Ayano, Constitutional Property Rights in Ethiopia: The Old and New “State
Ownership” of Land,
 Wibke Crwett,(et al), Land Tenure in Ethiopia: Continuity and Change, Shifting rules and
the Quest for State Control, 2008, CAPRI Working Paper No 19,
 Desallgn Rahmatto, Agrainan Reform in Ethiopia, Scandinavian Institute of African
Study Uppsala (1984).
 Tigistu Gebremaskel, Experience, & Future Direction in Ethiopia Rular Land
Administration, 2011.
 ማስታወቂያ ሚንስተር፣ የመሬት ይዞታ በህብረተሰባዊነት ኢትዮጵያ፤ 1968፤ አዱስ አበባ

103 | P a g e
 Daniel Weldegebriel Ambaye ,Land Rights in Ethiopia: Ownership, Equity, and Liberty
in Land Use Rights, 2012,

ሕግጋት
 የተሻሻሇዉ የሃይሇ ስሊሴ ህገ መንግስት፣ 1948፣
 የኢ.ፋ.ዳ.ሪ ህገ-መንግስት፣1987፣ ፋዯራሌ ነጋሪት ጋዜጣ፣ አንዯኛ አመት ቁጥር1፣
1987፣
 የኢ.ፋ.ዳ.ሪ መንግስት የገጠር መሬት አስተዲዯር፣ 1989 አዋጅ ቁጥር 89 ፋዯራሌ
ነጋሪት ጋዜጣ፣ ሶስተኛ አመት ቁጥር 54/1989፣
 በአማራ ብሔራዊ ክሌሌ መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ሇመወሰን የወጣ አዋጅ ቁጥር
46/1992
 የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት መንግስት የፌትሃብሏር ሥነ ሥርዓት ህግ፤ 1952፤ ዴንጋጌ
ቁጥር 52 ነጋሪት ጋዜጣ፤ ሃያ አምስተኛ አመት ቁጥር 3
 ሁለ ዓቀፌ የሰብዓዊ መብቶች ዴንጋጌ
 የተሻሻሇዉ የአ.ብ.ክ.መ. ከተሞች ማቋቋሚያ፤ ማዯራጃና ስሌጣንና ተግባር መወሰኛ
አዋጅ ቁጥር 91/1996
 የት.ብ.ክ.መ.የተሻሻሇዉ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም እንዯገና ሇመወሰን የወጣ
አዋጅ፣ 2000፣ አዋጅ ቁጥር 136፣ ትግራይ ነጋሪት ጋዜጣ፣ አስራ ስዴስተኛ አመት፣
ቁጥር 1
 የኦ.ብ.ክ.መ. የተሻሻሇዉ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም እንዯገና ሇመወሰን የወጣ
አዋጅ 1998፣ አዋጅ ቁጥር 130
 የዯ.ብ.ብ.ህ.ክ.መ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ 1999፤ አዋጅ ቁጥር
110፣ ዯቡብ ነጋሬት ጋዜጣ አስራ ሶስተኛ አመት ቁጥር 10/1999
 የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት መንግስት የፌትሀብሔር ህግ 1952፣ ነጋሪት ጋዜጣ፣ ቁጥር
1፣ በተሇይ የወጣ
 የተሸሻሇዉ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም መወሰኛ አዋጅ፣ 1998፣ አዋጅ ቁጥር
133፣ በኢ.ፋ.ዳ.ሪ የአ.ብ.ክ ምክር ቤት ዝክረ-ህግ፤ አስራ አንዯኛ አመት ቁጥር 18

104 | P a g e
 የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ስርዓት ማስፇፀሚያ ዯንብ፣ 1999 ክሌሌ
መስተዲዴር ም/ቤት ዯንብ ቁጥር 51፣ በኢፋዳ.ሪ የአ.ብ.ክ.መ ም/ቤት ዝክረ-ህግ፣ አስራ
ሁሇተኛ አመት ቁጥር 14
 የኢ.ፋ.ዳ.ሪ መንግስት የገጠር መሬት አስተዲዯር፣ 1997፣ አዋጅ ቁጥር 456፣ ፋዯራሌ
ነጋሪት ጋዜጣ፣ አስራ አንዯኛ አመት ቁጥር 44
 የአማራ ብሔራዊ ክሌሌ የአካ/ጥ/መ/አስ/አጠ/ ባሇስሌጣንን ሇማቋቋም የወጣ አዋጅ ቁጥር
47/1992
 የኢ.ፋ.ዳ.ሪ መንግስት የገጠር መሬት አስተዲዯር፣ 1989፣ አዋጅ ቁጥር 89 ፋዯራሌ
ነጋሪት ጋዜጣ፣ ሶስተኛ አመት ቁጥር 54
 የኢ.ፋ.ዳ.ሪ ህገ-መንግስት፣ 1987፤ አዋጅ ቁጥር 1፣ ፋዯራሌ ነጋሪት ጋዜጣ፣ አንዯኛ
አመት ቁጥር1
 የገጠርን መሬት የህዝብ ሃብት ሇማዴረግ የወጣ አዋጅ፣ 1967፣ አዋጅ ቁጥር 31
ነጋሪት ጋዜጣ ፣ 14ኛ ዓመት ቁጥር 26
 የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ዉሳኔዎች ቅፅ 13፣ የኢ/ፋ/ዱ/ሪ/ጠ/
ፌ/ቤት የጥናትና የህግ ዴጋፌ መምሪያ፣ 2005፣ አዱስ አበባ

105 | P a g e

You might also like