Professional Documents
Culture Documents
02914
02914
የከሳሽ ስራ አስኪያጅ ለ 1 ኛ ተከሳሽ በ 29/5/2015 ዓ.ም የጻፈው ደብዳቤ 01 ገጽ ዋናው በከሳሽ እጅ ይገኛል፡፡
ስለሆነም ይህ በወቅቱ ያልቀረበ በመሆኑ እንዲሁም የተከበረው ፍ/ቤት የሰነድ ማስረጃዎች ከመጀመሪያው ቀነ
ቀጠሮ ማለትም ክስ ከመሰማቱ በፊት ሊቀርቡ እንደሚችሉ በሚያዘው እና በሚፈቅደው መሰረት ማስረጃው
እንድንያያዝ እንዲፈቀድልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡
የከሳሽ ጠበቃ
ኤርሚያስ መኮንን