Professional Documents
Culture Documents
19
19
ለቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ
አዲስ አበባ
ቀደም ሲል በቀን 02/08/2011 ዓ/ም በቁጥረ አ-13/23/11 በተፃፈ ደብዳቤ መሠረት በ 01/08/2011 ዓ/ም በተደረገ
አጠቃላይ የሠራተኞች ስብሰባ እኔ በስብሰባው ላይ ባልተገኘሁበት መመረጤንና የዲስፕሊን ኮሚቴ አባል ሆኜ
ማገልገል እንደሚገባኝ የተገለጸልኝ መሆኑ ይታወቃል ፡፡
በሠማቾች የህ/ሥ/ማ/ገ/ያዥነት
መሆኑን ገልጬ እንደነበር እየገለጽኩ በአሁኑ ሰዓት ደግሞ በቀን 12/06/2012 ዓ/ም
የሠራተኛ ምደባ በሚከናወንበት ሠዓት መሆኑ ደግሞ እጅግ የከፋ ያደርገዋል፡፡ የግል
ከሰላምታ ጋር!!
ንጉሤ አጥሌ
ግልባጭ፡-
ለኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር
ለኤር ናቪጌሽን ም/ዋና ዳይሬክተር
ለመገናኛ፣ናቪጌሽንና ቅኝት ዳይሬክተር
19/06/2012 ዓ/ም
አዲስ አበባ
ምክንያቱም መጀመሪያውንም ሥራዬ የፈረቃ መሪና በተለይ በፈረቃዬ ብቸኛ የራዳር ባለሙያ በመሆኔ
ምክንያት ሥራውን ጥዬ ወደ ኮሚቴ ሥራ መሄድ የማልችል መሆኔን ጭምር በተደጋገሚ ገለጬ ነበር ይሁንና
ለመሥራትም ፈቃደኛነቴን ብገልጽም እንደጥፋተኛ መቆጠሬ በተለይ በአሁኑ ሰዓት አዲስ የሰራተኛ ምደባ
በሚከናወንበት ሰዓት በህይወት ዘመኔ ከተቀጠርኩበት ጊዜ ጀምሮ ምንም ዓይነት ቅጣት ተቀጥቼ የማላውቅ መሆኔን
መህደሬም ያሳያል የቅርብም ሆነ የበላይ አለቆቼ የሚመሰክሩት ጉዳይ ነው፡፡
የተጣለብኝ ቅጣት እኔንም ሆነ ቤተሰቤን በገንዘብም ሆነ በሞራል እጅግ በጣም የሚጎዳ ስለሆነ ቅጠቱ
እንዲነሳልኝ ሳመለክት ለሚደረግልኝ መልካም አስተያት በቅድሚያ አመሰግናሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር!!
ንጉሤ አጥሌ
ግልባጭ፡-
ለኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር
ለኤር ናቪጌሽን ም/ዋና ዳይሬክተር
ለመገናኛ፣ናቪጌሽንና ቅኝት ዳይሬክተር
ለድጋፍ ሰጪ አገልግሎት ደይሬክቶሬት