Professional Documents
Culture Documents
7 Page
7 Page
ይግባኝ ሰሚ ችሎት
ሀዋሳ፣
የአሁን መልስ ሰጪ በሥር ፍ/ቤት ባቀረበብኝ ክስ የውርስ ሀብት ተጣርቶ ግምቱ ብር 1,200,000
(አንድ ሚሊዮን ሁለት መቶ ሺህ ብር) ከሆነው ድርሻዬ እንዲከፈል በማለት የእናትና የአባቱን
የውርስ ሀብት ነው ያላቸውን በዝርዝር በመጥቀስ ባቀረበው ክስ መነሻነት ይግባኝ ባይ (የሥር
ተጠሪ) በዝርዝር የመከላከያ መልስ እና ማስረጃ ጭምር አቅርቤ ሳለ የሥር ፍ/ቤቱ ማስረጃን
በአግባቡ ሳይመረምር ለመልስ ሰጪ ያደላ ውሳኔ በመወሰኑ በሥር ፍ/ቤት የተፈፀመውን የህግ
አና የማስረጃ ምዘና ስህተት እንዲታረም ያቀረብኩት ይግባኝ ነው፡፡
ይግባኝ ባይ