You are on page 1of 47

ቀን ግንቦት 20 ቀን 2012 ዓ.

የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት


ውል ሠጪዎች፡-

1. ኤ/ር ታደሰ ለታ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 14

ውል ተቀባይዎች /ገዥዎች/፡-

1. አቶ ሙሉጌታ አጥላባቸው /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2. ወ/ሮ ራሄል አበበ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ ፡-የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁ.አዲስ


እኔ ውል ሰጪ በስሜ እና በአድራሻዬ ከላይ እንደ ተጠቀሰው በዚህ በፍ/ብ/ሕ/ቁ.
1679/1680/2273/2266/1731/2005 መሠረት የተደረገ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት ፈጽሜናል፡፡

እኔውል ሰጪ በስሜ ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት የካ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ውስጥ የሚገኘውን ልዩ ቦታው


ቁልት ቁጥር 1 የቦታ ስፋቱ 300 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤተን አዋሳኞች
በምስራቅ መንገድ በምእራብ የሻጮች ይዞታ በደቡብ የሻጮች ይዞታ በሰሜን የወ/ሮ ቤቴሌሄም ግርማ
የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥዎች በ ብር 210,000.00 (ሁለት መቶ አስር ሺህ ብር)
የሸጥኩላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብር
210,000.00 (ሁለት መቶ አስር ሺህ ብር) ከፍሎ ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን የሚመለከቱ ማስረጃዎች ጋር
አስረክብያለው፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እኔ ውል ሰጪ በራሳ ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክረ ለውል ተቀባይዎች የማስመልስ መሆነን በፊርማዬ
አረጋግጣለሁ፡፡

እኛም ገዥዎች በሻጮች ስም ተመዝግቦ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ውስጥ የሚገኘውን ልዩ ቦታው ቁልት ቁጥር
1 የቦታ ስፋቱ 300 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ
መንገድ በምእራብ የሻጮች ይዞታ በደቡብ የሻጮች ይዞታ በሰሜን የወ/ሮ ቤቴሌሄም ግርማ የሚያዋስነውን ቤትና
ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በ ብር 210,000.00 (ሁለት መቶ አስር ሺህ ብር) የገዛን ሲሆን የገንዘቡንም
አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት በ ብር 210,000.00 (ሁለት መቶ አስር ሺህ ብር)
ከፍለን በመግዛት ቤቱን እና ቦታውን የምመለከቱ ማስረጃዎችን የተረከብን መሆናችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 30,000 /ሰላሳ ሺ
ብር/ ከፍሎ ለመንግስት 15,000 (አስራ አምስት ሺ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት
ኪሳራ ሲከፍሉ ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡
ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1. አቶ አሳልፍ ተከተል አድራሻ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12

2. አቶ ጠቅል ማሞ አድራሻ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11

3. አቶ አሥራት ጎቤና አድራሻ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 14

4. አቶ ዳዊት አሳልፍ አድራሻ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን
ገንዘብ ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የሻጪ ስምና ፊርማ የገዥዎች ስምና ፊርማ


1. 1. አቶ _______
2.ወ/ሮ

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1.
2.
3.
4.

ቀን ጥር 20 ቀን 1996 ዓ.ም

የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት


ውል ሠጪዎች፡-
1.አቶ ኃይሉ ለታ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
2.ወ/ሮ ወርቅቱ ለታ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
3.እ/ር ታደሰ ለታ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
4.አቶ ቶንኮሉ ለታ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ልዩ ቦታው ቁሊቲ

ውል ተቀባይዎች /ገዥዎች/፡-

1.ወ/ሮ አልማዝ ፈለቀ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/


2.ወ/ሪት አበበ ፈለቀ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ልዩ ቦታው ቁሊቲ

እኛ ውል ሰጪዎች በስማችን እና አድራሻችን ከላይ እንደ ተጠቀሰው በዚህ በፍ/ብ/ሕ/ቁ.


1679/1680/2273/2266/1731/2005 መሠረት የተደረገ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት ፈጽሜናል፡፡

እኛ ውል ሰጪ በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት የካ አባዶ ቀበሌ 2021 ውስጥ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ
200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ መንገድ የሻጮች
ይዞታ በምእራብ ያሬድ ብርሃኑ በደቡብ የሻጮች ይዞታ መንገድ በሰሜን ወ/ሮ ተስፉ ብርሃኑ የሚያዋስነውን ቤትና
ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በ ብር 1400.00 (መቶ አራባ ሺ ብር) የሸጥን ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ
በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብር 1400.00 (መቶ አራባ ሺ ብር) ከፍሎ ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን
ከሚመለከቱ ማስረጃዎች ጋር አስረክበናል፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክረን ለውል ተቀባይ የምናስመልስ መሆናችን
በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

እኔ ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በየካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ውስጥ የሚገኘውን የቦታው ስፋት 200 ካሬ ሜትር
ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የሻጮች ይዞታ በምእራብ ውስጥ
ለውስጥ መንገድ በደቡብ የሻጮች ይዞታ በሰሜን መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በ
ብር 1400.00 (መቶ አራባ ሺ ብር) የገዛን ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው
እለት በ ብር 1400.00 (መቶ አራባ ሺ ብር) ከፍዬ በመግዛት ቤቱን እና ቤቱን የምመለከቱ ማስረጃዎችን የተረከብኩ
መሆነን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 5,0000 /አምስት ሺ
ብር/ ከፍሎ ለመንግስት 10,0000 (መቶ ሺ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ
ሲከፍሉ ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1. አቶ አስራት ጎበና አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 20/21


2. አቶ ጌታሰው ሙሉ አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 20/21

3. አቶ ሰጠኝ አለሙ አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 20/21

4. አቶ ቄስ መኮንት አዛናው አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 20/21

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን
ገንዘብ ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥ ስምና ፊርማ


1.
2. 1.ወ/ሮ
3. 2. ወ/ሪት
4.

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1.
2.
3.
4

ቀን ጥር 20 /2005 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1.አቶ አክሊሉ አበበ/ ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2.ወ/ሮ በለጡ ረታ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡- የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዪ ስሙ ዳሌ

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-
1. ወ/ሪት ሂሩት ኢሳያስ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 20/21 የቤት ቁጥር

እኛ ስማችንን እና አድራሻችን ከላይ እንደ ተጠቀሰው በዚህ በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 1679/1680/2273/2266/1731/2005


መሠረት የተደረገ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት ፈጽመናል፡፡
እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት ቦታ በ የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዪ ስሙ ዳሌ
ውስጥ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 200 (ሁለት መቶ ) ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ
ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የአቶ የኔነህ መርሻ በምእራብ የ አቶ አክሊሉ አበበ በደቡብ መንገድ በሰሜን
የአቶ አክሊሉ አበበ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በ ብር 60.000 (ስልሳ ሺህ) ብር
የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብር 60.000
(ስልሳ ሺህ) ከፍለውን ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን ከሚመለከቱ ማስረጃዎች ጋር አስረከብናቸዋል፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡
እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በ የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዪ ስሙ ዳሌ ውስጥ የሚገኘውን
የቦታ ስፋቱ 200 (ሁለት መቶ )ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች
በምስራቅ የአቶ የኔነህ መርሻ በምእራብ የ አቶ አክሊሉ አበበ በደቡብ መንገድ በሰሜን የአቶ አክሊሉ አበበ
የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በብር 60.000 (ስልሳ ሺህ) ብር የገዛው ሲሆን የገንዘቡንም
አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ብር 60.000 (ስልሳ ሺህ) ከፍዬ በመግዛት ቤቱን እና
ቤቱን የምመለከቱ ማስረጃዎችን የተረከብኩ መሆነን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 20.000/ሃያ ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 8000.00 (ስምንት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ
ሲከፍሉ ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች


1 ኛ. ወ/ሮ ወሰኔ እንዳለ አድራሻ ፡ የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 20/21

2 ኛ. አቶ ሚሊዮን አበበ አድራሻ ፡ የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዪ ስሙ ዳሌ

3 ኛ. አቶ ተስፋዬ ደበሌ አድራሻ ፡ የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 20/21

4 ኛ አቶ ቦቸ ሰቦቃ አድራሻ ፡ የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 20/21

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥ ስምና ፊርማ
1. ……………………….…….. 1. ………………………..
2. ……………………………….

የምስክሮች ስምና ፊርማ


1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

4……………………. ……………

ቀን ጥር 20 /2005 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1.አቶ አክሊሉ አበበ/ ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2.ወ/ሮ በለጡ ረታ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡- የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዪ ስሙ ዳሌ

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

1. ወ/ሪት ሂሩት ኢሳያስ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 20/21 የቤት ቁጥር

እኛ ስማችንን እና አድራሻችን ከላይ እንደ ተጠቀሰው በዚህ በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 1679/1680/2273/2266/1731/2005


መሠረት የተደረገ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት ፈጽመናል፡፡
እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት ቦታ በ የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዪ ስሙ ዳሌ
ውስጥ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 200 (ሁለት መቶ ) ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ
ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የአቶ የኔነህ መርሻ በምእራብ የ አቶ አክሊሉ አበበ በደቡብ መንገድ በሰሜን
የአቶ አክሊሉ አበበ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በ ብር 60.000 (ስልሳ ሺህ) ብር
የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብር 60.000
(ስልሳ ሺህ) ከፍለውን ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን ከሚመለከቱ ማስረጃዎች ጋር አስረከብናቸዋል፡፡
ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡
እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በ የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዪ ስሙ ዳሌ ውስጥ የሚገኘውን
የቦታ ስፋቱ 200 (ሁለት መቶ )ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች
በምስራቅ የአቶ የኔነህ መርሻ በምእራብ የ አቶ አክሊሉ አበበ በደቡብ መንገድ በሰሜን የአቶ አክሊሉ አበበ
የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በብር 60.000 (ስልሳ ሺህ) ብር የገዛው ሲሆን የገንዘቡንም
አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ብር 60.000 (ስልሳ ሺህ) ከፍዬ በመግዛት ቤቱን እና
ቤቱን የምመለከቱ ማስረጃዎችን የተረከብኩ መሆነን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 20.000/ሃያ ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 8000.00 (ስምንት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ
ሲከፍሉ ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች


1 ኛ. ወ/ሮ ወሰኔ እንዳለ አድራሻ ፡ የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 20/21

2 ኛ. አቶ ሚሊዮን አበበ አድራሻ ፡ የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዪ ስሙ ዳሌ

3 ኛ. አቶ ተስፋዬ ደበሌ አድራሻ ፡ የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 20/21

4 ኛ አቶ ቦቸ ሰቦቃ አድራሻ ፡ የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 20/21

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥ ስምና ፊርማ
1. ……………………….…….. 1. ………………………..
2. ……………………………….

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

4……………………. ……………
ጥቅምት 29 ቀን 2009 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1.አቶ ተፈራ አሰፋ ተሸመ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/ ህገዊ ወኪል


2 አቶ ወነደሰን እሸቴ አዳፍሬ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/ እና
3. የወ/ሮ ተኛኜ አለሙ በቀለ//ዜግነት ኢትዮጵያዊት
4. ውክልና ስልጣን ቁጥር ቅ 3/6401/1/09 በቀን 3/2/09 ዓ.ም

አድራሻ፡- ኦሮሚያ ክልል ሰንደፋ በኬ ከተማ ቀበሌ 01 የቤት ቁጥር አዲስ

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

1. አቶ ወርቅዬ አባተ ካሳ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡- አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር አዲስ

እኛ ሻጮች ስማችንን እና አድራሻችን ከላይ እንደ ተጠቀሰው በዚህ በፍ/ብ/ሕ/ቁ.


1679/1680/2273/2266/1731/2005 መሠረት የተደረገ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት ፈጽመናል፡፡

እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት ቦታ ኦሮሚያ ክልል ሰንደፋ በኬ ከተማ ቀበሌ 01 የካርታ
ቁጥር 495/965/2001 ካርታ የተሰጠበት ቀን 11/04/2004 ዓ.ም የመዝገብ ቁጥር 965/2001 የቦታ ስፋቱ 160 ካሬ
ሜትር ላይ የሰፈረውን 40 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ መንገድ በምእራብ የአቶ
ብቅላ ጉፍቴ በደቡብ መንገድ በሰሜን የአቶ ----------------------- የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት
ለገዥው በብር 380.000.00 (ሦስት መቶ ሰማንያ ሺህ) ብር የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ
በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብር በብር 380.000.00 (ሦስት መቶ ሰማንያ ሺህ) ብር ከፍለውን
ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን ከሚመለከቱ ማስረጃዎች ጋር አስረከብናቸዋል፡፡

እኛ ሻጭጮች ይህንን የመኖሪያ ቤት ዛሬ ሲሸጥም ሆነ ከመሸጡ በፊት ማንኛውንም አይነት እዳ እገዳ ቢኖር
ተጠያቂና ከፋይ ወኪል አድራጊዎቼ ሲሆኑ አይሸጥም አይለወጥም የሚል ተከራካሪ 3 ኛ ወገን ቢመጣ ቢቀርብ
በወኪል አድራጊዎቼ ተከራክሬ የምመልስ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

እኔም ገዢ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት አድራሻውና የካርታ ቁጥር የተጠቀሰውን የመኖሪያ ቤት በብር 380.000.00
(ሦስት መቶ ሰማንያ ሺህ) ብር የገዛሁ ሲሆን የገንዘቡም አከፋፈል በተመለከተ በዛሬው እለት በዚ ውል ደረሰኝነት
የሽያጩ ገንዘብ በተመለከተ በዛሬው እለት ብር 380.000.00 (ሦስት መቶ ሰማንያ ሺህ) ብር ከፍዬ በመግዛት ቤቱን
እና ቤቱን የምመለከቱ ማስረጃዎችን የተረከብኩ መሆነን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡የስም ማዛወሪያ ክፍያን ገዢ
ልከፍል ተስማምቻለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 5.0000/አምሳ ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 5.0000(አምሳ ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 እና 2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች


1 ኛ. አቶ መንግስቱ ኃ/ማርያም አድራሻ ፡ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁ. 1497

2 ኛ. አቶ ሚክያስ ወርቅዬ አድራሻ ፡ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁ. 028

3 ኛ.ወ/ሮ ተቋም በቀለ አድራሻ ፡ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁ. ---------------

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥ ስምና ፊርማ
1. ……………………….…….. 1. ………………………..

2. ……………………………….
3. ……………………………….
4. ……………………………….

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………
ቀን መጋቢት 22 /2003 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

2. 1.አቶ ብርሃኑ ሁንዴ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


3. ወጣት ዮሐንስ ብርሃኑ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡- ኦሮሚያ ክልል በረክ ወረዳ ወልገዎ ቀ/ገ/ማህበር ልዩ ስሙ ለገወላ

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

3. አቶ ዮሐንስ ሰህሐሌ/ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡-ኦሮሚያ ክልል በረክ ወረዳ ወልገዎ ቀ/ገ/ማህበር ልዩ ስሙ ለገወላ

እኛ ስማችንን እና አድራሻችን ከላይ እንደ ተጠቀሰው በዚህ በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 1679/1680/2273/2266/1731/2005


መሠረት የተደረገ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት ፈጽመናል፡፡

እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት ቦታ በኦሮሚያ ክልል በረክ ወረዳ ወልገዎ ቀ/ገ/ማህበር
ልዩ ስሙ ለገወላ ውስጥ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 252 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 30 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ
ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የወ/ሮ እናት መላከ በምእራብ የአቶ ደስታ መላከ በደቡብ የአቶ ፍቃዱ ውንድሙ
ይዞታ በሰሜን 5 ሜትር መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በ ብር 29840.00 /ሃያ ዘጠኝ
ሺህ ስምንት አርባ) የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት
ሙሉ ብሩን ብር 29840.00 /ሃያ ዘጠኝ ሺህ ስምንት አርባ) ከፍለውን ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን ከሚመለከቱ
ማስረጃዎች ጋር አስረከብናቸዋል፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ ኦሮሚያ ክልል በረክ ወረዳ ወልገዎ ቀ/ገ/ማህበር ልዩ ስሙ ለገወላ ውስጥ
የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 252 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 30 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች
በምስራቅ የወ/ሮ እናት መላከ በምእራብ የአቶ ደስታ መላከ በደቡብ የአቶ ፍቃዱ ውንድሙ ይዞታ በሰሜን 5
ሜትር መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በብር 29840.00 /ሃያ ዘጠኝ ሺህ ስምንት
አርባ) የገዛን ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ብሩን ብር
29840.00 /ሃያ ዘጠኝ ሺህ ስምንት አርባ) ከፍዬ በመግዛት ቤቱን እና ቤቱን የምመለከቱ ማስረጃዎችን የተረከብኩ
መሆነን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 5.000/አምስት ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 5.000(አምስት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ በላይ ይትባርክ አድራሻ ፡ ኦሮሚያ ክልል በረክ ወረዳ ወልገዎ ቀ/ገ/ማህበር ልዩ ስሙ ለገወላ

2 ኛ. አቶ ደስታ መላከ አድራሻ፡ ኦሮሚያ ክልል በረክ ወረዳ ወልገዎ ቀ/ገ/ማህበር ልዩ ስሙ ለገወላ

3 ኛ. አቶ እንዳልካቸው ድረስ አድራሻ፡ ኦሮሚያ ክልል በረክ ወረዳ ወልገዎ ቀ/ገ/ማህበር ልዩ ስሙ ለገወላ

4 ኛ አቶ እናት መላከ ናቸው፡፡ አድራሻ፡ ኦሮሚያ ክልል በረክ ወረዳ ወልገዎ ቀ/ገ/ማህበር ልዩ ስሙ ለገወላ

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥ ስምና ፊርማ
5. አቶ ብርሃኑ ሁንዴ …………………….. 1. አቶ ተስፋዬ ጭፍራ …………………..
6. ወጣት ዮሐንስ ብርሃኑ ………………….

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

4……………………. ……………
ቀን 26/08/2010 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1. አቶ በላቸው መስቀሌ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2. አቶ ንጉሴ በላቸው /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
3. አቶ ካሱ በላቸው /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
4. አቶ መኮንን ባለቸው /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
5. ወ/ሮ ዳሜ በላቸው /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
6. ወ/ሮ ወርቅቱ በላቸው /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡- ኦሮሚያ ክልል የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዩ ቦታው ጉታሌ 02

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

አቶ ኃይሉ በጋሻው /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡- ኦሮሚያ ክልል የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዩ ቦታው ጉታሌ 02

እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በኦሮሚያ ክልል የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር
ልዩ ቦታው ጉታሌ 02 ውስጥ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል
የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የወ/ሮ አስናቁ በላቸው በምእራብ የወጣት እማሹ አበበ በደቡብ የአቶ
ሙለ-------------------- በሰሜን መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 40.000.00 (አርባ
ሺህ ብር) የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን
ብር 40.000.00 (አርባ ሺህ ብር) ከፍለውን ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን ከሚመለከቱ ማረጃዎች ጋር አስረከብነዋል፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውልተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በኦሮሚያ ክልል የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዩ ቦታው ጉታሌ 02 ውስጥ
የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች
በምስራቅ የወ/ሮ አስናቁ በላቸው በምእራብ የወጣት እማሹ አበበ በደቡብ የአቶ ሙለ-------------------- በሰሜን
መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 40.000.00 (አርባ ሺህ ብር) የገዛሁ ሲሆን
የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ በብር 40.000.00 (አርባ ሺህ ብር)
ከፍዬ በግዛት ቤቱን እና ቤቱን የምመለከቱ ማረጃዎችን የተረከብኩ መሆነን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 15.000/አስራ አምስት
ሺህ ብር/ ከፍሎ ለመንግስት 5000.00(አምስት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት
ኪሳራ ሲከፍሉ ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. ወ/ሪት ፋኖሴ አሰፋ

2 ኛ. አቶ አንበሱ አለባቸው

3 ኛ. አቶ ተስፉ ጥላሁን

4 ኛ. አቶ እሸቱ ተፈራ ናቸው፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. ………………...........…… 1……..................…………
2. …………...............……….
3. .........................
4. .........................
5. .........................
6. .........................

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

4............................ ................
ቀን 26/08/2010 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት አስመልክቶ ስለ ቀሪ ገንዘብ አከፋፈል

1. ውል ሰጭ ፡- ወ/ሮ ወርቅቱ በላቸው /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

2. ውል ተቀባይ ፡-አቶ ኃይሉ በጋሻው /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

ከላይ ስማችን እና አድራሻችን እንደተጠቀሰው የቤቱን ሽያጭ አስመልክቶ ቀሪውን

ገንዘብ 10.000 .00 (አስር ሽህ ብር) በሐምሌ 30/2010 ዓ.ም ለመስጠትና እና ውል

ሰጭም ለመቀበል ሁለታችን እንደ ተስማማን በፊርማችን እንገልፃለን፡፡

የውል ሰጭ ስምና ፊርማ የውል ተቀባይ ስምና ፊርማ

1......................................... 1...................................
ቀን 16/07/ ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1. ወ/ሮ ፋንታዬ አወቀ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/


2. አቶ ታደሰ አባቴ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-የካ ክ/ከ ወረዳ 12 የቤት ቁ.207

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

ወካይ ወ/ሮ ወርቀ አስረስ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/


ተወካይ /ገዥ/ አቶ እንዳለ መኮንን

አድራሻ፡ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 የቤት ቁ. 267

እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 የቤት


ቁጥር 207 የሆነውን የካርታ ቁጥሩ የካ / 1766/0/05 የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 454 ካሬ ሜትር ላይ ካለኝ ቦታ እና
ቤት ላይ ቀንሸ 150 ካሬ ሜትር 6 (ስድስት ክፍል) የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ ወ/ሮ አበራሽ ወቅጅራ
ይዞታ በምእራብ ------------------------------ይዞታ በደቡብ የሚካኤል ዕድር በሰሜን መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና
ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 100000/አንድ ሚልየን/ የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ
በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት የሽያጩን ቀብድ ብር 100000/መቶ ሺ ብር / ተቀብለን ቀሪውን
90.0000/ዘጠኝ መቶ ሺህ ብር/እስከ ህዳር 29 ቀን 2008 ዓ.ም አጠናቀው ሲከፍሉን ቤትና ቦታውን ለማስረከብ
የተስማማን መሆናችንን በፍርማችን እናረጋግጣለን ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውልተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 የቤት ቁጥሩ
207 የሆነውን የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 454 ካሬ ሜትር ላይ ካለኝ ቦታ እና ቤት ላይ ቀንሸ 150 ካሬ ሜትር 6
ክፍል የመኖሪያ ቤት አዋሳኞች በምስራቅ ወ/ሮ አበራሽ ወቅጅራ ይዞታ በምእራብ ------------------------------ይዞታ
በደቡብ የሚካኤል ዕድር በሰሜን መንገድ የሚያዋስነውን የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ
በብር 500.000.00/አምስት መቶ ሺ/ የገዛሁ ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው
እለት የሽያጩን ቀብድ ብር 60.000/ስልሣ ሺ ብር / ከፍዬ ቀሪውን 440.000/አራት መቶ አርባ ሺ ብር/ እስከ ህዳር
29 ቀን 2008 ዓ.ም በማጠቃለል ሊከፍላቸው በመስማማት ብሩን ከፍዬ ስጨርስ ቤቱን ለመረከብ ተስማምቻለሁ፡፡
ይህንን ውል እስከ ህዳር 29 ቀን በተባለው ቀን ገዥው ብሩን አጠናቀው ሳይከፍሉ ብቀር ከዚህ በታች የተጠቀሰው
መቀጫ ተፈፃሚ ሆኖ ውሉ በውሉ መሠረት ይፈርሳል፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 80.000/ሰማንያ ሺ
ብር/ ከፍሎ ለመንግስት 70000(ሰባ ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ
ሲከፍሉ ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ አብረሃም አየለ

2 ኛ. ወ/ሮ አልማዝ መኮንን

3 ኛ. አቶ ዮናስ አለሙ

4 ኛ አቶ ኤልያስ ቶለሣ

5 ኛ. አቶ በላቸው አስፋው ናቸው፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. ወ/ሮ ምንታምር ግዛው ……………. አቶ ሰንበታ ኢትሳ ……………….
2. አቶ ይስአቅ አብረሃም አየለ ………………..

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

ቀን ህዳር 05/1996 ዓ.ም


የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1. አቶ ተሾመ ከበደ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2. ወ/ሮ አስቴር ነጋሽ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር

ውል ተቀባይዎች/ገዥዎች/፡-

አቶ ኃይለ ዋቁማ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

ወ/ሮ ሰናይት ሰይድ /ዜግነት ኢትዮጵያዊጽ/

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር

እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21
ገበረ ማህበር አከባቢ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ
ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ አቶ አስናቀ አበባይ ይዞታ በምእራብ ወ/ሮ ወርቅነሽ ከበደ በደቡብ የሻጮች ይዞታ
በሰሜን የአቶ አበበ ዋከኔ ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 110.000.00(አንድ መቶ
አስር ሺህ) ብር የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ
ብሩን 110.000.00 (አንድ መቶ አስር ሺህ) ብር ብር ተቀብለን ቤትና ቦታውን ያስረከብነው መሆናችንን
በፍርማችን እናረጋግጣለን ፡፡
ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኛም ገዥዎች በሻጮች ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21
ገበረ ማህበር አከባቢ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤት
አዋሳኞች በምስራቅ አቶ አስናቀ አበባይ ይዞታ በምእራብ ወ/ሮ ወርቅነሽ ከበደ በደቡብ የሻጮች ይዞታ በሰሜን
የአቶ አበበ ዋከኔ ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በብር 110.000.00 (አንድ መቶ
አስር ሺህ) ብር የገዛነው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ
ብሩን 110.000.00(አንድ መቶ አስር ሺህ) ብር ከፍለን ቤቱን እና ቤቱን የሚመለከቱ ዶክመንቶችን ከሻጮች ላይ
የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 10.000.00 ብር(አስር
ሺህ) ብር ከፍሎ ለመንግስት 5000(አምስት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ
ሲከፍሉ ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ ተሾመ ኃ/ማርያም

2 ኛ. አቶ አለማየሁ ነጋሽ

3 ኛ. አቶ ተሾመ ታርኩ

4 ኛ. አቶ አለማየሁ ከበደ ናቸው፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥዎች ስምና ፊርማ
1. ………………………….…….. 1. …………………..………....

2. ………………………………… 2. ……………………………….

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

4……………………… ………………
25/07/2008 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1. አላማየሁ ጁፋር /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/


2. ወ/ሮ ሎሚ እሸቱ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-ኦሮሚያ ክልል አቃቂ ቂሌ ሀደሬ ቀ/ገ/ማህር

ውል ተቀባይ /ገዥ/፡-

ቀሲስ አላዩ ኪዳኔ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡-አዲስ አበባ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 9 የቤት. ቁ. አዲስ

በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 1679/1680/2273/2266/1731/2005 መሠረት የተደረገ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት


ፈጽመናል፡፡
እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በኦሮሚያ ክልል አቃቂ ቂሌ ሀደሬ
ቀ/ገ/ማህር ውስጥ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 140 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ
ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ ወ/ሮ ወርቂቱ እሬ፣ ይዞታ በምእራብ አቶ ኃይሉ አለሙ በደቡብ መንገድ በሰሜን
የአቶ ሀብታሙ ግርማ ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 17000/አስራ ሰባት ሺህ
ብር) የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን
17000 (አስራ ሰባት ሺ) ብር ተቀብለን ቤትና ቦታውን ያስረከብነው መሆናችንን በፍርማችን እናረጋግጣለን ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በኦሮሚያ ክልል አቃቂ ቂሌ ሀደሬ ቀ/ገ/ማህር


ውስጥ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 140 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤት አዋሳኞች
በምስራቅ ወ/ሮ ወርቂቱ እሬ፣ ይዞታ በምእራብ አቶ ኃይሉ አለሙ በደቡብ መንገድ በሰሜን የአቶ ሀብታሙ ግርማ
ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ 17000 (አስራ ሰባት ሺ) ብር የገዛው ሲሆን
የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 17000 (አስራ ሰባት ሺ) ብር
ከፍዬ ቤቱን እና ቤቱን የሚመለከቱ ዶክመንቶችን ከሻጮች ላይ የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 3000/ሦስት ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 2000(ሁለት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ ሀብታሙ ምስጋናው

2 ኛ. አቶ ልጃለም አዝመራው

3 ኛ. አቶ አበባው ፀዳል

4 ኛ. አቶ መኳንት ማንደፍሮ ናቸው፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥዎች ስምና ፊርማ
1. ………………………….…….. 1. …………………..………....

2. ………………………………… 2. ……………………………….

3. ………………………….……….

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

4……………………… ………………
ቀን ጥር 2/202 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭ ፡-

1. ወ/ሮ ብርቱኳን ገመቹ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡- በአ.አ የካ አባዶ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዩ ቦታው ቁሊቲ

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

1. ላውጋለት አበበ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 14 የበት ቁጥር አዲስ

እኔ ውል ሰጪ በስሜ እና በአድራሻዬ ከላይ እንደ ተጠቀሰው በዚህ በፍ/ብ/ሕ/ቁ.


1679/1680/2273/2266/1731/2005 መሠረት የተደረገ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት ፈጽሜናል፡፡
እኔ ውል ሰጪ በስሜ ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት የካ አባዶ ቀበሌ 2021 ውስጥ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 200
ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤተን አዋሳኞች በምስራቅ ---------------------- በምእራብ
መንገድ በደቡብ የሻጭ ይዞታ በሰሜን መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በ ብር
80,000.00 (ሰማንያ ሺህ ብር) የሸጥኩ ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው
እለት ሙሉ ብር 80,000.00 (ሰማንያ ሺህ ብር) ከፍሎ ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን የሚመለከቱ ማስረጃዎች ጋር
አስረክበአለሁ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እኔ ውል ሰጪ በራሰ ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክረ ለውል ተቀባይ የማስመልስ መሆነን በፊርማዬ
አረጋግጣለሁ፡፡

እኔ ገዥ በሻጭ ስም ተመዝግቦ በየካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ውስጥ የሚገኘውን የቦታው ስፋት 200 ካሬ ሜትር
ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤተን አዋሳኞች በምስራቅ ---------------------- በምእራብ መንገድ
በደቡብ የሻጭ ይዞታ በሰሜን መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጭ ላይ በብር 80,000.00
(ሰማንያ ሺህ ብር) የገዛው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ብር
80,000.00 (ሰማንያ ሺህ ብር) ከፍዬ በመግዛት ቤቱን እና ቤቱን የምመለከቱ ማስረጃዎችን የተረከብኩ መሆኔን
በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 30,000 /ሰላሳ ሺ
ብር/ ከፍሎ ለመንግስት 15,000 (አአምስት ሺ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ
ሲከፍሉ ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1. አቶ ፍቅሩ ደበበ አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 20/21

2. አቶ አለማየሁ አዱኛ አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 20/21

3. አቶ እርቅይሁን መንግስቴ አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 20/21

4. አቶ ገ/ኢየሱስ ተገኘወርቅ አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 20/21

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን
ገንዘብ ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የሻጭ ስምና ፊርማ የገዥ ስምና ፊርማ


1.ወ/ሮ 1. አቶ
የምስክሮች ስምና ፊርማ

1.
2.
3.
4.
ቀን ሚያዝያ 23/1996 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1. አቶ አበበ ዋከኔ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2. ወ/ሮ መገርቱ ገለቱ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
ቤተሰቦች

1.አቶ ገዘኸኝ አበበ

2.አቶ ባጫ አበበ

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀበሌ ገበረ ማህበር

ውል ተቀባይ /ገዥ/፡-

ወ/ሪት የሺ ክፍሌ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-አ/አ የካ አባዶ ቀበሌ 20/21


እኛ ሻጮች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ
ማህበር አከባቢ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 15 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን
አዋሳኞች በአራቱም አቅጣጫ የሻጮች ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር
17.000 /አስራ ሰባት ሺ/ የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው
እለት ሙሉ ብሩን 17.000 /አስራ ሰባት ሺ/ ተቀብለን ቤትና ቦታውን ያስረከብነው መሆናችንን በፍርማችን
እናረጋግጣለን ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን ፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር አከባቢ
የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 15 ቆርቆሮ 2 ክፍል መኖሪያ ቤት በአራቱም አቅጣጫ
የሻጮች ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በብር 17.000 /አስራ ሰባት ሺ/ የገዛሁ
ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ ሙሉ ብሩን 17.000 /አስራ ሰባት ሺ/ ከፍዬ ቤቱን እና ቤቱን የሚመለከቱ
ዶክመንቶችን ከሻጮች ላይ የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 5000/አምስት ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 6000(ስድስት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ አያለው ለገሰ

2 ኛ. አቶ ታደሰ ገላው

3 ኛ. አቶ ጌቱ ጥላሁን ናቸው ፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. አቶ አበበ ዋከኔ ……………….. ወ/ሪት የሺ ክፍሌ ………....……..
2. ወ/ሮ መገርቱ ገለቱ ……………….
የቤተሰቦች ስም ፊርማ
1. ……………………. ……………
2. ……………………. ……………
የምስክሮች ስምና ፊርማ
1……………………. ……………
2……………………. ……………
3……………………. ……………
ቀን ጥር 12/1996 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭ ፡-

2. ወ/ሮ ብርቱኳን ገመቹ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡- በአ.አ የካ አባዶ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዩ ቦታው ቁሊቲ

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

1. ላውጋለት አበበ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 14 የበት ቁጥር አዲስ

እኔ ውል ሰጭ በስሜ ተመዝግቦ የሚገኘውን የእናቴ ውርስ የሆነውን የግብር አፈር የገበርኩቤት ቤት እና ቦታ


በኦሮሚያ ክልል ለገ በር ቀበሌ ገበረ ማህበር አከባቢ ውስጥ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 200 ካሬ ሜትር ላይ
የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤተን አዋሳኞች በምስራቅ የአቶ ካሳሁን --------------- ይዞታ በምእራብ
የወ/ሮ እልፍነሽ ተሰማ በደቡብ መንገድ በሰሜን የአቶ ግርማ ቸሬ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት
ለገዥዋ በብር 32.500/ሠላሳ ሁለት ሺ አምስት መቶ/ብር የሸጥኩላት ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ
በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 32.500/ሠላሳ ሁለት ሺ አምስት መቶ/ብር ተቀብዬ ቤትና
ቦታውን ያስረከብኩ መሆነንን በፍርማዬ አረጋግጣለሁ ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኔ ውል ሰጪዋ በራሴ ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬ ለውል ተቀባዩዋ የማስመልስ
መሆነንን በፊርማዬ እንደሚከተለው አረጋግጣለሁ፡፡
እኔም ገዥ በሻጭ ስም ተመዝግቦ በኦሮሚያ ክልል ለገ በር ቀበሌ ገበሬ ማህበር አከባቢ የሚገኘውን የቦታ
ስፋቱ 200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል መኖሪያ ቤት አዋሳኞች በምስራቅ የአቶ ካሳሁን
--------------- ይዞታ በምእራብ የወ/ሮ እልፍነሽ ተሰማ በደቡብ መንገድ በሰሜን የአቶ ግርማ ቸሬ የሚያዋስነውን
ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በብር 32.500/ሠላሳ ሁለት ሺ አምስት መቶ/ብር የገዛሁ ሲሆን
የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን በብር 32.500/ሠላሳ ሁለት ሺ
አምስት መቶ/ብር ከፍዬ ቤቱን እና ቤቱን የሚመለከቱ ዶክመንቶችን ከሻጮች ላይ የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ
አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 10000/አስር ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 5000(አምስት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ አበበ ነጋሽ አድራሻ፡- በኦሮሚያ ክልል ለገብር ገበሬ ማህበር

2 ኛ. አቶ አሰፋ ኃይሌ አድራሻ ፡- በኦሮሚያ ክልል ለገብር ገበሬ ማህበር

3 ኛ. ወ/ሮ እልፌ ተሰማ ፡- በኦሮሚያ ክልል ለገብር ገበሬ ማህበር

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጭ ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. ወ/ሮ ደብሪቱ ፋና አቦና …………….. ወ/ሮ በላይነሽ ኃይለ ………………...

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………
ቀን ጥቅምት 17/1997 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1. አቶ ተሾመ በላቸው
2. ወ/ሮ ብርቱካን ገመቹ

አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 03 ወረዳ 28 ገበረ ማህበር ልዩ ቦታው ቁልቲ

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

ወ/ሪት አልማዝ አስፋዎ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡- የካ አባዶ ቀበሌ 03 ወረዳ 28 ገበረ ማህበር ልዩ ቦታው ቁልቲ

እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 03


ወረዳ 28 ገበረ ማህበር ልዩ ቦታው ቁልቲ አከባቢ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20
ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የሻጮች ይዞታ በምእራብ አቶ ገመቹ ጎበና በደቡብ
የሻጮች ይዞታ በሰሜን አቶ አበበ ዋከኔ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 15.000/አስራ
አምስት ሺ/ ብር የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት
ሙሉ ብሩንበብር በብር 15.000/አስራ አምስት ሺ/ ብር ተቀብለን ቤትና ቦታውን ያስረከብነው መሆናችንን
በፍርማችን እናረጋግጣለን ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክረን ለውል ተቀባዮዋ
የሚናስመልስ መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 03 ወረዳ 28 ገበረ ማህበር ልዩ ቦታው
ቁልቲ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች
በምስራቅ የሻጮች ይዞታ በምእራብ አቶ ገመቹ ጎበና በደቡብ የሻጮች ይዞታ በሰሜን አቶ አበበ ዋከኔ
የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በብር 15.000/አስራ አምስት ሺ/ ብር የገዛሁ ሲሆን
የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 15.000/አስራ አምስት ሺ/ ብር
ከፍዬ ቤቱን እና ቦታውን የሚመለከቱ ዶክመንቶችን ከሻጮች ላይ የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 5000/አምስት ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 5000(አምስት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ ተስፋየ ለታ

2 ኛ. ወ/ሮ ዳሳሽ ገበየሁ

3 ኛ. አቶ ግርማ ሽፈራው

4 ኛ. ወ/ሮ እሸቴ ሽፈራው ናቸው፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. ………………………….. ………………..……………...

2. ……………………..………

የምስክሮች ስምና ፊርማ


1………………………. …….…………

2…………….………. ………..………

3………………………. ………..………

4……………………….. …..……………

ቀን ህዳር 12/1995 ዓ.ም


የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

3. አቶ ተስፋዬ ኃ/ሚካኤል /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


4. ወ/ሮ ጠጄ ሶሪ ተፈራ/ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀበሌ ገበረ ማህበር

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

አቶ አማኑኤል ኤርሰዶ ሙጎረ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀበሌ ገበረ ማህበር

እኛ ሻጮች ባልና ሚስት ስንሆን በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ
ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር አከባቢ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል
የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የሻጮች ይዞታ በምእራብ መንገድ በደቡብ የአቶ ገመቹ ይዞታ በሰሜን
መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 36.000/ሠላሳ ስድስት ሺ/ የሸጥንላቸው ሲሆን
የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 36.000/ሠላሳ ስድስት ሺ/
ተቀብለን ቤትና ቦታውን ያስረከብነው መሆናችንን በፍርማችን እናረጋግጣለን ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር አከባቢ የሚገኘውን
የቦታ ስፋቱ 200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የሻጮች
ይዞታ በምእራብ መንገድ በደቡብ የአቶ ገመቹ ይዞታ በሰሜን መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት
ከሻጮች ላይ በብር 36.000/ሠላሳ ስድስት ሺ/ የገዛሁ ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል
ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 36.000/ሠላሳ ስድስት ሺ/ ከፍዬ ቤቱን እና ቤቱን የሚመለከቱ ዶክመንቶችን
ከሻጮች ላይ የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 10000/አስር ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 8000 (ስምንት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ አያለው ለገሰ

2 ኛ. አቶ ተመስገን አስፈው

3 ኛ. አቶ ወርቁ ተሻገር ናቸው፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. አቶ ተስፋዬ ኃ/ሚካኤል መሐመድ ………. አቶ አማኑኤል ኤርሰዶ ………….
2.ወ/ሮ ጠጄ ሶሪ ተፈራ……………………………..

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

ቀን ህዳር 12/1995 ዓ.ም


የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

5. አቶ ተስፋዬ ኃ/ሚካኤል መሐመድ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


6. ወ/ሮ ጠጄ ሶሪ ተፈራ/ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀበሌ ገበረ ማህበር

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

አቶ አማኑኤል ኤርሰዶ ሙጎረ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀበሌ ገበረ ማህበር

እኛ ሻጮች ባልና ሚስት ስንሆን በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ
ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር አከባቢ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል
የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የሻጮች ይዞታ በምእራብ መንገድ በደቡብ የአቶ ገመቹ ይዞታ በሰሜን
መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 36.000/ሠላሳ ስድስት ሺ/ የሸጥንላቸው ሲሆን
የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 36.000/ሠላሳ ስድስት ሺ/
ተቀብለን ቤትና ቦታውን ያስረከብነው መሆናችንን በፍርማችን እናረጋግጣለን ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር አከባቢ የሚገኘውን
የቦታ ስፋቱ 200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የሻጮች
ይዞታ በምእራብ መንገድ በደቡብ የአቶ ገመቹ ይዞታ በሰሜን መንገድ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት
ከሻጮች ላይ በብር 36.000/ሠላሳ ስድስት ሺ/ የገዛሁ ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል
ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 36.000/ሠላሳ ስድስት ሺ/ ከፍዬ ቤቱን እና ቤቱን የሚመለከቱ ዶክመንቶችን
ከሻጮች ላይ የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 10000/አስር ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 8000(ስምንት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ አያለው ለገሰ

2 ኛ. አቶ ተመስገን አስፈው

3 ኛ. አቶ ወርቁ ተሻገር ናቸው፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን
ገንዘብ ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. አቶ ተስፋዬ ኃ/ሚካኤል መሐመድ ………. አቶ አማኑኤል ኤርሰዶ ………….

2.ወ/ሮ ጠጄ ሶሪ ተፈራ……………………………..

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………
ቀን ሚያዝያ 23/1996 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1. አቶ አበበ ዋከኔ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2. ወ/ሮ መገርቱ ገለቱ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
ቤተሰቦች

1.አቶ ገዘኸኝ አበበ

2.አቶ ባጫ አበበ

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀበሌ ገበረ ማህበር

ውል ተቀባይ /ገዥ/፡-

አቶ ዳዊት ደሴ ተገኝ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡-አ/አ አዲስ ከተማ ክ/ከ ወረዳ 04

እኛ ሻጮች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ
ማህበር አከባቢ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 15 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን
አዋሳኞች በአራቱም አቅጣጫ የሻጮች ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር
14.000/አሰራ አራት ሺ/ የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው
እለት ሙሉ ብሩን 14.000 /አሰራ አራት ሺ/ ተቀብለን ቤትና ቦታውን ያስረከብነው መሆናችንን በፍርማችን
እናረጋግጣለን ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን ፡፡
እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር አከባቢ
የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 15 ቆርቆሮ 2 ክፍል መኖሪያ ቤት በአራቱም አቅጣጫ
የሻጮች ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በብር 14.000/አሰራ አራት ሺ/ የገዛሁ ሲሆን
የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ ሙሉ ብሩን 14.000/አስራ አራት ሺ/ ከፍዬ ቤቱን እና ቤቱን የሚመለከቱ
ዶክመንቶችን ከሻጮች ላይ የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 4000/አራት ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 4000(አራት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ አያለው ለገሰ

2 ኛ. አቶ ማህተም ትዛዙ

3 ኛ. አቶ ሙሉቀን ገበየሁ ናቸው ፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. አቶ አበበ ዋከኔ ……………….. አቶ ዳዊት ደሴ ተገኝ ………....……..
2. ወ/ሮ መገርቱ ገለቱ ……………….
የቤተሰቦች ስም ፊርማ
3. ……………………. ……………
4. ……………………. ……………
የምስክሮች ስምና ፊርማ
1……………………. ……………
2……………………. ……………
3……………………. ……………

ቀን ሚያዝያ 23/1996 ዓ.ም


የስጦታ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1. አቶ አበበ ዋከኔ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2. ወ/ሮ መገርቱ ገለቱ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
ቤተሰቦች
1.አቶ ገዘኸኝ አበበ
2. አቶ ባጫ አበበ

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀበሌ ገበረ ማህበር

ውል ተቀባይ/፡-

አቶ ዳዊት ደሴ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡-አ/አ አዲስ ከተማ ክ/ከ ወረዳ 04

እኛ ስጦታ አድራጊዎች በአ/አ የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ተብሎ በምጠራ አከባቢ በስማችን ተመዝግቦ
የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 15 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች
በአራቱም አቅጣጫ የውል ሰጭዎች ይዞታ የምያዋስነውን ቤት በዛሬው እለት ያለማንም አስገዳጅነት በራሳችን
ፈቃደኝነት ለስጦታ ውል ተቀባዮዋ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 2427 መሠረት ወድደን እና ፈቅደን የሰጠነው ሲሆን ይህንንም
ያደረግነው ባለውሌታችን ስለሆበማንኛውም ችግራችን ከጎናችን በመሆን የሚረዳን ስለሆነና እኛ የምንለውን ሁሉ
ስለሚፈፅምልን ይህንን የቤትና የቦታ ስጦታ ሰጥተናታል፡፡
ይህንን የስጦታ ውል እቃወማለው የሚል ቢመጣ እና የስጦታ ውል ተቀባዮን ቢያውክ በሕግ ተከራክሬን ለስጦታ
ተቀባዮ የሚናስከብር መሆናችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

እኔም የስጦታ ውል ተቀባይ ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን ቤትና ቦታ የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን
15 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤት አዋሳኞች በአራቱም አቅጣጫ የስጦታ አድራጊዎች ይዞታ የምያዋስነውን ቤት
በዛሬው እለት በስጦታ አድራጊዎች የተሰጠኝን የቤትና ቦታ ስጦታ ከታላቅ ምስጋና ጋር በፍ/ብ/ሕ/ቁ 2436 መሠረት
የተቀበልኩ መሆኔንን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ዉል ስንዋዋል የነበሩ እማኞች (ምስክሮች)


1 ኛ. አቶ አያለው ለገሰ

2 ኛ. አቶ ማህተም ትዛዙ

3 ኛ. አቶ ሙሉቀን ገበየሁ ናቸው፡፡


እኛም ምስክሮች ከላይ የተጠቀሰዉን ቤት ስጦታ አድራጊዎች ለስጦታ ተቀባይ ሲሰጡ ሲረካከቡ ማየታችንን በተለመደዉ
ፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የውል ሰጭ ስምና ፊርማ የውል ተቀባይ ስምና ፊርማ
1. አቶ አበበ ዋከኔ ……………….. አቶ ዳዊት ደሴ …………..
2. ወ/ሮ መገርቱ ገለቱ ……………….
የቤተሰቦች ስምና ፊርማ

1.……………………. ……………

2.……………………. ……………

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

ቀን ሚያዝያ 23/1991 ዓ.ም


የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት

ውል ሰጭዎች ፡-

1. አቶ ገዘኸኝ አበበ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2. አቶ አበበ ዋከኔ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
3. አቶ ባጫ አበበ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀበሌ ገበረ ማህበር


ውል ተቀባይ/ገዥ፡-

ወ/ሮ ባንቹ ይረፉ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡-አ/አ የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀ/ገ/ማ

እኛ ሻጮች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ
ማህበር አከባቢ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 15 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን
አዋሳኞች በምስራቅ መንገድ በምዕራብ የሻጮች ይዞታ በሰሜን የአቶ ዋሪ ቁንቢ ይዞታ በደቡብ የሻጮች ይዞታ
የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 14.000/አሰራ አራት ሺ/ የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም
አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 14.000/አሰራ አራት ሺ/ ተቀብለን ቤትና
ቦታውን ያስረከብነው መሆናችንን በፍርማችን እናረጋግጣለን ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር አከባቢ የሚገኘውን
የቦታ ስፋቱ 100 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 15 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ መንገድ
በምዕራብ የሻጮች ይዞታ በሰሜን የአቶ ዋሪዮ ቁንቢ ይዞታ በደቡብ የሻጮች ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ
በዛሬው እለት ከሻጮች ላይ በብር 14.000/አሰራ አራት ሺ/ የገዛሁ ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ ሙሉ
ብሩን 14.000/አስራ አራት ሺ/ ከፍዬ ቤቱን እና ቤቱን የሚመለከቱ ዶክመንቶችን ከሻጮች ላይ የተረከብኩ መሆኔን
በፊርማዬ አረጋግጣለሁ ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 4000/አራት ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 4000(አራት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ አያለው ለገሰ

2 ኛ. አቶ ዋሪዮ ቁንቢ

3 ኛ. አቶ ተመስገን አስፈው

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. አቶ ገዘኸኝ አበበ ………………….. ወ/ሮ ባንቹ ይረፉ……….……….
2. አቶ አበበ ዋከኔ …………………….
3. አቶ ባጫ አበበ …………………..

ቀን ሚያዝያ 23/1996 ዓ.ም


የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት

ውል ሰጭዎች ፡-

1. አቶ ተሾመ በላቸው ደበሌ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2. ወ/ሮ ብርቱኳን ገመቹ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
3. ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
4. ወ/ሮ ዘርፈ ደበሌ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር

ውል ተቀባይ/ተቀባይ፡-

አቶ አሻግሬ ተሾመ ሞላ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡-አ/አ የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ቀ/ገ/ማ

እኛ ሻጮዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ
ማህበር አከባቢ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ 220 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን
አዋሳኞች በምስራቅ የሻጮች ይዞታ በምዕራብ ደን በሰሜን መንገድ በደቡብ የሻጮች ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና
ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 16.000/አሰራ ስድስት ሺ/ የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ
በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 16.000/አሰራ ስድስት ሺ/ ተቀብለን ቤትና ቦታውን ያስረከብነው
መሆናችንን በፍርማችን እናረጋግጣለን ፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክሬን ለውል ተቀባዮ የሚናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ክልል የካ አባዶ ቀበሌ 20/21 ገበረ ማህበር አከባቢ የሚገኘውን
የቦታ ስፋቱ 220 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ የሻጮች
ይዞታ በምዕራብ ደን በሰሜን መንገድ በደቡብ የሻጮች ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጮች
ላይ በሬው እለት በብር 16.000/አሰራ ስድስት ሺ/ የገዛሁ ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል
ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 16.000/አሰራ ስድስት ሺ/ ከፍዬ ቤቱን እና ቤቱን የሚመለከቱ ዶክመንቶችን
ከሻጮዎች የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 4000/አራት ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 4000(አራት ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የሚፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. አቶ ገብሬ አቸነፍ --------------------------------

2 ኛ. አቶ አሳዬ ታረቀኝ --------------------------------

3 ኛ. አቶ አብራራው ማሞ --------------------------------

4 ኛ. አቶ አያለው ለገሰ --------------------------------

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ


1. አቶ ተሾመ በላቸው ደበሌ -------------------------- አቶ ሰሎሞን ጌትነት------------------
2. ወ/ሮ ብርቱኳን ገመቹ -----------------------------
3. ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ -------------------------------
4. ወ/ሮ ዘርፈ ደበሌ -------------------------------
ቀን ------------------------ ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1. ---------------------------------------------------- /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2. ---------------------------------------------------- /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
3. ---------------------------------------------------- /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
4. ---------------------------------------------------- /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡------------------------------------------------------------

ውል ተቀባይ/ገዥ/፡-

1. ----------------------------------------------- /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/

አድራሻ፡-------------------------------------------------------------

እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ


------------------------------------------------ የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ --------- ካሬ ሜትር ላይ
የሰፈረውን 15 ቆርቆሮ 1 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች
በምስራቅ------------------------------------ይዞታ በምእራብ
--------------------------------- በደቡብ ---------------------------------------ይዞታ
በሰሜን --------------------------------- ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው
በብር ---------------------- /----------------------------ሺ ብር/ የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ
በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን ---------------------- /----------------------------ሺ ብር/ ከፍለውን
ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን ከሚመለከቱ ማስረጃዎች ጋር አስረከበናል፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክረን ለውልተቀባይ የምናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡
እኔም ገዥ በሻጮች ስም ተመዝግቦ ---------------------------------------የሚገኘውን የቦታ ስፋቱ
200 ካሬ ሜትር ላይ የሰፈረውን 15 ቆርቆሮ 1 ክፍል የመኖሪያ ቤት አዋሳኞች በምስራቅ
---------------------------------ይዞታ በምእራብ ---------------------------------ይዞታ
በደቡብ --------------------------------- ይዞታ በሰሜን ---------------------------------
ይዞታ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው እለት ከሻጩ በብር---------------------- /----------------------------ሺ ብር/
የገዛሁ ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን
---------------------- /----------------------------ሺ ብር/ ከፍዬ በመግዛት ቤቱን እና ቤቱን የምመለከቱ ማረጃዎችን
የተረከብኩ መሆነን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 20.000/ሃያ ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 20.000(ሃያ ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡
ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. ------------------------------------------------------------

2 ኛ. ------------------------------------------------------------

3 ኛ. ------------------------------------------------------------ ናቸው፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
1. ------------------------------------------------- 1. -------------------------------------------
2. -------------------------------------------------
3. -------------------------------------------------
4. -------------------------------------------------

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

ቀን 30/07/1994 ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት
ውል ሰጭዎች ፡-

1.ወ/ሮ አበራሽ ደስታ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2.ወ/ሮ አብዮት ቶሎሳ/ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
3.ልጅ በረከት ተዘራ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
4.ልጅ ጫልቱ ዳሜ/ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡- ወረዳ 28 ሉቄ ቀ/ገበሬ ማህበር

ውል ተቀባይዎች/ገዥዎች/፡-

1.አቶ ጌቱ ግርማ ቡሳ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


2.ወ/ሮ ከብነሽ ዘውዱ ወ/አማኑኤል /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ፡ ወረዳ 28 ሉቄ ቀ/ገበሬ ማህበር

እኛ ውል ሰጭዎች በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቤት እና ቦታ በአዲስ አበባ ወረዳ 28 ሉቄ ቀበሬ ማህበር


ውስጥ የሚገኘውን በግምት ቦታ ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤታችንን አዋሳኞች በምስራቅ-፣አቶ
ጫላ ጣፋ ይዞታ በምእራብ አቶ አማሬ አሻግረ፣ በደቡብ የአቶ አየለ ይዞታ በሰሜን፣ጫካ የሚያዋስነውን ቤትና
ቦታ በዛሬው እለት ለገዥው በብር 50.000(አምሳ ሺህ ብር) የሸጥንላቸው ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ
በዚህ ውል ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 50.000(አምሳ ሺህ ብር) ከፍለውን ቤቱን እና ቦታውን ቤቱን
ከሚመለከቱ ማስረጃዎች ጋር አስረከበናል፡፡

ከላይ እንደተጠቀሰው በተሸጠው ቤትና ቦታ ላይ ማንኛውም 3 ኛ ወገን ያገባኛል ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን
ቢኖር እና ቢመጣ እኛ ውል ሰጪዎች በራሳችን ኪሳራ ማንኛውንም ነገር ተከራክረን ለውልተቀባይ የምናስመልስ
መሆናችንን በፊርማችን እንደሚከተለው እናረጋግጣለን፡፡

እኛም ገዥዎች በሻጮች ስም ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ወረዳ 28 ሉቄ ቀ/ገበሬ ማህበር ውስጥ የሚገኘውን
በግምት ቦታ ላይ የሰፈረውን 20 ቆርቆሮ 2 ክፍል የመኖሪያ ቤት አዋሳኞች በምስራቅ-፣አቶ ጫላ ጣፋ ይዞታ
በምእራብ አቶ አማሬ አሻግረ፣ በደቡብ የአቶ አየለ ይዞታ በሰሜን፣ጫካ የሚያዋስነውን ቤትና ቦታ በዛሬው
እለት ከሻጮች ላይ በብር 50.000(አምሳ ሺህ ብር) የገዛሁ ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ በዚህ ውል
ደረሰኝነት በዛሬው እለት ሙሉ ብሩን 50.000(አምሳ ሺህ ብር) ከፍዬ በመግዛት ቤቱን እና ቤቱን የምመለከቱ
ማረጃዎችን የተረከብኩ መሆነን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን ውል በውሉ መሰረት ከሁለቱ ወገን የማይፈጽም ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ብር 20.000/ሃያ ሺ ብር/
ከፍሎ ለመንግስት 20.000(ሃያ ሺህ ብር) ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ሕ/ቁጥር 1889/1890 መሰረት ኪሳራ ሲከፍሉ
ውሉም በፍ/ሕ/ቁ 1731 2005 /2266 መሰረት በህግ ፊት የፀና ይሆናል እንጂ አይፈርስም፡፡

ይህንን መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች

1 ኛ. ------------------------------------------------------------

2 ኛ. ------------------------------------------------------------

3 ኛ. ------------------------------------------------------------ ናቸው፡፡

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ወገኖች ከላይ በተገለፀው መሠረት ቤቱን እና ቦታውን ሲሻሻጡ እና የሽያጩን ገንዘብ
ሲቀባበሉ ቤቱን ሲረካከቡ ማየታችንን በየፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የሻጮች ስምና ፊርማ የገዥው ስምና ፊርማ
5. ------------------------------------------------- 1. -------------------------------------------
6. -------------------------------------------------
7. -------------------------------------------------
8. -------------------------------------------------

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1……………………. ……………

2……………………. ……………

3……………………. ……………

You might also like