Professional Documents
Culture Documents
አራት አዋጅ በአንድ ላይ
አራት አዋጅ በአንድ ላይ
ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፴፬/፪ሺ፲፫ Proclamation No.1234/2021
የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች አዋጅ ……..ገጽ ፲፫ሺ፪፻፳፮ Federal Courts Proclamation….............Page 13226
የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች አዋጅ ቁጥር ፳፭/፲፱፹፰ WHEREAS, the frequent amendment of the
በተዯጋጋሚ መሻሻለ ሇአሰራር አመቺ ባሇመሆኑና Federal Courts Proclamation No. 25/1996 makes
በተሻሻሇ አዋጅ መተካት ስሊስፇሇገ፤ inconvenience to work and necessary of having
an amended Proclamation;
ይህ አዋጅ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች አዋጅ ቁጥር This Proclamation may be cited as the
፩ሺ፪፻፴፬/፪ሺ፲፫” ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡ “Federal Courts Proclamation No.
1234/2021”
፪. ትርጓሜ 2. Definitions
በዚህ አዋጅ ውስጥ፦ In this proclamation:
ረ) ጉዲዩን አይቶ የመወሰን የዲኝነት ሥሌጣን f) in the absence of jurisdiction over the
ሳይኖር የተወሰነ ፤ subject matter in dispute;
ሰ) የአስተዲዯር አካሌ ወይም ተቋም ከህግ g) an administrative act or decision
ዉጭ የሰጠው ውሳኔ፤ rendered in contradiction with the law;
፭/ “የመጨረሻ ውሳኔ” ማሇት በፌርዴ ቤት ፣ በሕግ 5/ “Final decision” shall include judgment,
የመዲኘት ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ፣ በተቋማት ruling, order or decree that finally disposes
ወይም በአማራጭ የክርክር መፌቻ ዘዳዎች the case and/or decision, ruling, order or
የተሰጠ እና ሇጉዲዩ እሌባት የሚሰጥ ፌርዴ ፣ judgement that has completed the possible
appeal mechanisms and rendered by courts,
ብይን፣ ትዕዛዝ፣ ውሳኔ እና/ወይም የይግባኝ
organ vested with judicial power, by
ሂዯቶችን የጨረሰ ፌርዴ፣ ብይን፣ ትዕዛዝ ወይም
institutions or an alternative dispute
ውሳኔን ይጨምራሌ፤ resolution mechanism;
፮/ «የፋዯራሌ መንግስት ባሇስሌጣኖች» ማሇት 6/ "Officials of the Federal Government"
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፋዯሬሽን means members of the House of Peoples'
ምክር ቤት አባሊት፣ ከሚኒስቴር ዯረጃ በሊይ Representatives and of the House of the
የሆኑ የፋዯራሌ መንግስቱ ባሇስሌጣኖች፣ Federation, officials of the Federal
ሚኒስትሮች እና የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት Government above Ministerial rank,
ዲኞች እና በተመሳሳይ ዯረጃ ሊይ የሚገኙ Ministers, Judges of the Federal Supreme
Court and other officials of the Federal
የፋዯራሌ መንግስት ባሇስሌጣኖች ናቸዉ፤
Government of equivalent rank;
፯/ «የፋዯራሌ መንግስት ሰራተኞች» ማሇት በዚህ 7/ "Employees of the Federal Government"
አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፮ ስር ከተጠቀሱት ዉጭ includes all employees, other than those
ያለ በፋዯራሌ መንግስት ስራ ሊይ የተሰማሩ referred to under Sub-Article (1) hereof,
ሰራተኞች ሁለ ያጠቃሌሊሌ፤ engaged in the activities of the Federal
Government;
፰/ "የአስተዲዯር ሠራተኛ" ማሇት ከዲኛ እና 8/ ‟Administrative workers mean non-judicial
ከተሿሚ የአስተዲዯር ሰራተኛ ዉጭ ያሇ court employees excluding judges and
ሁለንም የፌርዴ ቤት ሰራተኛ ያጠቃሌሊሌ፤ assignees;
፱/ “ሰው” ማሇት የተፇጥሮ ወይም በሕግ የሰውነት 9/ “Person” means a natural or juridical
መብት የተሰጠዉ ሰዉ ነዉ፤ person;
፲/ “የከተማ አስተዲዯር ፌርዴ ቤቶች” ማሇት 10/ City Court mean the Addis Ababa City
በአዱስ አበባ ከተማ አሰተዲዯር ቻርተር አዋጅ Court and DireDawa City Court which
መሠረት የተቋቋመ የአዱስ አበባ ከተማ have been established pursuant to the
አስተዲዯር ፌርዴ ቤት እና በዴሬዲዋ ከተማ respective Charters of City Administration;
አስተዲዯር ማቋቋሚያ ቻርተር አዋጅ መሠረት
የተቋቋመ ፌርዴ ቤት ማሇት ነው፤
፲፩/ በዚህ አዋጅ በወንዴ ፆታ የተዯነገገው የሴትንም 11/ in this Proclamation Any expression in the
ፆታ ያካትታሌ፡፡ masculine gender includes the feminine.
gA ፲፫ሺ፪፻፳፱ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13229
፩/ የፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች የሚከተለት ሊይ 1/ Federal Courts shall have jurisdiction over
የዲኝነት ሥሌጣን ይኖራቸዋሌ፦ the following:
፪/ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች በሚሰጡት የዲኝነት 2/ Federal courts shall interpret and observe
አገሌግልት በህገ መንግስቱ አንቀጽ ፱(፪) እና the provisions of the Constitution pursuant
፲፫(፩) መሰረት የህገ መንግስቱን ዴንጋጌወች to Article 9(2) and 13(1) of the
ተግባራዊ ያዯርጋለ። Constitution.
የፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች በሚከተለት የወንጀሌ Federal Courts shall have jurisdiction over the
ጉዲዮች ሊይ የዲኝነት ሥሌጣን ይኖራቸዋሌ፦ following criminal cases:
፰/ በተሇያዩ ክሌልች ወይም በፋዯራሌና በክሌሌ 8/ crimes falling under the jurisdiction of
ፌርዴ ቤቶች የሥሌጣን ክሌሌ ሥር courts of different regions or under the
በሚወዴቁና በተያያዙ ወንጀልች፣ jurisdiction of both the federal and regional
courts as well as concurrent offences;
፱/ በተሇያዩ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ጎሣዎች፣ 9/ crimes connected with conflicts between
በሀይማኖት ተከታዮች ወይም በፖሇቲካ various nations; nationalities, ethnic,
ቡዴኖች መካከሌ ከተፇጠረ ግጭት ጋር religious or political groups;
የተያያዙ ወንጀልች፣
፲/ በፋዯራሌ መንግሥቱ የቀረጥና የግብር ገቢዎች 10/ crimes against customs duty and tax
ሊይ የሚፇፀሙ ወንጀልች፤ revenues of the Federal Government;
፲፩/ በፋዯራሌ መንግሥቱ የገንዘብ እና 11/crimes against the fiscal and economic
ኢኮኖሚ ጥቅሞች ሊይ የሚፇፀሙ ወንጀልች፤ interests of the Federal Government;
፲፪/ በታወቁ ገንዘቦች፣የግዳታ ወይም የዋስትና 12/ crimes against currencies, government
ሰነድች፣ ቴምብሮች ወይም መሳሪያዎች ሊይ bonds or security documents, official seals,
stamps or instruments;
የሚፇፀሙ ወንጀልች፤
፲፫/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፪ ንዐስ አንቀጽ (፪) እና 13/ without prejudice to Article 12 Sub-
አንቀጽ ፲፭ ንዐስ አንቀጽ (፪) እንዯተጠበቀ Article (2) and Article 15 Sub-Article (2),
crimes of which foreigners are victims or
ሆኖ፤ ከ፭ ዓመት ጽኑ እሥራት በሊይ
defendants that entailing more than 5
ሉያስቀጡ የሚችለ የውጭ ሀገር ዜጎች ተበዲይ years’ rigorous imprisonment;
ወይም ተከሳሽ የሆኑባቸው ወንጀልች፣
፲፮/ ሇከተማ አሰተዲዯር ፌርዴ ቤቶች በቻርተር 16/ City Administration courts in accordance
አዋጅ ከተሰጣቸው የዯንብ መተሊሇፌ እና to Charter Proclamation In addition to
በወንጀሌ ሕግ ሥነ-ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ reviewing cases related to violations of
rules and criminal procedure and procedure
መሠረት የሚቀርቡ የብርበራ ትዕዛዝ፣ የመያዣ code based decisions of search, confession,
ትዕዛዝ፣ የእምነት ቃሌ፣ የተያዘ ሰው arrest warrant, inquiry in to appeals and
በተመሇከተ በጊዜ ቀጠሮ ጥያቄና የዋስትና guarantees in appeal. other criminal cases
ጉዲይ ሊይ መርምሮ ትዕዛዝ መስጠት ጉዲዮችን will be heard in Federal Courts;
ከማየት በተጨማሪ በግሌ አቤቱታ አቅራቢነት
የሚያስከስሱ የወንጀሌ ጉዲዮችን የሚመሇከቱ
ሆኖ ከእነዚህ ውጭ ያለ የወንጀሌ ጉዲዮች
በፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች የሚዲኙ ይሆናለ፤
፲፯/ በላልች ሕጏች በተጠቀሱ ጉዲዮች፡፡ 17/ Cases specified by other laws.
gA ፲፫ሺ፪፻፴፩ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13231
፩/ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች በሚከተለት የፌትሐ 1/ Federal Courts shall have jurisdiction over
ብሔር ጉዲዮች ሊይ የዲኝነት ሥሌጣን the following civil cases:
ይኖራቸዋሌ፦
ሀ) የግሇሰብ ዓሇም አቀፌ ሕግን በሚመሇከቱ a) Regarding private international law;
ጉዲዮች፤
ሇ) የውጭ ሀገርን ፌርዴ ወይም ብይን b) Application regarding the enforcement
ሇማስፇፀም በሚቀርብ አቤቱታ፤ of foreign judgment or decision;
፩/ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች የሥሌጣን ክሌሊቸውን 1/ Federal Courts shall settle cases or disputes,
መሠረት አዴርገው የሚቀርቡ ጉዲዮችን ወይም submitted to them within their jurisdiction
ክርክሮችን ቀጥል የተጠቀሰውን መሠረት on the basis of:
አዴርገው ይዲኛለ፦
ሀ) ህገ መንግሥቱን ፣ የፋዯራሌ መንግሥቱን a) the Constitution, Federal Laws and
ሕጏችና ኢትዮጵያ አባሌ የሆነችባቸዉን International Treaties to which Ethiopia
ዓሇም አቀፌ ስምምነቶች፤ is a party;
ሇ) ጉዲዩ የክሌሌ ፣የአዱስ አበባ ወይም ዴሬዲዋ b) Regional; Addis Ababa or Dire Dawa
ከተሞችን ሕግ የሚመሇከት ሆኖ ሲገኝ city laws where the case relates to same.
የክሌለን ወይም የከተማውን ሕግ ፡፡
gA ፲፫ሺ፪፻፴፫ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13233
በሥራ ሊይ ያለ የወንጀሌ እና የፌትሐ ብሔር The Criminal and Civil Procedure Codes as
well as other relevant laws in force shall apply
ሥነ-ሥርዓት ሕጎች ከዚህ አዋጅ ጋር
with respect to matters not provided for under
እስካሌተቃረኑ ዴረስ እንዱሁም ላልች አግባብነት this Proclamation insofar as they are not
ያሊቸው ሕጎች በዚህ አዋጅ ባሌተሸፇኑ ጉዲዮች inconsistent therewith.
ሊይ ተፇጻሚነት ይኖራቸዋሌ፡፡
፰. የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የመጀመሪያ ዯረጃ 8. First Instance Jurisdiction of the Federal
የዲኝነት ሥሌጣን Supreme Court
የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በሚከተለት ሊይ The Federal Supreme Court shall have :
የመጀመሪያ ዯረጃ የዲኝነት ሥሌጣን ይኖረዋሌ፦
፩/ በሕግ በሚወሰነው መሠረት አንዴ ጉዲይ ከአንዴ 1/ first instance jurisdiction over application
የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ችልት ወዯ ላሊ lodged in accordance with the law for
የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ችልት ወይም change of venue from one Federal High
በውክሌና ሇክሌሌ ፌርዴ ቤቶች የተሰጡ Court Division to another Federal High
Court Division or from Regional Supreme
የፋዯራሌ ጉዲዮችን በሚመሇከት ከክሌለ
Court to Federal High Court regarding
ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ወዯ ፋዯራሌ ከፌተኛ federal matters referred to Regional Courts
ፌርዴ ቤት እንዱዛወር በሚቀርብ ጥያቄ፤ እና by delegation; and
፪/ በላልች ህጎች በተጠቀሱ ጉዲዮች። 2/ Cases specified by other laws.
የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የሚከተለትን The Federal Supreme Court shall have
ጉዲዮች በይግባኝ የማየት ሥሌጣን ይኖረዋሌ፦ appellate jurisdiction over the following cases:
፪/ የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በይግባኝ ሰሚነት 2/ Decisions of the Federal High Court
ሥሌጣኑ የፋዯራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ rendered in its appellate jurisdiction in
ቤት ከሰጠው ውሳኔ የተሇየ ውሳኔ የሰጠባቸው ፣ variation of the decisions of the Federal
First Instance Court;
፫/ የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የፋዯራሌ ጉዲዩችን 3/ Decisions rendered by Regional Supreme
በተወካይነቱ በመጀመሪያ ዯረጃ ስሌጣኑ አይቶ Court on federal matters in its first instance
ውሳኔ የሰጠባቸው፣ jurisdiction in exercising its delegation;
፲. የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የሰበር ሥሌጣን 10. Power of Cassation of the Federal Supreme
Court
፩/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት መሠረታዊ የሆነ 1/ The Federal Supreme Court shall have the
የሕግ ስሕተት ያሇባቸውን የሚከተለትን power of cassation over the following cases
ጉዲዮች በሰበር የማየት ሥሌጣን ይኖረዋሌ፦ when they contain basic or fundamental
error of law:
ሀ) የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በይግባኝ a) final decisions of the Federal High Court
አይቶ የመጨረሻ ውሳኔ የሰጠባቸው ፤ rendered in its appellate jurisdiction;
፲፩. የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የመጀመሪያ ዯረጃ 11. First Instance Civil Jurisdiction of the
የፌትሐ ብሔር የዲኝነት ሥሌጣን Federal High Court
፩/ የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ግምታቸዉ ከብር 1/ The Federal High Court shall have first
አስር ሚሉዮን (፲ ሚሉዮን ብር) በሊይ በሆኑ instance jurisdiction over the following
በሚከተለት ጉዲዮች ሊይ የመጀመሪያ ዯረጃ civil cases involving an amount exceeding
Birr 10,000,000 (Ten Million Birr);
የዲኝነት ሥሌጣን ይኖረዋሌ፦
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩)(ሀ) ቢኖርም፣ 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በሚከተለት Article (1) (a) of this Article, the Federal
የፌትሐ ብሔር ጉዲዮች ሊይ የመጀመሪያ ዯረጃ High Court shall have first instance
የዲኝነት ሥሌጣን ይኖረዋሌ፦ jurisdiction over the following civil cases፡
ሀ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፭ ንዐስ አንቀጽ (፩)(ሀ) a) Cases specified under Sub-Article (1)
እስከ ንዐስ አንቀጽ (፩)(ሠ) ሊይ (a) to – (e) of Article 5 of this
በተጠቀሱት የፌትሐብሔር ጉዲዮች፤ Proclamation;
ሇ) በሕግ በሚወሰነው መሠረት አንዴን ጉዲይ b) Application for change of venue from
ከአንዴ የፋዯራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ one Federal First Instance Court
ቤት ችልት ወዯ ላሊ የፋዯራሌ የመጀመሪያ Division to another Federal First
Instance Court Division or to itself, in
ዯረጃ ፌርዴ ቤት ችልት ወይም ወዯ ራሱ
accordance with the law; and
እንዱዛወር የሚቀርብን ጥያቄ፤
ሐ) በላልች ህጏች የተጠቀሱ ጉዲዮች፡፡ c) Cases specified by other laws.
፲፪. ፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የመጀመሪያ ዯረጃ 12. First Instance Criminal Jurisdiction of the
የወንጀሌ የዲኝነት ሥሌጣን Federal High Court
የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በሚከተለት The Federal High Court shall have first
የወንጀሌ ጉዲዮች ሊይ የመጀመሪያ ዯረጃ የዲኝነት instance jurisdiction over the following
ሥሌጣን ይኖረዋሌ፦ criminal cases:
፪/ በአዱስ አበባ ወይም በዴሬዲዋ ከተሞች ውስጥ 2/ Other criminal cases arising in the cities of
በሚነሱና አግባብነት ባሊቸው ሕጏች መሠረት Addis Ababa or Dire Dawa and falling
ሇከፌተኛ ፌርዴ ቤት በሚቀርቡ በላልች under the jurisdiction of the High Court
የወንጀሌ ጉዲዮች፤ እና pursuant to appropriate laws; and
፫/ በላልች ሕጏች ሇፋዯራሌ ፌርዴ ቤት በተሰጡ 3/ Criminal cases given to Federal court by
የወንጀሌ ጉዲዮች፡፡ other laws.
፲፫. የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የይግባኝ ዲኝነት 13. Appellate Jurisdiction of the Federal High
ሥሌጣን Court
የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የሚከተለትን The Federal High Court shall have appellate
የፌትሐብሔር እና የወንጀሌ ጉዲዮች በይግባኝ jurisdiction over the following:
የማየት ሥሌጣን ይኖረዋሌ፦
፲፬. የፋዯራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት የፌትሐ 14. Civil Jurisdiction of the Federal First
ብሔር ዲኝነት ሥሌጣን Instance Court
፫/ በላልች ሕጏች የተጠቀሱ የፌትሀብሄር ጉዲዮች፡፡ 3/ Civil cases specified by other laws.
፲፭. የፋዯራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት የወንጀሌ 15. Criminal Jurisdiction of the Federal First
የመጀመሪያ የዲኝነት ሥሌጣን Instance Court
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፪ ሇፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ Without prejudice to the jurisdiction of the
ቤት የተሰጠው ሥሌጣን እንዯተጠበቀ ሆኖ ፤ Federal High Court under Article 12 of this
የፋዯራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት proclamation, the Federal First Instance Court
shall have jurisdiction over the following
በሚከተለት የወንጀሌ ጉዲዮች ሊይ የመጀመሪያ
criminal cases:
ዯረጃ የዲኝነት ሥሌጣን ይኖረዋሌ፦
gA ፲፫ሺ፪፻፴፯ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13237
፪/ በሕግ ሇላልች አካሊት የተሰጠው የዲኝነት 2/ Without prejudice to judicial power vested
ሥሌጣን እንዯተጠበቀ ሆኖ፤ በአዱስ አበባ in other organs by law, other criminal cases
ወይም ዴሬዲዋ ከተሞች ውስጥ በሚነሱ እና arising in the cities of Addis Ababa or Dire
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፪ ንዐስ አንቀጽ (፪) Dawa not falling under the jurisdiction of
መሠረት በፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት the Federal High Court as mentioned under
በማይታዩ ላልች የወንጀሌ ጉዲዮች፤ እና Article 12 Sub- Article (2); and
፲፮. የፋዯራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት የይግባኝ 16. Appellate Jurisdiction of Federal First
ስሌጣን Instance Court
የፋዯራሌ መጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት አግባብነት Federal first instance court shall have an
ባሊቸዉ ህጎች በግሌጽ በተሰጡት ጉዲዮች ሊይ appellate jurisdiction on matters specifically
በይግባኝ የማየት ስሌጣን ይኖረዋሌ። bestowed on it by relevant laws.
፲፯. የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ኘሬዚዲንት 17. Powers and Duties of the President of the
ሥሌጣንና ተግባር Federal Supreme Court
፩/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ኘሬዚዲንት በሕግ 1/ The President of the Federal Supreme Court
መሠረት የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶችን ሇማስተዲዯር shall be responsible for the administration
ኃሊፉ ይሆናሌ፡፡ of Federal Courts in accordance with the
law.
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) አጠቃሊይ 2/ Without prejudice to the generality of Sub-
አነጋገር እንዯተጠበቀ ሆኖ ፤ የፋዯራሌ ጠቅሊይ Article (1) of this Article, the President of
ፌርዴ ቤት ኘሬዚዲንት ቀጥል የተጠቀሱት the Federal Supreme Court shall:
ስሌጣን እና ተግባራት ይኖሩታሌ፦
ሀ) ሇፋዯራሌ ዲኝነት አስተዲዯር ጉባዔ a) without prejudice to the power and duty
የተሰጠው ሥሌጣንና ተግባር እንዯተጠበቀ entrusted to the Federal Judicial
Administration Council, place and
ሆኖ፣ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤት ዲኞችን፣ assign judges of Federal Courts,
የምዴብ ችልቶች ተጠሪ ዲኞችን እና Representative Judges of Assigned
ሰብሳቢ ዲኞችን ይዯሇዴሊሌ ፣ ሥራ ይሰጣሌ፣ Divisions and Presiding Judges;
ሇ) ሇፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች አስፇሊጊ የሆኑ b) employ personnel necessary for Federal
ሠራተኞችን ይቀጥራሌ፣ Courts;
ሠ) የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶችን የዲኝነት ሥሌጣን e) decide upon requests for budgetary
subsidy to Regional Courts exercising
በውክሌና ሇሚሰሩ የክሌሌ ፌርዴ ቤቶች
federal jurisdiction by delegation;
የበጀት ማካካሻ ጥያቄ ሊይ ውሳኔ ይሰጣሌ፤
ረ) የክሌሌ ፌርዴ ቤቶች የፋዯራሌ ጉዲዮችን f) causes the preparation and the
submission of reports on the activities
አስመሌክቶ በውክሌና ስሊከናወኑት ተግባር
of Regional Courts concerning Federal
በስታስቲክስ የተዯገፇ ሪፖርት ተዘጋጅቶ cases, as supported by statistical data;
እንዱቀርብ ያዯርጋሌ፣
ኘ) በሕግ እና በዚህ አዋጅ የተሰጡ ላልች n) perform other duties entrusted by law
ተግባሮችን ያከናውናሌ፡፡ and this Proclamation.
gA ፲፫ሺ፪፻፴፱ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13239
፲፰. የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ምክትሌ 18. Power and Duties of the Vice-President of
ኘሬዚዲንት ሥሌጣንና ተግባር the Federal Supreme Court
የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ምክትሌ ኘሬዚዲንት The Vice-President of the Federal Supreme
የሚከተለት ስሌጣን እና ተግባር ይኖሩታሌ፦ Court shall have the following powers and
duties:
፲፱. ስሇ ፋዯራሌ ከፌተኛ እና የመጀመሪያ ዯረጃ 19. Powers and Duties of the Presidents of the
ፌርዴ ቤት ኘሬዚዲንቶች ሥሌጣንና ተግባር Federal High Court and First Instance
Court
ሰ) የፆታ ጥቃት የተፇፀመባቸው ሴቶች፤ g) Facilitate with rapid court decision and
ህፃናት፤ አካሌጉዲተኞችና አረጋዊያንን professional support to court causes of
አስመሌክቶ በፌርዴ ቤቶች የሚከፇቱ victim women, children, disability
persons and old ages.
መዝገቦች በተፊጠነ ፌትህ አገሌግልት
እሌባት እንዱያገኙ እና የህግ ባሇሙያ
ዴጋፌ እንዱሰጣቸው ያዯርጋለ፡፡
፪/ የፌርዴ ቤቱን ዕቅዴና በጀት አዘጋጅተው 2/ prepare and submit to the Federal Supreme
ሇፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ያቀርባለ ፣ Court the work plan and budget of the
court and implement same upon approval
ሲፇቀዴም ሥራ ሊይ ያውሊለ፣ ይህንም
as well may have Audit system to control
የሚቆጣጠሩበት የኦዱት ሥርዓት ይኖራቸዋሌ፡፡ same.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) የታቀደ 3/ The effectiveness and efficiency of work
ስራዎች ቀሌጣፊ እና ዉጤታማ በሆነ መንገዴ plans prepared pursuant to Sub-Article (2)
of this Article shall be evaluated as per the
እንዱከናወኑ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በሚዘረጋዉ
Federal Supreme Courts accountability
የተጠያቂነት ስርዓት የሚመዘን ይሆናሌ። system.
gA ፲፫ሺ፪፻፵ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13240
፬/ የፌርዴ ቤቱን የእቅዴና በጀት አፇፃፀም በየሩብ 4/ submit plan and budget performance report
ዓመቱ ሇፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሪፖርት quarterly to federal supreme court.
ያቀርባሌ፡፡
፭/ የፋዯራሌ የከፌተኛና የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ 5/ The Federal High Court and First Instance
ቤቶች የየራሳቸው ምክትሌ ኘሬዚዲንቶች Court shall have their respective Vice-
ይኖሯቸዋሌ፡፡ Presidents.
፮/ የየፌርዴ ቤቱ ምክትሌ ኘሬዚዲንቶች የፌርዴ 6/ The Vice-President of each court shall serve
ቤቱ ኘሬዚዲንት በማይኖርበት ጊዜ በመተካት in the President’s stead in the absence of
ይሰራለ፤እንዱሁም በኘሬዚዲንቱ የሚሰጡ ላልች the President and discharge other duties as
may be assigned by the President.
ሥራዎች ያከናውናለ።
፯/ የፋዯራሌ ከፌተኛ እና የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ 7/ Presidents and Vice Presidents of Federal
ቤቶች ኘሬዚዲንቶች እና ምክትሌ ኘሬዚዲንቶች High and First Instance Courts may be
በፌርዴ ቤቶቻቸው በሚገኙ ማናቸዉም ችልቶች assigned as a presiding judge in any
division of their respective Courts.
ሰብሳቢ ዲኛ ሆነው ሉያስችለ ይችሊለ።
፳. የፋዯራሌ ከፌተኛ እና የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ 20. Powers and Duties of Vice Presidentes of
ቤት ምክትሌ ፕሬዚዲንቶች ሥሌጣንና ተግባር the Federal High Court and First Instance
Court
፩/ የፌርዴ ቤቱ ፕሬዚዲንቶች በላለበት ጊዜ 1/ on the absence of the president shall serve
ተክተው ይሰራለ፡፡ in the stead.
፳፩. ስሇ ምዴብ ችልት ተጠሪ ዲኛ ሥሌጣንና ተግባር 21. Powers and Duties of Representative
Judge of an Assigned Division
፩/ የፋዯራሌ ከፌተኛ እና መጀመሪያ ዯረጀ ፌርዴ 1/ Divisions of Federal High Court and First
ቤቶች በሚያስችለበት ምዴብ ችልቶች Instance Court shall have their own
የየራሳቸዉ ተጠሪ ዲኛ ይኖራቸዋሌ፡፡ representative judge.
፪/ የየምዴብ ችልቶቹ ተጠሪ ዲኞች ከዲኝነት ሥራ 2/ Representative Judges of each Assigned
በተጨማሪ ከየፌርዴ ቤቶች ኘሬዚዲንቶች Divisions shall, in addition to its judicial
በሚሰጧቸዉ የስራ መመሪያ መሰረት function, perform the following activities
የሚከተለትን ተግባራት ያከናዉናለ፦ by the direction of their respective Court
Presidents:
ሀ) የምዴብ ችልቶቹን ሥራ ማስተባበር፤ a) Coordinate works of the Assigned
division;
ሇ) ሇሚቀርቡ አስተዯዯራዊ ቅሬታዎች ምሊሽ b) Provide proper response to complaints
መስጠት፣ ሠራተኞችን ማስተዲዯር፤ related to administrative matters and
administer employees;
፳፪. ስሇ ፋዯራሌ ፌርዴ ቤት የችልት ሰብሳቢ ዲኛ 22. Presiding Judge of the Federal Courts
ሶስትና ከሶስት በሊይ የሆኑ ዲኞች በሚያስችለበት A Federal Court division in which three or
more judges are sitting shall have a presiding
የፋዯራሌ ፌርዴ ቤት ችልት ሰብሳቢ ዲኛ
judge.
ይኖረዋሌ፡፡
፳፫. የፋዯራሌ ፌርዴ ቤት ችልት ሰብሳቢ ዲኛ ተግባር 23. Duties of the Presiding Judge of Federal
Courts
ስሇ ፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች አዯረጃጀትና የዲኝነት FEDERAL COURT STRUCTURE AND THE
ሥራ አካሄዴ ADMINISTRATION OF JUSTICE
፳፬. የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ዲኞች፣ ላልች 24. Judges, Other Professionals and
ባሇሙያዎች እና የአስተዲዯር ሠራተኞች Administrative workers of the Federal
Supreme Court
፩/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት አንዴ 1/ The Federal Supreme Courts shall have a
ኘሬዚዲንት፣ አንዴ ምክትሌ ኘሬዚዲንት President, a Vice-President and Judges
እንዱሁም የዲኝነት ስራዉን ሇማከናዎን necessary for adjudication.
አስፇሊጊ የሆኑ ዲኞች ይኖሩታሌ፡፡
፪/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት አዋጁን 2/ The Federal Supreme Court shall have
ሇማስፇፀም በሚወጣው ዯንብ መሠረት Federal Courts directors, registrars,
የሚያስተዲዴራቸው የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች assistant judges, legal experts and other
ዲይሬክተሮች፣ ሬጅስትራሮች፣ ረዲት ዲኞች፣ support staff inaccordance with regulation
issued to implement the Proclamation.
የህግ ባሇሙያዎች እና ላልች ሠራተኞች
ይኖሩታሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፪፻፵፪ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13242
፳፭. የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ችልቶች 25. Division of the Federal Supreme Court
፩/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሇሥራው 1/ The Federal Supreme Court shall have first
አስፇሊጊ የሆኑ የፌትሀብሄር እና የወንጀሌ instance, appellate and cassation divisions
የመጀመሪያ ዯረጃ፣ ይግባኝ ሰሚ እና ሰበር ሰሚ necessary for its function.
ችልቶች ይኖሩታሌ፡፡
፪/ በእያንዲንደ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት 2/ Each Federal Supreme Court Appellate
ይግባኝ ሰሚ ችልት ከ፫ (ሶስት) ባሊነሱ ዲኞች Division shall sit with not less than 3(three)
የሚያስችለ ሲሆን የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ judges and the Cassation Divisions shall sit
ቤት ሰበር ሰሚ ችልቶች ዯግሞ ከ ፭ (አምስት) with not less than 5(five) judges.
ባሊነሱ ዲኞች ያስችሊለ፡፡
፫/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ኘሬዚዲንት እና 3/ President and Vice President of Federal
ምክትሌ ኘሬዚዲንት በጠቅሊይ ፌርዴ ቤት Supreme Court may be assigned as a
በሚገኙ ማንኛዉም ችልት ሰብሳቢ ዲኛ ሆነው presiding judge in any division of their
ሉያስችለ ይችሊለ፡፡ respective Courts.
፳፮. ከሰባት ያሊነሱ ዲኞች ስሇሚሰየሙበት የሰበር 26. Cassation Division Sitting with not less
ችልት than Five Judges
፩/ አምስት ዲኞች የተሰየሙበት የሰበር ችልት 1/ The cassation division presided by five
በባሇጉዲዮቹ አመሌካችነት ወይም በችልቱ judges may, by its own initiation or by a
በራሱ አነሳሽነት ቀዴሞ የተሰጠዉን አስገዲጅ petition filed by one of the litigant parties,
የህግ ትርጉም በተሇያዩ ምክንያቶች ማሻሻሌ direct the case to be heard by a cassation
አስፇሊጊ ሆኖ ካገኘዉ ከሰባት ያሊነሱ ዲኞች division comprising of not less than seven
judges by giving clear and sufficient
በተሰየሙበት የሰበር ችልት እንዱታይ በቂ እና
reasons where changing the previous legal
አሳማኝ ምክንያቶችን ተንትኖ በመግሇጽ
interpretation is so necessary.
ሇፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ፕሬዚዲንት
ማቅረብ ይችሊሌ።
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) በተገሇጸዉ 2/ The president shall order that the case be
መሰረት ጥያቄ ሲቀርብሇት የፋዯራሌ ጠቅሊይ heard by a cassation division presided by
ፌርዴ ቤት ፕሬዚዲንት ከሰባት ያሊነሱ ዲኞች not less than seven judges, where a request
በሚሰየሙበት የሰበር ችልት ጉዲዩ እንዱታይ has been made in accordance with Sub-
ያዯርጋሌ። Article (1) of this Article.
፬/ በዚህ አንቀጽ መሰረት ከሰባት ያሊነሱ ዲኞች 4/ Interpretation of law rendered by cassation
የተሰየሙበት የሰበር ችልት ቀዴሞ የሰጠዉን division presided by not less than seven
የህግ ትርጉም ከሰባት ባሊነሱ ዲኞች በተመሳሳይ Judges may review with the same issue by
ጭብጥ በላሊ ጊዜ ሉሻሻሌ ይችሊሌ። not less than seven Judges.
፳፯. የሰበር አቤቱታ አቀራረብ ሥነ ሥርዓት 27. Application Procedure for Cassation.
ይህን በተመሇከተ በሚያወጣው መመሪያ requested relief and in accordance with the
መሠረት በአጭሩ ተፅፍ መቅረብ አሇበት፡፡ guideline issued by the Federal Supreme
Court.
፪/ የሚመሇከተው አቤት ባይ በዚህ አንቀጽ ንዐስ 2/ The concerned applicant shall, in addition
አንቀጽ (፩) በተጠቀሰው መሠረት ከሚያቀርበው to the application submitted in accordance
ማመሌከቻ በተጨማሪ የሰበር አቤቱታ with Sub-Article (1) of this Article, submit
የቀረበበትን ውሣኔ እና የበታች ፌርዴ ቤት a copy of the decision against which a
ውሣኔ ቅጂዎችን ማቅረብ አሇበት፡፡ ሆኖም cassation is lodged and of the decisions of
lower courts. The cassation division may
የሰበር ችልቱ አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘዉ በስር
order the parties to bring the full copy of
ፌርዴ ቤት ያሇዉ ሙለ መዝገብ ቅጅ
files from the lower courts.
እንዱቀርብሇት ያዯርጋሌ።
፳፰. የሰበር አቤቱታን በሰበር ሰሚ ችልት ስሇማየት 28. Petition and Proceedings in Cassation
Division
፪/ የሰበር ችልቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) 2/ When the Cassation Division to which the
መሰረት የተመራሇትን ጉዲይ መርምሮ አቤቱታ application is referred concludes upon
በቀረበበት ጉዲይ ሊይ የተፇፀመ መሠረታዊ examination of the application that there is
የሆነ የሕግ ስህተት አሇመኖሩን ከተረዲ no basic or fundamental error of law, it
አቤቱታውን ውዴቅ በማዴረግ ትዕዛዝ shall order the dismissal of the application.
ይሰጣሌ፡፡
፫/ የሰበር ችልቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) 3/ When the Cassation Division to which the
መሰረት የተመራሇትን ጉዲይ መርምሮ አቤቱታ application is referred concludes upon
በቀረበበት ጉዲይ ሊይ ያስቀርባሌ ብል ከተረዲ examination of the application that the case
ጭብጥ በመያዝ በተጠሪ መሌስ እንዱሰጥበት has a merit, it shall frame issue and send
በአመሌካች ከቀረበው የሰበር ማመሌከቻ እና the same with the Cassation application
መጥሪያ ጋር ይሌካሌ፡፡ and summon to the respondent to reply in
writing.
፬/ ተከራካሪዎች መሌስ እና የመሌስ መሌስ 4/ After submission of the written reply and
ክርክራቸውን በጽሁፌ አቅርበው ከተቀባበለ counter reply and exchange of the same
በኋሊ የሰበር ሰሚ ችልቱ ተከራካሪዎችን between the parties, the Cassation Division
መስማት ካሊስፇሇገው በስተቀር በጉዲዩ ሊይ shall, unless it is necessary to hear the
ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡ parties, render decision.
gA ፲፫ሺ፪፻፵፬ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13244
፳፱. የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት እና የፋዯራሌ 29. Judges, Divisions and other Workers of
የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤቶች ዲኞች፣ the Federal High Court and Federal First
Instance Court.
ችልቶችና ላልች ሠራተኞች
፩/ የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት እና የመጀመሪያ 1/ The Federal High Court and First Instance
ዯረጃ ፌርዴ ቤት ሇሥራቸው አስፇሊጊ የሆኑ Court shall have judges and divisions
ዲኞችና ችልቶች ይኖሯቸዋሌ፡፡ required for their functions.
፪/ የፋዯራሌ ከፌተኛ እና የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ 2/ The Federal High Court and First Instance
ቤቶች በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፱ ንዐስ አንቀጽ Court shall have registrars, assistant judges,
(፩) (ሇ) እና አንቀጽ ፳፫ ንዐስ አንቀጽ (፪) legal experts and other staff to be
administered by their respective Presidents
መሠረት የየፌርዴ ቤቱ ኘሬዚዲንቶች
in accordance with Sub-Article (1)(b) of
የሚያስተዲዴሯቸው ሬጅስትራሮች ፣ ረዲት
Article 19 and Sub-Article (2) of Article 23
ዲኞች ፣ የህግ ባሇሙያዎች እና ላልች of this Proclamation.
ሠራተኞች ይኖሯቸዋሌ፡፡
፫/ የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት እና የፋዯራሌ 3/ The Division of the Federal High Court
የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ችልቶች በአንዴ and Federal First Instance Court shall be
ዲኛ ያስችሊለ፡፡ presided by one judge.
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፫) እንዯተጠበቀ 4 without prejudice to the provisions of Sub-
ሆኖ፦ Article (3) of this Article:
ሀ) ከ፲፭ ዓመት በሊይ የሚያስቀጡ የወንጀሌ a) criminal charges punishable with more
ጉዲዮች በሶስት ዲኞች ይታያለ፤ than fifteen years’ rigorous
imprisonment shall be heard by a panel
of three judges;
፴. ስሇ ፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች የማስቻያ ሥፌራ 30. Place of Sittings of Federal Courts
፩/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የማስቻያ ሥፌራ 1/ The seat of the Federal Supreme Court
አዱስ አበባ ይሆናሌ፡፡ shall be in Addis Ababa.
፪/ የፋዯራሌ ከፌተኛ እና የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ 2/ The seats of Federal High Court and the
ቤቶች የማስቻያ ስፌራ በአዱስ አበባ ከተማ፣ First Instance Court shall be in Addis
በዴሬዲዋ ከተማ እና በፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ Ababa, Dire Dawa and in the places as
ቤት ማዯራጃ አዋጅ ቁጥር ፫፳፪/፺፭ stipulated in the Federal High Court
በተመሇከቱት እንዱሁም በሕገ መንግሥቱ Establishment Proclamation No. 322/2003
and in such other places as may be
አንቀጽ ፸፰ ንዐስ አንቀጽ (፪) ወዯፉት ሉወሰኑ
determined in accordance with Article 78
በሚችለ ቦታዎች ይሆናሌ፡፡ Sub-Article (2) of the Constitution.
፫/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በዚህ አንቀጽ 3/ The Federal Supreme Court shall organize
ንዐስ አንቀጽ (፪) በተመሇከቱት ቦታዎች federal high court as provided in Sub-
የፋዯራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤቶችን ያዯራጃሌ። article (2) of this Article.
፴፩. የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች የሥራ ቋንቋ 31. Working Language of the Federal Courts
፩/ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች የሥራ ቋንቋ አማርኛ 1/ Amharic shall be the working language of
the Federal Courts.
ይሆናሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፪፻፵፭ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13245
፬/ በየዯረጃዉ ያለ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች የተሟሊ 4/ Federal Courts at all levels shall organize
አገሌግልት መስጠት የሚያስችሌ የአስተርጓሚ Interpreters office with complete service.
ቢሮ ያዯራጃለ።
ሐ) የሕዝብ ሞራሌ ሁኔታ ወይም ግብረገብነት c) public morality and public decency.
ሇመጠበቅ፤
አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ ፌርዴ ቤቶች በዝግ ችልት
ያስችሊለ፡፡
መ) ከተከራካሪዎቹ ወገኖች ከአንዯኛዉ ወይም d) he has a case pending in court with one
ከጠበቃዉ ጋር በፌርዴ ቤት የተያዘ ክርክር of the parties or the advocate thereof;
ወይም ሙግት ያሇዉ እንዯሆነ፤
ሠ) ከዚህ በሊይ ከንዐስ አንቀጽ (፩) (ሀ) እስከ e) There are sufficient reasons, other than
(፩)(መ) ከተመሇከቱት ምክንያቶች ውጭ those specified under Sub-Article (1)(a)
to (1)(d) of this Article, to conclude that
ትክክሇኛ ፌትሕ አይሰጥም የሚያሰኝ ላሊ injustice may be done.
በቂ ምክንያት ሲኖር፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት ዲኛው 2/ The judge concerned shall withdraw as
በችልት ሊይ ሉቀመጥ የማይገባዉ መሆኑን soon as he is aware that he should not sit,
ሲያዉቅ ከችልት ተነስቶ ላሊ ዲኛ መተካት as provided in Sub-Article (1) of this
አሇበት፡፡ Article, and shall be replaced by another
judge.
፩/ ከተከራካሪዎች አንዯኛው በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 1/ Where a party to a case find out that a
፴፫ በተዘረዘሩት ምክንያቶች ዲኛ ከችልት judge should not sit for one of the reasons
መነሳት ያሇበት እንዯሆነ ይህንኑ በሚመሇከት specified in Article 33 of this Proclamation,
ሇፌርዴ ቤቱ ማመሌከቻ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡ he shall submit a written application to the
court requesting the removal of the judge.
፪/ ማመሌከቻው የሚቀርበው ክርክሩ ከመጀመሩ 2/ The application shall be made before the
በፉት ወይም ማመሌከቻ ሇማቅረብ ምክንያት trial opens or soon after the party becomes
መኖሩን አመሌካቹ እንዲወቀ ወዱያውኑ መሆን aware of the reason for making such an
አሇበት፡፡ application.
፫/ ዲኛው ብቻቸውን የሚያስችሌ ከሆነ እና ከችልት 3/ Where a judge is sitting alone he shall,
ስሇመነሳት የሚቀርበውን ማመሌከቻ ተመሌክቶ after considering the application, either
ጥያቄውን የተቀበሇ እንዯሆነ ከችልት ይነሳሌ፡፡ withdraw or refer the matter for decision to
ጥያቄውን ያሌተቀበሇ እንዯሆነ ግን በዚያው another division of the same court. Where
there is no other division the application
ፌርዴ ቤት በሚገኝ ላሊ ችልት፤ ላሊ ችልት
shall be referred to the court in which
ከላሇ የዚህኑ ፌርዴ ቤት ውሣኔ ይግባኝ
appeal lies from the decision of the court.
በሚያየው ፌርዴ ቤት እንዱወሰን ይተሊሇፊሌ፡፡
፬/ ከችልት እንዱነሳ ማመሌከቻ የቀረበሇት ዲኛ 4/ Where the judge is sitting with other
ከላልች ዲኞች ጋር የሚያስችሌ ከሆነ judges, the matter shall be decided by the
ማመሌከቻው በዚያው ችልት ባለ ላልች other judges who sit in the same division.
ዲኞች ይወሰናሌ።
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፫) መሠረት 5/ A decision shall be rendered within
የሚቀርብ ጥያቄ ሇአዱሱ ችልት በዯረሰ 15(fifteen) days from the date such
በ፲፭(አሥራ አምስት) ቀን ውስጥ መወሰን application reached the new division. and
ያሇበት ሲሆን የሚሰጠው ውሣኔ የመጨረሻና the decision shall be final with no appeal.
ይግባኝ የማይባሌበት ይሆናሌ፡፡
፮/ የሚሰጠውን ውሣኔ ዲኛው ወዱያውኑ መፇጸም 6/ A judge shall forthwith comply with a
አሇበት፡፡ decision given under this Article.
፴፭. ማመሌከቻው ስሇሚያስከትሇው ኪሣራ እና ቅጣት 35. Cost and Penalty of Application for
Removal of a Judge
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፬ መሠረት የሚቀርበውን 1/ Where the application submitted in
ማመሌከቻ ፌርዴ ቤቱ ተገቢ አይዯሇም በማሇት accordance with Article 34 of this
ሳይቀበሇው ከቀረ የጉዲዩ ውጤት ከግምት Proclamation is dismissed, the costs shall
ሳይገባ ኪሣራውን የሚከፌሇዉ ማመሌከቻውን be borne by the applicant irrespective of
ያቀረበዉ ሰው ይሆናሌ፡፡ the outcome of the case.
gA ፲፫ሺ፪፻፵፯ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13247
፴፮. የፋዯራሌ ፌ/ቤቶች የበጀት አስተዲዯር ነፃነት 36. Budgetary Adminstration Autonomy of
Federal Courts
፩/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የፋዯራለን 1/ Federal Supreme Court shall submit the
መንግስት የዲኝነት አካሌ የሚያስተዲዴርበትን budget of federal courts to the House of
በጀት ሇህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቦ Peoples’ Representatives, and administer in
ያስወስናሌ፤ሲፇቀዴም በጀቱን ያስተዲዴራሌ፡፡ the approval of the same.
፪/ ገንዘብ ሚኒስቴር ምክር ቤቱ ሇፋዯራሌ ጠቅሊይ 2/ Ministry of Finance shall credit annual
ፌርዴ ቤቱ ያፀዯቀሇትን ዓመታዊ በጀት ፌርዴ budget of Federal Courts to federal
ቤቱ የፊይናንስ አሰራርን ተከትል በሚያቀርበው supreme court account on the 1st of each
ጥያቄ መሠረት በየሩብ ዓመቱ መጀመሪያ quarter year with request of the court
የሚያስፇሌጋቸውን በጀት በቅዴሚያ ወዯ following financial procedure.
ፋዯራለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የባንክ ሂሳብ
ማሰገባት አሇበት፡፡
፫/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሇፋዯራሌ ፌርዴ 3/ The Federal Supreme Court shall present
ቤቶች የጸዯቀሊቸውን በጀት አጠቃቀም report to the House of Peoples’
አስመሌክቶ ሇሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት Representatives regarding the
ሪፖርት ያቀርባሌ፡፡ administration of budget to Federal Courts.
፬/ የፋዯራሌ ፌ/ቤቶች የበጀት ዓመት የፋዯራሌ 4/ The fiscal year of the Federal Courts shall
መንግሥቱ የበጀት ዓመት ይሆናሌ፡፡ be the same as the fiscal year of the Federal
Government.
gA ፲፫ሺ፪፻፵፰ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13248
፩/ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች እና ዲኞች የስራ ሰዓት 1/ The work hours of the federal courts and
ከላልች የመንግስት መስሪያ ቤቶች የስራ ሰዓት federal judges shall be the same with the
ጋር ተመሳሳይ ይሆናሌ። working hours of other government
institutions and civil servants.
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) የተመሇከተዉ 2/ Notwithstanding Sub-Article (1) of the
ቢኖርም የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች በየአመቱ provision of this Article, Federal Courts
ከነሐሴ ፩ እስከ መስከረም ፴ ዴረስ ዝግ shall be closed from July 8 to September
ይሆናለ። 12 every year.
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) እና (፪) 3/ Notwithstanding Sub-Article (1) and (2) of
የተመሇከተዉ ቢኖርም በትርፌ ጊዜ በሚሰሩ this Article, emergency cases shall be tried
ዲኞች ፌርዴ ቤቶቹ ከስራ ጊዜ ዉጭ አስቸኳይ in courts by judges who work in over-time
ጉዲዮችን እንዱያስተናግደ ሉዯረግ ይችሊሌ። voluntarily. Particulars shall be determined
ዝርዝሩ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በሚያወጣዉ in directives to be issued by supreme court.
መመሪያ ይወሰናሌ።
፴፱. የሰው ሀብት 39. Human Resources
፪/ የዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ (፩) ዴንጋጌ 2/ without prejudice to Sub-Article (1)
እንዯተጠበቀ ሆኖ ከዲኞች ዉጭ ያለ ሰራተኞች provision of this Article the recruitment,
ምሌመሊ፣ ቅጥር፣ ምዯባ፣ ዕዴገት፣ hire, placement, promotion, transfer,
training, salary increments, benefits,
ዝውውር፣ሥሌጠና፣ የዯመወዝ ጭማሪ፣ የጥቅማ
disciplinary matters and other related
ጥቅም ክፌያ፣ የሰራተኞች የዱሲፕሉን እና matters of non-judicial personnel shall be
ተያያዥ ጉዲዮች የሚወሰነው ይህንን አዋጅ governed by a regulation to be issued for
ሇማስፇፀም በሚወጣው ዯንብ አማካኝነት ይሆናሌ፡፡ the implementation of this Proclamation.
‹‹‹
፫/ የአስተዲዯር ሠራተኞች መብትና ጥቅማ ጥቅም 3/ The rights and benefits of non-judicial
በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ሇላልች personnel cannot be less than the rights of
የመንግስት ሠራተኞች ከተፇቀዯው ያነሰ ሉሆን other government employees provided for
አይችሌም፡፡ by the civil service law.
የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች አንዴ የፋዯራሌ ፌርዴ The Federal Courts shall have a Federal Courts
ቤቶች ጉባዔ (ከዚህ በኋሊ “ጉባዔ” እየተባሇ የሚጠራ) Plenum (hereinafter referred to as” the
ይኖራቸዋሌ፡፡ Plenum.”)
gA ፲፫ሺ፪፻፵፱ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13249
፩/ የጉባዔው አባሊት የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች 1/ Members of the plenum shall be the
ኘሬዚዲንቶች፣ ምክትሌ ኘሬዚዲንቶች፣ Presidents, Vice-Presidents of the Federal
የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ዲኞች፣ Courts, Judges of the Federal Supreme
በፋዯራሌ ከፌተኛ እና በመጀመሪያ ዯረጃ Court, two judges, one woman and one
ፌርዴ ቤት ዲኞች የተወከለ ሁሇት ዲኞች man, from each Federal High Court and
Federal First Instance Court, Presidents of
ከእያንዲንዲቸዉ አንዴ ወንዴ አንዴ ሴት፤
Regional Supreme Courts, Presidents of
የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤቶች ኘሬዚዲንቶች፣
Addis Ababa and Dire Dawa City Courts.
የአዱስ አበባ እና የዴሬዴዋ ከተማ ፌርዴ
ቤቶች ኘሬዚዲንቶች ይሆናለ፡፡
፪/ በጉባዔው ሊይ ፋዯራሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ 2/ The Federal Attorney General shall
ዴምፅ የመስጠት መብት ሳይኖረዉ ይሳተፊሌ፡፡ participate in the sessions of the Plenum
without, having the right to vote.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) ያሌተጠቀሱ 3/ Judges not referred to under Sub-Article (1)
ዲኞች፤ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሊት of this Article, members of the House of
እና አግባብ ያሊቸው የመንግሥት መሥሪያ Peoples’ Representatives and
ቤቶችን፣ ማኀበራትን ፣ ዴርጅቶችን ፣ ከፌተኛ representatives of appropriate government
የሕግ ትምህርት ተቋማት እና የሳይንስ offices, associations, organizations, higher
ተቋሞችን የሚወክለ ሰዎች ወይም ላልች legal education institutions or scientific
institutions or other individuals may be
ግሇሰቦች በጉባዔው እንዱሳተፊ በፋዯራሌ
invited by the Federal Supreme Court to
ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሉጋበዙ ይችሊለ፡፡ ሆኖም
participate in the Plenum without, however,
ዴምፅ የመስጠት መብት አይኖራቸውም፡፡ having the right to vote.
፵፫. የጉባዔው ሥሌጣንና ተግባር 43. Powers and Duties of the Plenum
ጉባዔው ከዚህ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት The Plenum shall have the following powers
ይኖሩታሌ፦ and duties:
፩/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ኘሬዚዲንት 1/ The President of the Federal Supreme Court
የጉባዔው ሰብሳቢ ይሆናሌ፡፡ shall be the chairperson of the Plenum.
፪/ ጉባዔው የራሱን ፀሐፉ ይመዴባሌ፡፡ 2/ The plenum shall designate its secretary.
፫/ ጉባዔዉ ስራዉን ሇማከናወን የሚረደ ኮሚቴዎችን 3/ The Plenum shall designate committees to
ያዋቅራሌ፡፡ assist its functions.
፬/ ጉባዔዉ የራሱ ሊይዘን ቢሮ እና ተጠሪዎች 4/ The Plenum shall, where necessary, have
አስፇሊጊ በሆኑ ፌርዴ ቤቶችያቋቊማሌ፡፡ its own liaison office and focal persons in
courts.
፭/ ጉባዔው የሥራ ባሌሆኑ ቀናት በዓመት አንዴ 5/ The Plenum shall convene once a year on
ጊዜ ይሰበሰባሌ፡፡ አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ ተጨማሪ non-working days. additional meetings
ስብሰባም መጥራት ይችሊሌ፡፡ may be called when necessary.
፮/ ከጉባዔው አባሊት ሁሇት ሶስተኛው ከተገኙ 6/ Two- thirds of the members of the Plenum
ምሌዓተ ጉባዔ ይሆናሌ፡፡ ውሣኔ በዴምፅ shall constitute a quorum. Decisions shall
ብሌጫ ይተሊሇፊሌ፡፡ ዴምፅ እኩሌ ሇእኩሌ be adopted by a majority vote. In case of a
በተከፇሇ ጊዜ የጉባዔው ሰብሳቢ ወሳኝ ዴምፅ tie the chairperson shall have a casting
ይኖራቸዋሌ። vote.
፩/ በፋዯራሌ የመጀመሪያ ፌርዴ ቤት እና ከፌተኛ 1/ Among the cases that are to be heard by the
ፌርዴ ቤት ከሚቀርቡ ጉዲዮች ዉስጥ ጠቅሊይ Federal First Instance court and Federal
ፌርዴ ቤት በሚያወጣዉ መመሪያ የሚወሰኑ High Court, mainly civil cases shall be
በዋናነት የፌትሀብሄር ጉዲዮች በፌርዴ ቤቶች referred to Court Annexed Mediation in
በሚቋቋም የፌርዴ ቤት መር አስማሚነት በኩሌ accordance with directive issued by the
Supreme Court.
እንዱያሌፈ ይዯረጋሌ።
፪/ ተከራካሪ ወገኖች በፌርዴ ቤት መር አስማሚነት 2/ Where the parties have failed to resolve
በኩሌ ጉዲያቸዉን በስምምነት ካሌጨረሱ their dispute through Court Annexed
ይህንኑ የሚገሌጽ በአስማሚዎቹ የተፇረመ mediation, the court proceedings shall be
ዯብዲቤ ሇፌርዴ ቤት በማቅረብ የፌርዴ ሂዯቱ initiated by filing a letter signed by the
እንዱቀጥሌ ይዯረጋሌ። mediators to that effect.
፰/ የዚህን ዴንጋጌ ሇማስፇጸም የፋዯራሌ ጠቅሊይ 8/ The Federal Supreme Court shall issue
ፌርዴ ቤት ዝርዝር መመሪያ ያወጣሌ። directive for the implementation of this
Article,
፵፮. ስሇ አስማሚነት መርሆዎች 46. Principles of Mediation
፩/ በፌርዴ ቤት መር አስማሚነት የሚዯረገዉ 1/ The parties shall be free and equal in any
ማንኛዉም ሂዯት በእኩሌነት እና በባሇጉዲዮቹ process of court annexed mediation.
ሙለ ፌሊጎት ሊይ የተመሰረተ መሆን አሇበት።
፪/ በማስማማት ሂዯቱ ተከራካሪ ወገኖች የሚሰጡት 2/ Communications of the parties shall not be
የእምነት ቃልች ወይም ማንኛዉም ንግግሮች admissible as evidence in the process of
ሇፌርዴ ቤት በማስረጃነት አይቀርቡም። litigation. And the mediator shall give
ሇዚህም አስማሚዉ ማረጋገጫ ይሰጣሌ። assurance for same.
፩/ የአስማሚነት ስሌጠና ወስዯዉ የፋዯራሌ ጠቅሊይ 1/ A person with a bachelor degree in law and
ፌርዴ ቤት የሚያወጣዉን ምዘና ያሇፈ ቢያንስ with at least five years of experience in the
በህግ የመጀመሪያ ዱግሪ ያሊቸዉ እና ከአምስት field of law and who has taken training in
አመት ያሊነሰ ጊዜ በህግ ሙያ ያገሇገለ mediation and has fulfilled the criteria set
አስማሚ ሆነዉ ሉመረጡ ይችሊለ። by the Supreme Court may be appointed as
Mediator.
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) የተገሇጸዉን 2/ A professional who has fulfilled the
ያሟለ ባሇሙያዎች የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ requirements provided for in Sub-Article
ቤት በሚያዘጋጀዉ የአስማሚዎች ሮስተር (1) of this Article shall be entered in the
መዝገብ ዉስጥ እንዱካተቱ ይዯረጋለ። roster of mediators prepared by the Federal
Supreme Court.
፫/ ፌርዴ ቤቱ እንዯአስፇሊጊነቱ በቋሚነት ወይም 3/ The court may hire mediators as permanent
በጊዜያዊነት ብቁ አስማሚዎችን ሉቀጥር or temporary employee as may be
ይችሊሌ። necessary.
gA ፲፫ሺ፪፻፶፪ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13252
፬/ በዚህ አንቀፅ ከንዐስ አንቀፅ (፩) እሰከ (፫) 4/ Notwithstanding Sub-Article (1) up to (3) of
የተጠቀሰው ቢኖርም ከህግ ሙያ ውጭ በሆነ this Article, experienced non-legal
ላሊ ሙያ ከፌተኛ ሌምዴ ያሊቸው ኤክስፐርቶች professionals shall be included in areas
ከሙያቸው ጋር ተያያዥ የሆኑትን ሉጨምር related to their profession.
ይችሊሌ፡፡
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፵፮ ንዐስ አንቀጽ (፩) እና 1/ The Mediators mentioned in Sub-Article
(፪) የተገሇጹ አስማሚዎች የጠቅሊይ ፌርዴ ቤት (1) and (2) of Article 46 shall pay annual
በሚያወጣዉ መመሪያ የሚወሰን ሇአስተዲዯራዊ and administration fee as determined by the
ጉዲይ እና ዓመታዊ ክፌያ ይከፌሊለ። Federal Supreme court directive.
፪/ አስማሚዎች በባሇጉዲዮች ተመርጠዉ የማስማማት 2/ Mediators who are elected by the parties
አገሌግልት ከሰጡ ተገቢዉ ክፌያ ይከፇሊቸዋሌ። and provides mediation service shall be
entitled to appropriate fee for their service.
፫/ በማስማማቱ ሂዯት ዉስጥ የሚያሌፈ ባሇጉዲዮች 3/ Parties to a court annexed mediation shall
ሇፌርዴ ቤት መር አስማሚነት ተገቢዉን ክፌያ pay appropriate fee for the service.
ይፇጽማለ።
፬/ ክፌያን በሚመሇከት ዝርዝር መመሪያ በጠቅሊይ 4/ The Federal Supreme Court shall issue
ፌርዴ ቤት ይወጣሌ። detail directive regarding fees.
፩/ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች የሚቀርቡሊቸዉን 1/ Federal Courts shall implement case flow
ጉዲዮች የሚስተናገደበት ወይም የሚጠናቀቁበትን management system in order to make the
የጊዜ ሰላዲ ገዯብ በማስቀመጥ የፌትህ አሰጣጥ system of rendering of justice efficient and
ስርዓቱ የተሳሇጠ እና ጥራቱ የሚረጋገጥበት ensure its quality by setting a time frame
filing and disposition of cases.
የጉዲዮች ፌሰት አስተዲዯር ተግባራዊ
ያዯርጋለ።
፪/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በዚህ አንቀጽ 2/ The Federal Supreme Court shall issue
ንዐስ አንቀጽ (፩) የተገሇጸዉን ሇማስፇጸም detail directive for the implementation of
ዝርዝር መመሪያ ያወጣሌ። the provision of Sub-Article (1) of this
Article.
፶. በቴክኖልጅ የተዯገፇ የመዝገብ አመራር ሥርዓት 50. Technology Based File Management
ስሇመዘርጋት System
፩/ የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች በማንኛዉም የፌርዴ 1/ The Federal Courts may introduce a system
ቤት ዯረጃ የሚቀርቡ የፌትሀብሄር ወይም for digitalizing or automating the filing and
የወንጀሌ ጉዲይ ክርክሮችን አዲዱስ የመረጃ management of civil or criminal cases at
ቴክኖልጅዎችን በመጠቀም ዲጂታሌ ወይም any level of courts by using new
አዉቶሜትዴ በሆነ መንገዴ እንዱከናወኑ information technology (IT).
ሥርዓት ሉዘረጉ ይችሊለ።
፪/ ተከራካሪ ወገኖች በተዘረጋዉ ሥርዓት መሰረት 2/ Parties to a dispute shall have the
ክርክሮቻቸዉን የማካሄዴ ግዳታ አሇባቸዉ። obligation to conduct their litigation by
using the system.
፫/ ዝርዝሩ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት 3/ The detail shall be determined by a
በሚያወጣዉ መመሪያ ይወሰናሌ። directive to be issued by the Federal
Supreme Court.
ምዕራፌ አስር
CHAPTER TEN
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
gA ፲፫ሺ፪፻፶፫ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13253
፶፩. የፌርዴ ቤት ውሣኔዎችና ትዕዛዞች 51. Decisions and Orders of the Federal
Courts
፩/ በማንኛውም የፋዯራሌ ፌርዴ ቤት የተሰጠ 1/ Unless otherwise provided by law, decision
ውሳኔ እና ትዕዛዝ በህግ እስካሌተሇወጠ ዴረስ and order rendered by any Federal Court
የፀና ሆኖ ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡ shall be binding.
፫/ ማንኛዉም ሰዉ በዚህ አዋጅ የተጣሇበትን ግዳታ 3/ Any person who fails to discharge his
የማይወጣ ከሆነ በዚህ አዋጅና አግባብ ባሇው obligation imposed by this Proclamation be
ላሊ ህግ ተጠያቂ ይሆናሌ። shall held accountable in accordance with
this Proclamation and any other relevant
law.
፬/ አንዴን ጉዲይ ሁሇት ወይም ከዚያ በሊይ የክሌሌ 4/ Where two or more Regional or Federal
ወይም የፋዯራሌ ፌርዴ ቤቶች ወይም የአዱስ Courts or Addis Ababa or Dire Dawa cities
አበባ ወይም የዴሬዲዋ ከተሞች ሥሌጣናችን Courts claim or disclaim jurisdiction over a
ነው ብሇው የያዙት ወይም ሥሌጣናችን case, the Federal Supreme Court shall give
አይዯሇም ብሇው የመሇሱት እንዯሆነ ስሌጣኑን the appropriate order thereon.
በሚመሇከት የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት
ተገቢውን ትዕዛዝ ይሰጥበታሌ፡፡
፪/ የፌርዴ ቤትን ትዕዛዝ ወይም ዉሳኔ የማይፇጽም 2/ Whosoever fails to obey a court order or
ወይም ሇመፇፀም መሰናክሌ የሚፇጥር ወይም decision hinders the execution thereof or
ሲጠየቅ ሇመፇፀም ተባባሪ የማይሆን ማንኛዉም fails to cooperate or give assistance when
ሰዉ በላሊ ህግ ከፌ ያሇ ቅጣት ከላሇ በቀር so requested is punishable, unless the more
ከሁሇት ዓመት በማይበሌጥ ቀሊሌ እስራት severe penalty is provided for in another
law, with simple imprisonment not
ወይም ከአምስት ሺህ ብር በማይበሌጥ ገንዘብ
exceeding two years or with fine not
ይቀጣሌ።
exceeding birr 5, 000.
፶፫. የዉጭ አማካሪ ምክር ቤት ስሇማዯራጀት 53. External Judicial Advisory Council.
፩/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ከቀዴሞ 1/ The Federal Supreme Court may establish
የፋዯራሌ ፌርዴ ቤት ዲኞች፣ ከፌተኛ ሌምዴ an external advisory council composed of
እና ብቃት ካሊቸዉ የህግ ባሇሙያወች፣ ex-judges of the federal courts, highly
ከዩኒቨርስቲ ምሁራን የተዉጣጡ ያሇክፌያ experienced and qualified legal
የሚሰሩ የዉጭ አማካሪዎችን በመምረጥ professionals, university Professors who
serves in the council for free.
የዲኝነት ሥርዓት የዉጭ አማካሪ ምክር ቤት
ሉያዯራጅ ይችሊሌ።
gA ፲፫ሺ፪፻፶፬ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፮ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 26, 26th April, 2021 ….page 13254
፪/ የአማካሪ ምክር ቤቱ የፌርዴ ቤቱን የዲኝነት 2/ The Advisory Council shall support
ሥርዓት ሇማሻሻሌ የሚረደ አስገዲጅ ያሌሆኑ administration of the court by providing
ምክረ ሃሳቦችን በማመንጨት እንዱሁም ላልች non-binding recommendations and perform
such other functions assigned to it by the
በፌርዴ ቤቱ የሚሰጡትን ስራዎች በማከናወን
court.
የፌርዴ ቤቱን አስተዲዯር ያግዛሌ።
፫/ አማካሪ ምክር ቤቱ ስራዉን በሚያከናዉንበት 3/ The Advisory Council shall perform its
ጊዜ የዲኝነት ነጻነትን እና የዲኝነት ሥነ- functions by complying with the principle
ምግባርን በማይጻረር መሌኩ በጥብቅ ዱስፕሉን of judicial independence and undertake its
እና በከፌተኛ ሀሊፉነት ስራቸዉን ማከናዎን function with strict discipline.
ይጠበቅባቸዋሌ።
ማንኛውም በሥር ፌርዴ ቤት ውሳኔ ቅር የተሰኘ Any person who wishes to appeal from the
ሰው አግባብ ሊሇው ፌርዴ ቤት ይግባኝ ሉጠይቅ decision of lower court shall have a right to
ይችሊሌ፡፡ appeal to appropriate court
፶፭. ዯንብ እና መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን፡፡ 55. Power to Issue Regulation and Directives
፩/ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ 1/ The House of Peoples’ Representatives may
ሇማስፇፀም ዯንብ ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡ issue Regulation for the implementation of
this Proclamation.
፪/ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ይህንን አዋጅ 2/ The Federal Supreme Court may issue
ወይም አዋጁን ተከትል የሚወጣውን ዯንብ directives for the implementation of this
ሇማሰፇፀም የሚያስችሌ መመሪያ ያወጣሌ፡፡ Proclamation and Regulation issued under
this Proclamation.
፶፮. የመሽጋገሪያ ዴንጋጌዎች 56. Transitory Provisions
፩/ ይህ አዋጅ ተፇጻሚ ከመሆኑ በፉት የተጀመሩ 1/ All pending cases shall continue to be
ጉዲዮች በተጀመሩበት ፌርዴ ቤት እና በነባሩ heard by the same court in accordance with
ህግ መስተናገዲቸዉ ይቀጥሊሌ። the repealed/former/ law.
፪/ በዚህ አዋጅ ከአንቀጽ ፲፩ እስከ አንቀጽ ፲፭ 2/ The provisions of Article 11 to Article 15 of
ዴረስ የተጠቀሱት ዴንጋጌዎች ተፇፃሚ this Proclamation shall come into force
የሚሆኑት አዋጁ ከፀዯቀ ከ፮ ወር በኋሊ ይሆናሌ። after six months as of the effective date of
this Proclamation.
፫/ የአስተዲዯር ሠራተኞች መተዲዯሪያ ዯንብ 3/ Recruitment, placement, promotion and
እስከሚወጣ ዴረስ የሠራተኞች ቅጥር፣ ምዯባ፣ transfer of non-judicial personnel shall
ዝውውር፣ እዴገትና አስተዲዯር የዚህን አዋጅ continue to be governed by the repealed
መርሆዎች ሳይቃረን ቀዴሞ ሲሰራበት በነበረው law in so far as they are consistent with this
ሕግ መሰረት ይቀጥሊሌ፡፡ Proclamation until a regulation is issued to
that effect.
፶፯. የተሻሩ እና ተፇጻሚነት የማይኖራቸው ሕጎች 57. Repealed and Inapplicable Laws
፪/ ይህን አዋጅ የሚቃረን ወይም በዚህ አዋጅ 2/ Any law inconsistent or dealings related to
የተሸፇኑ ጉዲዮችን የሚመሇከት ማናቸውም ሕግ matters provided under this Proclamation
ተፇጻሚነት አይኖረውም፡፡ shall not be applicable.
አዱስ አበባ ሚያዚያ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲፪ ዓ.ም Done at Addis Ababa, on this 26th day of
April, 2021.
PROCLAMATION NO.1233/2021
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፴፫ /፪ሺ፲፫
FEDERAL JUDICIAL ADMINISTRATION
የፌደራል ዳኝነት አስተዳደር አዋጅ
PROCLAMATION
በፍትህ አስተዳደር ውስጥ ከፍተኛና ወሳኝ RECOGNIZING the vital role of courts in
የሆነውን ሚና የሚጫወቱት ፍርድ ቤቶች የዳኝነት the administration of justice and the need to
ሥራቸውን ከማናቸውም ውስጣዊና ውጫዊ ተጽዕኖ ensure that courts exercise their judicial functions
ነጻ ሆነው በገለልተኛነትና በተጠያቂነት መንፈስ free of all internal and external influences and in
እነዚህን መሰረታዊ ዓላማዎች ለማሳካት አሁን WHEREAS, in order to achieve the above
ያለውን የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ማቋቋሚያ አዋጅ fundamental objectives, it is necessary to restructure
the Judicial Administration Council established
ቁጥር ፮፻፹፬/፪ሺ፪ መሰረታዊ በሆኑ መልኩ
under Proclamation No.684/2010 in fundamental
በማስተካከል በአዲስ አዋጅ መተካት አስፈላጊ
ways;
በመሆኑ፤
NOW THEREFORE, in accordance with
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
Article 55(1) of the Constitution of the Federal
ሕገመንግስት አንቀጽ ፶፭ (፩) መሰረት የሚከተለው
Democratic Republic of Ethiopia, it is hereby
ታውጇል፡፡
proclaimed as follows.
ምዕራፍ አንድ
CHAPTER ONE
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
GENERAL PROVISIONS
፩. አጭር ርዕስ
1. Short Title
ይህ አዋጅ “የፌደራል የዳኝነት አስተዳደር አዋጅ
This Proclamation may be cited as “Federal
ቁጥር ፩ሺ፪፻፴፫/፪ሺ፲፫” ተብሎ ሊጠቀስ Judicial Administration Proclamation
ይችላል፡፡ No.1233/2021”.
፪. ትርጓሜ
2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር
Unless the context requires otherwise, in this
በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
Proclamation:
፩/ “ጉባኤ” ማለት በዚህ አዋጅ መሰረት የተቋቋመው
የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ነው፡፡ 1/ “Council” means the Federal Judicial
፬/ “ፍርድ ቤት ወይም ፍርድ ቤቶች” ማለት እንደ Federal Democratic Republic of Ethiopia;
አግባብነቱ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ 4/ “Court or Courts” means the Federal First
ቤት ወይም የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት Instance Court or the Federal Courts or the
Federal Supreme Court or all Federal High
ወይም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወይም
Courts;
ሁሉም ፌደራል ፍርድ ቤቶች ማለት ነው፡፡
፲፫ሺ፲፫
gA Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13013
፭/ “ፕሬዚዳንት" ማለት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ 5/ “President” means the President of the
ቤት ፕሬዚዳንት ነው፡፡ Federal Supreme Court;
ጉባዔ ጽ/ቤትን እንዲመራ በጉባዔው የተሾመ appointed by the Council to lead the
Secretariat of the Council;
ነዉ፡፡
7/ “Federal Judge” means any person who is
፯/ "የፌደራል ዳኞች "ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ
appointed to work as a judge by the Ethiopia
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች
Federal Democratic Republic of House of
ምክር ቤት የተሾሙ ዳኞች ሲሆኑ ፕሬዝዳንትና
Peoples Represenatives’ including the
ምክትል ፕሬዝዳንቶችን ይጨምራል ።
Presidents and Vice-Presidents of the Federal
Courts;
፰/ “ደንብ” ማለት በጉባኤው የጸደቀ የዳኞች ሥነ- 8/ “Regulation” means the Judicial Code of
ምግባር እና የዲሲፕሊን ሥነ-ሥርዓት ደንብ Conduct and Disciplinary Rules of Procedure
እና ሌሎች በዚህ አዋጅ መሠረት በጉባዔው approved by the Council and other
የተቋቋመ ኮሚቴ ማለት ነው፡፡ 11/ “Committee member” means a person who
is a member of a Council assigned as member
፲፩/ የኮሚቴ አባል" ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፬
of a sub-committee established under Article
በጉባዔ የተቋቋመ ኮሚቴ አባል የሆነ ነዉ።
14 of this Proclamation;
gA ፲፫ሺ፲፬ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13014
፲፪/ "የአስተዳደር ሠራተኛ" ማለት ከዳኛ ውጭ 12/ “Non-Judicial Staff” means all personnel of
የሆነን ማንኛውንም የፌደራል ፍርድ ቤት the judiciary including personnel of the
ያጠቃልላል፡፡ judges;
ማለት የጉዳዩን ፍሬ ነገር መለየትና አግባብነት conduct hearings, identify material facts of the
case and relevant applicable law, identify
ካለው ሕግ ጋር ማዛመድ፣ ጭብጥ መለየት፣
issues, receive testimony of witnesses, render
ጉዳዮችን ማከራከር፣ አቤቱታ መስማት፣
and pronounce judgements, orders, hear
ምስክር መስማት፣ ትዕዛዝ ፣ ብይን፣ ውሳኔ
applications of a party or parties;
መስጠትና ማሰማት ማለት ነው፡፡
፲፫ሺ፲፭
gA Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13015
፲፯/ “ጊዜያዊ ዳኛ” ማለት እንደማንኛውም የፌደራል 17/ “Ad-ohc Judge” means Ad-hoc Judge is any
ዳኛ መሰረታዊ የዳኝነት ስራን የሚሰራ፤ person who is nominated by the council and
መ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት፤ d) The President of the Federal High Court;
ሠ) የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት e) The President of the Federal First Instance
ፕሬዚዳንት፤ Court;
ቀ) ከሶስቱም ፌደራል ፍ/ቤቶች በዳኞች i) Three judges from Federal Courts elected
ጠቅላላ ስብሰባ የተመረጡ ሦስት ዳኞች። by Federal Judges’ General Meeting of
ከሶስቱ ሁለቱ ሴቶች መሆን አለባቸዉ። which two from the three shall be female;
ተ) እውቅና ካላቸው የከፍተኛ ትምህርት k) One legal academican having not less than
ተቋማት የሕግ ትምህርት ቤቶች ማህበር ten years of teaching experience nominated
ቸ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ ፲፭ l) One distinguished citizen appointed by the
፪/ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትና 2/ The President and Vice President of the
ምክትል ፕሬዚዳንት እንደቅደም ተከተላቸው Federal Supreme Court shall respectively be
የጉባዔው ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ the Chair person and Deputy Chairperson of
ይሆናሉ፡፡ the Council.
፫/ የጉባኤው ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ ኃላፊነቱን 3/ Where the Chairperson and Deputy
ለመወጣት በማይችልበት ጊዜ ፕሬዝዳንቱ Chairperson are unable to carry out their
በሚወክለው አንድ የጉባዔው አባል የሆነ ዳኛ responsibilities; the Council may elect one
በጊዜያዊ ሰብሳቢነት በመሰየም ሥራው of the Council members as temporary
፬/ ማንኛውም የጉባዔው አባል በጉባዔው 4/ Members of the Council shall abide by all
የተወሰኑትን ደንቦች ወይም ውሳኔዎች rules and decisions of the Council.
፩/ ለፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኝነት ብቃት 1/ To select and nominate competent candidates
ለሹመት ያቀርባል፤
ሬጅስትራሮች፣ ረዳት ዳኞች እና ሌሎች assistants judges and other officials of the
፬/ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፹፩/፬/ መሠረት 4/ To forward its opinion on the list of
ከክልል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔዎች Regional Supreme and High Court
በሚቀርቡለት የክልል ጠቅላይና ከፍተኛ candidate judges, submitted to it by
ፍርድ ቤቶች ዕጩ ዳኞች ላይ አስተያየቱን Regional Judicial Administration
ይሰጣል Councils pursuant to Article 81(4) of the
Constitution;
‹‹
ይሰጣል፤
7/ To follow up and decide on disciplinary
፯/ በፌደራል መጀመሪያ እና ከፍተኛ ፍ/ቤቶች
cases instituted against presidents and
ፕሬዚዳንቶች፣ ም/ፕሬዚዳንቶች እና
vice presidents of Federal high and first
የፌደራል ዳኞች ላይ የቀረበን የዲስፕሊን
instance courts and Federal judges and to
ክስ ይመረምራል፤
follow up its implementation;
፱/ የፌደራል ፍ/ቤት ዳኞች የሚመሩበት የሥነ- 9/ To issue a Judicial Code of Conduct and
Rules of Disciplinary Procedure for
ምግባር እና የዲሲፕሊን ክሶች የሚታዩበትን
Federal judges and to follow up its
የሥነ ሥርዓት ደንብ ያወጣል፣ አፈጻፀሙን
implementation;
ይከታተላል፤
፲፩/ የፌደራል ፍ/ቤቶች እጩ ዳኞች ምልመላ 11/ To Issue detailed Directives for selection
የሚከናወንበት ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፤ of candidates for Federal court judges;
፲፪/ ለፌደራል ፍርድ ቤት የዳኞች ምልመላና 12/ To Issue women who have a competent
፱. የጉባዔው ሰብሳቢ ሥልጣንና ተግባር 9. Powers and Duties of the Chair Person of
the Council
የጉባዔው ሰብሳቢ የሚከተሉት ሥልጣንና
The Chairperson of the Council shall have the
ተግባራት ይኖሩታል።
following Powers and Duties:
፩/ የጉባዔውን ስብሰባዎች በሰብሳቢነት
1/ To preside over the meetings of the Council;
ይመራል፤
2/ To prepare and present to the Council
፪/ ከጽ/ቤት ኃላፊው ጋር በመመካከር አጀንዳ
meeting agendas in consultation with the
አዘጋጅቶ ለጉባዔው ያቀርባል፤
Council Secretariat;
gA ፲፫ሺ፳፩ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13021
፲. የጉባዔው ምክትል ሰብሳቢ ሥልጣን ተግባር 10. Powers and Duties of the Deupty
Chairperson of the Council
አይችልም፤
5/ Without prejudice to the Provisions of
፭/ በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ ፩-፬
Sub-Article 1- 4 of this Article, the
የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆነው ጉባዔው
Council may draw up its own rules of
የራሱን የስብሰባ ሥነ ሥርዓት ደንብ
procedure.
ማውጣት ይችላል፡፡
በገለልተኝነት፣ እና በዚህ አዋጅና በአገሪቱ ሕጎች they will carry out the high responsibilities
conferred on them to the best of their
መሰረት በአግባቡ የሚፈጽሙ ለመሆናቸው ሥራ
knowledge and experience fairly,
ከመጀመራቸው በፊት በጉባኤው ሰብሳቢ
independently, impartially and in accordance
አማካኝነት በቃለ መሐላ ማረጋገጥ አለባቸው፡፡
with the letter and spirit of the laws of the
country.
፲፬ የጉባዔው ኮሚቴዎች
14. Committees of the Council
፩/ጉባዔው ኃላፊነቱን በአግባቡ ለመወጣት 1/In order to effectively carry out its
እንዲያስችለው የጉባዔውን አባላት የያዙ responsibilities, the Council shall organize ad
ጊዜያዊና ቋሚ ኮሚቴዎችን ሊያዋቅር hoc and standing committees whose
ይችላል። ሆኖም የጉባዔው አባል ያልሆኑ membership may be drawn from members of
ሌሎች ባለሙያዎች ከጉባዔው አባላት the Council or non-members of the
በተጨማሪ በኮሚቴው ውስጥ ሊካተቱ council.However other standing committee
፪/ ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Without prejudice to Sub-Article 1 of this
እንደተጠበቀ ሆኖ ጉባዔው የሚከተሉትን Article, the Council shall organize the
፫/ የጽ/ቤት ኃላፊ ተጠሪነቱ ለጉባዔው ሰብሳቢ 3/ The Head of the Secretariat shall report to
ይሆናል፤ the Chairperson of the Council;
፬/ የጽ/ቤት ኃላፊ የጉባኤው ስብሰባዎች ፀሐፊ 4/ The Head of the Secretariat shall serve as
ይሆናል፡፡ secretary to Council meetings.
፲፮. የጉባኤው ጽ/ቤት ተግባር እና ኃላፊነት 16. Powers and Duties of the Secretariat
የጉባዔው ጽሕፈት ቤት ከዚህ በታች The Secretariat shall have the following
የተዘረዘሩት ተግባራት እና ኃላፊነቶች Powers and Duties:
ይኖሩታል፡-
1/ To prepare, annual work plan and budget
፩/ የጉባዔውን ዓመታዊ የሥራ እቅድና በጀት
of the Council;
ማዘጋጀት፤ሲፈቀድም በጀቱን ማስተዳደር፤
2/ To receive complaints on judges presented
፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፰ መሰረት በፌደራል
pursuant to Article 38 of this
ዳኞች ላይ የሚቀርቡ አቤቱታዎችን
Proclamation; refer the complaints to the
በመቀበል ለሚመለከተው ኮሚቴ
relevant committee and present
መምራት፤በአቤቱታዎቹ ላይ ኮሚቴው
recommendations of the committee on
ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ለጠቅላላ ጉባዔው such complaints to the Council;
ማቅረብ፤
3/ To present the decisions with the signature
፫/ በጉባዔው የተወሰኑ ውሳኔዎች በሰብሳቢው
of the chairperson of the council to
ፊርማ ለሚመለከተዉ አካል እንዲደርስ
relevant body and follow up and
ማድረግ፤ ውሳኔዎቹ መፈጸማቸውን
implement the decisions;
መከታተል፤ 4) To organize personal files of federal judges;
፬/የፌደራል ዳኞች የግል ማህደርን ማደራጀት፣ follow-up that the files are updated with
አስፈላጊ መረጃዎችም በማህደሮቹ necessary information and present files
መግባታቸውን መከታተል፣ የግል ማህደሮች when requested by relevant committee of
በሚመለከተው ኮሚቴ ሲፈለጉ ማቅረብ፤ the Council;
5) To organize, file and keep full and
፭/ የጉባዔውን እና የኮሚቴዎችን የስብሰባ ቃለ
comprehensive documents on the Council’s
ጉባዔዎችን ሌሎች ሰነዶችን በአግባቡ
and sub-committees’ minutes and other
አደራጅቶ መያዝ፤
relevant records in an appropriate manner;
፮/ በጉባዔው በሚቋቋሙ ኮሚቴዎች ውስጥ
6) To assign permanent experts to committees
በቋሚነት የሚያገለግሉ ከኮሚቴው ኃላፊነት who have the competence, skills and
ጋር ተዛማጅ እውቀት እና ብቃት ያላቸውን experience relating to the work of
ባለሙያዎች በቋሚነት መመደብ፤ committees and follow up their
ሥራቸውንም መከታተል፤ performance;
gA ፲፫ሺ፳፭ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13025
፰/ የዳኞች የሥራ አፈጻጸም ምዘና ጉባዔው 8) To ensure that appraisal of federal judges is
፲፯ .የጉባዔው ጽ/ቤት ኃላፊ ሥልጣን እና ተግባር 17. Powers And Duties of The Head of The
Secretariat
የጉባዔው ጽ/ቤት ኃላፊ የሚከተሉትን
The Head of the Secretariat of the Council
ሥልጣን እና ተግባር ይኖሩታል፡፡
shall have the following Powers and Duties:
፩/ ከጉባዔው ሰብሳቢ በሚሰጥ አቅጣጫ መሰረት 1/ Under the guidance and supervision of the
የጉባዔውን የስብሰባ አጀንዳዎች ከጉባዔው Chairperson of the Council, to prepare
ሰብሳቢ ጋር በመሆን ማዘጋጀት፤ ከስብሰባው agendas for Council meetings and
ቀን ቢያንስ ሶስት ቀናት አስቀድሞ distribute to all members of the Council at
ለጉባዔው አባላት እንዲደርስ ያደርጋል ፤ least three days in advance of the meeting
of the Council.
፪/ በጉባዔው ስብሰባዎች ላይ በፀሐፊነት 2/ To serve as secretary on meetings of the
መገኘት፤ ቃለ ጉባኤ መያዝ፤ ቃለጉባኤዎቹ Council, keep minutes of the Council;
የሥራ ዕቅድና በጀት በማዘጋጀት ለጉባዔው annual work plans and budgets of the
ሥራ አስፈጻሚ ቦታ ሲመደብ፤
መ) ይህን አዋጅ ወይም የጉባዔውን የውስጥ d) He is disqualified from membership
የአሰራር ሥነ ሥርዓት ባለማክበሩ by a two-thirds vote of the Council for
ጉዳዩ ለጉባኤው ቀርቦ ለአባልነት ተገቢ violating internal Regulations and
ቤቱ በኩል ከአንድ ወር አስቀድሞ ለጉባዔው shall provide a one-month prior notice to the
የተደነገጉት ተጨማሪ ሁኔታዎች በቅደም additional requirements under Article 21, 22,
and 23 of this Proclamation on judges
ተከተል ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ
appointed respectively to the Federal First
ቤት፤ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እና
Instance court, Federal High Court and Federal
ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለሚሾሙ ዳኞ
Supreme court, a person who fulfils the
ያላቸው ተፈጻሚነት እንደተጠበቀ ሆኖ
following may be appointed as a Federal
የሚከተሉትን ሁኔታዎች የሚያሟላ በፌደራል
judge:-
ፍርድ ቤቶች ዳኛ ሆኖ ሊሾም ይችላል፡-
gA ፲፫ሺ፳፰ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13028
፪/ በክልል ፍርድ ቤቶች ቢያንስ ለሶስት ዓመት 2/ One who has served as judge`s assistant and
በዳኝነት ያገለገለ በአገልግሎቱ መልካም ሥነ- worked as judge in regional courts for at
ምግባርን፣ትጋትን፣ ችሎታ፣ ብቃትና ቅንነትን least three years; and whose track record
ያሳየ ያረጋገጠ እና ይህም በምልመላ ኮሚቴ for sincerity, integrity, diligence and
competence is ascertained by the Judges
የተረጋገጠ እና አስፈላጊ ከሆነም ተጨማሪ
recruitment committee of the Council,
ሥልጠና ለመውሰድ ፍቃደኛ የሆነ፤
፫/ በዐቃቤ ሕግነት ወይም የሕግ አማካሪ ወይም 3/ One who served as a public prosecutor or
ጠበቃ በመሆን ቢያንስ ለሦስት ዓመት ያገለገለ፤ legal advisor or Lawyer for three years;
፬/ ነገረፈጅ በመሆን ወይም በከፍተኛ ትምህርት 4/ Legal advisor or attorney or lecturer in law
in an institution of higher learning or any
ተቋም የሕግ መምህር በመሆን ወይም በሌላ
other area as legal professional for five
የሕግ አገልግሎት ሥራ ቢያንስ ለአምስት
years; and whose track record for sincerity,
ዓመት ያገለገለ፤ በአገልግሎቱም መልካም ሥነ-
integrity, diligence and competence is
ምግባርን፣ትጋትን፣ ችሎታ፣ ብቃትና ቅንነትን
ascertained by the Judges recruitment
ያለው እና ይህም በመልማይ ኮሚቴው
committee of the Council,
የተረጋገጠ፤
፭/ እጩዎቹ አስፈላጊ ከሆነም ተጨማሪ ሥልጠና 5/ The candidates shall be willing and show
ለመውሰድ ፍቃደኛ እና ዝግጁ መሆናቸዉን readiness to participate in additional training
ማረጋገጥ አለባቸዉ፤ where necessary,
እንደተጠበቁ ሆነዉ በተለያየ ሙያ እና ተቋም this provision the Council will issue a
ያገለገሉ እጩዎች የስራ ልምድ ስሌት እና Directive for the conduct of ratio of work
experience and educational background
የትምህርት ዝግጅት ደረጃ ከስራ ልምድ ጋር
and for the calculation of work experience
ምጥጥን የሚከናወንበትን መመሪያ ጉባዔው
of candidates who served in various
ያወጣል።
profession and institution.
፳፪.በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆኖ 22. Additional Requirements for Appointment
ለመሾም የሚያበቁ ተጨማሪ ሁኔታዎች as Judge at Federal High Court
A persons eligible for appointment as Federal
በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆኖ
High Court judge shall fulfil the following in
የሚሾም ሰው ከዚህ በላይ በአንቀጽ ፳
addition to general requirements specified
ከተደነገገው በተጨማሪ የሚከተሉትን ማሟላት
under Article 20 of this Proclamation.
ይኖርባታል፡፡
፲፫ሺ፴
gA Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13030
፩/ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በዳኝነት 1/ One who has served as a Federal First
ወይም በክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዳኝነት Instance court judge or One who has served
ቢያንስ ሰባት ዓመት ያገለገለ እና በአገልግሎቱ as a Regional High Court judge for at least
መልካም ሥነምግባርን ፣ ትጋትን፣ ችሎታ፣ seven years and whose track record for
sincerity, integrity, diligence and competence
ብቃትና ቅንነትን ያሳየ ያረጋገጠ ይህም በዳኞች
is ascertained by the candidates’ recruitment
ምልመላ ኮሚቴ ከተረጋገጠ፤
committee of the Council; or
፪/ በዐቃቤ ሕግ ወይም የሕግ አማካሪ ወይም ጠበቃ 2/ One who has served a public prosecutor or
በመሆን ቢያንስ ሰባት ዓመት ያገለገለ፤ attorney or legal consultant as a State High
Court judge for at least seven years,
፫/ ነገረፈጅ በመሆን ወይም በከፍተኛ ትምህርት
3/ one who has served as legal advisor or as
ተቋም የሕግ መምህር በመሆን ወይም በሌላ
lecturer in law in an institution of higher
የሕግ አገልግሎት ሥራ ቢያንስ አስራ ሁለት
learning or any other legal service for at
ዓመት ያገለገለ እና በአገልግሎቱ መልካም ሥነ-
least twelve years and whose track record
ምግባርን፣ ትጋትን፤ ችሎታን፣ ብቃት እና
for sincerity, integrity, diligence, and
ቅንነትን ያሳየች፤ ይህም በምልመላ ኮሚቴ competence is ascertained by the
የተረጋገጠ፡፡ candidates’ recruitment committee of the
ለመሾም ከዚህ በላይ በአንቀጽ ፳፪ ከተደነገገው Supreme Court judge shall fulfil the following
የተደነገገው ቢኖርም በማንኛውም የህግ ሙያ article, a person who throughout his career
has demonstrated sincerity, integrity,
ቢያንስ ፳ ዓመት ያገለገለ በሥራው ላይ
dedication, diligence and competence of
በቆየችበት ጊዜ መልካም ሥነ-ምግባሩ፣
the highest standard and has served at least
ታታሪነቱ እና የላቀ ሞያዊ ብቃቱ
20 years of service in any legal profession
የተመሰከረለት ሰው የጉባዔውን ሁለት ሦስተኛ
could be nominated for appointment to the
የድምፅ ድጋፍ ካገኘ በልዩ ሁኔታ ለፌደራል
Federal Supreme court by a two thirds
ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኝነት ዕጩ ሆኖ
majority vote of the Council.
ሊቀርብ ይችላል።
gA ፲፫፩ሺ፴፪ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13032
፳፬. በፌደራል ከፍተኛ እና መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ 24. Adhoc Judges of Federal High court and
First Instance Courts
ቤቶች ስለሚሾም ጊዜያዊ ዳኛ
1/Notwithstanding article 20-23 of this
፩/ ከአንቀጽ ፳ እስከ ፳፫ ያለዉ እንደተጠበቀ
Proclamation, a person who has
ሆኖ መልካም ሥነ-ምግባሩ፣ ታታሪነቱ እና
demonstrated sincerity, integrity,
የላቀ ሞያዊ ብቃቱ የተመሰከረለት ሰው
dedication, diligence and professional
ለዳኝነት ስራዉ የላቀ ሙያዊ ድጋፍ
competence of the highest standard and
ያደርጋል ተብሎ የሚገመት እና ቢያንስ ፲፭ has served at least 15 years in public
ዓመት በህግ ሙያ የሥራ ልምድ ያለውን office could be nominated as an ad-hoc
የተወሰነ ጊዜ በዳኝነት የሰራ ሰው ጉባዔው judge by 2/3rd majority vote of the council
በሁለት ሶስተኛ ድምጽ ከተቀበለዉ ለተወሰነ and appointed by the House of Peoples'
ጊዜ በፌደራል ከፍተኛ ወይም መጀመሪያ Representative.
ደረጃ ፍርድ ቤት የሚያገለግል ጊዜያዊ ዳኛ
አድርጎ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
ሊያሾም ይችላል።
፪/ የጊዜአዊ ዳኛ የስራ ዘመን ከ ፫ ዓመት 2/ The term of service of an ad-hoc judge shall
ያገለገለ የፌደራል ዳኛ በ፶፭ ዓመቱ ሲፈልግ public service for 25 years may retire at the
፫/ ከአቅም በላይ በሆነ ህመም ምክንያት የዳኝነት 3/ The council may allow a judge who serves
ስራዉን ማከናወን ያልቻለ እንደሆነ ቢያንስ 20 years as a judge if he encounters suffers
ሀያ ዓመት በፌደራል ፍርድ ቤት በዳኝነት from serious illness which affects his
ያገለገለ ዳኛ ጡረታ እንዲወጣ ጉባዔዉ judicial work.
ሊወስን ይችላል።
4/ Relevant civil servants’ pension laws shall
፬/ በዚህ ህግ ያልተሸፈኑ ከጡረታ ጋር የተያያዙ
be applicable for all pension related issues
ጉዳዮች ላይ አግባብነት ያላቸዉ የመንግስት
which are not covered by this
ሠራተኞች የሚመለከቱ የጡረታ ሕጎች
Proclamation.
ተግባራዊ ይሆናሉ።
፳፮. የዳኞች የደረጃ እድገት እና ዝውውር 26. Promotion and Transfer of Judges
፫/ ዳኛ ከችሎት ወደ ችሎት ወይም ከምድብ 3/ Any judge may be transferred from one
ዳኞች ቀጣይነት ባለው ሁኔታ ብቃታቸውን Judges shall have the duty to undergo in all
ግዴታ አለባቸው፡፡
፳፰. ስለዳኞች ደመወዝ
28. Salary of Judges
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት፣
The salary of the president and vice president
ምክትል ፕሬዚዳንትና ሌሎች የፌደራል ዳኞች
of the Federal Supreme Court and all other
ደመወዝ የኑሮ ሁኔታን እና የሀገሪቱን Federal judges may be determined by the
የኢኮኖሚ አቅም መሰረት በማድረግ Council take into account the living standard
እንደአግባብነቱ በጉባዔው ሊያሻሽል ይችላል፡፡ and economical capacity of the country.
ሆነዉ በስራ ላይ ያለ የፌደራል ፍርድ ቤት Federal courts shall have nd VIP service.
፪/ የዳኝነት ሥራቸውን በማይቃረን መልኩ 2/ Federal judge shall have the right to
የፌደራል ዳኞች በሥልጠና እና ምርምር participate in research and training
የመሳተፍ መብት አላቸው፤ consistent with their judicial function.
ሐ. ጉልህ የሆነ የሥራ ችሎታ ማነስ ሲታይ c) Serious illness which bars a judge from
እና ይህም በጉባዔው ተረጋግጦ ከዳኝነት properly undertake his judicial service;
ሥራ እንዲሰናበት ሲወሰን፤
d) where manifests gross incompetence,
መ. የዳኝነት ስራዉን በአግባቡ ለማከናውን
and this is ascertained by the Judicial
የማያስችል ህመም ሲያጋጥመዉ፤
Administration Council and a decision
is made to end her tenure;
ሠ. የሥነ-ምግባር ጥፋት ፈጽሞ ሲገኝ እና
ይህም በጉባዔው ሲረጋገጥ እና ከዳኝነት e) Where committed a breach of discipline
and ascertained by the Judicial
ሥራ እንዲሰናበት ሲወሰን፤
Administration Council and a decision
is made to remove .
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ (ሐ) እና (ሠ) 2/ A decision made by the Council to remove the
በተመለከቱት ሁኔታዎች ዳኛ ከሥራ judge under Sub-Article 1 (c) and (e) of this
እንዲሰናበት ጉባዔው የሰጠው ውሳኔ ተፈጻሚ article shall be effective where the House of
የሚሆነው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ Peoples’ Representatives approves the decisions
አያግደዉም።
፲፫፩ሺ፴፯
gA Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13037
፴፫. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይም 33. Termination of Tenure of President and
ምክትል ፕሬዚዳንት ከሥራ ስለመሰናበት vice President of Federal supreme ourt
፩/በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፩(፩)(ሀ)(ለ)(መ) 1/ Without prejudice to article 31(1) (a)(b)(d)
የተደነገገዉ እንደተጠበቀ ሆኖ በአንቀጽ of this proclamation, article 31(1)(c) or (e)
ምዕራፍ አራት
CHAPTER FOUR
የዳኞች መብት
Rights of Judges
፴፬. ያለመከሰስ መብት
፩/ የፌደራል ዳኞች በሰጡት ውሳኔ ምክንያት 34. Judicial Immunity
በፍርድ ቤት ክስ ሊቀርብባቸው 1/ Federal judges may not have civil liability
አይችልም፡፡ for actions taken in their official capacity.
፫/ ዳኞች ያለመከሰስ መብት የሚነሳበት ስነ- 3/ The detail procedure of lifting of judges
ሥርዓት ጉባዔው በሚያወጣዉ ደንብ ‘immunity shall be determined by the
የዳኝነትን ነጻነት እና ገለልተኝነት መርሆችን Federal Judges shall have the right to speak,
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው 2/ Without prejudice to Provisions under Sub-
እንደተጠበቀ ሆኖ ዳኞች የመምረጥ መብት Article (1) of this Article, judges shall have
አላቸው፡፡
the right to elect.
፬/ ፍርድ ቤቶች ማናቸውንም ተከራካሪ ወገኖች 4/ Federal courts shall have the duty to treat
ያለ አድልኦ በኩልነት የማስተናገድና በተለይ all parties with impartiality and equality.
በወንጀል ተከሰው በጥበቃ ሥር ሆነው They shall in particular follow up the
ማንኛውም የፌደራል ዳኛ የዳኝነት with law, every federal judge shall have the
duty to hold proceedings of cases assigned
ጉዳዮችን በግልጽ ችሎት የማየት ግዴታ
in public.
አለበት፡፡
፫/ በማንኛውም ደረጃ የሚገኝ የፌደራል ዳኛ 3/ Every Federal judge shall be accountable
ሊሰራ አይችልም፡፡
የቀረበ እንደሆነ ክሱ በፍጥነት መታየትና shall be speedy and the judge who is the
መወሰን ያለበት ሆኖ ዳኛው የሚቀርብበትን subject of the proceedings shall have the
right to know and defend herself against
ክስ የማወቅና የመከላከል መብት አለው፡፡
the charges. Details shall be provided in
ዝርዝሩ በዳኞች ሥነ-ምግባር እና የዲሲፕሊን
the Judicial Code of Conduct and Rules
ሥነ-ሥርዓት ደንብ ይወሰናል፡፡
of Disciplinary procedure.
gA ፲፫፩ሺ፵፩ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13041
፬/ በሥነ-ምግባር ጥሰት ምክንያት በቀረበ ክስ 4/ Any disciplinary action taken against the
ለማስፈፀም የሚያስችል በጀት በሕዝብ allocate its budget by the House of peoples`
፩/ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ይህን አዋጅ 1/ The Judicial Administration Council shall
በሥራ ላይ ለማዋል የሚያስችሉ ደንቦችን issue the necessary Regulations to give
ያወጣል፡፡ effect to this Proclamation.
፪/ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይህን አዋጅ 2/ The Federal Supreme Court may issue
Directives for the implementation of this
እና ደንቦችን ለማስፈጸም መመሪያዎችን
Proclamation.
ሊያወጣ ይችላል፡፡
፪/ ይህን አዋጅ የሚቃረን ማንኛውም ሌላ ሕግ፤ 2/ No other Law or Customary practice which
ደንብ ወይም ልማዳዊ አሰራር በዚህ አዋጅ is inconsistent with this Proclamation shall
በተመለከተ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት have effect with respect to matters
አይኖረውም፡፡ provided for in this Proclamation.
gA ፲፫፩ሺ፵፫ Ød‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R ፲፰ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 18, 20th May, 2021 ….page 13043
አዲስ አበባ ግንቦት ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፫ ዓ.ም Done at Addis Ababa, On this 20th Day of
May, 2021.
የግሌግሌ ዲኝነት እና ዕርቅ የተዋዋይ ወገኖችን WHEREAS, arbitration and conciliation help
ያሊቸው ባሇሙያዎች በዲኝነት እንዱሳተፉ በማድረግ of the contracting parties, protecting confidentiality,
allowing the participation of experts and the use of
እንዱሁም ቀሊሌና ሇተዋዋይ ወገኖች ነፃነት ያሇው
simple procedure which provides freedom to
ሥነ ሥርዓት ሇመጠቀም በመፍቀድ የተቀሊጠፈ
contracting parties;
ውሳኔ ሇመስጠት የሚያስችሌ በመሆኑ፤
አጠቃሊይ ማዕቀፌ መዯንገግ አስፇሊጊ በመሆኑ፤ proceedings and execution of decision by taking
into account the objective condition prevailing in
the country;
ጠቅሊሊ GENERAL
፩. አጭር ርዕስ
1. Short Title
ይህ አዋጅ “የግሌግሌ ዲኝነት እና የዕርቅ
This Proclamation may be cited as the
አሠራር ሥርዓት አዋጅ ቁጥር
“Arbitration and Conciliation Working
፩ሺ፪፻፴፯/፪ሺ፲፫” ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
Procedure Proclamation No. 1237 /2021”.
፪. ትርጓሜ 2. Definition
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው In this Proclamation, unless the context requires
ካሌሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- otherwise:
ሉፇጠር የሚችሌን ወይም የተፇጠረን wholly settle future or existing dispute that
በተዯራጀ የግሌግሌ ተቋም ወይም በተዋዋይ or by an ad hoc arbitral body formed by the
፬/ “ፌርዴ ቤት” ማሇት መዯበኛ የዲኝነት 4/ “Court” means an organ established by law
ሥሌጣን ያሇው በሕግ የተቋቋመ አካሌ ነው፤ with regular judicial power;
በሊይ የሆኑ ዲኞች የሚሰየሙበት የግሌግሌ panel of more than one arbitrator;
፯/ “ንግዴ ነክ” ማሇት የንግዴ ባህሪ ካሊቸው 7/ “Commercial Related” includes business
ከውሌ ወይም ከውሌ ውጭ ባለ ግንኙነቶች relationship for the supply and exchange of
ሶስተኛ ወገን አጋዥነት ከውሌ ወይም ከውሌ third party designated by contracting parties
፲/ “ሰው” ማሇት የተፇጥሮ ሰው ወይም በሕግ 10/ “Person” means a natural person or
የሰውነት መብት የተሰጠው አካሌ ነው፤ juridical person;
፲፩/ ማንኛውም በወንዴ ፆታ የተገሇጸው 11/ Any expression in the masculine gender
includes the feminine;
ሴትንም ይጨምራሌ፡፡
[
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) የተዯነገገው 2/ Notwithstanding the Provision of Sub Article
ቢኖርም የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፰፣ ፱፣ ፳፭፣ (1) of this Article, the Provisions of Article 8,
፳፮፣ ፳፯፣ ፶፩፣ ፶፪፣ እና ፶፫ ዴንጋጌዎች 9, 25, 26, 27, 51, 52 and 53 of this
Proclamation shall apply to International
መቀመጫቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ባዯረጉ
arbitration situated outside of Ethiopia.
ዓሇም አቀፌ የግሌግሌ ዲኝነቶች ሊይ
ተፇፃሚነት ይኖራቸዋሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፶፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13055
፫/ ከተዋዋይ ወገኖች መካከሌ አንደ 3/ The Provisions of Articles 12, 14, 16, and 17
መኖሪያውን ወይም የቢዝነስ of this Proclamation shall apply where the
ሀ) ተዋዋይ ወገኞች የግሌግሌ ስምምነት a) Where the principal business place of the
contracting parties are in two different
በሚፇጽሙበት ወቅት ዋነኛ የቢዝነስ
countries at the time of the conclusion of
ቦታቸው በሁሇት በተሇያየ ሀገራት
the agreement;
የነበረ ሲሆን፣
‹‹[
ሇ) በግሌግሌ ዲኝነት ስምምነቱ የተመረጠ b) Where the legal place of the arbitration
ሏ) ተዋዋይ ወገኞች የግሌግሌ ዲኝነት c) Where the parties have expressly agreed
ስምምነቱ ጉዲይ ከአንዴ በሊይ በሆኑ that the subject-matter of the arbitration
agreement relates to more than one
ሀገሮች ጋር የተያያዘ መሆኑን
country.
በግሌፅ ሲስማሙ፡፡
gA ፲፫ሺ፶፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13056
፪/ ሇዚህ አንቀጽ አፇፃፀም ሲባሌ ተዋዋይ 2/ If a party has more than one place of business
ወገኞች ከአንዴ በሊይ የቢዝነስ ቦታ for the purpose implementing this Article, the
ያሊቸው ሆኖ ሲገኝ ሇግሌግሌ ስምምነቱ place of business shall be that which has the
closest to the arbitration agreement and,
ቅርበት ያሇው የቢዝነስ ቦታ እና ምንም
where there is no place of business, it will be
የቢዝነስ ቦታ የላሊቸው ከሆነ የተዋዋይ
the principal residence of the contracting
ወገኖች መዯበኛ መኖሪያ ቦታ እንዯ
parties.
ዋነኛ የቢዝነስ ቦታቸው ተዯርጎ
ይወሰዲሌ፡፡
ፌርዴ ቤቶች በዚህ አዋጅ ተሇይቶ Court shall not intervene in arbitrable matters
ከተሰጣቸው ሥሌጣን በስተቀር፣ በግሌግሌ except where it is specifically provided for in
አይገቡም፡፡
የሚቆጠረው በቃሌ፣ በዴርጊት ወይም have been made in writing where its content
በላሊ አኳኋን የተዯረገ ቢሆንም ይዘቱ is recorded, signed by all parties and two
witnesses even where it was made orally, by
ተመዝግቦ የሰፇረ፣ በሁለም ተዋዋይ
conduct or any other means.
ወገኖች እና ሁሇት ምስክሮች ሲፇረምበት
ነው፡፡
የሚገኝ ከሆነ የጽሁፌ ፍርም እንዲሟሊ accessible for use when the information is
needed.
ይቆጠራሌ፡፡
4/ An arbitration agreement entered through
፬/ በኤላክትሮኒክ መገናኛ ዘዳ የሚዯረግ
electronic media shall be deemed to be
የግሌግሌ ዲኝነት ስምምነት ውሌ ተቀባዩ
concluded at a place where the offeree gives
ስምምነቱን በገሇፀበት ቦታ እንዯተፇፀመ
his consent to the agreement.
ይቆጠራሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፶፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13057
፭/ ሇዚህ አንቀፅ ዓሊማ “የኤላክትሮኒክ 5/ For the purpose of this Article, ‘Electronic
ግንኙነት” ማሇት ማንኛውም በኢሜይሌ Communication’ means any exchange of
የሚከተለት ጉዲዮች ሇግሌግሌ ዲኝነት The following shall not be submitted for
አይቀርቡም፡- arbitration:
፲/ በግሌግሌ እንዲይታዩ በሕግ የተከሇከለ 10/ other cases that is not arbitrable under the
በዚያው አግባብ መታየት እንዲሇበት dismiss the suit and the parties to resolve
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) ቢኖርም 2/ Notwithstanding the provision of Sub-Article
የግሌግሌ ዲኝነት ስምምነቱ የማይፀና (1) of this Article, the court shall hear the
ወይም ተፇፃሚ የማይሆን በሆነ ጊዜ case where the arbitration agreement is void
and becomes ineffective;
ፌርዴ ቤቱ ጉዲዩን ሇማየት ይችሊሌ፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፪) 3/ The fact that the suit mentioned in Sub-
ቀሪ እንዯሆነ ያስቆጥረዋሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፶፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13059
ተዋዋይ ወገኞች የግሌግሌ ዲኝነት ሂዯቱ With respect to matters falling under the
arbitration agreement, the contracting parties
ከመጀመሩ በፉት ወይም ሂዯቱ ከተጀመረ
may request the court interim measures to be
በኋሊ የግሌግሌ ዲኝነት ስምምነቱን መሠረት
taken before the arbitration proceeding is
በማዴረግ ጊዜያዊ የመጠባበቂያ እርምጃ
initiated or during the proceedings. This shall
ትዕዛዝ እንዱሰጥ ሇፌርዴ ቤት ማመሌከት
not be considered as violation of the arbitration
ይችሊለ፤ይህንን ማዴረግ ተዋዋይ ወገኖች
agreement by the contracting parties and as
የግሌግሌ ዲኝነት ስምምነቱን እንዯተቃረኑት፣
intervention by the court.
ፌርዴ ቤቶችም ጣሌቃ ገብነት እንዯፇፀሙ
አይቆጠርም፡፡
10. Laws Applicable to Arbitration Agreement
፲. በግሌግሌ ዲኝነት ስምምነት ሊይ ተፇፃሚ
ስሇሚሆኑ ሕጎች
1/The arbitration agreement and the
፩/ የግሌግሌ ዲኝነቱ ስምምነትና ሂዯቱ proceedings shall be governed by the
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፫) መሠረት 4/ Where there is an agreement of the
contracting parties that cannot be
ተፇጻሚ ሉሆን የማይችሌ የተዋዋይ
implemented as provided in Sub-Article (3)
ወገኖች ስምምነት ሲያጋጥም ተዋዋይ
of this Article, the arbitration shall be
ወገኖች በሚመርጡት ላሊ የግሌግሌ ሕግ
governed by other law chosen by the parties
ወይም በዚህ አዋጅ ዴንጋጌዎች መሠረት
or the Provisions of this Proclamation.
ግሌግለ ይታያሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፷ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13060
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፪) መሠረት 3/ Where the contracting parties fail to agree
፬/ የግሌግሌ ዲኝነት ሂዯቱን የጀመረ ወገን 4/ Where the contracting party who has
ላሊኛው ወገን የግሌግሌ ዲኛውን initiated the arbitration has notified the other
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፫) ፉዯሌ 5/ When the court appoints an arbitrator in
ተራ (ሇ) መሠረት ፌርዴ ቤቱ የግሌግሌ accordance with paragraph (b) of Sub-
፮/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) 6/ Without prejudice to Sub-Article (1) of this
እንዯተጠበቀ ሆኖ፣ ጉዲዩ ዓሇም አቀፌ Article, where the hearing is an International
፯/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፫) ፉዯሌ 7/ No appeal shall lie from the decision of a
አይቀርብበትም፡፡
፲፫. የግሌግሌ ዲኞች መብትና ግዳታ 13. Rights and Obligations of an Arbitrator
ማሳወቅ አሇበት፡፡
ዲኛ በመሆን ከዚህ በፉት የተሳተፇ ሰው a court shall not serve as an arbitrator in the
same case.
በዛው ጉዲይ ሊይ የግሌግሌ ዲኛ ሆኖ
ማገሌገሌ አይችሌም፡፡
አይችሌም፡፡
፯/ የግሌግሌ ዲኞች ከተዋዋይ ወገኞች 7/ Arbitrators shall not accept any kind of gift
አይችለም፡፡
፪/ አንዴ ወገን ራሱ በመረጠው ዲኛ ወይም 2/ A party may only challenge the arbitrator
በምርጫው ሂዯት በተሳተፇበት ዲኛ ሊይ appointed by him or in whose appointment
ከተመረጠ በኋሊ በሚያውቀው ምክንያት him after the appointment of the arbitrator.
ብቻ ነው፡፡
ሰው ውጤቱ በተነገረው በ፴ ቀናት ውስጥ submit his grievance to the First Instance
ሇመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ቅሬታውን Court within 30 days from the date such
decision is communicated to him. No
ማመሌከት ይችሊሌ፤ ፌርዴ ቤቱ
appeal shall lie from the decision of the
የሚሰጠው ውሳኔ ይግባኝ
court.
አይቀርብበትም፡፡
፭/ ፌርዴ ቤት በተቃውሞው ሊይ ውሳኔ 5/ The court may order the suspension of the
እስከሚሰጥ ዴረስ የግሌግሌ ዲኝነት ሂዯቱ arbitration proceeding until it renders its
decision on the objection. The court shall
ታግድ እንዱቆይ ትዕዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፤
render decision within 60 consecutive days
ፌርዴ ቤቱ ጉዲዩን ካገዯበት እሇት ጀምሮ
from the date of suspension of the
ቢበዛ በ፷ ተከታታይ ቀናት ውስጥ
proceedings.
በተቃውሞ ሊይ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡
፲፮. ሥራን በአግባቡ ማከናወን አሇመቻሌ 16. Failure to Properly Discharge Functions
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ The contracting parties may apply to the
ጉባዔው ርምጃ ካሌወሰዯ ወይም የግሌግሌ First Instance Court where the tribunal fails
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) እና (፪) 3/ The resignation of an arbitrator from his
position or the removal of an arbitrator by
መሠረት አንዴ የግሌግሌ ዲኛ ራሱን
agreement of the contracting parties in
ከዲኝነት ማንሳቱ ወይም እንዱነሳ
accordance with Sub-Articles (1) and (2) of
ተዋዋይ ወገኖች መስማማታቸው ዲኛው
this Article shall not be deemed as
በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩)
arbitrator’s acceptance of the conditions
የተቀመጡ ሁኔታዎችን እንዯተቀበሇ
stated in Sub-Article (1) of this Article.
አያስቆጥረውም፡፡
ይሰየማሌ፡፡
ወይም እንዯ አዱስ ሂዯቱ እንዱጀምር conducted by the replaced arbitrators from
where it stopped or start a new proceeding.
ተዋዋይ ወገኖች ሉስማሙ ይችሊለ፤
Where no agreement has been reached,
መስማማት ካሌቻለ ሇመጀመሪያ ዯረጃ
they may apply to First Instance Court.
ፌርዴ ቤት ሉያመሇክቱ ይችሊለ፡፡
፲፫ሺ፰፮
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13066
፲፱. ጉባዔው ሥሌጣኑን በራሱ መወሰን 19. Power of Arbitration Tribunal To Determine
፩/ በተዋዋይ ወገኖች መካከሌ የፀና የግሌግሌ 1/ The tribunal shall have the power to
ዲኝነት ስምምነት መኖር አሇመኖርን determine the existence or non existence
ጨምሮ ጉዲዩን የማየት ሥሌጣን አሇኝ of a valid arbitration agreement between
የመወሰን ሥሌጣን አሇው፤ ሇዚህ ዓሊማ whether it has jurisdiction to hear the case
or not. For this purpose, arbitration clause
ሲባሌ በአንዴ ዋና ውሌ ውስጥ የተካተተ
which is included in an agreement shall be
የግሌግሌ ዲኝነት አንቀጽ ከዋናው ውሌ
deemed to be a separate and independent
እንዯተሇየ እና ራሱን እንዯቻሇ ውሌ
agreement. The fact that the principal
ይቆጠራሌ፤ የዋናው ውሌ ፇራሽ እና ዋጋ
agreement becomes null and void shall not
የላሇዉ መሆን የግሌግሌ ዲኝነት
make the arbitration clause null and void.
አንቀጹን ዋጋ እንዱያጣ እና ፇራሽ
እንዱሆን አያዯርገውም፡፡
2/ An objection raised against the material
፪/ በጉባዔው የሥረ ነገር ሥሌጣን ሊይ
jurisdiction of the tribunal shall be
የሚነሳ ተቃውሞ ጉባዔው በፌሬ ነገር ሊይ
submitted before a hearing on point of
የሚያዯርገውን ክርክር ከመስማቱ በፉት
substance as a preliminary objection. The
በመጀመሪያ ዯረጃ ተቃውሞ መቅረብ
appointment of an arbitrator by a
አሇበት፤ ተዋዋይ ወገኑ የግሌግሌ ዲኛ
contracting party or his participation in the
በመምረጡ ወይም በሂዯቱ በመሳተፈ process shall not prohibit him from raising
ይህንን ተቃውሞ ከማቅረብ the objection.
አይከሇከሌም፡፡
gA ፲፫ሺ፷፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13067
፫/ በጉባዔው በመታየት ሊይ ያሇው ጉዲይ 3/ An objection that the case is beyond the
ከግሌግሌ ጉባዔው ሥሌጣን በሊይ ነው material jurisdiction of a tribunal shall be
፬/ ጉባዔው ዘግይቶ የቀረበን የዲኝነት ሥረ 4/ The Tribunal may accept a late submission
ነገር ሥሌጣን ወይም የዲኝነት ሥረ ነገር of an objection with regard to the material
jurisdiction or the scope of its jurisdiction
ሥሌጣን ወሰን የሚመሇከት ተቃውሞ
if it believes that there is sufficient
መቅረብ ያሌቻሇበት ምክንያት በቂ
justification for the delay.
መሆኑን የተረዲው እንዯሆነ ሉቀበሇው
ይችሊሌ፡፡
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፭) መሠረት 6/ The submission of objection in accordance
ተቃውሞ መቅረቡ ጉባዔው በሂዯት ሊይ with Sub-Article (5) of this Article shall
not prevent the tribunal from continuing
ያሇውን የግሌግሌ ዲኝነት ከመቀጠሌ እና
with the arbitration proceedings and
ውሳኔ ከመስጠት አያግዯውም፡፡
rendering an award.
፳. ጉባዔው ጊዜያዊ የመጠበቂያ እርምጃዎች 20. Power of the Aribtral Tribunal to Issue
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ The order of interim measures rendered in
የሚሰጥ ጊዜያዊ የመጠበቂያ እርምጃዎች accordance with Sub-Article (1) of this
፳፩. ጊዜያዊ የመጠበቂያ እርምጃ ትዕዛዝ 21. Conditions for Issuing an Order Interim
ሇመስጠት ከግምት የሚገቡ ሁኔታዎች እና Measures and Security
ስሇመያዣ
1/ The tribunal shall, in order to issue an
፩/ ጉባዔው ጊዜያዊ የመጠበቂያ እርምጃ
order of provisional interim measure,
ትዕዛዝ ሇመስጠት ትዕዛዙ ባይሰጥ
consider that irreparable damage is likely
የማይካስ ጉዲት የሚዯርስ ስሇመሆኑ እና
to happen if an order is not issued or the
ትዕዛዙ የሚሰጥበት አካሌ ሊይ impact it may have on the person against
የሚያዯርሰው ተፅዕኖ ተመዛዛኝነትን whom the order is issued.
ከግምት ማስገባት ይኖርበታሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፷፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13069
፪/ ጉባዔው ትዕዛዙን በሚሠጥበት ጊዜ 2/ The tribunal shall provide the other party
ሇላሊኛው ወገን የመሰማት እዴሌ an opportunity to be heard while rendering
፬/ የተሰጠው ጊዜያዊ የመጠበቂያ እርምጃ 4/ The contracting party who has requested
ትዕዛዝ በወቅቱ በነበረው ሁኔታ ሉሰጥ for an order of provisional interim measure
may be liable for compensation in relation
አይገባውም ነበር ተብል ከታመነ
to damage caused by the interim measure if
ጉባዔው ትዕዛዝ እንዱሰጥሇት ያቀረበውን
it is believed that the measure should not
ወገን ከጊዜያዊ ትዕዛዙ ጋር በተያያዘ
have been granted under the circumstance
ሇዯረሰ ጉዲት ካሣ እንዱከፌሌ
then prevailing.
በተጨማሪነት ሉያዝ ይችሊሌ፡፡
‹
፳፪. የቅዴመ ጥንቃቄ ትዕዛዝ እንዱሰጥ 22. Request for an Order of Precautionary
ስሇመጠየቅ Measure
፩/ ተዋዋይ ወገኖች በላሊ ሁኔታ 1/ Unless the parties agree otherwise, a party
፪/ ጉባዔው ሇላሊኛው ወገን ማሳወቁ ትዕዛዙ 2/ The tribunal may issue the order
እንዲይፇፀም ያዯርጋሌ ብል በበቂ ሁኔታ precautionary measure without notifying
ሲያምን ላሊኛውን ወገን ሳያሳውቅ the other party if it believes with sufficient
cause that such notification would hinder
የቅዴመ ጥንቃቄ ትዕዛዙን ሉሰጥ
the implementation of the interim measure.
ይችሊሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፸ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13070
፫/ የቅዴመ ጥንቃቄ ትዕዛዙ የተሰጠበት ‹‹‹ ‹ 3/ The Tribunal may give the other party
ላሊኛው ወገን ስሇጉዲዩ አስተያየቱን against whom the order of precautionary
፬/ የቅዴመ ጥንቃቄ ትዕዛዝ የሚቆየው ትዕዛዙ 4/ The duration of the order of precautionary
፭/ ጉባኤው የቅዴመ ጥንቃቄ ትዕዛዝ 5/ The tribunal may order the party who
requested the order of precautionary
እንዱሰጥሇት የጠየቀ ወገን ትዕዛዙ
measure to provide security for the damage
በመሰጠቱ ሇሚዯርስ ጉዲት ማስያዣ
that may be caused by such order.
እንዱያሲዝ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
፮/ የቅዴመ ጥንቃቄ ትዕዛዝ ወይም ጊዜያዊ 6/ The party who requested the order of
የመጠበቂያ እርምጃ ትዕዛዝ መሰጠቱ precautionary or interim measure shall be
አግባብ እንዲሌነበረ በተረጋገጠ ጊዜ responsible for the damage caused by the
ትዕዛዙ በመሰጠቱ የዯረሰ ጉዲት ካሇ order where it is proved that the order was
ኃሊፉ ይሆናሌ፡፡
፳፫. ጊዜያዊ የመጠበቂያ እርምጃ ትዕዛዞችን 23. Modification, Temporary Suspension and
ስሇማሻሻሌ፣ ሇጊዜው ስሇማገዴ እና Reversal of Interim Measures
መሰረዝ
The tribunal may, on its own initiative, modify,
ጉባዔው በተዋዋይ ወገኖች ጥያቄ ወይም
suspend and reverse the order upon request by
በሌዩ ሁኔታ ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው
the contracting parties or in exceptional
ሇተዋዋይ ወገኖች በማሳወቅ በራሱ
circumstances, upon prior notice to the parties.
ተነሳሽነት የሰጠውን ትዕዛዝ ሇጊዜው
ሉያሻሽሌ፣ ሉያግዴ፣ ወይም ሉሰርዘው
ይችሊሌ፡፡
፲፫ሺ፸፩
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13071
፩/ ከተሠጠው የቅዴመ ጥንቃቄ ወይም 1/ The tribunal may order the contracting
፪/ ቅዴመ ጥንቃቄ ትዕዛዝ እንዱሰጥሇት 2/ The contracting party who has requested
ጥያቄ ያቀረበ ተዋዋይ ወገን ላሊኛው for an order of precautionary measure shall
notify the tribunal any change of
ወገን ቀርቦ እስኪያስረዲ ዴረስ የቅዴመ
conditions that have been the causes for
ጥንቃቄ ትዕዛዞችን ሇመስጠት ወይም
issuing an order of precautionary measure
ሇማስቀጠሌ መነሻ የሆኑ የማናቸውንም
or extension of the same until the other
ሁኔታዎች ሇውጥን ሇጉባዔው የማሳወቅ
contracting party provides his defense at
ግዳታ አሇበት፡፡
the tribunal.
፳፭. ሇጊዜያዊ የመጠበቂያ እርምጃ ትዕዛዝ 25. Recognition and Enforcement of an Order of
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት 3/ Where the application made pursuant to
Sub-Article (2) of this Article is from
ጥያቄ የቀረበው ከሀገር ውስጥ ከሆነ፣ ጉዲዩ
within the country, it shall be submitted to
ሇግሌግሌ ዲኝነት ባይቀርብ ኖሮ ጉዲዩን
a court which would have had jurisdiction
ሇማየት ሥሌጣን ሊሇው ፍርድ ቤት
had it not been submitted to the tribunal.
ይቀርባሌ፣ ትዕዛዙ በውጭ ሀገር በሚገኝ
Where the order is issued by a foreign
የግሌግሌ ዲኝነት የተሠጠ ከሆነ ጉዲዩን
tribunal, the Federal High Court shall have
የማየት ሥሌጣን የፌዯራሌ ከፍተኛ ፍርድ jurisdiction over the case.
ቤት ይሆናሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፸፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13072
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት [[[ 4/ The court to which a request has been
ጥያቄ የቀረበሇት ፍርድ ቤት ጉባዔው made as provided in Sub-Article (3) of this
፭/ ጊዜያዊ የመጠበቂያ እርምጃ ትዕዛዝ 5/ The contracting party who has requested
እንዱፈጸምሇት ሇፍርድ ቤት ያቀረበ for the enforcement of interim measure
ተዋዋይ ወገን በጉባዔው የተሰጠውን shall inform the court promptly of any
ትዕዛዝ አስመሌክቶ የተዯረገ ማንኛውንም modification, temporary suspension or
፳፮. ጊዜያዊ የመጠበቂያ የእርምጃ ትዕዛዝ እውቅና 26. Refusal of the Request for Recognition or
፩/ ፍርድ ቤት ጊዜያዊ የመጠበቂያ እርምጃ 1/ A court may refuse the request for
ትዕዛዞችን በተመሇከተ እውቅና እንዱሰጥ recognition or enforcement of an order
ወይም እንዱፈጸም የቀረበውን ጥያቄ interim measures on the following
የሚከተለትን ምክንያቶች መሠረት grounds:
ሇትዕዛዝ ምክንያት የሆነው ጉዲይ the subject matter of the order is not
subject to arbitral submission or the
በግሌግሌ ዲኝነት የማይታይ ከሆነ
tribunal has no jurisdiction or the order
ወይም ጉባዔው ሥሌጣን የላሇው
is beyond the scope of the tribunal;
ከሆነ ወይም ትዕዛዙ ጉባዔው
ከተሰጠው ሥሌጣን በሊይ ከሆነ፣
፲፫ሺ፸፫
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13073
ሲያገኘው፣ ወይም
የግሌግሌ ዲኝነት መቀመጫው በየትኛውም Contracting parties may request a court for an
ቦታ ያዯረገ የግሌግሌ ዲኝነት ከግምት ሳይገባ order of interim measure irrespective of the
ተዋዋይ ወገኖች የጊዜያዊ መጠበቂያ እርምጃ place of the arbitration of the arbitral tribunal.
SECTION FIVE
ክፍሌ አምስት
PROCEEDINGS OF ARBITRATION
ስሇ ግሌግሌ ዲኝነት ሂዯት
የግሌግሌ ዲኝነቱ ሁለም ተዋዋይ ወገኖች Parties to the arbitration agreement shall be
እኩሌ የመስተናገድ፣ ጉዲያቸውን የማቅረብ እና treated equally and shall be given the
opportunity to present their cases and shall have
የመሰማት መብት ሉሰጣቸው ይገባሌ፡፡
the right to be heard.
gA ፲፫ሺ፸፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13074
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ Where there are no rules of procedure
በስምምነት የተወሰነ ሥነ-ሥርዓት ከላሇ determined in accordance with Sub-Article
ጉባዔው ተገቢ ነው ብል ያሰበውን ሥነ- (1) of this Article, the tribunal shall
determine rules of procedure which it
ሥርዓት ይወስናሌ፣ ሥነ-ሥርዓትን
deems appropriate. The Power conferred
ስሇመወሰን ሇጉባዔው የተሰጠው ሥሌጣን
on the arbitral tribunal to determine the
የማስረጃ ተቀባይነት፣አስፈሊጊነት እና ምዘናን
rules of procedure includes matters relating
የተመሇከቱ ጉዲዮችን ይጨምራሌ፡፡
to admissibility, relevance and evaluation
of evidence.
፴. የጉባዔው መቀመጫ ቦታ 30. Place of the Arbitration Tribunal
፩/ ተዋዋይ ወገኖች የግሌግሌ ዲኝነቱ 1/ The contracting parties may determine by
የሚካሄድበትን በሕግ አግባብ የግሌግሌ agreement the place of the arbitration that
ዲኝነት መቀመጫ ተብል የሚጠራውን ቦታ is designated as the place of arbitration by
በስምምነት መምረጥ ይችሊለ፡፡ law.
ካሌቻለ የግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔው ሇጉዲዩ shall determine the place appropriate for
the case.
አግባብነት ያሇውን መቀመጫ መወሰን
አሇበት፡፡
፫/ ተዋዋይ ወገኖች በላሊ አኳኋን ካሌተስማሙ 3/ Notwithstanding Sub-Articles (1) and (2)
በስተቀር፣የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) of this Article, the arbitration tribunal may,
፴፩. የግሌግሌ ዲኝነት ሂዯት ስሇመጀመርና 31. Commencement and Notification of Arbitral
ስሇማሳወቅ Proceedings
፩/ ተዋዋይ ወገኖች በላሊ ሁኔታ ካሌተስማሙ 1/ Unless the parties agree otherwise, the date
በስተቀር የግሌግሌ ዲኝነት ሂዯቱ the defendant receives the plaintiff’s
የተጀመረበት ቀን ተብል የሚታሰበው ከሳሽ request that he has decided to refer the
ክርክሩን ሇግሌግሌ ዲኝነት ሇመምራት dispute to arbitration shall be deemed to be
ከዯረሰበት ቀን ጀምሮ ነው፤ የግሌግሌ ዲኝነት proceedings. The request for arbitration
shall be in writing and shall specify the
ጥያቄው በጽሁፍ ሆኖ የተዋዋይ ወገኖችን
names of the parties, the dispute that gives
ሥም፣ ሇግሌግሌ ዲኝነት ምክንያት የሆነውን
rise to the arbitration and the arbitration
አሇመግባባት እና መነሻ የሆነውን የግሌግሌ
clause for initiating such arbitration.
ስምምነት አንቀጽ የሚያጣቅስ መሆን
አሇበት፡፡
፪/ የግሌግሌ ዲኝነት ጥያቄው የዯረሰው ተዋዋይ 2/ The party who has received the request for
ወገን የግሌግሌ ዲኝነት ስምምነት መኖር arbitration shall reply in writing within 30
፫/ የግሌግሌ ዲኝነት ጥያቄ የቀረበሇት ተዋዋይ 3/ The requesting party shall have the right to
ወገን የግሌግሌ ዲኝነት ስምምነት መኖሩን apply to a court where the party to whom a
ከካዯ፣ በግሌግሌ ዲኝነት ሇመቀጠሌ ፍሊጎት request has been made denies the existence
ንዑስ አንቀጽ (፪) በተመሇከተው የጊዜ ገዯብ interest in continuing with the arbitration
or has not replied within the time limit
ውስጥ መሌስ ካሌሰጠ ጥያቄ አቅራቢው
specified in Sub-Article (2) of this Article.
ወገን ጉዲዩን ሇፍርድ ቤት የማቅረብ መብት
ይኖረዋሌ፡፡
በጠበቃ መወከሌ ይችሊለ፤ የግሌግሌ ዲኝነት their choice or an attorney. A party who
፭/ በተዋዋይ ወገኖች የተሇየ ስምምነት ከላሇ 5/ Unless the parties agree otherwise,
በስተቀር፣ የግሌግሌ ዲኝነት የክስ መጥሪያን summon of the arbitration suit and any
፮/ የጊዜ ገዯብን ሇማስሊት በዚህ አንቀጽ ንዑስ 6/ The time limit of a notice or summon
አንቀጽ (፭) በተመሇከቱት አማራጮች served with the options provided for in
መሠረት የዯረሰ መጥሪያ ወይም Sub-Article (5) of this Article shall begin
to run on the following day after the
ማስታወቂያ ቀን መቁጠር የሚጀመረው
delivery of the notice or summon.
መጥሪያው ከዯረሰበት ወይም ማስታወቂያው
ከተሰጠበት ቀጥል ባሇው ቀን ይሆናሌ፡፡
፫/ ጉባዔው የሰነዴ ማስረጃዎች በተዋዋይ 3/ The arbitral tribunal may order that
ወገኖች ስምምነት ወይም በጉባዔው ውሳኔ documentary evidence be submitted
መሠረት በተመረጠው ቋንቋ ወይም accompanied by a translation to the
በተመረጡት ቋንቋዎች ተተርጉሞ language or languages chosen under the
፫/ ተከሳሽ በክስ አቤቱታ የተመሇከቱትን 3/ The defendant shall prepare and submit his
ቀናት ውስጥ መሌስ ማቅረብ አሇበት፡፡ days from the date of receipt of the
statement of claim.
፪/ ተከራካሪ ወገኖች የቃሌ ክርክር ቀሪ 2/ Unless the parties in dispute agree to abandon
እንዱሆን ካሌተስማሙ በስተቀር ጉባዔው oral litigation, the tribunal shall provide the
parties with sufficient time for preparation
ስሇክርክሩም ሆነ ስሇማስረጃ አቀራረብ
after having decided on conducting of
ከወሰነ በኋሊ ሇተከራካሪ ወገኖች በቂ
litigation and submission of evidence. If they
የመዘጋጃ ጊዜ መስጠት አሇበት፤የቃሌ
request for oral argument, the tribunal shall
ክርክር እንዱዯረግ ከጠየቁ ጉባዔው የቃሌ
conduct the same within reasonable period of
ክርክሩን በተገቢው ወቅት ማካሄዴ
time.
አሇበት፡፡
3/ All statements, documents and other
፫/ አንደ ወገን በክርክር ጊዜ ሇጉባዔው
evidence submitted to the tribunal by any of
የሚሰጣቸው መግሇጫዎች፣ ሰነድችና
the parties during the proceedings shall also
ላልች ማስረጃዎች ሁለ ሇላሊ ተከራካሪ
be provided to the other party. Likewise, all
ወገንም ወዱያውኑ ሉዯርሱት ይገባሌ፤
expert statements on which the tribunal bases
በተመሳሳይ ሁኔታ ጉባዔው ሇውሳኔው
its arbitral award shall be given to the parties
መሠረት የሚያዯርጋቸው የባሇሙያ in dispute.
አስተያየቶች ሇተከራካሪ ወገኖች ሉዯርሱ
ይገባሌ፡፡
በተዋዋይ ወገኖች የተዯረገ የተሇየ ስምምነት Unless the contracting parties agree otherwise:
ከላሇ በስተቀር፡-
፩/ ከሳሽ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፫ ንዐስ 1/ Where the plaintiff fails to submit the
አንቀጽ (፩) በተዯነገገው መሠረት ክሱን statement of claim in accordance with Sub-
Article (1) of Article 33 of this
ያሊቀረበ እንዯሆነ የግሌግሌ ዲኝነት
Proclamation, the arbitral tribunal shall
ጉባዔው መዝገቡን ይዘጋዋሌ፡፡
dismiss the suit.
gA ፲፫ሺ፹ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13080
፪/ ተከሳሽ በዚህ አዋጅ በተዯነገገው መሠረት 2/ Where the defendant fails to submit his
የመከሊከያ መሌሱን ያሊቀረበ እንዯሆነ፣ statement of defence in accordance with
ተከሳሽ ክሱን ክድ የተከራከረ እንዯሆነ admission and dismiss the case if the
፬/ ማንኛውም ተዋዋይ ወገን በአካሌ ካሌቀረበ 4/ Where none of the parties appear in person
ወይም ሰነድችን ያሊቀረበ እንዯሆነ or no document have been submitted, the
ጉባዔው የግሌግሌ ዲኝነት ሂዯቱን tribunal may continue the proceeding and
make an arbitral award on the basis of the
መቀጠሌ እና በቀረበሇት መረጃ ሊይ
evidence submitted to it.
ተመሥርቶ ውሳኔ መስጠት ይችሊሌ፡፡
፭/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፬) ቢኖርም 5/ Notwithstanding the Provision of Sub-
ተዋዋይ ወገን በአካሌ ያሌቀረበው ወይም Article (4) of this Article, the tribunal may
terminate the proceedings, restart the
ማስረጃዎች ያሊቀረበው በበቂ ምክንያት
proceedings or allow the submission of
መሆኑን ጉባዔው ሲረዲ የተካሄደ ሂዯቶች
evidence if it recognizes that the
ቀሪ እንዱሆኑ፣ ሂዯቱ ወዯ ኋሊ እንዱመሇስ
contracting party has sufficient reason for
ወይም ማስረጃዎቹን እንዱያቀርብ ሉፇቅዴ
not appearing in person at the hearing or
ይችሊሌ፡፡
submitting its evidence.
፮/ ቀጠሮውን አክብሮ ሇመጣው ወገን ጉባዔው 6/ The tribunal shall award such cost and
በፌትሏብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ መሠረት expenses in accordance with the Civil
ሀ) በቃሌ ወይም በጽሁፍ ሙያዊ ማብራሪያ a) Assign one or more expert who can
ስምምነት ከላሇ በስተቀር፣ በተዋዋይ otherwise, the expert may, upon the request
of the contracting parties, or where the
ወገኖች በሚቀርብ ጥያቄ ወይም ጉባዔው
tribunal finds the appearance of the expert
በራሱ ተነሳሽነት ሙያተኛ መቅረብ
necessary, on its own initiative, order the
አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ ሙያተኛው ሙያዊ
expert to present his expert opinion in
ማብራሪያውን በጽሁፌ፣ በቃሌ ወይም
writing, orally or by any other means to
በማናቸውም ላሊ ዘዳ ሇጉባዔው ካቀረበ
provide responses to questions raised by
በኋሊ በዲኝነት ሂዯቱ ሊይ ተገኝቶ
contracting parties by appearing in person
በተዋዋይ ወገኖች ሇሚቀርብሇት ጥያቄ at the tribunal.
ምሊሽ እንዱሰጥ በጉባዔው ሉታዘዝ
ይችሊሌ፡፡
፫/ የቀረበውን የሙያ ምስክር በሚሰጠው 3/ The contracting party may challenge the
ምስክርነት ሊይ ሙያዊ ብቃቱን፣ professional competence, impartiality and
፴፯. ማስረጃን ሇመቀበሌ በፌርዴ ቤት የሚዯረግ [[[[ 37. Support of Court in Receiving Evidence
ዴጋፌ
፩/ ጉባዔው በራሱ ወይም አንደ ተከራካሪ 1/ The arbitral tribunal may, upon its own
ወገን የሚያቀርብሇትን ጥያቄ መነሻ initiative or based on the request of the
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ The court to which a request has been
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፪) መሠረት 3/ The court may allow the tribunal and the
፴፰. የጉዲዩን ሂዯት በጽሁፌ ስሇማስፇር 38. Recording of the Proceedings in Writing
፩/ ጉባዔው የዲኝነት ሂዯቱን በጽሁፌ ማስፇር 1/ The tribunal shall reduce the arbitration
አሇበት፡፡
፫/ መዝገቡ በግሌግሌ ዲኞች በየገፁ መፇረም 3/ The arbitrators shall put their signature on
እና ማህተም መዯረግ አሇበት፤ ሆኖም each page of the file and a seal shall be
affixed thereto. However, where an ad hoc
የግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔ በጊዜያዊነት
arbitration panel is established and if such
ከተቋቋመ እና የራሱ ማህተም ከላሇው
panel does not have its own seal, the
የግሌግሌ ዲኞች ፉርማ በቂ ይሆናሌ፡፡
signature of the arbitrators shall suffice.
በሕግ ወይም በስምምነት በላሊ ሁኔታ Unless otherwise provided by law or agreement,
ካሌተዯነገገ በስተቀር፣ የጉባዔው የሥራ ሂዯት the proceedings and arbitral award of the
እና ውሳኔ ምስጢራዊነት መጠበቅ አሇበት፡፡ tribunal shall be kept confidential.
ተጠሪነት Accountability
፩/ በግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔው ጥቅማቸው 1/ Any third party whose interest could be
ሉነካ የሚችለ ሦስተኛ ወገኖች ከውሳኔ affected by the arbitral award may
በፉት አቤቱታቸውን ሇጉባዔው በማቅረብ intervene in the arbitral proceedings before
፪/ ተዋዋይ ወገኖች ሇኃሊፉነታቸው ሦስተኛ 2/ The contracting parties may apply to the
tribunal for the intervention of third parties
ወገን እንዱጠየቅሊቸው ወይም ካሣ
in the proceedings with the intention of
እንዱከፌሊቸው በማሰብ ሦስተኛ ወገኖች
holding the latter liable to them or
በሂዯቱ እንዱገቡ ሇጉባዔው ማመሌከት
requiring such parties to pay them
ይችሊለ፡፡
compensation.
፫/ በዚህ አንቀጽ መሠረት ሦስተኛ ወገኖች 3/ Third parties may only participate in the
ወዯ ሂዯቱ መቀሊቀሌ የሚችለት ሦስተኛ proceedings if the contracting parties
ወገኖችን ጨምሮ ተዋዋይ ወገኖችም including the third party give their consent
ፌቃዯኝነታቸውን ሲገሌጹ ብቻ ይሆናሌ፡፡ to such intervention.
፲፫ሺ፹፬
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13084
፵፩. በጉዲዩ ሊይ ተፇፃሚ ስሇሚሆኑ መሠረታዊ 41. Applicable Laws on the Subject Matter of
፩/ ዓሇም አቀፌ በሆኑ የግሌግሌ ዲኝነት [ 1/ The arbitration tribunal shall have the
obligation to apply the substantive law
ጉዲዮች ሊይ ተዋዋይ ወገኖች ተፇፃሚ
chosen by the contracting parties to
እንዱሆን የመረጡትን መሠረታዊ ሕግ
international arbitration.
ጉባዔው የመጠቀም ግዳታ አሇበት፡፡
፪/ ግሌጽ የሆነ ተቃራኒ ስምምነት ከላሇ 2/ Unless specifically agreed otherwise, any
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት 3/ Where no substantive law has been chosen
፬/ ጉዲዩ ዓሇም አቀፌ የግሌግሌ ዲኝነት ይዘት 4/ Where the subject matter of the dispute
የላሇው ከሆነ ጉባዔው የኢትዮጵያን ሕግ does not have an element of international
ብቻ ተፇፃሚ ያዯርጋሌ፡፡ arbitration, Ethiopian law shall apply.
፭/ በርትዕ ወይም የታወቁ የንግዴ ሌምድችን 5/ An arbitral award may be granted based on
፵፪. ከአንዴ በሊይ በሆኑ የግሌግሌ ዲኞች 42. Arbitral Award Rendered by More Than
ስሇሚሰጥ ውሳኔ One Arbitrator
፪/ ተዋዋይ ወገኖች በላሊ ሁኔታ ካሌተስማሙ 2/ Unless the contracting parties agree
በስተቀር፣ የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ ሊይ otherwise, where one of the arbitrators is
ከግሌግሌ ዲኞቹ መካከሌ በግሌግሌ not willing to cast his vote on the decision,
ውሳኔው ሊይ ዴምፅ ሇመስጠት ፇቃዯኛ he shall notify the contracting parties and
the rest of the arbitrators shall render
ያሌሆነ ማንኛውም የግሌግሌ ዲኛ ይህንኑ
decision.
ሇተዋዋይ ወገኖች በማሳወቅ የተቀሩት
የግሌግሌ ዲኞች ውሳኔ ይሰጣለ፡፡
‹
በሚመሇከት ጉባዔው ሳይሟሊ ትዕዛዞችን arbitrators even where the quorum is not
present.
ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
፵፫. በስምምነት መሠረት ስሇሚሰጥ የግሌግሌ 43. Arbitral Award Rendered on the Basis of an
ዲኝነት ውሳኔ Agreement
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ Where the contracting parties request the
ተዋዋይ ወገኖች የዯረሱበት ስምምነት tribunal to register their agreement in
፵፬. የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ ፍርም፣ ይዘት እና 44. Form, Content and Effect of Arbitral Award
ውጤት
፩/ የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔው በጽሁፌ ሆኖ 1/ The arbitral award shall be in writing and
፫/ ውሳኔው የግሌግሌ ዲኝነት ጥያቄውን፣ 3/ The award shall state the claim, the
የአሇመግባባቱን ፌሬ ነገር፣ የተዋዋይ material facts in dispute, the name, address
ወገኞችን ሥም፣ የዲኞቹን ሥም፣ አዴራሻ and, where necessary, the Citizenship of
the contracting parties, grounds for
እና እንዯ አስፇሊጊነቱ ዜግነት፣ ሇውሳኔው
rendering the award, the costs of and
መሠረት የሆነውን ምክንያት፣ የግሌግሌ
mode of payment of costs of arbitration,
የዲኝነቱን ወጪ አከፊፇሌ፣ ውሳኔው
the date of the award, and place of the
የተሰጠበትን ቀን እና በዚህ አዋጅ አንቀጽ
arbitral award as stipulated under Article
፴ በተዯነገገው መሠረት የግሌግሌ ጉባኤው
30 of this Proclamation.
መቀመጫ ቦታን መግሇጽ አሇበት፡፡
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት 4/ A copy of the award duly signed by the
ግሌባጭ ሇእያንዲንደ ተዋዋይ ወገን (1) of this Article shall be provided to each
contracting party within 15 days from the
ውሳኔው በተፇረመ በ፲፭ ቀናት ውስጥ
date of signing of the award.
እንዱዯርስ ይዯረጋሌ፡፡
፮/ ማንኛውም የግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔ 6/ Any decision of the arbitral tribunal shall
የሚሰጠው ውሳኔ በፌርዴ ቤት እንዯተሰጠ be deemed to be a decision given by a
ፌርዴ ይቆጠራሌ፤ በተዋዋይ ወገኖች ሊይ court and shall be binding on the parties
ሀ) የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ መሰጠቱ a) Where the plaintiff withdraws his suit
ሇተከሳሽ አስፇሊጊ ካሌሆነ በስተቀር and the granting of the award will not
ሏ) የግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔው የዲኝነት c) Where the arbitral tribunal finds the
continuation of the proceedings
ሂዯቱን ማስቀጠሌ አስፇሊጊ ሆኖ
unnecessary or there is sufficient
ካሊገኘው ወይም ሂዯቱን ሇማስቀጠሌ
reason for not continuing the
የማያስችሌ በቂ ሁኔታ ሲኖር፣
proceedings;
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ When the arbitral proceedings are
የግሌግሌ ዲኝነቱ ሲቋረጥ ወጭውን terminated in accordance with Sub-Article
በሚመሇከት ጉባዔው ይወስናሌ፡፡ (1) of this Article, the tribunal shall pass
decision regarding the cost of arbitration.
፩/ ተዋዋይ ወገኖች በላሊ ሁኔታ ካሌተስማሙ 1/ Unless the contracting parties agree
በስተቀር ሇግሌግሌ ዲኝነት otherwise, the modes of payment of costs
የሚያስፇሌገውን ወጪ እና የግሌግሌ necessary for the arbitration and service
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ An appeal may be lodged against a
፵፯. የግሌግሌ ጉባኤ ውሳኔን ስሇማረም፣ 47. Corrections, Interpretations and Additional
መተርጎም እና ስሇ ተጨማሪ ውሳኔ Arbitral Award
ተዋዋይ ወገን በማሳወቅ ውሳኔው award on the part of the award that
has been omitted by notifying the
ሇግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔው ቀርቦ
other party.
የተዘሇሇ የውሳኔው ክፌሌ ሊይ
ተጨማሪ ውሳኔ እንዱሰጥሇት
የግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔውን መጠየቅ
ይችሊሌ፡፡
፪/ የግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔው በዚህ አንቀጽ 2/ Where the arbitral tribunal accepts the
ንዐስ አንቀጽ (፩) ፉዯሌ ተራ (ሀ) እና (ሇ) request submitted in accordance with
መሠረት የቀረበውን ጥያቄ የተቀበሇው paragraph (a) and (b) of Sub-Article (1) of
this Article, it shall make the necessary
እንዯሆነ ጥያቄውን በተቀበሇ በ፴ ቀናት
correction or provide interpretation within
ውስጥ እንዯ ጥያቄው አግባብነት ያርማሌ
30 (thirty) days from the receipt of the
ወይም ይተረጉማሌ፤ ጉባዔው ያዯረገው
request. The correction made or
ማስተካከያ ወይም የሰጠው ትርጓሜ
interpretation provided by the tribunal shall
የውሳኔው አካሌ እንዯሆነ ይቆጠራሌ፡፡
be deemed to be part of the award.
፫/ የግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔው በዚህ አንቀጽ 3/ Where the arbitral tribunal discovers the
ንዐስ አንቀጽ (፩) ፉዯሌ ተራ (ሀ) ሊይ errors stated under paragraph (a) of Sub-
የተዘረዘሩት ስህተቶች መኖራቸውን ሲረዲ Article (1) of this Article, it may make
በራሱ ተነሳሽነት ውሳኔው በተሰጠ በ፴ correction upon its own initiative within 30
days from the date of rendering of the
ቀናት ውስጥ ማስተካከሌ ይችሊሌ፡፡
award.
፲፫ሺ፺
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13090
፬/ የግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔው በዚህ አንቀጽ 4/ Where the arbitral tribunal accepts the
ንዐስ አንቀጽ (፩) ፉዯሌ ተራ (ሏ) request submitted in accordance with
፵፰. የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔን ስሇመቃወም 48. Objections Raised Against Arbitral Awards
፩/ በግሌግሌ ዲኝነት ሂዯቱ ውስጥ የክርክር 1/ A contracting party or a third party who
ተሳታፉ መሆን ሲገባው ያሌተሳተፇና should have been party to the arbitration
በተሰጠው የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ መብቱ proceeding and whose right has been
የተነካ ተዋዋይ ወገን ወይም ማንኛውም affected by the arbitral award may, within
60 days from the date he became aware of
ሦስተኛ ወገን የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔውን
such award, submit his objection against
ወይም የውሳኔውን አፇፃፀም በመቃወም
the arbitral award or the execution of the
ጉዲዩ በግሌግሌ ዲኝነት ባይታይ ኖሮ
same to the court which has jurisdiction
ነገሩን ሇማየት ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት
over the case had it not been submitted to
ውሳኔ መሰጠቱን ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በ፷
arbitration.
ቀን ውስጥ መቃወሚያውን ማቅረብ
ይችሊሌ፡፡
፲፫ሺ፺፩
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13091
፪/ መቃወሚያውን የሚያቀርበው ሦስተኛ ወገን 2/ Where the third party who submits his
አስቀዴሞ ጉዲዩን ሲመሇከተው ሇነበረው objection had previously submitted the
ጉባዔ አቤቱታውን አቅርቦ በግሌግሌ same to the tribunal that heard the case and
had intervened in the arbitration
ዲኝነት ሂዯቱ ጣሌቃ ገብቶ ከነበረ በዚህ
proceedings; he may not submit his
አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) መሠረት
objection in accordance with Sub-Article
መቃወሚያውን ማቅረብ አይችሌም፡፡
(1) of this Article.
፫/ የመቃወሚያ አቤቱታ አቅራቢው ከተዋዋይ
3/ Where the person who raised the objection
ወገኖች መካከሌ ከሆነ የግሌግሌ ዲኝነት
is among the contracting parties, the court
ውሳኔው ማሻሻያ እንዱዯረግበት ፌርዴ ቤቱ
shall remand the award to the tribunal for
ጉዲዩን ወዯ ጉባዔው ይመሌሰዋሌ፡፡ amendment.
፬/ የመቃወሚያ አቤቱታ አቅራቢው ሦስተኛ 4/ Where the person who raised the objection
ወገን ከሆነ ፌርዴ ቤቱ የግሌግሌ ዲኝነት is a third party, the court may reverse or
ውሳኔውን በከፉሌ ወይም ሙለ በሙለ modify, partly or wholly, the arbitral
ሉሽረው ወይም ሉያሻሽሇው ይችሊሌ፡፡ award.
በስተቀር በግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ ሊይ appeal shall lie to the court from an arbitral
award.
ሇፌርዴ ቤት ይግባኝ ማቅረብ አይቻሌም፡፡
2/ Unless there is agreement to the contrary,
፪/ ተቃራኒ ስምምነት ከላሇ በስተቀር
an application for cassation can be
መሠረታዊ የሕግ ስህተት ሲኖር የሠበር
submitted where there is a fundamental or
አቤቱታ ማቅረብ ይቻሊሌ፡፡
basic error of law.
፫/ ተቃራኒ ስምምነት ቢኖርም ተከራካሪ
3/ Notwithstanding any agreement to the
ወገኖች የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔው በዚህ
contrary, no appeal shall lie from arbitral
አዋጅ አንቀጽ ፵፩ ንዐስ አንቀጽ(፭)፣ award rendered in accordance with Sub-
አንቀጽ ፵፫፣እና አንቀጽ ፵፬ ንዐስ አንቀፅ Article (5) of Article 41, Article 43 and
(፪) መሠረት በተሰጠ የግሌግሌ ዲኝነት Sub-Article (2) of Article 44 of this
ውሳኔ ሊይ ይግባኝ ማሇት አይቻሌም፡፡ Proclamation.
፲፫ሺ፺፪
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13092
፬/ በግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ ሊይ ይግባኝ 4/ An appeal shall lie form arbitral award to
የሚቀርበው ጉዲዩ በመዯበኛ ፌርዴ ቤት the court that has an appellate jurisdiction
ታይቶ ቢሆን ኖሮ ጉዲዩን በይግባኝ ሇማየት had the case been heard by regular Court
that has jurisdiction over the case. The
ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ነው፤ ይግባኙ
Memorandum of Appeal shall be filed
የሚቀርበውም የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔው
within 60 days from the date of delivery of
ሇይግባኝ ባዩ በዯረሰ በ፷ ቀናት ውስጥ
the arbitral award to the appellant.
ነው፡፡
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፭) መሠረት 6/ The Court to which an appeal is lodged
የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔውን ከ፷ ቀናት shall have the power to suspend the arbitral
award for a period not exceeding 60 days
ሊሌበሇጠ ጊዜ በፌትሏብሔር ሥነ-ሥርዓት
and to render appropriate decision on the
ሕጉ መሠረት አግድ የማቆየት እና
appeal in accordance with the Civil
በይግባኙ ሊይ ተገቢውን የመወሰን ሥሌጣን
Procedure Code.
ይኖረዋሌ፡፡
[[[
ማቅረብ የሚቻሇው ቀጥል በተዘረዘሩት set aside may be lodged on the following
ምክንያቶች ብቻ በአንደ ሆኖ፣ ሁኔታው grounds and the burden of proof of the
existence of the alleged ground rests with
መኖሩን የማስረዲት ሸክሙ ወይም ኃሊፉነት
the applicant:
የአመሌካቹ ይሆናሌ፡-
፲፫ሺ፺፫
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13093
ሏ) አቤቱታ አቅራቢው ግሌግሌ ዲኞች c) The applicant shows that he has not
መ) የግሌግሌ ዲኞች በሂዯቱ d) The arbitrators did not make the award
ገሇሌተኛነታቸውን ወይም by maintaining their impartiality or
፬/ ፌርዴ ቤቱ የሚከተለት ምክንያቶች 4/ The court may set aside the arbitral award
ሀ) በግሌግሌ ዲኝነቱ ውሳኔ ያረፇበት a) The matter upon which the award is
based is not arbitrable under the
ጉዲይ በኢትዮጵያ የግሌግሌ ዲኝነት
Ethiopian arbitration law;
ሕግ መሠረት በግሌግሌ ዲኝነት
መታየት የማይችሌ ሲሆን፤
፮/ ሇአቤቱታ መንስዔ የሆነውን ምክንያት 6/ The court may, by taking into account the
ከግምት ውስጥ በማስገባት ፌርዴ ቤቱ reason for the submission of the
ውሳኔው በሙለ ወይም በከፉሌ ሳይፇጸም application, refer the matter to the tribunal
ሇማቆየት የእግዴ ትዕዛዝ በመስጠት ጉዲዩን before of which the case was initially heard
ይችሊሌ፡፡ partially.
፯/ የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት ካገኘ እና 7/ Where the application is accepted and the
ውሳኔው ሙለ በሙለ ከተሻረ የግሌግሌ award is set aside wholly, the arbitral
ዲኝነት ውሳኔው ዋጋ እንዯላሇው ተቆጥሮ award shall be null and void. Where the
ቀሪ ይሆናሌ፣ የመሻር ውሳኔው በከፉሌ award is partly set aside, the part that is not
የሆነ እንዯሆነ ቀሪው የግሌግሌ ዲኝነት set aside shall remain valid.
፪/ የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ በፌርዴ ቤት 2/ Any party who seeks the execution of
እንዱፇፀምሇት የሚፇሌግ ወገን የግሌግሌ arbitral award by a court shall submit the
፫/ ከውጭ ሀገር ሇእውቅና ወይም አፇፃፀም 3/ Without prejudice to Sub-Article (2) of this
ወዯ ኢትዮጵያ የሚመጡ የግሌግሌ ዲኝነት Article, Arbitral awards brought into
ውሳኔዎች በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፪) Ethiopia for recognition or execution shall
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፪) 4/ Without prejudice to Sub-Article (2) of this
የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ፣ የግሌግሌ Article, where the award is rendered in a
ዲኝነት ውሳኔ የተሰጠበት ቋንቋ ከአፇፃፀም language different from the language of the
executing court, the applicant shall produce
ፌርዴ ቤቱ የሥራ ቋንቋ የተሇየ ሲሆን
a translation of these documents into the
አመሌካቹ በፌርዴ ቤቱ የሥራ ቋንቋ
language of the court.
አስተርጉሞ ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
፲፫ሺ፺፮
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13096
፶፪. የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ እንዲይፇፀም 52. Objection to Enforcement of Arbitral Award
ስሇመቃወም
መቃወም የሚቻሇው ከዚህ በፉት ውሳኔው award may only be made, where an
application made to the court previously to
እንዱሻር ሇፌርዴ ቤት አቤቱታ ቀርቦ
have the award set aside has not been
ውዴቅ ያሌተዯረገ ከሆነ ነው፡፡
dismissed.
ሏ) የግሌግሌ ዲኞች በሂዯቱ c) The arbitrators did not grant the award
ገሇሌተኛነታቸውን እና ነፃነታቸውን by maintaining their impartiality and
ረ) የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔው የመጨረሻ f) The arbitral award has not reached its
ውሳኔ ዯረጃ ሊይ ያሌዯረሰ ከሆነ፣ final stage or is reversed or suspended.
የተሻረ ወይም ውሳኔው የታገዯ ከሆነ::
፫/ ፌርዴ ቤቱ የሚከተሇው ምክንያት መኖሩን 3/ The court may set aside the arbitral award
ሉሽር ይችሊሌ፡-
ሀ) በግሌግሌ ዲኝነቱ ውሳኔ ያረፇበት a) The matter upon which the award is
፬/ ፌርዴ ቤቱ የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔው 4/ Upon request by the arbitral award creditor
እንዱፇፀም ወይም እንዲይፇፀም የፌርዴ for the enforcement or non enforcement of
ባሇመብቱ ጥያቄ ባቀረበ ጊዜ የፌርዴ the award, the court may make an
adjournment to examine the matter by
ባሇዕዲው በቂ ዋስትና እንዱያቀርብ ትዕዛዝ
ordering award debtor to produce sufficient
በመስጠት ነገሩን ሇማጣራት ቀጠሮ ሉሰጥ
security.
ይችሊሌ፤
፲፫ሺ፺፰
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13098
፭/ የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ እንዲይፇፀም 5/ No appeal shall lie from the decision
የቀረበ ተቃውሞ ሊይ በፌርዴ ቤት የተሰጠ rendered by a court on the application of
፶፫. በውጭ ሀገር ሇተሰጠ የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ 53. Recognition and Enforcement of Foreign
እውቅና ስሇመስጠት እና አፇፃፀም Arbitral Awards
፩/ በውጭ ሀገር የተሰጠ የግሌግሌ ዲኝነት 1/ Where a foreign arbitral award falls under
ውሳኔ ኢትዮጵያ ባፀዯቀቻቸው ዓሇም አቀፌ International Treaties ratified by Ethiopia,
ይችሊሌ፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) 2/ Without prejudice to Sub-Article (1) of this
የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በውጭ ሀገር Article, a foreign arbitral award shall not
የተሰጠ የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔ እውቅና be recognized or enforced only on the
ያሊዯረገ ሲሆን፤
b) Where the arbitral award is based on
ሇ) የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔው በማይፀና
invalid arbitration agreement or
የግሌግሌ ዲኝነት ስምምነት መሠረት
rendered by a tribunal which is not
ወይም ውሳኔው የተሰጠበት ሀገር ሕግ established in accordance with the
በሚፇቅዯው መሠረት ባሌተቋቋመ law of the country in which such
ጉባዔ የተሰጠ እንዯሆነ፤ award is rendered;
መ) ተዋዋይ ወገኖች የግሌግሌ ዲኞችን d) Where the parties have not had equal
ሠ) ውሳኔ የተሰጠበት ጉዲይ በኢትዮጵያ e) Where the matter on which the award
ሕግ በግሌግሌ ዲኝነት ሉታይ is rendered is not arbitrable under
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) እና (፪) 3/ An application for the enforcement of
SECTION NINE
ክፌሌ ዘጠኝ
ስሇ ዕርቅ CONCILIATION
፶፬. አሇመግባባትን በዕርቅ ሇመፌታት ስሇሚዯረግ 54. Dispute Resolution Through Conciliation
ስምምነት Agreement
ተዋዋይ ወገኞች ወዯፉት ሉፇጠር የሚችሌን Contracting parties may express thier agreement,
አሇመግባባት ወይም የተፇጠረውን in writing or in any other means, to resolve future
አሇመግባባት በዕርቅ ሇመፌታት በጽሁፌ or existing dispute through conciliation.This
፪/ ጉዲዩ የቀረበሇት ፌርዴ ቤት ጉዲዩን በዕርቅ 2/ The court may hear the case brought where
ሇመጨረስ የተዯረገው ስምምነት የማይፀና it decides that the conciliation agreement is
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) የተገሇፀው 3/ Notwithstanding the provision of Sub-
ቢኖርም በጽሁፌ የተዯረገ የዕርቅ ስምምነት Article (1) of this Article, written
ትዕዛዝ ሇማሰጠት ሲባሌ ጉዲዩን ሇማየት contracting parties to request, a court that
has jurisdiction, an order of interim
ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ማመሌከቻ
measures.
ማቅረብን አይከሇክሌም፡፡
፩/ እንታረቅ ባይ ወገን ሇዕርቁ መነሻ የሆነውን 1/ The party who initiates conciliation shall
ጉዲይ በመጥቀስና ምሊሽ የሚጠብቅበትን notify orally or in writing to the other party
his invitation to conciliate by identifying
ቀን በመወሰን ሇላሊኛው ወገን የዕርቅ
the subject matter of conciliation and
ሀሳቡን በቃሌ ወይም በጽሁፌ
determining the date of response.
ያሳውቀዋሌ፡፡
፪/ የዕርቅ ሀሳቡን ላሊኛው ወገን በዚህ አንቀጽ 2/ The conciliation proceedings shall
ንዐስ አንቀጽ (፩) በተመሇከተው ጊዜ commence if the other party expresses his
ውስጥ መቀበለን የገሇፀ እንዯሆነ የዕርቅ acceptance within the period mentioned
under Sub-Article (1) of this Article.
ሂዯቱ ይጀመራሌ፡፡
፫/ ላሊኛው ወገን ማስታወቂያው በዯረሰው በ፴ 3/ Where the other party does not respond
ቀናት ወይም ምሊሽ የሚሰጥበት ቀን within 30 days from the date of receipt of
እንዲበቃ የዕርቅ ሀሳቡን ሇመቀበሌ notification from the other party or upon
expiry of the date of response, the party
እንዲሌፇሇገ በመቁጠር እንታረቅ ባይ ወገን
who initiate the conciliation may treat this
የዕርቅ ሀሳቡን እንዲነሳ ሇላሊኛው ወገን
as a rejection of the invitation to conciliate
ያሳውቀዋሌ፡፡
and shall notify the other party his
revocation of the invitation.
፲፫ሺ፻፩
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13101
፩/ ተዋዋይ ወገኖች ሁሇት ወይም ከዚያ በሊይ 1/ Unless the parties agree otherwise to have
፪/ የአስታራቂዎች ቁጥር ከአንዴ በሊይ የሆነ 2/ Where the number of conciliators is more
እንዯሆነ አስታራቂዎቹ በጋራ መሥራት than one, the conciliators shall act jointly.
ይኖርባቸዋሌ፡፡
፶፱. የዕርቅን ጉዲይ ሇአስታራቂ ስሇማቅረብ 59. Submission of the Case to the Conciliator
፷. ዕርቅ በላልች ሕጏች እንዱመራ የማይገዯዴ 60. Conciliation not Bound by Other Laws
ስሇመሆኑ
ተዋዋይ ወገኖች በተሇየ ሁኔታ የሚያዯርጉት Without prejudice to the agreement of the
ስምምነት እንዯተጠበቀ ሆኖ ዕርቅ በላልች parties to the contrary, conciliation shall not be
bound to be governed by any other substantive
መሠረታዊም ሆነ ሥነ-ሥርዓታዊ ሕጏች
or procedural laws.
መሠረት እንዱመራ አይገዯዴም፡፡
፲፫ሺ፻፫
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13103
፩/ አስታራቂው ነፃና ገሇሌተኛ ሆኖ ተዋዋይ 1/ The conciliator shall assist the contracting
በማዴረግ የተዋዋይ ወገኖችን መብት እና account the rights and duties of the parties,
፬/ አስታራቂው በየትኛውም የዕርቅ ዯረጃ ሊይ 4/ The conciliator may, at any stage of the
ዕርቁን ሇማመቻቸት ተዋዋይ ወገኖች ወይም The contracting parties or the conciliator upon
obtaining the consent of the contracting parties
አስታራቂው የተዋዋይ ወገኖችን ፇቃዴ
to facilitate the conciliation, may seek
ሲያገኝ፣ አግባብነት ካሇው ተቋም ወይም
administrative support from a relevant
ግሇሰብ አስተዲዲራዊ ዴጋፌ መጠየቅ
institution or individual.
ይችሊሌ፡፡
፲፫ሺ፻፬
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13104
፷፫. በአስታራቂው እና በተዋዋይ ወገኖች 63. Communication Between the Conciliator and
መካከሌ ስሇሚዯረግ ግንኙነት the Parties
ይሆናሌ፡፡
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) ቢኖርም 3/ Notwithstanding the provision of Sub-
መረጃውን የሰጠው ወገን በምስጢር Article (1) of this Article, the conciliator
shall not disclose the information if the
እንዱያዝሇት የጠየቀ እንዯሆነ አስታራቂው
party who gave the information has
መረጃውን መግሇጽ የሇበትም፡፡
requested that it be kept confidential.
፷፭. ተዋዋይ ወገኖች ከአስታራቂው ጋር 65. Co-operation of the Parties with the
ሉኖራቸው ስሇሚገባ ትብብር Conciliator
ተዋዋይ ወገኖች በቅን ሌቦና ከአስታራቂው The parties shall co-operate with the conciliator
ጋር የመተባበር፣ በአስታራቂው ሲጠየቁ in good faith, and shall, when requested by the
፷፮. በተዋዋይ ወገኖች የሚቀርብ የዕርቅ ሀሳብ 66. Suggestions by the Contracting Parties for
Conciliation
እያንዲንደ ተዋዋይ ወገን በራሱ ተነሳሽነት
ወይም ከአስታራቂው በሚቀርብሇት ጥያቄ Each party may, on its own initiative or upon
request by the conciliator, submit suggestions
አሇመግባባቱን ሇመፌታት የሚያስችሌ
for the settlement of the dispute.
አስታራቂ ሀሳብ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
፩/ አስታራቂው በተዋዋይ ወገኖች ዘንዴ 1/ Where the conciliator believes that there
ተቀባይነት ሉኖረው የሚችሌ የዕርቅ ሀሳብ exists a proposal for conciliation that may
፪/ ተዋዋይ ወገኖች አሇመግባባቱን ሇመፌታት 2/ Where the parties agree to resolve the
ከተስማሙ የዕርቅ ሰነዴ በማዘጋጀት dispute, they may draw up and sign a
አንዯኛው ወገን በሚያዯርገው የመብት under the settlement agreement shall only
መተው ስምምነቱ የሚያስከትሇው ውጤት have effective only when the the other
party states the existence of the right. The
በላሊኛው ወገን በኩሌ መብት መኖሩን
capacity and form requirements shall be
መግሇጽ ብቻ ነው፤ የተተወውን መብት
observed for the transfer the waived right.
ሇማስተሊሇፌ አስፇሊጊ የሆኑ የችልታና
የፍርም ግዳታዎች ሉጠበቁ ይገባቸዋሌ፡፡
፷፰. በዕርቅ የተዯረሰው ስምምነት ውጤት እና 68. Effect and Enforcement of Settlement
አፇፃፀም Agreement
የዕርቅ ሂዯት ስምምነት የተዯረሰበት ጉዲይ With regard to the subject matter of the
agreement between the contracting parties, the
በተዋዋይ ወገኖች መካከሌ ይግባኝ
settlement agreement shall be deemed to be
ሳይኖረው የመጨረሻ ሆኖ እንዯተፇረዯ
final and non appealable decision. The
ፌርዴ ይሆናሌ፤ አፇፃፀሙም ሇጉዲዩ የሥረ
execution shall be made by the court that has
ነገር ሥሌጣን ባሇውና ስምምነት
material jurisdiction and which is located at the
በተዯረሰበት ቦታ በሚገኝ ፌርዴ ቤት
place where the settlement agreement is
የሚከናወን ይሆናሌ፡፡
reached.
፪/ ተዋዋይ ወገኖች ዕርቁ መቋረጡን 2/ Where the parties notify the conciliator in
writing that the conciliation is terminated;
ሇአስታራቂው በጽሁፌ ሲገሌፁ፣
፫/ አንደ ተዋዋይ ወገን ሇላሊኛው ተዋዋይ 3/ Where one of the parties notifies the other
ወገን እና ሇአስታራቂው ዕርቁን ስሇማቋረጡ party and the conciliator in writing that he
በጽሁፌ ሲገሌጽ፣ ወይም has terminated conciliation process; or
፩/ አስታራቂው በውሌ በተመሇከተው የተወሰነ 1/ Unless the conciliator, within the period
ጊዜ ውስጥ ወይም ጊዜው ያሌተወሰነ ከሆነ specified under the agreement or where
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) የተገሇጸው 2/ Not withstanding the provision of Sub-
ቢኖርም ተዋዋይ ወገኖች መብቶቻቸውን Article (1) of this Article, contracting
ሇመጠበቅ ሲባሌ ወዯ ፌርዴ ቤት በመሄዴ parties, with regard to their rights, may
resort to the court to request for the order
የመጠበቂያ እርምጃ ትዕዛዝ ፌርዴ ቤቱ
of interim measures. The request shall be
እንዱሰጥሊቸው ሇማመሌከት ይችሊለ፤ይህ
submitted to a court located at the place
ማመሌከቻ የሚቀርበው የዕርቁ ሂዯት
where the settlement agreement is
እየተከናወነ ባሇበት አካባቢ በሚገኝና
underway and that have material
ጉዲዩን ሇማየት የሥረ ነገር ሥሌጣን ሊሇው
jurisdiction on the subject matter.
ፌርዴ ቤት ነው፡፡
መብቶች በተመሇከተ በተዋዋይ ወገኖች the rights that are reached settlement
agreement on the ground of mistake
ወይም ከእነሱ ባንደ በተዯረገው ስህተት
committed by the parties or by one of
ምክንያት ስምምነቱን ሇመቃወም
them.
አይቻሌም፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) 2/ Without prejudice to Sub-Article (1) of this
እንዯሆነ፤
b) The settlement agreement lacks clarity;
ሇ) የተዯረሰው የዕርቅ ስምምነት ግሌፅነት
የጎዯሇው እንዯሆነ፤
ሇመፇጸም ግዳታ የገቡበት ሰነዴ እራሱ error where the document obliged the
parties itself is null and void.
ፇራሽ የሆነ እንዯሆነ ነው፡፡
4/ The settlement agreement may be
፬/ ተዋዋይ ወገኖች ወይም ከተዋዋዮቹ የአንደ
invalidated where the consent of the
ፇቃዴ የተገኘው ሏሰተኝነቱ በታወቀ ሰነዴ
contracting parties or one of them is
መሠረት እንዯሆነ ስምምነቱን ሇማፌረስ
obtained by a document which proved to
ይቻሊሌ፡፡
be false.
፭/ በውለ ጊዜ ተዋዋይ ወገኖች ሰነደ ፇራሽ 5/ The settlement agreement shall remain
ወይም ሏሰተኛ እንዯሚሆን አስበው valid where the contracting parties aware
that the document is void or false.
የተስማሙ እንዯሆነ ስምምነቱ እንዯፀና
የሚቀር ይሆናሌ፡፡
፩/ በተዋዋይ ወገኖች የተዯረገ የተሇየ የውሌ 1/ Unless the parties agree otherwise, no
ስምምነት ከላሇ በስተቀር አስታራቂው payment shall be made to the conciliator
ሇዕርቁ ያወጣውን ወጪ ሇመሸፇን ካሌሆነ for his service except for reimbursement of
፪/ የዕርቁ ሂዯት ሲቋረጥ አስታራቂው የዕርቅ 2/ The conciliator shall, upon termination of
ወጪ በመወሰን ሇተዋዋይ ወገኖች በጽሁፌ the conciliation proceedings, determine the
ማሳወቅ ይኖርበታሌ፡፡ cost incurred and notify the same to the
contracting parties.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፪) 3/ The cost stated in Sub-Article (2) of this
የተመሇከተው ወጪ የሚከተለትን Article shall include the following:
ያካትታሌ፡-
ይሸፇናለ፤ ሆኖም ወጪው አንዯኛውን expenses related to one of the parties shall
be borne by that party.
ተዋዋይ ወገን ብቻ የሚመሇከት ከሆነ
ወጪው በዚሁ ተዋዋይ ወገን ይሸፇናሌ፡፡
በተዋዋይ ወገኖች የተዯረገ የተሇየ ስምምነት Unless the parties agree otherwise, a conciliator
ከላሇ በስተቀር፡- shall be prohibited from:
ተዋዋይ ወገኖች ከዚህ በታች የተመሇከቱትን The contracting parties shall be prohibited to
submit the following as evidence: in arbitral or
በግሌግሌ ዲኝነት ወይም በፌርዴ ሂዯት
judicial proceedings:
በማስረጃነት ማቅረብ አይችለም፡-
1/ Suggestions or views forwarded by one of
፩/ አሇመግባባቱን በዕርቅ ሇመፌታት በማሰብ
the contracting parties with the intention of
በአንዯኛው ተዋዋይ ወገን የተሰጠ
settling a dispute;
አስተያየት ወይም ሀሳብ፤
gA ፲፫ሺ፻፲ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13110
የተሰጠ ፇቃዯኝነት፡፡
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፩) ዝርዝር 2/ The details for the implementation of the
አፇፃፀም በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወጣ provisions of Sub-Article (1) of this Article
ዯንብ ይወሠናሌ፡፡ shall be provided for in a Regulation to be
issued by the Council of Ministers.
አፇጻጸም ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፉት force before the coming into force of this
፫ሺ፫፻፵፮ ስሇ ዘመዴ ዲኛ የተዯነገጉት 3325 to 3346 of the Civil Code which deals
about arbitrator shall be repealed by this
ዴንጋጌዎች በዚህ አዋጅ ተሽረዋሌ፡፡
Proclamation.
፪/ የዘመዴ ዲኛን የተመሇከቱት የፌትሏብሔር 2/ The provisions of the civil procedure code
፫፻፲፭ እስከ ፫፻፲፱፣ ፫፻፶፣ ፫፻፶፪፣ ፫፻፶፭- and 461 which deals about arbitrator
repealed by this Proclamation.
፫፻፶፯ እና ፬፻፷፩ በዚህ አዋጅ ተሽረዋሌ፡፡
፫/ ይህን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ላሊ ሕግ 3/ Other law or customary practices that are
ወይም ሌማዲዊ አሠራር በዚህ አዋጅ ውስጥ inconsistent with this Proclamation shall
በተመሇከቱ ጉዲዮች ሊይ ተፇፃሚነት not be applicable with respect to matters
የዕርቅ ወይም የግሌግሌ ዲኝነት ሂዯቱን The Provisions of the Civil Procedure Code that
ሇማከናወን የሚረደ ወይም ከሂዯቱ ጋር may help the implementation of the conciliation
or arbitration proceedings or related to the
ግንኙነት ያሊቸው ይህንን አዋጅ
proceedings and not contravene this Proclamation
የማይቃረኑ የፌትሏብሔር ሥነ-ሥርዓት
shall be applicable.
ሕግ ዴንጋጌዎች ተፇፃሚነት
ይኖራቸዋሌ፡፡
gA ፲፫ሺ፻፲፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፩ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 21, 2nd April, 2021 ……….page 13112
፹. ዯንብ እና መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን 80. Power to Issue Regulations And Directive
፪/ የፋዯራሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ ይህን አዋጅ 2/ Federal General Attorney may issue
ወይም አዋጁን ተከትል የሚወጣውን ዯንብ Directive to implement this Proclamation
ሇማስፇፀም መመሪያ ያወጣሌ፡፡ or the Regulation to be issued to
implement this Proclamation.
ይህ አዋጅ በፋዯራሌ ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter into force from
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡ the date of its publication in Federal Negarit
Gazette.
አዱስ አበባ መጋቢት ፳፬ ቀን ፪ሺ፲፫ ዓ.ም Done at Addis Ababa, on this 2nd
ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፵፱/፪ሺ፲፫ Proclamation No. 1249/2021
የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና Federal Advocacy Service Licensing and
አስተዳደር አዋጅ …………….……….....ገጽ ፲፫ሺ፬፻፹ Administration Proclamation…..….Page 13480
በየጊዜው ከሚወጡ አዳዲስ ሕጎች፣ የሕግ ጽንሰ-ሀሳቦች system whereby advocates undergo continuing
እንዲሁም ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች professional training intended to keep them
እንዲሁም እውቀት፣ ክህሎት እና ሥነ-ምግባራቸውን well as through their own associations, ensure
የሚያዳብሩበት ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤ their rights and interests are respected, and
advance their knowledge, expertise and
professional standards;
PART ONE
ክፍል አንድ
GENERAL PROVISIONS
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
1. Short Title
፩. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ This Proclamation can be cited as “Federal
፪. ትርጓሜ 2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context requires otherwise, in this
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- Proclamation:
ማለት በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን መስፈርቶች license granted for the person who
መከራከር፡፡
፮/ “ማኅበር” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፯ 6/ “Association” means the Ethiopian
ሰው ነው፤
10/ “Providing Advocacy Services
፲/ “የጥብቅና ሥራን በአገናኝ አማካኝነት
through an Intermediary” means a
መስራት” ማለት በፍርድ ቤቶች፣ በማረሚያ
practice by which an advocate or law
ቤቶች፣ በፖሊስ ጣቢያዎች፣ በሌሎች የፍትሕ
firm recruits clients through an
ተቋማት ወይም በማንኛውም ስፍራ Intermediary, whether assigned for the
አገናኞችን በማሰማራት ወይም በተሰማሩ purpose or already working as such, who
አገናኞች ወይም ከየፍትሕ ተቋማቱ ኃላፊዎች establish relationships, including
ወይም ሠራተኞች ጋር የጥቅም ትስስር relationships motivated by mutual
በመፍጠር የጥብቅና አገልግሎት ፈላጊዎች personal enrichment, with public officials
ወደ ጠበቃው ወይም የጥብቅና ድርጅቱ working in courts, prison administration
እንዲመጡ የማድረግ ተግባር ነው፤ authorities, police stations, other justice
organs or any place to procure his or its
service;
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፬፻፹፬ 13484
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፲፩/ “ነጻ የጥብቅና አገልግሎት” ማለት በዚህ 11/ “Pro Bono Advocacy Service” means
አዋጅ አንቀጽ ፴፩ ንዑስ አንቀጽ (፩) ሥር an advocacy service provided by an
ለተዘረዘሩት የጥብቅና አገልግሎት ፈላጊዎች advocate or law firm at minimal or no
እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው ሕጎች charge to persons listed under Article 31
ለተመለከቱ ሰዎች በአነስተኛ ክፍያ ወይም Sub-Article (1) of this Proclamation as in
ያለምንም ክፍያ በጠበቃ ወይም በጥብቅና need of such services and to persons who
፲፪/ “የሕግ ጉዳይ ጸሐፊ” ማለት በጠበቃ ወይም 12/ “Law-Clerk” means a person who
ጥብቅና ድርጅት ሥር በመሆን በጠበቃ works for and assists an advocate or law
በኩል የሚቀርቡ ክሶችን፣ ማመልከቻዎችን፣ firm in drafting or editing statements of
ይግባኞችን፣ አቤቱታዎችን፣ መልሶችን እና claim, pleadings, applications, appeals,
ሌሎች ሕግ ነክ ሠነዶችን በማዘጋጀት ወይም statements of defense and other legal and
በማረም ጠበቃን የሚያግዝ ሰው ነው፤ related documents;
፲፫/ “የጠበቃ ረዳት” ማለት በጠበቃ ወይም 13/ “Advocate’s Assistant” means a person
ጥብቅና ድርጅት ሥር በመሆን ጠበቃን who, works for an advocate or a law
የሚያማክር፣ ለጠበቃው የሕግ አስተያየት firm and provides advice; prepare legal
የሚያዘጋጅ፣ የተዘጋጁ ክሶችን፣ documents; present to the court or other
ማመልከቻዎችን፣ ይግባኞችን፣ አቤቱታዎችን legal institutions signed statements of
ወይም መልሶችን ፍርድ ቤት ወይም በሌላ claim, letters, appeals, pleadings, or
የሕግ ሰውነት ባለው ተቋም ዘንድ በመገኘት statement of defense and appeals
የሚዘጋጅና የጥብቅና ፍቃድ የተሰጣቸው data base prepared and maintained by the
፲፮/ “ሥልጠና” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት 16/ “Training” means a legal on job
በማኅበሩ ወይም ማኅበሩ እውቅና በሰጠው training offered to advocates by the
ተቋም አማካኝነት ለጠበቆች በሥራ ላይ Association or an Institution accredited
እያሉ የሚሰጥ የሕግ ሥልጠና ነው፤ by the Association to offer such
trainings;
፲፯/ “ተቋም” ማለት ተከታታይ የሕግ ሥልጠና 17/ “Institution” means an organization
የሚሰጥ ድርጅት ነው፤ which offers continuing professional
legal training;
፲፰/ “ቦርድ” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፷፱ 18/ “Board” means the Advocates’
ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የተቋቋመ Administration Board established under
የጠበቆች አስተዳደር ቦርድ ነው፤ Article 69 Sub-Article (1) of this
Proclamation;
፲፱/ “ሕገ መንግስት” ማለት የኢትዮጵያ 19/ “Constitution” means the Constitution
ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ of the Federal Democratic Republic of
መንግስት ነው፤ Ethiopia;
፳/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ 20/ “Region” means State recognized under
፳፩/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 21/ “Person” means natural or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤ person;
፳፪/ በዚህ አዋጅ በወንድ ጾታ የተገለፀው 22/ In this Proclamation any expression in
የሴትንም ጾታ ያካትታል፡፡ the masculine gender includes the
feminine gender.
፩/ ስለራሱ ጉዳይ የሚከራከር ሰው፤ 1/ Any person handling his own case;
፪/ ያለክፍያ ለትዳር ጓደኛው፤ ለወላጁ፤ ለልጁ፤ 2/ A person who represents, without charge,
ለአያቱ፤ ለእህቱ፤ ለወንድሙ፤ ለትዳር his spouse, parent, child, grandparent,
ጓደኛው ወላጆች፤ እንዲሁም ሞግዚት ወይም sister, brother, the parent of his spouse,
አሳዳሪ ለሆነለት ሰው የሚከራከር ሰው፣ a person to whom he is the designated
tutor or guardian;
፫/ ከሥራው ጋር በተያያዘ ጉዳይ የሚከራከር 3/ A Public prosecutor on cases related to
ዐቃቤ ሕግ፣ his job;
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፬፻፹፯ 13487
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
ንዑስ አንቀጽ (፪)፣ አንቀጽ ፲፫ ንዑስ አንቀጽ provided he fulfills the criteria set out
(፪) እና አንቀጽ ፲፬ ንዑስ አንቀጽ (፪) ሥር under Article 12 Sub-Article (2), Article
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ላይ 3/ A person who fulfills the requirements
የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ provided under Sub-Article (1) of this
ማንኛውም ሰው አስፈላጊ ሠነዶችን በማያያዝ Article shall present his application for
የጥብቅና ፍቃድ ማመልከቻውን ለጠቅላይ advocacy license along with necessary
ዐቃቤ ሕግ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ documents, to the Attorney General.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል-ተራ 4/ The result of any qualification
(መ) መሠረት የሚቀርበው የፈተና ውጤት examination referred to in Sub-Article
ዋጋ የሚኖረው ውጤቱ በታወቀ በአንድ (1) paragraph (d) of this Article shall be
ዓመት ጊዜ ውስጥ ከቀረበ ብቻ ነው፡፡ valid only if it is presented within a year.
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ (፩) ላይ 1/ He does not fulfill the requirements
የተመለከቱትን መስፈርቶች ያላሟላ ከሆነ፤ provided under Article 6 Sub-Article (1)
of this Proclamation;
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፬፻፹፱ 13489
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
አገልግሎት ፍቃድ ያለው ጠበቃ ወይም with valid advocacy license granted in a
የጥብቅና ድርጅት በያዘው የውጭ ሀገር foreign country may use his foreign
በመሆን ብቻ ነው።
፪/ በዚህ አዋጅ መሠረት የተደነገጉ የጥብቅና 2/ The grounds for denial of an advocacy
አገልግሎት የማያሰጡ፣ ወይም የሥነ- ምግባር license under this Proclamation or the
፬/ የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ በዚህ አንቀጽ 4/ If the Advocacy License Evaluation
ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት ፍቃድ እንዲሰጥ Committee accepts an application
ከወሰነ በ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ የጥብቅና pursuant to sub-Article (1) of this
ፍቃዱን ለአመልካቹ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ Article, it shall issue the license through
፯/ በቦርዱ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያለው ወገን የውሳኔ 7/ A party aggrieved by the decision of the
ግልባጭ ከደረሰው ጊዜ ጀምሮ ባሉት ፴ Board may appeal to the Federal First
ቀናት ውስጥ ይግባኙን ለፌደራል መጀመሪያ Instance Court within 30 days of
ደረጃ ፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡ receiving copy of the decision.
፲፪. የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጥብቅና 12. The Federal First Instance Court
ፍቃድ Advocacy License
፩/ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ 1/ Any Ethiopian citizen or foreign national
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ of Ethiopian origin who fulfills the
ኢትዮጵያዊ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ following requirements shall be granted
ባሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በከባድ certifies that he had not been
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል-ተራ 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
(ሀ) ሥር የተመለከተው ቢኖርም ከኢትዮጵያ Article (1) paragraph (a) of this Article,
ውጪ ካለ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በሕግ a Federal First Instance Court Advocacy
የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው ማንኛውም ሰው License may be granted to a person who
በኢትዮጵያ ውስጥ በሕግ ሙያ ለአምስት graduated with first degree in law from
ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከቱ መስፈርቶችን Institution and has a minimum of five
ፍርድ ቤት ፍቃድ ሊሰጠው ይችላል፡፡ field of law in Ethiopia and fulfills the
other requirements listed under Sub-
Article (1) of this Article.
፲፫. የፌደራል ማናቸውም ፍርድ ቤት ጥብቅና ፍቃድ 13. All Federal Courts Advocacy License
፩/ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ 1/ Any Ethiopian citizen or a foreign
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ national of Ethiopian origin who fulfills
ኢትዮጵያዊ የፌደራል ማናቸውም ፍርድ the following requirements shall be
ቤት የጥብቅና ፍቃድ ይሰጠዋል፡- granted the All Federal Courts
Advocacy License:
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል-ተራ 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
(ሀ) ሥር የተመለከተው ቢኖርም ከኢትዮጵያ Article (1) paragraph (a) of this Article,
ውጪ ካለ እውቅና ካለው ከፍተኛ ትምህርት All Federal Courts Advocacy License
ተቋም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው may be granted to a person who
ማንኛውም ሰው በኢትዮጵያ ውስጥ በሕግ graduated with a first degree in law
፲፬. የፌደራል ልዩ የጥብቅና ፍቃድ 14. The Federal Special Advocacy License
፩/ የፌደራል ልዩ የጥብቅና ፍቃድ፡- 1/ The Federal Special Advocacy License
may be granted to:
ሀ) እውቅና ካገኘ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም a) has a first degree in law from a
በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው እና recognized Higher Education
በሙያው ቢያንስ ፭ ዓመት ያገለገለ Institution and a minimum of five
ወይም እውቅና ካገኘ ከፍተኛ years of professional experience in
የትምህርት ተቋም በሕግ የመጀመሪያ the field of law; or institution or
ዓመት ያገለገለ ባለሙያ ያለው ተቋም graduated with first degree in law
፫/ ማንኛውም የፌደራል የጥብቅና ፍቃድ ያለው 3/ Any federal advocacy license holder may
ሰው ልዩ የጥብቅና ፍቃድ ሳያስፈልገው የልዩ render special advocacy service without
ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በጽሑፍ ማሳወቅ the advocate shall inform in writing the
ወይም ድርጅት የጥብቅና አገልግሎቱን ሲሰጥ granted the Federal Special Advocacy
ይህን አዋጅ እና የጠበቃ ሥነ-ምግባር ደንብን License, in the discharge of his or its
፲፭. ለሕግ መምህራን ስለሚሰጥ የጥብቅና ፍቃድ 15. Advocacy License Granted to Law
School instructors
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ (፪) ሥር 1/ Notwithstanding the provisions of Article
የተደነገገው ቢኖርም በከፍተኛ ትምህርት 4 Sub-Article (2) of this Proclamation,
ተቋማት የሕግ ትምህርት ቤቶች an Ethiopian or a foreign national of
የሚያስተምር ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ Ethiopian origin who teaches law in law
ኢትዮጵያዊ የሕግ መምህር በአንቀጽ ፲፪ schools of higher education institutions
ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም በአንቀጽ ፲፫ ንዑስ and fulfills the requirements of Article
አንቀጽ (፩) ላይ የተጠቀሰውን ካሟላ የሕግ 12 Sub-Article (1) or Article 13 Sub-
መምህርነት ሙያውን መልቀቅ ሳያስፈልገው Article (1) may be granted an Advocacy
የጥብቅና ፍቃድ ሊሰጠው ይችላል፡፡ License without having to resign from
his teaching post;
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ A law school instructor who requests for
የሕግ ትምህርት ቤት መምህር የጥብቅና grant of an advocacy license pursuant to
የማያስተጓጉል ስለመሆኑ በሕግ ትምህርት school his advocacy service does not
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ (፩) ሥር 1/ Any person who meets the requirements
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ቢኖርም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ኖሮት Article (1) of this Article, an Ethiopian
በኢትዮጵያ በሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት or a foreign national of Ethiopian
ተቋማት ውስጥ በሕግ መምህርነት ለሰባት origin with first degree in law and
ድርጅት የሕግ ጉዳይ ጸሐፊነት ወይም enterprises for a minimum of five years;
የጠበቃ ረዳትነት እንዲሁም በሲቪል or as assistant judge, as advocates’
ማኅበረሰብ ድርጅት፣ በሃይማኖት ተቋማት፣ assistant or law clerk in a law firm or
በዓለም አቀፍ ድርጅቶች፣ በንግድ with an advocate, as well as a legal
ድርጅቶችና ሌሎች ተቋማት በሕግ advisor or as a professional in the field
ደረጃ ጥብቅና ፍቃድ ለአምስት ዓመት with first degree in law and who served
ጠበቃ የጥብቅና አገልግሎት ሥራውን Advocate for five years, may be granted
ድርጅቶች መረጃ ለማኅበረሰቡ ተደራሽ licensed advocates and law firms, to the
፲፰. ከጠበቃ ወይም ጥብቅና ድርጅት ጋር ስለሚሰሩ 18. Persons who work with Advocates or
ሰዎች Law Firms
፩/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ Any advocate or law firm may employ
የሕግ ጉዳይ ጸሐፊ፤ የጠበቃ ረዳት ወይም law clerks, advocates’ assistants, or
ሌሎች ለሥራው የሚያስፈልጉ ሠራተኞችን other support staff necessary for its
መቅጠር የሚችል ሲሆን የጥብቅና ድርጅት work; a law firm may also employ
ከነዚህ ከተጠቀሱት ሠራተኞች በተጨማሪ advocates;
ድርጅት ቅጥሩ በተፈጸመ በሁለት ወራት ጊዜ of this Article shall, within two months
፫/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 3/ No advocate or law firm may employ
የሚከተሉትን በሕግ ጉዳይ ጸሐፊነት ወይም the following persons as law clerks or
በጠበቃ ረዳትነት መቅጠር አይችልም፡- advocates’ assistants:
ሀ) የጥብቅና ፍቃዱ የታገደን ወይም a) a person whose advocacy license has
የተሰረዘን ሰው፣ been suspended or revoked;
፪/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 2/ Any advocate or firm that fails to renew
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ላይ his or its license within the period
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) በተደነገገው 3/ An advocate or Law firm that proves he
የጊዜ ገደብ ውስጥ ጠበቃው ወይም የጥብቅና or it has not renewed the license within
ድርጅቱ ፍቃዱን ያላሳደሰው ከአቅም በላይ the period prescribed under Sub-Article
በሆነ ምክንያት መሆኑን የሚያሳይ አሳማኝ (2) of this Article due to force majeure,
ማስረጃ ካቀረበ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ may renew the license having paid the
፬/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 4/ Any advocate or law firm that has not
በዚህ አንቀጽ መሠረት ፍቃዱን ያላሳደሰ renewed his or its license according to
ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት Any advocate or law firm shall present the
ለመስጠት የሚያስችል የጤና ሁኔታ ላይ ያለ which certifies that the advocate is fit
ሲያጋጥሙት የጥብቅና ፍቃዱን ለጠቅላይ license to the Attorney General for the
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ When an advocate applies to return his
ጠበቃው ፍቃድ ለመመለስ ሲያመለክት license pursuant to Sub-Article (1) of
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የጥብቅና ፍቃድ this Article, the Attorney General shall
ደብተሩን ወዲያውኑ መረከብ አለበት፣ ሆኖም immediately receive the license of
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 3/ An advocate who returned his advocacy
ፍቃዱን የመለሰ ጠበቃ ወደ ጥብቅና ሥራው license pursuant to Sub-Article (1) of
መመለስ ከፈለገ ፍቃዱን መልሶ ሊወስድ this Article may get his license back if
ይችላል፣ ሆኖም ጠበቃው ከጥብቅና he wants to resume Advocacy service;
ተሰማርቶ ከሆነ ፍቃዱ የሚመለስለት than two years can get back his license
ለደረጃው የሚሰጠውን የጥብቅና መግቢያ only when he passes the entrance exam
፳፪. ከጥብቅና ፍቃድ ጋር የተያያዘ ግዴታ 22. Obligations Related with Advocacy
Service
፩/ በደንበኛ፣ በፍርድ ቤት ወይም በማንኛውም 1/ Has the duty to show his/its advocacy
አግባብ ባለው አካል የጥብቅና ፍቃድን license when requested by his Client,
እንዲያሳይ ሲጠየቅ የማሳየት ግዴታ አለበት፤ the Court or any appropriate body;
፩/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ Any advocate or law firm is obliged to
፫/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት፡- 3/ Every advocate or law firm has the
following obligations:
ሀ) ለጥብቅና አገልግሎት መስጫ የሚሆን a) To have an office where he/it
ቢሮ የማሟላት፣ provides the advocacy service;
፬/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፫) ፊደል-ተራ (ሀ) 4/ Notwithstanding the provision of
ላይ የተደነገገው ቢኖርም የጥብቅና ሙያ paragraph (a) of Sub-Article (3) of this
አገልግሎት ፍቃድ ሰጪው አካል ቢሮ Artilcle, the license issuing authority
ማሟላትን እንደመስፈርት ሊጠይቅ shall not require office to grant the
፳፬. ስለታማኝነትና ለፍትሕ አጋር መሆን 24. Honesty and Loyalty to Justice
፩/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ Any advocate or law firm has the
የጥብቅና አገልግሎት ሥራውን በታማኝነት obligations to perform his or its
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ጠቅላላ 2/ Without prejudice to the general
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ጠበቃ provision provided under Sub-Article
ወይም የጥብቅና ድርጅት ያለበቂ ምክንያት (1) of this Article, any advocate or law
ጉዳይን ያለማጓተት፣ ምስክሮችን በሀሰት firm has the duty, not to unduly delay
ተገቢውን ክርክር የማድረግ፤ የሕግ መሠረት false evidence or cause such evidence to
በቦርዱ ወይም በማኅበሩ ሀሳብ አመንጪነት initiated by the Attorney General, Board
የሕግ ሥልጠና ዓላማ ጠበቆች የሙያ The purpose of legal training is to enable
ኃላፊነታቸውን ለመወጣት የሚያስችል ወቅታዊ Advocates acquire up-to-date knowledge
እውቀትና ክህሎት በቀጣይነት እንዲኖራቸው and excellence to discharge their
ማስቻል ነው፡፡ professional responsibility.
፩/ ማንኛውም ጠበቃ በዓመት ውስጥ በድምሩ 1/ Any advocate has the duty to take training
ከ፳፬ እስከ ፴ ሰዓት የሚደርስ የሕግ ሥልጠና on the subject of law on aggregate from
የመውሰድ ግዴታ አለበት፡፡ 24 up to 30 hours in a given year;
፪/ የሕግ ሥልጠናው በተከታታይ ወይም በዚያው 2/ The training on the subject of law may be
ዓመት ውስጥ በተለያየ ጊዜ ሊሰጥ ይችላል፡፡ offered in continuity or in different
cycles within that year;
ክፍያ እና ሌሎች ከሥልጠና ጋር የተያያዙ training fee and other issues related with
training shall be determined by the
ጉዳዮችን በተመለከተ ማኅበሩ በሚያወጣው
Directive to be issued by the
መመሪያ ይወስናል፡፡
Association.
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፭፻፭ 13505
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
እውቅና ከመስጠቱ በፊት የሚሰጡ የሥልጠና advance, the type of training courses
፬/ የተከታታይ የሕግ ሥልጠና ሰጪዎች እውቅና 4/ The procedures and requirements under
which institutions that offer legal
የሚያገኙበት ሥነ-ሥርዓት እና መሥፈርቶች
training are accredited shall be
በተመለከተ ማኅበሩ በሚያወጣው መመሪያ
determined by a Directive to be issued
ይወሰናል፡፡
by the Association.
፩/ የሥልጠና ተቋሙ በሥልጠና ላይ ያሉትን 1/ The training institution has the duty to
ካለው ምክንያቱን ለማኅበሩ በጽሑፍ ማሳወቅ program set by the association shall
፩/ ማንኛውም ጠበቃ በዚህ ንዑስ ክፍል 1/ If any advocate fails to comply with the
ሳያሟላ የቀረ እንደሆነ ማኅበሩ ይህንኑ Section, the Association shall notify this
አለበት፡፡
፪/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ከተከታታይ የሥልጠና 2/ The Attorney General may charge, for
ግዴታ ጋር ተያይዞ ያለበቂ ምክንያት the violation of disciplinary rules, an
የሥልጠና ግዴታውን ለመውሰድ ፈቃደኛ advocate who, without good cause, is
ያልሆነ ጠበቃ ላይ የዲስፕሊን ክስ not willing to comply with his
ሊመሰርትበት ይችላል፡፡ mandatory training program.
፩/ ማንኛውም ጠበቃ በአሳማኝ ምክንያት ማኅበሩ 1/ If any advocate, for good cause, is unable
በሚያወጣው የሥልጠና ጊዜ ውስጥ የሥልጠና to take the training within the period
ግዴታውን መውሰድ ካልቻለ ጠበቃው scheduled by the Association, he has to
እንዲራዘምለት ማኅበሩ ከያዘው የሥልጠና along with his request for the extension
መውሰድ እንዳይችል ያደረገውን ምክንያት፣ he was not able to take the training in
፫/ ማኅበሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ If the Association, after considering the
መሠረት የቀረበለት ማመልከቻ አሳማኝ ሆኖ application mentioned under Sub-
ካገኘው የሥልጠና ጊዜውን በዚያው ዓመት Article (2) of this Article, found the
ውስጥ ጠበቃው በጠየቀው ጊዜ ወይም እራሱ reasons convincing, then it can
በመሰለው ጊዜ ሊቀይርለት ይችላል፤ ማኅበሩ reschedule the program based on the
መሆኑን በ፲፭ ቀናት ውስጥ በጽሑፍ year. If the Association accepts the
የሕግ ሥልጠና ግዴታ በዚያው ዓመት take the training in that same year for
፩/ ማንኛውም በጥብቅና ድርጅት ውስጥ ሸሪክ 1/ Every advocate who practices privately or
፩/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እያንዳንዱ ጠበቃ በዓመት 1/ The Attorney General shall, without
መስጠት ከሚጠበቅበት የነጻ የጥብቅና passing the limit each advocate should
አገልግሎት መጠን ሳያልፍ በነጻ የጥብቅና render pro bono service in a given year,
አገልግሎት ሊስተናገዱ የሚገባቸውን ጉዳዮች identify and assign pro bono cases to
እያጣራ ለጠበቆች ይመራል፡፡ advocates;
፪/ እያንዳንዱ ጠበቃ በዓመት መስጠት 2/ Each Advocate shall have the obligation,
ከሚጠበቅበት የነጻ የጥብቅና አገልግሎት without passing the limit of pro bono
ግዴታ ሳያልፍ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ cases in a given year, to receive cases
የሚመራለትን የነጻ ጥብቅና አገልግሎት referred to him by the Attorney General
ተቀብሎ የመስራት ግዴታ አለበት፡፡ and render pro bono service;
ወይም የጥብቅና ድርጅት በዚህ አዋጅ እና of Conduct, shall control and monitor
አለበት፡፡
the cases assigned to him by the
Attorney General for pro bono advocacy
service;
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 4/ Notwithstanding the provision of Sub-
ቢኖርም በጠበቃው በኩል ነጻ የሕግ ድጋፍ Article (1) of this Article, the Attorney
አገልግሎት መሰጠት ያለበት ሰው አግኝቶ General, after ascertaining the accuracy
አገልግሎቱን በነጻ የሰጠ በሆነ ጊዜ ጠቅላይ and truthfulness of the service, may
እውነተኛነት አረጋግጦ እውቅና ሊሰጠው which the advocate rendered for persons
SECTION FOUR
ንዑስ ክፍል አራት
INSURANCE AND CLIENTS’ PROPERTY
መድን እና የደንበኞች ንብረት
፴፫. የሙያ ኃላፊነት መድን የመያዝ ግዴታ 33. The Obligation to Secure Professional
Indemnity Insurance
ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት Every advocate or law firm may secure an
ሥራውን በአግባቡ ሳይወጣ በመቅረቱ ምክንያት indemnity insurance policy, for the damage
በደንበኛው ላይ ሊደርስ ለሚችል ጉዳት ካሳ he or it may cause on his or its client due to
የሚሆን የሙያ ኃላፊነት መድን ሊይዝ ይችላል፡፡ failure to discharge his or its duty properly.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፲ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13510
ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት፡- Every advocate or law firm has the
following obligations:
፩/ ከሙያ ሥራው ጋር በተገናኘ በይዞታው ወይም 1/ Administer and keep his client’s or third
በአስተዳደሩ ሥር የሚገኝን የደንበኛው party’s property, which he possessed in
ወይም የሶስተኛ ወገንን ንብረት አስተዳደርን the course of discharging his duty,
ጥበቃ ከራሱ ንብረት ፍጹም በማይገናኝበት separately from his own property;
ድረስ የመያዝ ግዴታ አለበት፡፡ Article up to five years from the time
when the case has got its completion.
፪/ ቦርዱ ጠበቆች ወይም የጥብቅና ድርጅቶች 2/ The Board, by Directive, may determine
የደንበኞች አደራ ሂሳብ ለመያዝ ማሟላት the requirements advocates or law firms
የሚገባቸውን መስፈርቶች በመመሪያ ሊወሰን must fulfil to keep their clients’ trust
ይችላል፡፡ account;
፫/ የደንበኛው የአደራ ሂሳብ በጠበቃው ወይም 3/ The advocate or the law firm can only
በጥብቅና ድርጅቱ ማንቀሳቀስ የሚቻለው transact his/its client’s trust account and
ክፍያ ሊፈፀምባቸው የሚገቡ ሥራዎች pay money when activities, which need
መከናወናቸውን እና በደንበኛው ሥም payment, are undertaken and the
መደረግ ያለባቸው ወጪዎች በበቂ ማስረጃ expenses are supported by evidences
ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡ issued in the name of the client;
፬/ ጠበቃው ወይም የጥብቅና ድርጅቱ የደንበኛ 4/ The advocate or the law firm, when it
ወይም የሶስተኛ ወገን ጥቅም ያለበት ገንዘብ receives money or other property that
ወይም ሌላ ንብረት ሲቀበል ለደንበኛው involves the interest of the client or the
ወይም ለሶስተኛ ወገን ወዲያውኑ ማሳወቅ third party, shall immediately notify the
ወይም መብት ያለው ሶስተኛ ወገን ሲጠይቅ the trust account to the client or third
ወይም ጉዳዩ ሲጠናቀቅ ወዲያውኑ ከበቂና party, when the client or the third party
የተሟላ ሪፖርት ጋር ማስረከብ አለበት፡፡ requests for such a report or when the
case gets completion.
PART FOUR
ክፍል አራት
LAW FIRM
ስለጥብቅና ድርጅት
በዚህ አዋጅ መሠረት የጸና የጥብቅና ፍቃድ At least two or more advocates, who have a
ያላቸው ቢያንስ ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ valid advocacy service license issued under
ጠበቆች አንድ ላይ በመሆን የጥብቅና ድርጅት the provisions of this Proclamation, may
፩/ የጥብቅና ድርጅት ዋነኛ ተግባር የጥብቅና 1/ The main objective of a law firm is
አገልግሎት መስጠት ነው፡፡ providing advocacy service;
፩/ የጥብቅና ድርጅት አባላት ማንኛውንም 1/ The members of a law firm may choose
ሥያሜ የጥብቅና አገልግሎት ድርጅቱ and decide any name to be their firm’s
ይችላሉ፡፡
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ቢኖርም ለጥብቅና ድርጅቱ መጠሪያነት Article (1) of this Article, the name
የተመረጠው ሥም በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ chosen to be the name of the law firm
በሙሉ በግልጽ ሥሙን እና “ኃላፊነቱ law firm shall clearly contain its name
መያዝ አለባቸው፡፡
፬/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀረቡለት ሠነዶች ከዚህ 4/ The Attorney General, after verifying
አዋጅና አግባብነት ካላቸው ሌሎች ሕግጋት that the documents submitted to it are in
ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ካረጋገጠ compliance with the requirements of
ማመልከቻውን በተቀበለ በ፲፭ የሥራ ቀናት this Proclamation and other relevant
ውስጥ የጥብቅና ድርጅቱን ይመዘግባል፤ laws, shall, within 15 working days of
የምዝገባ ምስክር ወረቀት ይሰጣል፡፡ receiving the application, register the
firm and issue certificate of registration;
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፲፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13515
፭/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀረቡለት ሠነዶች ከዚህ 5/ If the Attorney General is convinced that
አዋጅና አግባብነት ካላቸው ሌሎች ሕጎች ጋር the documents submitted to it are in
የሚጣረሱ ናቸው ብሎ ካመነ ማመልከቻውን contradiction with the provisions of this
በተቀበለ በ፳ የሥራ ቀናት ውስጥ ውድቅ Proclamation and other relevant laws, it
ማድረግና ማመልከቻው ውድቅ እንዲሆን shall, within 20 working days, reject the
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፭) መሠረት 6/ The person whose application was
ያቀረበው ማመልከቻ ውድቅ የተደረገበት rejected pursuant to Sub-Article (5) of
አካል ቅሬታውን ማመልከቻው ውድቅ this Article may file his complaints to
መደረጉን ባወቀ በ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ the Board within 15 working days of
ለቦርዱ ማቅረብ ይችላል፡፡ knowing the rejection of the application;
፯/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፮) መሠረት 7/ A party who has grievance on the
ቦርዱ በሚሰጠው ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኘ decision given by the Board as provided
ወገን ውሳኔ በተሰጠ በ፲፭ የሥራ ቀናት under Sub-Article (6) of this Article,
ውስጥ ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ may lodge an appeal to the Federal First
ቤት ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡ Instance Court within 15 working days
of the decision.
ያለበት ሆኖ በገንዘብ የሚደረገው መዋጮ materialize the purpose of the law firm;
፩/ የጥብቅና ድርጅት ሸሪክ የሚከተሉት መብቶች 1/ A partner of a law firm shall have the
ሀ) በጥብቅና ድርጅቱ ስብሰባዎች የመካፈል a) the right to participate and vote in the
መ) በሽርክና ስምምነት፣ በዚህ አዋጅና d) get rights and benefits emanates from
አግባብነት ባላቸው ሌሎች ሕጎች the partnership agreement, this
የተመለከቱ፣ ወይም ከሽርክና ማኅበሩ Proclamation and other relevant laws
፪/ የጥብቅና ድርጅት ሸሪክ የሚከተሉት 2/ The partner of a law firm shall have the
፵፮. ባለቤትነት
46. Ownership
የጥብቅና ድርጅት ባለቤት መሆን የሚችሉት The owner of a Law Firm shall only be
የጸና የጥብቅና ፍቃድ ያላቸው ጠበቆች ብቻ Advocates who have a valid advocacy license.
ናቸው፡፡
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፲፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13518
፵፯. በጥብቅና ድርጅት ሥር በሚሠሩ ጠበቆች ላይ 47. Restrictions on Advocates who Work for
የተጣለ ክልከላ Law Firms
ማንኛውም ጠበቃ ወይም በጥብቅና ድርጅቱ employee of a law firm, during the time
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ቢኖርም ማንኛውም ጠበቃ በጥብቅና ድርጅት Article (1) of this Article, unless the
ሸሪክ ወይም ተቀጣሪ ከመሆኑ በፊት የያዘው client agrees differently, activities
ጉዳይ ደንበኛው በተለየ ሁኔታ ካልተስማማ commenced by any partner or employed
በስተቀር በተያዘበት አግባብ ፍጻሜ ያገኛል፡፡ advocate prior to engagement with the
law firm shall be completed on the basis
of prior arrangements.
፩/ የጥብቅና ድርጅት በሸሪኮች ውሳኔ በተሾሙ 1/ A Law Firm shall be managed by one or
አንድ ወይም ከዚያ በላይ ቁጥር ባላቸው more managers appointed by the
ሥራ-አስኪያጆች ይተዳደራል፡፡ partners’ decision.
፪/ የጥብቅና ድርጅት ሥራ-አስኪያጅ ከድርጅቱ 2/ The manager of the law firm shall be
ሸሪኮች መካከል የሚመረጥ መሆን አለበት፡፡ elected from among partners of the law
firm.
፫/ የጥብቅና ድርጅት ሥራ-አስኪያጅ ድርጅቱን 3/ The manager of a law firm shall mainly
በዋናነት ያስተዳድራል፣ ማንኛውንም ሕጋዊ administer the firm; represent the law
የድርጅቱን መብት ለማስጠበቅና የድርጅቱን firm to defend its interests and
ግዴታ ለመወጣት የጥብቅና ድርጅቱን discharge the firm’s obligations;
ይወክላል፣ የድርጅቱ ተጠሪ ይሆናል፣ represent the firm; on behalf of the firm
ድርጅቱን ወክሎ ይከሳል፣ ይከስሳል፣ sue, defend, contest, give power of
ይከራከራል፣ ጠበቃ ወይም ሶስተኛ ወገን attorney to an advocate or a third party.
ይወክላል፡፡
፬/ የጥብቅና ድርጅቱ ሥራ-አስኪያጅ ሥራውን 4/ The manager of the law firm and the firm
በሚያከናውንበት ወቅት የግል ጥቅም shall be jointly and severally liable for
ለማግኘት በማሰብ በሚፈጸመው ስህተት the damages caused to third parties by
ምክንያት በሶስተኛ ወገኖች ላይ ለሚደርስ the actions of the manager while
ጉዳት ሥራ-አስኪያጁ እና የጥብቅና ድርጅቱ performing his duty with the view to get
፭/ ጉዳት የደረሰበት ሰው ጉዳት አድራሹ ሥራ- 5/ The Law Firm shall be relieved from
አስኪያጅ ሥራውን ለማከናወን ኃላፊነት liability where the injured party knew of
ያልተሰጠው መሆኑን የሚያውቅ የነበረ ከሆነ the fact that the manager who caused
የጥብቅና ድርጅቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡ the damage did not have the power to
carry out the undertaking.
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፭፻፳ 13520
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) እና (፭) 6/ The Law Firm shall be liable for any
ከተመለከተው ውጪ ከውል ወይም በሌላ obligation except the one stated in Sub-
በማንኛውም ሁኔታ ለሚመጣ ግዴታ ኃላፊ Articles (4) and (5) of this Article
የሚሆነው የጥብቅና ድርጅቱ ነው፡፡ whether arising out of contract or any
other situation.
፵፱. የሥራ-አስኪያጅ ግዴታዎች 49. Responsibilities of the Manager
፪/ የጥብቅና ድርጅት ሥራ-አስኪያጅ ድርጅቱ፣ 2/ The manager of a law firm shall ensure
በውስጠ ደንቦች፣ በሽርክና ስምምነቱ፣ በዚህ that the firm discharges its duties and
አዋጅ እና አግባብነት ባላቸው ሌሎች ሕጎች responsibilities provided in the by-laws
የማሳወቅ፣ appropriate;
c) prepare the performance report of
ሐ) የድርጅቱን የሥራ ክንውን ሪፖርት
the firm and report it to the
የማዘጋጀትና ለሚመለከተው አካል
appropriate body;
ሪፖርት የማቅረብ፣
መ) ድርጅቱን ኦዲት የማስደረግና መክፈል d) get the firm audited; declare and pay
የሚጠበቅበትን ታክስ በታክስ ሕጉ taxes according to the tax law.
መሠረት በወቅቱ የማሳወቅና የመክፈል
ግዴታ አለበት፡፡
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፭፻፳፩ 13521
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፩/ የጥብቅና ድርጅቱ በሽርክና ስምምነት ወይም 1/ Unless otherwise provided by the firm’s
ካልተሰወነ በስተቀር ቢያንስ ከግማሽ በላይ applicable laws, there shall be a quorum
፫/ የጥብቅና ድርጅቱ ሸሪኮች በተለየ ሁኔታ 3/ Unless the partners of the law firm
ካልተስማሙ በስተቀር የማኅበሩን መመስረቻ agreed otherwise, to amend the
ጽሑፍ ለማሻሻል ስብሰባ ላይ ከተገኙት Memorandum of Association of the law
አባላት የሁለት ሶስተኛ ይሁንታ ድምጽ firm 2/3 (two third) of the partners who
ማግኘት ይኖርበታል፡፡ attend the meeting shall vote in favour;
ማንኛውም የጥብቅና ድርጅት ወይም ሸሪክ የግብር The payment of tax of any law firm or a
አከፋፈል አግባብነት ባላቸው የሽርክና ማኅበርን partner shall be decided according to
የተመለከቱ የግብር ሕጎች የሚወሰን ይሆናል፡፡ relevant tax laws of partnership association.
፩/ የጥብቅና ድርጅት ህልውና በሸሪኮቹ ሞት፣ 1/ A law firm shall not be dissolved because
መልቀቅ፣ ችሎታ ማጣት ወይም ሸሪኮቹን of the death of partners, when a partner
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
እንደተጠበቀ ሆኖ የጥብቅና ድርጅት Article (1) of this Article, a law firm
ከሚከተሉት ምክንያቶች በአንዱ ሊፈርስ may be dissolved in one of the
ይችላል፡- following grounds:
ሀ) የሽርክና ማኅበሩን ለማፍረስ ሸሪኮች a) when the partners agree to dissolve
ለ) የጥብቅና ድርጅቱ መክሰሩ በፍርድ ቤት b) when a court declares the law firm
ሲታወጅ፣ bankrupt;
ሲሰረዝ፣ ወይም
partners are revoked; or
መ) የጸና የጥብቅና ፍቃድ ያላቸው ሸሪኮች d) when the number of partners who
በጎደለ በስድስት ወራት ውስጥ የጸና reduced to one and it is not possible
ሲያቀርብ እና ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ጥያቄውን the lapse of the six month period and
የጊዜ ገደብ በሶስት ወራት እንዲራዘም necessary, it may allow the extension of
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) በተደነገገው 4/ Unless otherwise provided in Sub-Article
መሠረት ካልሆነ በስተቀር የሸሪኮች ቁጥር (3) of this Article, the partner shall be
ወደ አንድ ዝቅ ያለ መሆኑን የሚያውቅ ሸሪክ jointly and severally liable with the law
የጥብቅና ድርጅቱ በዚህ ሁኔታ ከስድስት firm for obligation of the law firm
ወራት በላይ ሥራውን እንዲቀጥል ካደረገ where he continues the operation of the
ለድርጅቱ እዳ እና ግዴታዎች ከጥብቅና firm for more than six months after
ድርጅቱ ጋር በአንድነት እና በተናጠል being aware of the fact that the number
፶፫. የጥብቅና ድርጅት እና ሸሪኮች ኃላፊነት 53. Liability of the Law Firm and Partners
በሽርክና ስምምነቱ ከተፈቀደው ውጭ በያዙት The law firm shall be liable to clients and
ጉዳይ ላይ ያልተገባ ተግባር ካልፈፀሙ ወይም other third parties for damages caused, in
በማታለል ወይም አውቀው ባደረሱት ጉዳት and support staff unless the advocates and
ካልሆነ በስተቀር ከጥብቅና አገልግሎት መስጠት support staff, contrary to the partnership
አማካኝነት በደንበኞች እና ሌላ ሶስተኛ ወገን ላይ the cases at their hand or failed to discharge
their respective duties or committed
የሚደርስ ጉዳት በጥብቅና ድርጅቱ የደረሰ ጉዳት
cheating or deliberately caused damages.
እንደሆነ ተቆጥሮ ድርጅቱ ኃላፊነት ይወስዳል፡፡
፩/ የጥብቅና ድርጅቱ ገንዘብ ጠያቂዎች 1/ Creditors who demand payment from the
ከድርጅቱ ማናቸውም ሀብት ላይ ገንዘብ law firm can exercise their right against
፪/ ከጥብቅና ድርጅቱ ላይ ገንዘብ የሚጠይቁ 2/ Creditors who demand payment from the
ሰዎች ከሸሪኮች የግል ንብረት ላይ ገንዘብ law firm have no right to proceed
መጠየቅ አይችሉም፡፡ against the personal properties of the
partners of the firm.
፶፭. የጥብቅና ድርጅት ግዴታዎች
55. Obligations of a Law Firm
‹ ፩/ ከሸሪኮቹ የሙያ ኃላፊነት መድን በተጨማሪ 1/ The obligation to buy and secure
፭/ ይህንን አዋጅ፣ አግባብነት ያላቸውን ሌሎች 5/ Respect and observe this Proclamation,
ሕጎችና የሙያ ሥነ-ምግባር ደንቦችን other relevant laws and Professional
፬/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 4/ Every advocate or law firm shall become
የጥብቅና ፍቃድ ሲሰጠው ያለምንም ቅድመ member of the Association without any
ሁኔታ የማኅበሩ አባል ይሆናል፡፡ precondition when he/it is issued with
the advocacy license.
፶፱. የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔ ስለመጥራት 59. Calling the first General Meeting
፩/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ይህ አዋጅ ከጸናበት ጊዜ 1/ The Attorney General shall call the
ጀምሮ እስከ ስድስት ወር ባለው ጊዜ ውስጥ Association’s first general meeting
የማኅበሩን የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ within six months’ of entering into force
ይጠራል፡፡ of this Proclamation;
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፳፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13526
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ The meeting called pursuant to Sub-
የተጠራው ጠቅላላ ጉባዔ የማኅበሩን አመራር Article (1) of this Article shall nominate
አካላት ይሰይማል፡፡ the management of the Association.
፪/ ማኅበሩ እንደ አስፈላጊነቱ ሥራውን ለማከናወን 2/ The Association may, to discharge its
ኮሚቴዎች ወይም በሥሩ የሚሰሩ የሥራ activities properly, set up committees or
ክፍሎች ሊያደራጅ ይችላል፡፡ departments under it as may be
necessary.
፪/ የተከታታይ የሕግ ሥልጠና ሰጪዎችን እውቅና 2/ Accredit those institutions who offer
፲፪/ የደንበኞች ጥቅም መጠበቁን ያረጋግጣል፤ 12/ Ensure that the interests of clients are
እንዲሁም የደንበኞችን ጥቅም ለማስጠበቅ respected and follow up whether
ጠቀሜታ ያላቸው የጠበቃ መብቶች advocates’ rights, which have
መከበራቸውን ይከታተላል፤ implications on ensuring clients’ rights
as well, have been protected and
respected;
፲፫/ የሕግ ትምህርት ጥራት እንዲጠበቅ፤ የሕግ 13/ Contribute to the advancement and
የበላይነት እንዲከበር፤ ሰብዓዊ መብት development of quality of law
እንዲከበር፤ የጥብቅና ሙያ እና አጠቃላይ education, rule of law, enforcement of
የኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት እንዲያድግ human rights and the profession of
አስተዋጽኦ ያደርጋል፤ advocacy service and the Ethiopian
legal system as a whole;
፲፬/ የጥብቅና አገልግሎትን በተመለከተ የሕግ 14/ Make study with regard to advocacy
ጥናት በማድረግ የጥናት ውጤቱን ተግባራዊ service, implement the study and submit
ያደርጋል፣ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ same to the concerned body and
ተግባራዊ መሆኑን ይከታተላል፤ monitor the implementation;
፲፭/ የማኅበሩ አባላት ይህን አዋጅና ሌሎች 15/ Monitor whether the members of the
አግባብነት ያላቸው ሕጎች እና መመሪያዎችን Association are providing advocacy
በማክበር የጥብቅና አገልግሎትን እየሰጡ service in compliance with this
መሆኑን ይከታተላል፡፡ Proclamation, other relevant laws and
Directives.
ጠቅላላ ጉባዔው በዚህ አዋጅ መሠረት ፍቃድ The General Meeting comprises advocates
የተሰጣቸውን ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች and law firms licensed pursuant to this
በሙሉ የሚያካትት ሆኖ የሚከተሉት ሥልጣንና Proclamation and shall have the following
ተግባራት ይኖሩታል፡- powers and duties:
፩/ የማኅበሩን ፕሬዚዳንት እና ምክትል 1/ Appoint or remove the President and Vice
ፕሬዚዳንት ይሾማል፣ ይሽራል፤ President of the Association;
፪/ የማኅበሩን ስትራቴጂክ እቅድ፣ ዓመታዊ 2/ Approve the Association’s strategic and
እቅድና በጀት ያጸድቃል፤ annual plan as well as budget;
፫/ የአባላትን መዋጮ መጠን ይወስናል፤ 3/ Determine the amount of membership
contribution;
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፳፱
13529
Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፩/ ማኅበሩ የአስፈፃሚነት ሥልጣን ያለው የሥራ 1/ The Association shall have an Executive
አስፈፃሚ ኮሚቴ ይኖረዋል፡፡ Committee which has the power of
execution.
፪/ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ሰባት አባላት 2/ The Executive Committee shall have
ይኖሩታል፡፡ seven members.
፫/ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ከጠቅላላ 3/ Members of the Executive Committee
ጉባዔው አባላት መካከል ተመርጠው shall be appointed by electing from
ይሾማሉ፡፡ members of the General Meeting.
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፭፻፴ 13530
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፷፭. የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ሥልጣንና ተግባራት 65. Powers and Duties of the Executive
Committee
የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የሚከተሉት ሥልጣን The Executive Committee shall have the
እና ተግባራት ይኖሩታል፡- following powers and Duties:
ለ) የማኅበሩን ዓመታዊ እቅድ፣ በጀት፣ የሥራ b) prepare and submit, to the Executive
ክንውን እና የሂሳብ ሪፖርት አዘጋጅቶ Committee, the annual activity plan,
ለሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ያቀርባል፤ budget, performance and financial
reports;
የባንክ ሂሳብ ይከፍታል፤ ያንቀሳቅሳል፤ and transact the bank accounts of the
Association;
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፴፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13533
ያከናውናል፡፡ President.
ተግባራት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ማኅበሩ different organs and other issues related
፩/ የጠበቆች አስተዳደር ቦርድ ከዚህ በኋላ “ቦርዱ” 1/ The Advocates’ Administration Board,
እየተባለ የሚጠራው በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ herein after called the “The Board” is
hereby established by this Proclamation;
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፭፻፴፬ 13534
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፪/ ቦርዱ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ አቅራቢነት 2/ The Board shall have seven members
በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሾሙ ከሚከተሉት comprised of the following bodies
አካላት የተውጣጡ ሰባት አባላት ይኖሩታል፡- which nominated by the Attorney
General and appionted by the Prime
Minister:
መ) በአዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኙ የመንግስት d) One member from the School of
፫/ የቦርዱ አባላት የሥራ ዘመን ሶስት ዓመት 3/ The term of a Board member shall be
ሲሆን አንድ አባል ከሁለት የሥራ ዘመን three years and no member shall be
በላይ መመረጥ አይችልም፡፡ elected for more than two terms;
፬/ የቦርዱ ሰብሳቢ እና ጸሐፊ ከቦርዱ አባላት 4/ The Chairperson and Secretary of the
መካከል በአባላቱ ይመረጣል፡፡ Board shall be elected by the members
from among members of the Board.
፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸፮ ንዑስ አንቀጽ (፬) 3/ Investigate and decide upon grievances
መሠረት የዲስፕሊን ጉባዔው፤ አንቀጽ ፸፰ raised on the decisions of the Discipline
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) የተጠቀሱት 5/ Remand, for one time, issues, facts or
ኮሚቴዎች ወይም ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወይም evidence which were not duly
ፍሬ-ነገር ወይም ማስረጃ ካለ ጉዳዩን ውሳኔ Attorney General mentioned under Sub-
፸፩. ስለቦርድ ጽሕፈት ቤት እና በጀት 71. The Office of the Board and Budget
፩/ ቦርዱ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት 1/ The Board shall have an office within the
ውስጥ ጽሕፈት ቤት ይኖረዋል፡፡ office of the Attorney General.
ይሆናል፡፡ vote;
ቦርዱ የራሱን የውስጥ አሠራር ሥርዓት this Article, the Board, without
፸፫. በቦርዱ ውሳኔ ላይ ስለሚቀርብ ይግባኝ 73. An Appeal from the Decisions of the
Board
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫) A party who has grievance on the
መሠረት በቦርዱ በሚሰጥ ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኘ decision given by the Board pursuant to
ወገን ይግባኙን ውሳኔውን ባወቀ በ፴ ቀናት ውስጥ Sub-Articles (2) and (3) of Article 70 of
ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡ this Proclamation may appeal, within 30
days of knowing the decision, to the
Federal High Court.
፸፬. በቦርዱ የሚመሩ አደረጃጀቶች 74. Subsidiaries of the Board
፫/ የአንድ አባል የሥራ ዘመን ሁለት ዓመት 3/ The term of a member shall be two years
ሲሆን ከሁለት ጊዜ በላይ ሊመረጥ and no member shall be elected for
አይችልም፡፡ more than two terms;
‹ ፬/ የዲስፕሊን ጉባዔው ሰብሳቢ ከአባላቱ ውስጥ 4/ The Chairperson of the Committee shall
በጉባዔው አባላት ይመረጣል፡፡ be elected by the members from among
the Committee members;
፭/ ዲስፕሊን ጉባዔው፡- 5/ The Committee shall perform its tasks as
follows:
ሀ) እንደ አስፈላጊነቱ በማናቸውም ጊዜ a) may meet at any time as may be
መሰብሰብ ይችላል፣ necessary;
ይጸድቃል፡፡
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፭) ከፊደል-ተራ 6/ Without prejudice to the provisions of
(ሀ)-(ሐ) የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ Sub-Article (5) paragraph (a)-(c) of this
ጉባዔው የራሱን የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት ደንብ Article, the Committee may issue its
ሊያወጣ ይችላል፡፡ own procedure of meeting.
፸፮. የጠበቆች ዲስፕሊን ጉባዔ ሥልጣን እና 76. The Powers and Duties of the Advocates’
ተግባራት Discipline Committee
አፈጻጸም ከሙያ ሥነ-ምግባር ደንብ ጋር ensure the Advocates’ and law firms’
የጥብቅና ድርጅቱን የሚያስቀርብ መሆን whether the advocate or the law firm
መሆኑን ከወሰነ ጠበቃው መልሱን በ፴ ቀናት the firm should defend the disciplinary
ይሰጣል፤
5/ Study and present proposals to the Board
፭/ የጠበቆች ሥነ-ምግባር ብቃት
on the way the competence and standard
የሚጎለብትበትን፤ የጥብቅና ሙያ ክብር
of conduct of advocates can improve
የሚጠበቅበትን ሁኔታ እያጠና ለቦርዱ ሀሳብ
and develop as well as the dignity of the
ያቀርባል፡፡
advocacy profession is respected.
፸፯. የጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና ኮሚቴ መቋቋምና 77. Establishment and Structure of the
አወቃቀር Advocacy Profession Entrance
Qualification Exam Committee
፪/ የፈተና ኮሚቴው ከሚከተሉት አካላት 2/ The Exam Committee shall have seven
የተውጣጡ በየተቋማቱ የሚመረጡና members comprised of the following
በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ የሚሾሙ ሰባት አባላት bodies which nominated by the
ይኖሩታል፡- institutions and appionted by the
Attorney General:
ሀ) ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሁለት ተወካዮች፣ a) two representatives from the office
of the Attorney General;
ሐ) ከፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንድ c) one member from the Federal High
ተወካይ፣ Court; and
፫/ የአንድ የፈተና ኮሚቴ አባል የሥራ ዘመን 3/ The term of a member of the Exam
ሁለት ዓመት ሲሆን ከሁለት ጊዜ በላይ Committee shall be two years and no
በፈተና ኮሚቴ አባልነት ሊመረጥ member shall be elected for more than
አይችልም፡፡ two terms;
፬/ የፈተና ኮሚቴው ሰብሳቢ በጠበቆች ማኅበር 4/ The Chairperson of the Exam Committee
፸፰. የኮሚቴው ሥልጣን እና ተግባራት፡- 78. Powers and Duties of the Exam
Committee
፸፱. የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ መቋቋምና 79. Establishment and Structure of
አወቃቀር Advocacy License Evaluation
Committee
፫/ የአንድ አባል የሥራ ዘመን ሁለት ዓመት 3/ The term of a member of this Committee
ሲሆን ከሁለት ጊዜ በላይ በአባልነት ሊመረጥ shall be two years and no member shall
አይችልም፡፡ be elected for more than two terms;
፬/ የኮሚቴው ሰብሳቢ ከአባላቱ መካከል በጠቅላይ 4/ The Chairperson of the Committee shall
ዐቃቤ ሕጉ የሚሰየም ይሆናል፡፡ be nominated by the Attorney General
from among the members of the
Committee.
፹. የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴው ሥልጣን እና 80. Powers and Duties of Advocacy License
ተግባር Evaluation Committee
ኮሚቴው፡-
The Committee፡-
፪/ አመልካቹ ለፍትሕ ሥራ አካሄድ የሚስማማ 2/ Cause the appearance of any person and
የሥነ-ምግባር ብቃት ያለው መሆኑን hear or cause the production of any
ለማረጋገጥ ማንኛውንም ሰው መጠየቅ ወይም evidence to verify that the applicant has
፹፩. የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴዉ ስብሰባ 81. Meeting of the Advocacy License
Evaluation Committee
፩/ ኮሚቴው እንደ አስፈላጊነቱ በማናቸውም ጊዜ 1/ The Committee shall hold its meeting at
ሊሰበሰብ ይችላል፤ any time as may be necessary;
፪/ ከኮሚቴው አባላት ከግማሽ በላይ ከተገኙ 2/ There shall be quorum to conduct a
ምልዓተ-ጉባዔ ይሆናል፤ meeting where more than half of its
members are present;
፫/ የኮሚቴው ውሳኔዎች በስብሰባው በተገኙ አባላት 3/ Decisions shall be passed by a majority
በድምጽ ብልጫ ያልፋሉ፤ ሆኖም ድምጽ vote. In case of tie, however, the
እኩል በእኩል የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው Chairperson shall have a casting vote.
ወሳኝ ድምጽ ይኖረዋል፤
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፵፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13543
፹፪. የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተግባር 82. Powers and Duties of the Attorney
General
ያድሳል፣ license;
፰/ ሌሎች በዚህ አዋጅ፤ ይህን አዋጅ ተከትሎ 8/ Exercise powers and duties entrusted to
በሚወጣ ደንብ እና በሌሎች አግባብነት it by this Proclamation, a Regulation to
ባላቸው ሕጎች የተሰጡትን ሥልጣን እና be issued pursuant to this Proclamation
፱/ በዚህ አዋጅ እና ይህን አዋጅ ለማስፈፀም 9/ Delegate the powers and duties entrusted
በሚወጡ ደንብና መመሪያዎች የተሰጡትን to it by this Proclamation, a Regulation
ሥልጣንና ተግባራት በሙሉ ወይም በከፊል and a Directive to be issued for the
፪/ ጉዳዩ ያለበትን ሁኔታና የደረሰበትን ደረጃ 2/ Failure to inform his/its client, about the
በደንበኛው ሲጠየቅ በአግባቡ ያለማሳወቅ፣ condition and level of the case, when
፫/ ያለበቂና አሳማኝ ምክንያት በቀጠሮ ቀን 3/ Without good cause, delay and failure to
መዘግየት እና ፍርድ ቤት ያለመገኘት፤ appear before the court on the date of
appointment;
፬/ ለጠበቆች ማኅበር መክፈል የሚጠበቅበትን 4/ Failure to pay, repeatedly and on time,
ክፍያ ወይም መዋጮ በተደጋጋሚ እና expected payment or membership
በወቅቱ ያለመክፈል፤ contribution for the Advocates’
Association;
፭/ የጥብቅና ፍቃድን በወቅቱ አለማሳደስ፤ 5/ Failure to renew the advocacy license on
time;
፮/ ባልታደሰ የጥብቅና ፍቃድ የጥብቅና 6/ Rendering advocacy service without
አገልግሎት መስጠት፤ renewing the advocacy license.
፯/ የጥብቅና ፍቃዱን ለጥብቅና ፍቃድ ሰጪው 7/ Being employed in a permanent work
ተቋም ሳይመልስ በሌላ ቋሚ ሥራ ተሰማርቶ without returning the advocacy license
መገኘት፡፡ to the license issuing body.
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፭፻፵፮ 13546
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፹፬. የቀላል የዲስፕሊን ጥፋት ቅጣት 84. Measures Against Non Serious
Disciplinary Violations
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፫ ንዑስ አንቀጽ (፩) 1/ The Committee shall give oral warning
እና (፪) ከተደነገጉት ጥፋቶች አንዱን የፈጸመ to an advocate or a law firm who or
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት የቃል which violates one of the disciplinary
ማስጠንቀቂያ በዲስፕሊን ጉባዔው ይሰጠዋል፤ misconducts provided on Sub-Articles
ለሁለት ጊዜ የቃል ማስጠንቀቂያ የተሰጠው (1) and (2) of Article 83; An advocate
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት ለሶስተኛ or a law firm, who or which had been
፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፫ ንዑስ አንቀጽ (፫) 2/ An advocate or a law firm who or which
እና (፬) የተደነጉትን ጥፋቶች የፈጸመ ጠበቃ violates disciplinary rules provided
ወይም የጥብቅና ድርጅት የጽሑፍ under Article 83 Sub-Articles (3) and
SECTION TWO
ንዑስ ክፍል ሁለት
SERIOUS DISCIPLINARY VIOLATIONS
ከባድ የዲስፕሊን ጥፋት እና ቅጣት
AND MEASURES
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፰ ንዑስ አንቀጽ (፫) 1/ Employ and engage as a law clerk or
ሥር የተዘረዘሩ ሰዎችን በጠበቃ ረዳትነት advocate’s assistant, persons mentioned
ወይም በሕግ ጉዳይ ጸሐፊነት መቅጠር እና under Article 18 Sub-Article (3) of this
ማሰራት፤ Proclamation;
፪/ በሥሩ የቀጠራቸውን የጠበቃ ረዳትና ድጋፍ 2/ Failure to declare and get registered
ሰጭ ሠራተኞች ለፍቃድ ሰጭው አካል advocate’s assistant and support staff,
ያለማሳወቅና ያለማስመዝገብ፤ employed under him/it, with the
licensing body;
፫/ ያለበቂና አሳማኝ ምክንያት ተለዋጭ ቀጠሮ 3/ Prolonging the disposal time of court
በተደጋጋሚ መጠየቅና የፍርድ ቤት ጉዳይ cases by repeatedly applying, without
እንዲጓተት ማድረግ፤ good cause, for change of
adjournments;
፭/ በሕግ ከተፈቀደው ምክንያት ውጭ ተከታታይ 5/ Failure to take properly, for reasons other
፲፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፫ በተጠቀሰው ጊዜ 11/ Providing advocacy service without
ውስጥ የመድን ዋስትና ሳይገባ ወይም securing insurance policy or renewing
የመድን ዋስትናው በወቅቱ ሳይታደስ same within the period provided under
የጥብቅና አገልግሎት መስጠት፤ Article 33 of this Proclamation;
፲፪/ በፍርድ ቤት ወይም ሌሎች ውሳኔ በሚሰጡ 12/ Try to obtain decisions inappropraitly
አካላት ዘንድ የሚታዩ ጉዳዮችን በተመለከተ from the courts or other decision
አግባብ ባልሆነ መንገድ ውሳኔ ለማግኘት making organs who entertain cases;
መጣር፤
፲፫/ የጥቅም ግጭት የሚያስነሳ ወይም የጥቅም 13/ Handling, with the knowledge, a case
ግጭት ያለበት ጉዳይ መሆኑን እያወቀ which may potentially cause, or has,
ጉዳዩን መያዝ፤ conflict of interest;
፲፬/ ከተሰጠው የጥብቅና ፍቃድ ደረጃ በላይ 14/ Providing advocacy service for the class
የጥብቅና አገልግሎት መስጠት፤ which he/it is not licensed for;
፲፭/ የደንበኛውን ማስረጃ በአግባቡ ለፍርድ ቤት 15/ Failure to, properly, produce to the court
አለማቅረብና ከአቅም በታች በመከራከር the evidences of his client or performing
መዝገቡ ውጤታማ እንዳይሆን ማድረግ፤ under capacity with the view to make
his client’s case ineffective;
፲፮/ የጥብቅና ፍቃድን በማንኛውም ሁኔታ 16/ Transfer his/its license to the use of third
ለሶስተኛ ወገን መጠቀሚያ አሳልፎ መስጠት፤ parties so that third parties can make use
of it in any way;
፲፯/ ነጻ የጥብቅና አገልግሎት የመስጠት 17/ Deliberately make his/its pro bono client
ግዴታውን እያወቀ ወይም በቸልተኝነት lose his case or distort or render the case
በአግባቡ ባለመወጣት የደንበኛን ጉዳይ ineffective due to negligence;
እንዲበላሽ ወይም ውጤታማ እንዳይሆን
ማድረግ፤
፲፰/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፭ እና ፴፮ ንዑስ 18/ Committing misconducts in relation to
አንቀጽ (፩)፣ (፬) እና (፭) የተደነገጉትን handling of his/its clients trust account
ግዴታዎች በመተላለፍ ከደንበኛ የአደራ in violation of obligations specified
ሂሳብ አያያዝ ጋር የተያያዙ ጥፋቶችን under Articles 35 and 36 Sub-Articles
መፈጸም፤ (1), (4) and (5) of this Proclamation;
፲፱/ ከተቃራኒ ባለጉዳይ ጠበቃ ጋር በመመሳጠር 19/ Rendering his client’s case ineffective
ወይም ማስረጃ በማጥፋት የደንበኛ ጉዳይ due to unacceptable and inappropriate
ውጤታማ እንዳይሆን ማድረግ፤ relationship with the opponent’s
advocate or concealing evidence;
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፭፻፵፱ 13549
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፳/ የሕግ መሠረት የሌለውንና እንደማያዋጣ 20/ Handling cases which have clearly no
በግልጽ የሚታወቅ ጉዳይ ያዋጣል በማለት cause of action and receiving fee for
መያዝና ከደንበኛ ክፍያ መቀበል፤ such inappropriate service;
፳፩/ ሀሰተኛ ማስረጃ በመጠቀም ወይም 21/ Obtaining advocacy license fraudulently
በማንኛውም ሁኔታ በማታለል የጥብቅና or using a forged evidence;
ፍቃድ ማውጣት፤
፳፪/ ከጥብቅና ሙያ አገልግሎት ጋር በተያያዘ 22/ In relation to advocacy service, being
በእምነት ማጉደል፣ ማታለል፣ ማጭበርበር፣ found guilty and punished by the court
ሀሰተኛ ሠነድ ማዘጋጀት ወይም መገልገል፣ for breach of trust, fraud,
ጉድለት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች በፍርድ use of such documents or for the act of
ማድረግ፣ ሀሰተኛ ምስክር በማዘጋጀት በሀሰት produced; prepare false witnesses and
ማስመስከር፣ ተከሳሽ ፍርድ ቤት እንዳይቀርብ get them falsely testify; advise the
ለተቃራኒ ወገን ጠቃሚ የሆነን ማስረጃ before the court or cause his
disappearance or advising him to do so;
እንዳይጠቀምበት በማሰብ ማጥፋትና ፍትሕ
conceal or destroy an evidence with a
እንዲዛባ ማድረግ እና በመሳሰሉት ከሥነ-
view to denying the opposing party the
ምግባር ጉድለት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች
opportunity to make use of it and
በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብሎ መቀጣት፤
distortion of justice; and found guity
and convicted with offences related to
similar displinary violation;
፳፬/ በታገደ ወይም በተሰረዘ የጥብቅና ፍቃድ 24/ Rendering advocacy service, knowingly,
መታገዱን ወይም መሰረዙን እያወቀ የጥብቅና with a license which is not renewed,
አገልግሎት መስጠት፡፡ suspended or revoked.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፶ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13550
፹፮. የከባድ የዲስፕሊን ጥፋት ቅጣት 86. Measures Against Serious Disciplinary
Violations
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፫ ከንዑስ አንቀጽ (፫) 1/ An advocate who or a law firm which is
- (፭) ባሉ ቀላል የዲስፕሊን ጥፋቶች በዓመት proved to have violated Sub-Articles
ከሁለት ጊዜ በላይ ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘ፤ (3)-(5) of Article 83 of this
ወይም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ ከንዑስ Proclamation more than two times a
አንቀጽ (፩) – (፯) ከተዘረዘሩት ጥፋቶች year; or an advocate or a law firm who
አንዱን የፈጸመ ጠበቃ ወይም የጥብቅና or which violated one of the disciplinary
ድርጅት ከብር ሰባት ሺህ አምስት መቶ እስከ rules provided under Sub-Articles (1)-
፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ ከንዑስ አንቀጽ (፰)- 2/ An advocate or a law firm who or which
(፲፫) ከተዘረዘሩት ጥፋቶች አንዱን የፈጸመ violated one of the disciplinary rules
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት ከብር ሃያ provided under Sub-Articles (8)-(13) of
ሺህ እስከ ብር ሠላሳ ሺህ በሚደርስ የገንዘብ Article 85, shall be fined from Birr
መቀጮ ይቀጣል፡፡ Twenty Thousand to Thirty Thousand;
፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ ከንዑስ አንቀጽ (፲፬) 3/ The license of an advocate or certificate
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት እንደነገሩ which violated one of the disciplinary
ሰርተፊኬቱ ይታገዳል፡፡
shall be, as the case may be, suspended
up to Six months;
የፈጸመ ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት which violated Sub-Articles (21) – (24)
of Article 85 of this Proclamation shall
የጥብቅና ፍቃዱ ወይም የምዝገባ ሰርተፊኬቱ
be revoked;
ይሰረዛል፡፡
www.abyssinialaw.com
፲፫ሺ፭፻፶፩ 13551
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና (፪) ላይ 5/ The license of an advocate or certificate
የተጠቀሱትን ጥፋቶች ፈጽሞ በአምስት of registration of a law firm who has
ዓመት ጊዜ ውስጥ ለሁለት ጊዜ የተቀጣ been punished twice in five years as
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት ሌላ provided under Sub-Articles (1) and (2)
ተመሳሳይ ከባድ የዲስፕሊን ጥፋት የፈጸመ of this Article shall be suspended for a
እንደሆነ የጥብቅና ፍቃዱ ወይም የምዝገባ period of six months to one year if he or
ጥፋት ፈጽሞ ከተገኘ የጥብቅና ፍቃዱ ወይም provided under Sub-Article (3) of this
SECTION THREE
ንዑስ ክፍል ሶስት
ስለዲስፕሊን ክስ አቀራረብ፣ ይርጋ፣ ይግባኝ እና DISCIPLINARY PROCEEDINGS,
የወንጀል ቅጣት PERIOD OF LIMITATION, APPEAL,
AND CRIMINAL PUNISHMENT
የሚወሰን ይሆናል፡፡
governed by a Directive to be issued by
the Board;
፪/ በቀላል የዲስፕሊን ጥፋት ላይ የሚቀርብ ክስ 2/ Charges brought in violation of non
የዲስፕሊን ጥፋቱ በተፈጸመ በአንድ ዓመት serious disciplinary rules shall be barred
ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡ if not brought in one year from the date
of the commission of the misconduct;
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፶፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13552
፩/ በዲስፕሊን ጉባዔው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ወገን 1/ A party who has grievance against the
የዲስፕሊን ጉባዔው ውሳኔ ግልባጭ በደረሰው decision of the Discipline Committee
በሰላሳ ቀናት ውስጥ ለቦርዱ ይግባኝ ማቅረብ may lodge an appeal to the Board within
ይችላል፡፡ Thirty days of receiving the copy of the
decision;
፫/ በቦርዱ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያለው ወገን የሕግ 3/ A party who has grievance over the
ስህተት አለ ብሎ ካመነ የቦርዱ የውሳኔ decision of the Board for mistake of law
ግልባጭ በደረሰው በሰላሳ ቀናት ውስጥ may apply to the Federal High Court
በዚህ አዋጅ መሠረት የሚያስቀጡ የዲስፕሊን An advocate who or a law firm which has
ጥፋቶች የወንጀል ድንጋጌዎችን ፍሬ ነገሮች committed an act under the provisions of
የሚያሟሉ ከሆነ ጠበቃው ወይም የጥብቅና this Proclamation shall be punished by the
ድርጅቱ አግባብ ባለው የወንጀል ሕግ ይቀጣል፡፡ relevant criminal law provided that such
acts fulfills the ingredients of the crime.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፫ሺ፭፻፶፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13553
ስለ መሰየም REINSTATEMENT
፩/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት በሚወጡ 1/ An advocate or a law firm who or which
ደንቦችና መመሪያዎች መሠረት በከባድ is punished for serious violation of
የዲስፕሊን ጥፋት የተቀጣ ጠበቃ ወይም disciplinary rules as provided under this
የጥብቅና ድርጅት የጥፋተኛነት ሪከርድ Proclamation, Regulations and
፩/ አመልካች ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ The advocate or a law firm seeking a
የመሰየም አቤቱታውን ለዲስፕሊን ጉባዔው reinstatement shall submit his/its
ያቀርባል፤ application to the Discipline
Committee;
፫/ የዲስፕሊን ጉባዔውም የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ 3/ The Discipline Committee may strike the
አስፈላጊውን ምርመራ ካደረገ በኋላ ጥፋቱ the applicant and receiving the opinion
፩/ አመልካቹ ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ The record of the discipline measure
የጥፋተኛነት ሪከርድ ይሰረዝለታል፡፡ taken against the applicant advocate or
law firm shall be removed from the
register;
፪/ ሪከርዱ በማናቸውም ዓይነት ውሣኔ ላይ 2/ The record shall not be mentioned in any
አይጠቀስም፤ ፍቃዱ ተሰርዞበት ከሆነ kind of decision; if his/its advocacy
ለደረጃው የሚሰጠውን ፈተና ተፈትኖ ካለፈ license was revoked, it shall be
እና በዚህ አዋጅ የተጠቀሱትን መስፈርቶች returned, on condition of taking the
የሚያሟላ ከሆነ ፍቃዱ ይመለስለታል፡፡ professional competency exam given to
his class of license and satisfies the
requirements of this Proclamation;
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ 3/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ቢኖርም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ ንዑስ Article (2) of this Article, any advocate
አንቀጽ (፳፩) - (፳፬) ሥር በተደነገጉት ከባድ or a law firm whose license was
የዲስፕሊን ጥፋቶች ምክንያት የጥብቅና revoked for violation of serious
ፍቃዱ የተሰረዘበት ወይም በእነዚሁ disciplinary rules provided under Sub-
ድርጊቶች በወንጀል የተቀጣ፤ ወይም Articles (21) – (24) of Article 85; or one
በተያያዘ በሙስና ወንጀል የተቀጣ፤ ወይም criminal law for similar acts; or one
እስራት በላይ በሚያስቀጣ ወንጀል ጥፋተኛ anti- corruption law related with the
፺፫. የዲስፕሊን ጉባዔው ስለሚሰጣቸው ትዕዛዞች 93. Orders of the Discipline Committee
የዲስፕሊን ጉባዔው አንድ ጠበቃ ወይም የጥብቅና When the Discipline Committee decides on
ድርጅት እንዲሰየም ሲወስን ጠበቃው ወይም the reinstatement of an advocate or a law
የጥብቅና ድርጅቱ ጉባዔው ለሚወስነው ጊዜ ያህል firm, it may order the reinstated advocate
ነፃ የማኅበረሰብ አገልግሎት እንዲሁም ጉባዔው or law firm, for a specified period, to
ለሚወስናቸው ጉዳዮች መጠን ያህል ነፃ የሕግ render free public service and pro bono
አገልግሎት እንዲሰጥ ሊያዝ ይችላል፡፡ advocacy service.
መሰየምን የሚመለከቱ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች The provisions of this Proclamation related
ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፊት በከባድ የዲስፕሊን with reinstatement shall also apply to
ጥፋት ለተቀጡ ጠበቆችም ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ advocates who had been punished for
violation of serious disciplinary rules
before the coming in to force of this
Proclamation.
በቀላል ጥፋት የተቀጣ ጠበቃ ወይም የጥብቅና The record of an advocate or a law firm,
ድርጅት የመሰየም አቤቱታ ማቅረብ ሳያስፈልገው who was punished for violation of non-
ቅጣቱን ከጨረሰ አንድ ዓመት በኋላ ሪከርዱ serious disciplinary rules shall be removed
ይሰረዝለታል ወይም ቀሪ ይደረግለታል፡፡ or cancelled from the register after one year
without the need for him or it to lodge an
application for reinstatement.
ክፍል ሰባት
PART SEVEN
ማንኛውም ከኢትዮጵያ ውጪ ካለ እውቅና ካለው Anyone who has got first degree in law
ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ from a recognized foreign Higher
ያለው እና የጥብቅና ፍቃድ እንዲሰጠው Education Institution and is applying for
የሚያመለክት ሰው የዲግሪውን አቻ ግምት grant of advocacy license shall bring
በሚመለከተው አካል አሰርቶ ማቅረብ አለበት፡፡ Equivalence Evaluation of his degree from
a concerned organ.
www.abyssinialaw.com
13556
gA ፲፫ሺ፭፻፶፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
፺፯. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 97. Power to issue Regulations and
Directives
፩/ ቦርዱ እና ማኅበሩ በዚህ አዋጅ መሠረት 1/ The Board and Association overtake
የተሰጣቸውን ተግባር እና ኃላፊነት በሁለት within two years the power and duties
ዓመት ውስጥ ይረከባሉ፡፡ provided to them as per this
Proclamation.
፪/ ቦርዱ እና ማኅበሩ ኃላፊነታቸውን እስኪረከቡ 2/ The Attorney General shall continue to
ድረስ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በነባር ሕጎች manage the business of licensing and
መሠረት የጥብቅና ፍቃድ አሰጣጥ እና administration of the advocacy service
አስተዳደር ሥራን ይቀጥላል፡፡ until the Board and the Association,
pursuant to this Proclamation, overtake
their responsibility;
፬/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸፬ ላይ የተመለከተውን 4/ The Board may decide and transfer at
ለቦርዱ ተጠሪ የሆነውን የጥብቅና ፍቃድ any time the accountability of the
ገምጋሚ ኮሚቴ ማኅበሩ ይህንን ኃላፊነት Advocacy License Evaluation
ለመወጣት ብቁ በሚሆንበት ጊዜ ተጠሪነቱ Committee provided in Article 74 of
ለማኅበሩ እንዲተላለፍ ቦርዱ በማንኛውም this Proclamation to the Association,
በፊት ጸንተው በነበሩት ሕጎች መሠረት ውሳኔ decided in accordance with the then
፺፱. የተሻሩና ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጎች 99. Repealed and Inapplicable Laws
፩/ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ፍቃድ እና 1/ The Federal Courts Advocates Licensing
፩/ በፌደራል ፍ/ቤቶች ጠበቆች ፍቃድ አሰጣጥ 1/ Regulations and Directives which were
እና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር ፩፻፺፱/፲፱፻፺፪ issued based on The Federal Courts’
መሠረት የወጡ ደንብ እና መመሪያዎች Advocates Licensing and Registration
ከዚህ አዋጅ ጋር እስካልተቃረኑ እና በሌላ Proclamation No.199/2000 shall
ደንብና መመሪያ እስከሚተኩ ድረስ continue to apply as long as they are not
ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ከታተመበት This Proclamation shall enter in to force on
ሳህለወርቅ ዘውዴ
SAHLEWORK ZEWDE
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ PRESIDENT OF THE FEDERAL
DEMOCRATIC REPUBLIC OF
ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት
ETHIOPIA
www.abyssinialaw.com
13559
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page