Professional Documents
Culture Documents
Extra Contractual.....
Extra Contractual.....
ይህ ኃላፊነት በሌላ ሰው ላይ በጥፋት ወይም ያለጥፋት በሚደርስ ጉዳት የገንዘብ እና የህሊና ጉዳቱን
ለመካስ የሚጣል ግዴታ ወይም ሃላፊነት ነው፡፡
ለ. ከዉል ዉጭ ኃላፊነት፡-
ከውል ውጪ ሃላፊነት ማለት ምን ማለት ነው?
ከዉል ዉጭ ኃላፊነት ማለት በሰዎች መካከል ምንም ዓይነት የዉል ግንኙነት ሳይኖር በሌላ ሰዉ ላይ
ለሚያደርስ ጉዳት ኃላፊ መሆን ማለት ነዉ፡፡
የጉዳት ምንድ ነዉ
ጉዳት ማለት በሰው ጥቅም ወይም ሀብት ላይ የሚደርስ ጉድለት ወይም ኪሳራ ሲሆን በገንዘብ
የሚተመን ወይም የማይተመን ሊሆን ይችላል፡፡
በፍትሐብሄር ህግ ጉዳት ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች ና የህሊና ጉዳት በመባል ለሁለት ተከፍሎ ተቀምጧል፡፡
(የፍ/ህ/ቁ/2090 እና 2105)
የገንዘብ
ኪሳራ/present
material
ግልጽ የሆኑ የሆኑ የህሊና ጉዳት
/moral
ጉዳቶች
damage
የውል ግንኙነት ሳይኖር ወይም ውል ላይ ባልተመሰረተ ግንኙነት በአንድ በሕግ በተጠበቀ የሰው
ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ሲደርስ ለዚህ ጉዳት ኃላፊነት የሚያርፍበትን አካል የሚለይ ና
ሕግ አካል ነዉ፡፡
ከዉል ዉጭ ኃላፊነት ምንጮች
ሁለተኛው የኃላፊነት ምንጭ ምንም ጥፋት ሳይኖር የሚደርስ ጉዳት ኃላፊነት ሲኖር ነው፡፡
ወይም የያዘው ወይም የራሱ የሆነ ነገር በሌላ ሰው ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት
• እራስን ወይም ሌላ ሰውን፣ የራስን ወይም የሌላ ሰውን ሀብት በእርግጥ ሊደርስበት ከሚችል አደጋ
• ከፍተኛ ጉልበት ያለው የኤሌክትሪክ መስመር በመዘርጋት፣ የመሬት የተፈጥሮ መልክን በመቀየር አደገኛ
የአንድ ሕንጻ ባለቤት ሕንጻዉ ሊያደርስ ይችላል ተብሎ ያልታሰበ ድንገተኛ ነገር ቢያደርስ ወይም
በእርጅና ወይም ከሕንጻዉ ላይ የሚወድቁ ነገሮች በሰዉና በንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ
ተበዳይ በሕንጻዉ ባለቤት የመካስ መብት አለዉ፡፡ የህጉም ዓላማ አንድ ምክንያታዊ የሆነ ሰዉ
( Reasonable man) የሚሰራቸዉ ሥራዎች በእንዝላልነት ወይም በቸልተኝነት ሥራዉን
በሚሰራበት ጊዜ በሌላ ሰዉ ላይ ጉዳት እንዲያደርስ ስለማይፈቅድ የሕንጻዉ ባለቤትም በእንዝላልነት
ወይም በቸልተኝነት በሚያደርገዉ የሕንጻ አያያዝ በሰዉና በንብረት ጉዳት እንዳይደርስ ጥንቃቄ
እንዲያደርግ ነዉ፡፡
ያለጥፋት ኃላፊነት ክስ የሚቀርቡ መከላከያዎች