Professional Documents
Culture Documents
333333333
333333333
ከሚሴ
2 ኛ/ ሸህ ሰያር አሊ አድራሻ ጎዳ
ሠ/ የክሱ ምክንያት በእምነት ለተከሳሽ በአካውንቱ ያስገባሁለትን ብር 1,066,000 (አንድ ሚሊዬን ስልሳ ስድስት ሺ)
እንዲከፍሉኝ የቀረበ ክስ ነው
ከላይ ስማቸው የተጠቀሱት 1 ኛ እና 2 ኛ ተከሳሽ አባት እና ልጅ ሲሆኑ ከእነዚሁ ተከሳሾች ጋር በነበረኝ መተማመን
በቀን 22/11/2013 ዓ.ም ብር 1,066,000 (አንድ ሚሊዬን ስልሳ ስድስት ሺ) በአንደኛ ተከሳሽ አብደላ ሸህ ሰያር
አካውንት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሰንበቴ እና በከሚሴ ቅርንጫፍ ገቢ አድርጌለት ወስዷል. አከፋፈሉንም በተመለከተ
የ 1 ኛ ተከሳሽ ወንድሞች እንዲሁም የ 2 ኛ ተከሳሽ ልጆች የሆኑት ሰኢድ ሸህ ሰያር እና አህመድ ሸህ ሰያር ይሰጡሃል
በማለት ሃላፊነቱንም እነዚህ 1 ኛ እና 2 ኛ ተከሳሾች በግልፅ ወስደዋል በወሰዱት ሃላፊነትም መሰረት ለ 1 ኛ ተከሳሽ ገቢ
ካደረኩት ጠቅላላ ገንዘቤ ከብር 1,066,000 (አንድ ሚሊዬን ስልሳ ስድስት ሺ) ላይ ብር 250,000 (ሁለት መቶ ሀምሳ ሺ)
ሲሰጡኝ ቀሪውን ብር 816,000 (ስምንት መቶ አስራ ስድስት ሺ) ለ 5 ተከታታይ ወር እኔም ሆንኩ የሀገር ሽማግሌዎች
ተከሳሾች ያለባቸውን ገንዘብ እንዲከፍሉ ቢጠይቁም ያልተገባ ምክንያት በመስጠትና ዛሬ ነገ እያሉ ገንዘቤን ሊከፍሉኝ
ባለመቻላቸው በመጉላላትና በመንከራተት ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰብኝ እገኛለሁ.
1 ኛ/ በሁለቱም ተከሳሾች ሃላፊነት እና በአንደኛ ተከሳሽ የግል አካውንት ገቢ ካደረኩት ብር 1,066,000 (አንድ
ሚሊዬን ስልሳ ስድስት ሺ) ላይ የተከፈለኝ ብር 250,000 (ሁለትመቶ ሃምሳ ሺ) ብቻ በመሆኑ ተከሳሾች በገቡት
ሃላፊነት መሰረት በፍ/ብ/ሕ/አንቀጽ 1896 መሰረት የማይከፈልና የማይነጣጠል ሃላፊነት ስላለባቸው ቀሪውን ብር
816,000 (ስምንት መቶ አስራ ስድስት ሺ) ይከፈለው ተብሎ እንዲወሰንልኝ.
2 ኛ/ ለዚህ ክስ ያወጣሁትን ወጭና ኪሳራ በቁርጥ የጠበቃ አበል 10% እና የዳኝነት ክፍያ በታሪፍ መሰረት
ተከሳሾች ይክፈሉ እንዲባልልኝ.