You are on page 1of 2

ቀን --------------------------

ግንባታ ስራ ውል ስምምነት

ውል ሰጭ ፡ ወ/ሮ አሰፉ በቀለ

አድራሻ፡ አዲስአበባ፣ ክ/ከተማ ለሚ ኩራ ወረዳ 13 የቤት ቁጥር ------------ስልክ ቁጥር 0910586648

ውል ተቀባይ፡ አቶ ግርማ ንጉሴ

አድራሻ፡ አዲስ አበባ ክ/ከተማ የካ፣ ወረዳ 11፣ የቤት ቁጥር አዲስ፣ ስልክ ቁጥር 0910178078

የስራ ዝርዝር 1

1. የምድር ቤት የድንጋይ ማስተሸታ


2. የምድር ቤት የብረት ማሰር ስራ
3. የምድር ቤት የአርማታ ሙሌት ስራ
4. የአርማታ ሙሌት ስራ
5. የብረት ስራ የእስላብ አርማታ ሙሌት ስራ
የስራ ዝርዝር 2
1. የብሎኬት ግንባታ
2. የብረት ስራ ማሰር ስራ
3. ቶፕ ታይ ቢም ስራ
የስራ ዝርዝር 3
1. ኮለንና እስላብ ስራ
2. የልስን ስራ
3. የጣሪያ ማልበስ ስራ
የስራ ዝርዝር 4
1. የበርና የመስኮት ደፍ/ሊንተን ስራ

እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ጠቅላላ የስራ አይነት ግብዓት የሚሆኑ ብረት፣ ጠጠር፣ አሸዋ፣ ሲሚንቶ፣ ቆርቆሮ፣
ጣውላ፣ ፓኔል፣ ሚስማር እና ሽቦ በዉል ሰጪዉ የሚቀርቡ ሲሆኑ የእጅ ዋጋዉ ብር 180,000 ነዉ::
ስራው ይህ ውል ከተፈራረምንበት ቀን ጀምሮ በሶስት ወራት ውስጥ ሰርቶ ለማስረከብ ተስማምተናል፡፡
የአሰሪው ግዴታ
1. ውል ተቀባይ ለስራው ግብዓት የሚሆኑ ያስገባቸው ማንኛውንም እቃ ያስጠብቃል ቢጠፋም
ይከፍላል፡፡
2. በውሉ መሰረት ( በስራ ዝርዝሩ መሰረት) ክፍያ ይፈጽማል፡፡
3. የስራ ጥራት ይቆጣጠራል፡፡
4. በውሉ መሰረት ክፍያ ባለመፈጸም የሚባክን ጊዜ ኃላፊነት ይወስዳል፡፡
የውል ተቀባይ ግዴታ
1. በውሉ መሰረት ስራውን ሰርቶ ያጠናቅቃል፡፡
2. ለስራው ብቁ የሆኑ ሙያኞች ይቀጥራል፡፡
 ከላይ የተጠቀሰው ጠቅላላ ቁርጥ ዋጋ ተጨማሪ የእሴት ታክስን አያጠቃልም፡፡
የውል ሰጭ ስምና ፊርማ
1. ---------------------------------
የውል ተቀባይ ስምና ፊርማ
1. ---------------------------------
ይህንን ውል ስንዋዋል የነበሩ ምስክሮች
2. --------------------------------
3. ------------------------------------
4. ----------------------------------
5. -----------------------------------

You might also like