Professional Documents
Culture Documents
ውል
ውል
የጥብቅና ስምምነት ውል
የውሉ አላማ
ውል ሰጭ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የፍ/ብር ችሎት በማቀርበው ክስ ውል ተቀባይ ተገቢውን ክስ በማቅረብና
በችሎት በመገኘት ተገቢውን ክርክር ለማቅረብ፣የጥብቅና የማማከር አገልግሎት ለመስጠት ነው፡፡
የውል ሰጭ ግዴታ
3. የአከፋፈል ሁኔታ ውል ሰጭ የመጀመሪያ ክፍያ የሆነው ግማሽ ክፍያ ይህ ውል በተደረገበት ዕለት ለመክፈል የተስማማን
ሲሆን ሁለተኛው ክፍያ የመደበኛው ክስ በፍ/ቤት መስማት ተጀምሮ የግራ ቀኝ ምስክሮች ለመስማት ፍ/ቤቱ ከያዘው
ቀጠሮ 2 (ሁለት) ቀናት በፊት ቀሪ ክፍያውን ውል ሰጭ ለውል ተቀባይ ከፍሎ የሚያጠናቅቅ ሲሆን ጉዳዩ ከተከሳሽ ጋር
በሚደረግ ዕርቅ ቢቋረጥ በውሉ የተገለፀው ሙሉ ክፍያ ውል ሰጭ ለውል ተቀባይ ይከፍላል ፡፡
1. ለውል ሰጪ የጥብቅና ሙያውን መሠረት ያደረግ በጽሁፍ ክስ ማቅረብ እና የቃል ክርክር በቀጠሮ ቀን በችሎት በመገኘት
ማቅረብ፣ለፍርድ ቤት የሚቀርቡ ማስረጃዎች ጊዜው ጠብቆ ማቅረብ ነው፡፡
ውሉ የሚቋረጥባቸው ሁኔታዎች
4. አለመግባባት ቢፈጠር በስምምነት ወይም በእርቅ ለመፍታት ጥረት ያደርጋሉ፡፡ነገርግን ከተዋዋይ ወገኖች አንዱ በውሉ
የተመለከተውን ግዴታ በተቀመጠው ጊዜ ካልተወጣ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን ማቋረጥ ይችላሉ፡፡
ውል ሰጭ ውል ተቀባይ
1.
2.