You are on page 1of 6

ቀን፡ ______________

የጋብቻ ውል ስምምነት

በቤተሰብ ህግ ቁጥር 213/92 በፍ/ብ/ህ/ቁ 606 መሰረት የተፈጸመ ጋብቻ


ተጋቢዎች……. 1. አቶ እንግዳ ላቀው በፍቃዱ
አድራሻ፡ ለገጣፎ ለገዳዲ
2. ወ/ሪት ዘለቃሽ አምዴ ወ/ሚካኤል
አድራሻ፡ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11
እኔ አቶ እንግዳ ላቀው በፍቃዱ ከወ/ሪት ዘለቃሽ አምዴ ወ/ሚካኤል ጋር ስንጋባ መተዳደሪያችን የሁለታችንም ደ
መወዝ ሲሆን ከዚህ በኃላ የምናገኘው ንብረት የጋራችን እንደሚሆን ተማምነን ተጋብተናል፡ለዚሁም የውል አባት አቶ _
_______________ መሆናቸውን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔም ወ/ሪት ዘለቃሽ አምዴ ወ/ሚካኤል አቶ እንግዳ ላቀው በፍቃዱን በባልነት ሳገባው ወደፊት የምናፈራው ማንኛው
ም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ የጋራ መተዳደሪያችን እንዲሆን በመስማማት ያገባሁት ሲሆን ከዚህ በኋላ ሰርተን የም
ናገኘው ንብረት የጋራ ንብረታችን እንደሚሆን ተማምነን ተጋብተናል ለዚሁም የውል አባት አቶ ________________
___፡፡
እኛ የውል አባቶች አቶ ________________________ እና አቶ ______________________
ወ/ሪት __________________ እና አቶ ____________________ ሲጋቡ የውል አባት መሆናችንን በፊርማችን እናረ
ጋግጣለን፡፡

ይህንን የጋብቻ ውል ስንፈጽም የነበሩ ምስክሮች ስምና ፊርማ


1. አቶ/ወ/ሮ _______________________ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡- _______________________
2. አቶ/ወ/ሮ _______________________ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡- _______________________
3. አቶ/ወ/ሮ _______________________ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡- _______________________
4. አቶ/ወ/ሮ _______________________ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡- _______________________

እኛም ምስክሮች ወ/ሪት ____________________ እና አቶ ______________________ ሲጋቡ በቦታው ላይ ተገ


ኝተን አይተንና ሰምተን በዚህ ውል ላይ የፈረምን መሆናችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የባል ስምና ፊርማ የሚስት ስምና ፊርማ


አቶ እንግዳ ላቀው በፍቃዱ --------------------- ወ/ሪት ዘለቃሽ አምዴ ወ/ሚካኤል -------------------
የባል የውል አባት ስምና ፊርማ የሚስት የውል አባት ስምና ፊርማ
አቶ _________________ --------------------- አቶ _________________ ---------------------
ጥር 18 ቀን 2012 ዓ.ም
የጋብቻ ውል ስምምነት
በቤተሰብ ህግ ቁጥር 213/92 በፍ/ብ/ህ/ቁ 606 መሰረት የተፈጸመ ጋብቻ
ተጋቢዎች……. 1. ኮን/ል ትልቅሰው ሃይሉ
አድራሻ፡ አራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 5
2. ኮን/ል ጥሩሴት መዝገብ
አድራሻ፡ አራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 5
እኔ ኮን/ል ትልቅሰው ሃይሉ ከጥሩሴት መዝገብ ጋር ስንጋባ አሁንም ያለኝን ማንኛውም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀ
ስ ንብረት ሆኖም ወደፊት የምናፈራውን ማንኛውንም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት የጋራ ንብረትና መተዳደሪ
ያችን እንዲሆን በመስማማት ያገባኋት ሲሆን ለዚሁም የውል አባት አቶ ሃይሉ ደርሰህ መሆናቸውን በፊርማዬ አረጋግ
ጣለሁ፡፡
እኔ የውል አባት ኮን/ል ትልቅሰው ሃይሉ ከጥሩሴት መዝገብ ሲጋቡ የውል አባት መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔም ኮን/ል ጥሩሴት መዝገብ ኮን/ል ትልቅሰው ሃይሉ በባልነት ሳገባው አሁንም ያለኝን ማንኛውም የሚንቀሳቀስ እና
የማይቀሳቀስ ንብረት ሆነ ወደፊት የምናፈራው ማንኛውም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ የጋራ መተዳደሪያችን እንዲ
ሆን በመስማማት ያገባሁት ሲሆን ለዚሁም የውል አባት አቶ መዝገቡ መንግስቴ መሆናቸውን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኛ የውል አባቶች አቶ ሃይሉ ደርሰህ እና አቶ መዝገቡ መንግስቴ ኮን/ል ጥሩሴት መዝገብ እና ኮን/ል ትልቅሰው ሃይሉ
ሲጋቡ የውል አባት መሆነችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

ይህንን የጋብቻ ውል ስንፈጽም የነበሩ ምስክሮች ስምና ፊርማ


1. አቶ ደረጄ ታምሩ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡ ም/ጎጃም ወረዳ ደ/ጥ/ድ
2. አቶ ያለው መለሰ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡ ም/ጎጃም ወረዳ ደ/ጥ/ድ
3. አቶ ታደለ መዝገቡ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡ ም/ጎጃም ወረዳ ደ/ጥ/ድ
4. አቶ ድለሳ ደርሰህ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡ ም/ጎጃም ወረዳ ደ/ጥ/ድ

እኛም ምስክሮች ኮን/ል ጥሩሴት መዝገብ እና ኮን/ል ትልቅሰው ሃይሉ ሲጋቡ በቦታው ላይ ተገኝተን አይተንና ሰም
ተን በዚህ ውል ላይ የፈረምን መሆናችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የባል ስምና ፊርማ የሚስት ስምና ፊርማ
ኮን/ል ትልቅ ሰው ሃይሉ --------------------- ኮን/ል ጥሩሴት መዝገብ -------------------
የባል የውል አባት ስምና ፊርማ የሚስት የውል አባት ስምና ፊርማ
አቶ ሃይሉ ደርሰህ ---------- አቶ መዝገቡ መንግስቴ --------------
ጥር 15/ቀን 2007 ዓ.ም

በቤተሰብ ህግ ቁጥር 213/92 በፍ/ብ/ህ/ቁ 606 መሰረት የተፈጸመ ጋብቻ


ተጋቢዎች…….1. አቶ ፡ ኪያ ተስፋዬ የኋላሸት
አድራሻ፡ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 566
2/ወ/ሪት ክብራ ገ/እግዝአብሔር
አድራሻ፡ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 566
እኔ አቶ ኪያ ተስፋዬ ከወ/ሪት ክብራ ገ/እግዝአብሔር ጋር ሳገባት አሁንም ያለኝን ማንኛውም የሚንቀሳቀስና የማይንቀ
ሳቀስ ንብረት ሆኖም ወደፊት የምናፈራውን ማንኛውንም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት የጋራ ንብረትና መ
ተዳደሪያችን እንዲሆን በመስማማት ያገባኋት ሲሆን ለዚሁም የውል አባት አቶ ----------------------------- መሆናቸ
ውን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔ የውል አባት ------------------------------------ አቶ ፡ ኪያ ተስፋዬ የኋላ ሸት እና ክብራ ገ/እግዝአብሔር መልሰው ሲ
ጋቡ የውል አባት መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔም ወ/ሪት ክብራ ገ/እግዝአብሔር በባልነት ሳገባው አሁንም ያለኝን ማንኛውም የሚንቀሳቀስ እና የማይቀሳቀስ
ንብረት ሆነ ወደፊት የምናፈራው ማንኛውም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ የጋራ መተዳደሪያችን እንዲሆን በመስማ
ማት ያገባሁት ሲሆን ለዚሁም የውል አባት አቶ ------------------------------መሆናቸውን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔ የውል አባት አቶ ------------------------------- ወ/ሪት ክብራ ገ/እግዝአብሔር መልሰው እና አቶ ኪያ ተስፋዬ
ሲጋቡ የውል አባት መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን የጋብቻ ውል ስንፈጽም የነበሩ ምስክሮች


5. አቶ _____________________________________
አድራሻ፡ ____________________________
6. አቶ _____________________________________
አድራሻ፡ ____________________________
7. አቶ ______________________________________
አድራሻ፡ ____________________________
8. አቶ ______________________________________
አድራሻ፡ ____________________________ ናቸው::

እኛም ምስክሮች ከ አቶ ኪያ ተስፋዬ እና ወ/ሪት ክብራ ገ/እግዝአብሔር ስጋቡ አይተንና ሰምተን በዚህ
ውል ላይ የፈረምን መሆናችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የባል ፊርማ _________________________ የሚስት ፊርማ __________________________

የባል የውል አባት ፊርማ ________________ የሚስት የውል አባት ፊርማ _______________

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1. _________________________________
2. _________________________________
3. _________________________________
4. _________________________________
ጥር 21/2009 ዓ.ም

በቤተሰብ ህግ ቁጥር 213/92 በፍ/ብ/ህ/ቁ 606 መሰረት የተፈጸመ ጋብቻ


ተጋቢዎች…….1. አቶ ሸጋው ባያብል
አድራሻ፡ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቤት ቁጥር
2/ወ/ሪት የሺወርቅ ሱራፌል
አድራሻ፡ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቤት ቁጥር አዲስ
እኔ አቶ ሸጋው ባያብል ከወ/ት የሺወርቅ ሱራፌልን ጋር ስንጋባ አሁንም ያለኝን ማንኛውም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳ
ቀስ ንብረት ሆኖም ወደፊት የምናፈራውን ማንኛውንም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት የጋራ ንብረትና መተ
ዳደሪያችን እንዲሆን በመስማማት ያገባኋት ሲሆን ለዚሁም የውል አባት አቶ ደሳልኝ መስፍን መሆናቸውን በፊርማ
ዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔ የውል አባት ደሳለኝ መስፍን አቶ ሸጋው ባያብል እና ወ /ሪት የሺወርቅ ሱራፌል ሲጋቡ የውል አባት መሆኔን በፊ
ርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔም ወ/ሪት የሺወርቅ ሱራፌል ከአቶ ሸጋው ባያብል በባልነት ሳገባው አሁንም ያለኝን ማንኛውም የሚንቀሳቀስ
እና የማይቀሳቀስ ንብረት ሆነ ወደፊት የምናፈራው ማንኛውም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ የጋራ መተዳደሪያችን
እንዲሆን በመስማማት ያገባሁት ሲሆን ለዚሁም የውል አባት አቶ ብርሃን አስማማው መሆናቸውን በፊርማዬ አረጋግ
ጣለሁ፡፡
እኔ የውል አባት አቶ ብርሃን አስማማው ወ/ሪት የሺወርቅ ሱራፌል እና አቶ ሸጋው ባያብል ሲጋቡ የውል አባ
ት መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህንን የጋብቻ ውል ስንፈጽም የነበሩ ምስክሮች


1.አቶ _____________________________________
አድራሻ፡ ____________________________
2.አቶ _____________________________________
አድራሻ፡ ____________________________
3.አቶ ______________________________________
አድራሻ፡ ____________________________
4.አቶ ______________________________________
አድራሻ፡ ____________________________ ናቸው::

እኛም ምስክሮች ከአቶ ሸጋው ባያብልእና ወ/ሪት የሺወርቅ ሱራፌል ስጋቡ አይተንና ሰምተን በዚህ
ውል ላይ የፈረምን መሆናችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የባል ፊርማ _________________________ የሚስት ፊርማ __________________________

የባል የውል አባት ፊርማ ________________ የሚስት የውል አባት ፊርማ _______________

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1._________________________________
2._________________________________
3._________________________________
4._________________________________

ሚያዚያ 26 ቀን/ 2011 ዓ.ም


የጋብቻ ውል ስምምነት
በቤተሰብ ህግ ቁጥር 213/92 በፍ/ብ/ህ/ቁ 606 መሰረት የተፈጸመ ጋብቻ
ተጋቢዎች…….1. አቶ ዮሐንስ ይትባርክ
አድራሻ፡ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 የቤት ቁ. 429
2. ወ/ሪት ወይንእሸት መኩሪያ
አድራሻ፡ የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ባሬክ ወረዳ
እኔ አቶ ዮሐንስ ይትባርክ ከወ/ሪት ወይንእሸት መኩሪያ ጋር ስንጋባ መተዳደሪያችን የግል ሥራ ስሆን ወደፊት የምናፈ
ራውን ማንኛውንም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት የጋራ ንብረትና መተዳደሪያችን እንዲሆን በመስማማት ያገባ
ኋት ሲሆን ለዚሁም የውል አባት መኳንንት ብርሃኑ መሆናቸውን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔ የውል አባት መኳንንት ብርሃኑ አቶ ዮሐንስ ይትባርክ ከወ/ሪት ወይንእሸት መኩሪያ ሲጋቡ የውል አባት መሆኔን በ
ፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

እኔም ወ/ሪት ወይንእሸት መኩሪያ አቶ ዮሐንስ ይትባርክ በባልነት ሳገባው መተዳደሪያችን የግል ሥራ ስሆን ወደፊት የ
ምናፈራው ማንኛውም የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ የጋራ መተዳደሪያችን እንዲሆን በመስማማት ያገባሁት ሲሆን ለዚ
ሁም የውል አባት አቶ ግርማ ለገሰ መሆናቸውን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

እኛ የውል አባቶች አቶ መኳንንት ብርሃኑ እና አቶ ግርማ ለገሰ አቶ ዮሐንስ ይትባርክ ከወ/ሪት ወይንእሸት መኩሪ
ያ ጋር ሲጋቡ የውል አባት መሆናችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

ይህንን የጋብቻ ውል ስንፈጽም የነበሩ ምስክሮች ስምና ፊርማ


1. አቶ መኳንንት ብርሃኑ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12
2. አቶ ሰለሞን ደቁሴ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12
3. አቶ ሄኖክ በላይ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12
4. አቶ ግርማ ለገሰ ፊርማ ------------------------
አድራሻ፡ የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ባሬክ ወረዳ
5. ጌትነት ብርሃን ፊርማ ------------------------
የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ባሬክ ወረዳ
6. አቶ ንጉሴ ነጋሽ ፊርማ ------------------------
የካ ሰዴን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ባሬክ ወረዳ

እኛም ምስክሮች አቶ አስራት ጉዳ እና ወ/ሪት ረድኤት ወርቄ ሲጋቡ በቦታው ላይ ተገኝተን አይተንና ሰምተን በዚህ
ውል ላይ የፈረምን መሆናችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የባል ስምና ፊርማ የሚስት ስምና ፊርማ
አቶ አስራት ጉዳ --------------------- ወ/ሪት ረድኤት ወርቄ -------------------
የባል የውል አባት ስምና ፊርማ የሚስት የውል አባት ስምና ፊርማ
ሃ/አለቃ ወርቅነህ አሻግሬ ---------- አቶ ቶሎሳ ደምሴ ---------------------

You might also like