Professional Documents
Culture Documents
አንቀጽ 1
ተዋዋይ ወገኖች
በዚህ ውል የውል ተቀባይ እየተባለ በሚጠራው ኢንጅነር ብሩክ ስራው አድራሻ አ/አ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ
09 የቤት ቁጥር 483 ስ/ቁጥር 0913841832 መካከል 15/06/2010 ዓ.ም ተፈርሟል፡፡
አንቀጽ 2
1.1 የስራ ዝርዝርና ነጠላ ዋጋው ከዚህ የውል ስምምነት ጋር ተያይዞ በቀረበው ዶክመንት መሰረት
የብር መጠን 35927 (ሰላሳ አምስት ሺ ዘጠኝ መቶ ሃያ ሰባት ብር ) ነው፡፡
አንቀጽ 3
ይህ ውል የተፈፀመው በውል ሰጪ የውሃ እና የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ ሲሆን በውል ተቀባይ በኩል ደግሞ
ጥራትና ደረጃውን የጠበቀ ግንባታ ሰርቶ ማስረከብ ነው፡፡
አንቀጽ 4
አንቀጽ 5
5.1.4 ግንባታው ሲገነባ የአማካሪው ክትትልና ቁጥጥር ባለሙያ ከስር ከስር ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
5.2.1 በአንቀጽ 4 የተገለፁትን ተግባራት ሲያከናውን ጥራትና ደረጃውን የጠበቁ ግብአቶችን መጠቀም
ይኖርበታል፣
5.2.4 በውል ሰጪ የሚቀርበው የግንባታ ማቴሪያል ጥራቱና ደረጃውን የጠበቀ መሆን ይኖርበታል፡፡
5.2.6 ዉል ተቀባይ ለሚሰራዉ ማንኛዉም የግንባታ ስራ በአማካሪው ባለሙያ እዉቅና ስር ማለፍ ይኖርበታል፡፡
አንቀጽ 6
6.1.1 በግንባታው ላይ የጥራት ችግር ሲኖር እነዚህን በመለየት ውል ተቀባይ በአማካሪው ቁጥጥር ባለሙያዎች
በሚቀርበው መመሪያ እንዲያስተካክል ማሳወቅ፡፡
6.1.2 በዚህ ውል በተቀመጠው መረካከብያ ጊዜ የውሃ አና ፍሳሽ መሰመር ዝርጋታ ሥራውን ሙሉ በሙሉ
ተጠናቆ መረከብ፣
6.2.1 በአንቀጽ 8 በተቀመጠው የክፍያ አፈፃፀም መሰረት ክፍያ ማግኘት መብት ይኖራል፡፡
አንቀጽ 7
7.1.1 የግንባታው ስራ በመሰራት ላይ እያለ 20% የመሬት ላይ የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ (Upvc) ሲያጠናቅቅ
የሰራውን ስራ ተለክቶ የግንባታ ክፍያ 7185.40 ሰባት ሺ አንድ መቶ ሰማንያ አምስትብር ከ አርባ ሳንቲም
ይከፈለዋል፡፡
ሁለተኛ ክፍያ 10%የ 1 ኛ እና የ 2 ኛ ወለል የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ (Upvc) ስራዎችን ሲጨርስ ስራው
ተለከክቶ ሁለተኘው ክፍያ 3592.70 ሶስት ሺ አምስት መቶ ዘጠና ሁለትብር ከ ሰባ ሳንቲም ይከፈለዋል ፡፡
ሶስተኛ ክፍያ 30% የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ (Upvc) ማለቁ ሲረጋገጥ በአማካሪውታይቶ የሶስተኛ ክፍያ
10778.10 አስር ሺ ሰባት መቶ ሰባ ስምንትብር ከ አስር ሳንቲም ይከፈለዋል፡፡
የግንባታው ስራ በመሰራት ላይ እያለ 15% የመሬት ላይ የውሃመስመር ዝርጋታ (ppr) ሲያጠናቅቅ የሰራውን
ስራ ተለክቶ የግንባታ ክፍያ 5389.05 አምስት ሺ ሶስት መቶ ሰማንያ ዘጠኝ ብር ከ አምስት ሳንቲም
ይከፈለዋል፡፡
ሁለተኛ ክፍያ 10%የ 1 ኛ እና የ 2 ኛ ወለል የውሃመስመር ዝርጋታ (ppr)ስራዎችን ሲጨርስ ስራው ተለከክቶ
ሁለተኘው ክፍያ 3592.70 ሶስት ሺ አምስት መቶ ዘጠና ሁለትብር ከ ሰባ ሳንቲም ይከፈለዋል ፡፡
ሶስተኛ ክፍያ 35% የውሃመስመር ዝርጋታ (ppr)ስራዎችን ማለቁ ሲረጋገጥ በአማካሪውታይቶ የሶስተኛ ክፍያ
12574.45 አስራ ሁለትሺ አምስት መቶ ሰባ አራት ብር ከአርባ ሳንቲም ይከፈለዋል፡፡
7.2.1 በአንቀጽ 7 ንኡስ አንቀጽ 7.1 የተገለጸው አጠቃላይ ገንዘብ 35927 (ሰላሳ አምስት ሺ ዘጠኝ መቶ ሃያ
ሰባት ብር ) በሶስተኛ ዙር የሚከፈል ይሆናል፡፡
አንቀጽ 8
8.1 ውል ተቀባይ የተሰራውን ስራ መጠን የልኬት ሰነድ ስያቀርብ የቀረበዉ የልኬት ሰነድ በዉል ሰጪዉ
ሲረጋገጥ በተሰራዉ ስራ ልክ ክፍያ ይፈጸማል፡፡
8.2 ዉል ሰጪዉ የተሰራዉን ስራ መጠን ደረጃዉን ጠብቆ የተሰራ መሆኑን ልኬት በተገቢዉ ሁኔታ የተከናወነ
መሆኑን በሚመለከታቸዉ አማካሪ ባለሙያዎች ተረጋግጦ ርክክብ ከተፈፀመ በኋላ የመጨረሻ ክፍያ
ይፈጸማል፡፡
አንቀጽ 9
ውል የሚቋረጥባቸው ምክንያቶች
9.2 በፍትሃብሔር ህግ ቁጥር 1792 እና 1793 መሠረት በህግ ተቀባይነት ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት
በሁለቱም ወገኖች በኩል ሲያጋጥም፣
9.4 ግንባታውን በውል ጊዜ ወይም በወቅቱ ካላጠናቀቀና ስራዉ ደረጃዉን ያልጠበቀ ከሆነ ዉል ሰጪ
እንዲያስተካክል የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት አሻሽሎ ካልተገኘ ዉሉ ሊሰረዝ ይችላል ዉል ተቀባይ
ላወጣዉ ወጪ ዉል ሰጪ ተጠያቂ አይሆንም፡፡
አንቀጽ 1 ዐ
የቅጣት ጊዜ
አንቀጽ 11
የውል ህጋዊነት
አንቀጽ 12
ውል ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ
ይህ የውል ሰነድ ሁለታችንም ተዋዋይ ወገኖች አንብበን የውሉ ቃል የሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ፈቃድ እና
ፍላጎትን ያሟላ መሆኑን ተቀብለን እንደ ውሉ ለመፈፀም ዛሬቀን---------------------ዓም በፊርማችን
ካፀደቅንበት ጊዜ አንስቶ በአንቀጽ 7 የተገለፀው የመረካከብያ ጊዜ ድረስ ውል ፀንቶ የሚቆይ ይሆናል፡፡
ስም ……………………………….. ስም ……………………………
ቀን ………………………………. ቀን………………………………